Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፍተሻ’

Lebanese Christians Destroy Monument of Sodom in Beirut | የሊባኖስ ክርስቲያኖች በቤይሩት የሰዶምን ሀውልት አወደሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 27, 2022

የእግዚአብሔር ወታደሮችብሎ እራሱን የሚጠራው ቡድን በፌስቡክ ባሳተመው ቪዲዮ ላይ አንድ ግለሰብ ለካሜራው ቤተክርስትያኖች ባሉበት በዚህ ሰፈር የግብረ ሰዶማውያን ባንዲራ ትሰቅሉ ዘንድ ትደፍራላችሁን? በውስጥህ ሰይጣን አለብህ።” ሲል ይደመጣል።

በአክራፊህ ሰፈር ሰይጣን አይኖርም ፤ ይህ ሰፈር የእግዚአብሔር ወታደሮች ነው!” ሲል ሌላው የቡድኑ አባል ሲጮኽም ይሰማል። እሱም የግረሰዶማውያኑን ሀውልት ሲያፈርሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን እየጠቀሰ ነው።

ምስራቅ ቤይሩት የክርስቲያኖች የከተማ ክፍል ነው። ከሙስሊሞቹ ም ዕራብ ቤይሩት ጋር ሲነጻጸር የክርስቲያኖቹ ክፍለ ከተማ በይበልጥ የዳበረ፣ የበለጸገ፣ የሰለጠነና የተሻለ ሰላም ያለበት ነው። የሊባኖስ ክርስቲያኖች ለረጅም ጊዜ በመሀመዳውያኑ ስለሚጨቆኑና ግፍ ስለሚደርስባቸው በክፍለ ከተማቸው ሙስሊሞች ድርሽ እንዲሉ አይፈልጉም። ቤቶቻቸውንም አያከራይዋቸውም። ታዲያ ይህ በጣም የሚያስቀናቸው ሙስሊሞች አሁን ከግብረሰዶማውያን ጋር በማበር ሕዝበ ክርስቲያኑን በሰዶምና ገሞራ ዜጎች በኩል ሰይጣናዊ ስራቸውን በመስራት ላይ ናቸው። ቅናት በጣም አደገኛ ነገር ነው። በሃገራችንም ቀናተኞቹ ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎችና መሀመዳውያኑ የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች በትግራይ ላይ የዘመቱበት አንዱ መንስዔ የቅናት መንፈስ ሰለባ ስለሆኑ ነው። እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደመቀ መኮንን ሀሰን ከግብረሰዶማውያኑ + ከመናፍቃኑ + ከአረቦቹ + ከቱርኮቹ + ከኢራኖቹ + ከሶማሌዎቹ ጋር አብረው በጽዮናውያኑ ላይ መዝመታቸው የምንጠብቀው ነበር።

ሰዶማዊው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ከአለም ጋር ግንኙነት አለን” ሲል ከግብረሰዶማዊው ዓለም ጋር ማለቱ ነበር።

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ኦሮሞዎች ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን ዋቄዮአላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችልአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በ ባሌ።

በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችንም ላይ ግብረሰዶማውያኑ + ቱርኮች + አዘርበጃናውያን + ፓኪስታናውያንና አረቦች ነበሩ በተደጋጋሚ ጭፍጨፋዎችን ሲያካሂዱ የነበሩት። ዛሬም ከዩክሬይን ሰዶማዊ አገዛዝ ጎን ተሰልፈው በሩሲያም በዩክሬይንም በኩል ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ፣ በማፈናቀልና በማሳደድ ላይ ያሉት በዋነኝነት የሰዶም ዜጎች ናቸው። ሉሲፈር ለግብረሰዶማውያኑ ባሪያዎቹ የመረጠላቸው የጣዖት አምልኮ እስልምና ነው።

ይገርማል በትናንትናው ቪዲዮ አንቀጽ ፳፩ን ጠቅሼው ነበር፤

❖❖❖[ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፰፥፳፩፡፳፪]❖❖❖

ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። ከሴትም ጋር እንደምትተኛ ከወንድ ጋር አትተኛ፤ ጸያፍ ነገር ነውና።”

❖❖❖[የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ ፩፥፯]❖❖❖

እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።”

Christians have torn down a flower monument depicting the rainbow flag in East Beirut

In a video published by “Soldiers of God” on Facebook, one individual shouts to the camera “This neighborhood has churches in it, and you dare put up the gay flag? You have the devil inside you.”

The flower flag was designed by members of the community who, according to the video, were given permission by the city’s authorities to construct the flag in solidarity with the LGBT community in Beirut.

“There will be no Satan in Achrafieh – this neighbourhood is for the soldiers of God” shouted another member of the group, who quoted verses from the Bible as they tore down the installation.

On Friday, the Lebanese Minister of Interior added his voice to recent calls from religious authorities to condemn all public activities relating to the LGBT community.

In an open letter, Bassam Mawlawi claimed that “sexual perversion” was spreading in Lebanese society in contradiction to Lebanese customs.

According to Helem, a rights group that advocates for the LGBT community, “the letter was accompanied by extensive homophobic and transphobic hate speech on conservative print media and on social media”, as well as similar statements from religious leaders.

Helem accused political and religious elites of stirring up hatred and “moral sexual panic” as a distraction from Lebanon’s economic and political problems.

“Regimes and institutions who have failed in providing justice, safety and security for their people often rely on attacking and sacrificing marginalized communities to distract the public from their failures and corruption” said Helem in a statement published on Saturday.

Activists and allies of the LGBT community in Lebanon are meeting to protest the minister’s letter on Sunday, outside the interior ministry in Beirut.

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Investigate War Crimes, Crimes Against Humanity & Genocide in Tigray Now

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 11, 2021

When victims remain silent they create the illusion that the atrocities are not widespread – and are often reversed or projected.

The psychology behind victim reversal can best be understood as the perpetrator (physical, emotional, mental, or otherwise) creating a very detailed and elaborate portrayal of the actual victim as the perpetrator and as such the perpetrator as the victim.

This can be understood as a form of gaslighting in that it essentially represents disempowerment of the victim, empowerment of the aggressor (the perpetrator), manipulation, and ultimately control.

Denial – At the first sign the victim stands up for themselves and call out the abuser and their abuse, the abuser will refuse to acknowledge it happened.

Attack – This follows on naturally from the first step whereby the abuser is unsure of where the victim stands. The abuser will start tearing away at the foundations of support for the victim.

Reverse Victim and Offender – The abuser now flips the switch and begins talking about themselves as the victim. This is the classic example is the falsely accused role.

Guilty people take advantage of their partners, friends, relatives, and rely on the fact that their victims are more likely to self-blame. This essentially allows the abuser to continue getting away with what they do. The more the guilty party are able to do this, the more victims are likely to self-blame in a vicious cycle.

Genocide denial is the attempt to deny or minimize the scale and severity of an incidence of genocide. Denial is an integral part of genocide and includes secret planning of genocide, propaganda while the genocide is ongoing,[1] and destruction of evidence of mass killings. According to genocide researcher Gregory Stanton, denial “is among the surest indicators of further genocidal massacres”.

Some scholars define denial as the final stage of a genocidal process.[1] Richard G. Hovannisian states, “Complete annihilation of a people requires the banishment of recollection and suffocation of remembrance. Falsification, deception and half-truths reduce what was to what might have been or perhaps what was not at all.”

Examples include Holocaust denial, Armenian genocide denial, and Bosnian genocide denial. The distinction between respectable academic historians and those of illegitimate historical negationists, including genocide deniers, rests on the techniques used to write such histories. Illegitimate revisionists rewrite history to support an agenda, often political, using falsification and rhetorical fallacies to obtain their results.

😈The following entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

The United Nations

The European Union

The African Union

The United States, Canada & Cuba

Russia

China

Israel

Arab States

Southern Ethiopians

Amharas

Eritrea

Djibouti

Kenya

Sudan

Somalia

Egypt

Iran

Pakistan

India

Azerbaijan

Amnesty International

Human Rights Watch

World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

The Nobel Prize Committee

The Atheists and Animists

The Muslims

The Protestants

The Sodomites

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigrayan-Ethiopians are:

The Almighty Egziabher God & His Saints

St. Mary of Zion

The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

“አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

__________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia is Tearing Itself Apart | ኢትዮጵያ ራሷን እያፈረሰች ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2021

👉 Courtesy: The Chatham House

💭 ለትግራይ፣ ኤርትራ እና ለመላዋ ኢትዮጵያ እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ ብቻ ነው ዛሬ የሚያስፈልገው!

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ከሃዲውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ስልጣን ላይ ያወጡት ይህች ዓለም የምታውቃትን ኢትዮጵያን ያፈራርስላቸው ዘንድ መሆኑን እየታዘብነው ነው። አሳዛኙን ድራማውንም እየተከታተልነው ነው። የአባ ዘወንጌል ኢትዮጵያ ትግራይ መሆኗን በግልጽ እያየነው ነው። ግን የኢትዮጵያ እግዚአብሔር አምላክ ደግሞ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በኦሮሞዎች እና በአማራ ረዳቶቻቸው አማካኝነት የቆመችውን ፀረጽዮንና ፀረኢትዮጵያ የሆነችውን የአፄ ምኒልክ + አቴቴ ጣይቱ + አፄ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለ ማርያም + የዛሬዋን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የስጋ ማንነትና ምንነት የነገሰባትን ኢትዮጵያን ነው ሳያውቁ እንዲያፈራርሷት እየተደረገ ያለው። እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ በቅርቡ ሲነሳ ሁሉም ቦታ ቦታውን ይይዛል።

😈 ክፉው ጭራቅ አብይ አህመድ ባፋጣኝ ካልተወገደ በስተቀር አንድ ቀን በሕይወት እስከቆየ ድረስ መስረቁን፣ መግደሉንና ማፍረሱን ይቀጥላል ፥ ታላቁን የህዳሴ ግድብ እንኳን ለማፍረስ የወሰነ አውሬ ነው፤ ለኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የሚሠራ ከሃዲ ቅጥረኛ ነው። እኔ በፊትም ስለው የነበረውና 1000% እርግጠኛ የምሆንበት ነው። ለግብፁ አልሲሲ በዐረብኛ ቃል የገባለትም ይኸንን ነው፡- “ለአላህ እምላለሁ ፈጽሞ ግብጽን አንጎዳትም ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!”። ከሳምንታት በፊት ፕሬዚደንት አል-ሲሲ፤ “አብይ አህመድ ባለውለታየ ነው፤ እርሱ ባይኖር ኖሮ እስካሁን ስልጣን ላይ አልቆይም ነበር።” ብለው ነበር። ቪዲዮውን ለማቅረብ እሞክራለሁ!

The threat of disorder emanating from Ethiopia may not only engulf the region but threaten the security of the Red Sea.

The longer the 12-month conflict in Ethiopia drags on, the greater the damage to the fragile stability of the Horn of Africa. It has already sown the seeds of regional destabilization that will accelerate if a political settlement is not sought urgently.

It is a sign of this concern that President Uhuru Kenyatta of neighbouring Kenya is actively engaged in trying to promote a resolution to the conflict and to lay the groundwork for a longer-term political settlement in Ethiopia.

At issue now is whether a country of 110 million people can be prevented from unravelling

From the moment the fighting began, Ethiopia’s neighbours sensed unprecedented danger. If not rapidly contained, which it was not, the conflict would trigger a chain reaction of claims for self-determination and drain the economy. The consequences would not be confined within the borders of Ethiopia. At issue now is whether a country of 110 million people can be prevented from unravelling.

The effects of failure will be felt in neighbouring states, in the fragile relations among the countries of the region and in the strategic environment surrounding the Horn of Africa.

Conflict and economic collapse beget displacement and the hardest hit by a migratory wave will be Kenya and probably Somalia. If this wave grows, migrants – and the numbers could be very high – will try to reach South Africa and Europe. All of Ethiopia’s neighbours have their own economic challenges and this additional influx will test their financial capacities.

Ethiopia’s centrifugal political forces were contained over the past 30 years by significant budget subsidies to the regions nearest to the frontier. This is no longer the case. The cost of war has diminished the subsidies to these already impoverished border populations, who will seek more opportunity across the frontier. Once the provider of stability in the region, Ethiopia has become an exporter of insecurity. Ethiopia is now over-armed and under-financed. Weapons are making their way across frontiers and one should be alarmed that the jihadist group al-Shabaab, for example, can buy guns more cheaply from the Ethiopian market than it does from Yemen.

Ethiopia’s deteriorating internal security is being exploited by al-Shabaab and other likeminded groups to infiltrate and recruit in Ethiopia. If this persists and succeeds, an entirely new front is opened making Kenya’s security even more fragile.

The dispute over centralization of political authority in Ethiopia, which spilled over into the war with Tigray, was accompanied by a deliberate and parallel strategy to realign influence in the Horn of Africa.

It is now emerging that the agreement between Isaias Afewerki, the president of Eritrea, and Abiy – for which the latter won a Nobel Peace Prize in 2019 – supplemented by the inclusion of Somalia into a trilateral agreement, was to to create a bloc of countries with highly centralized and authoritarian political systems to control the eastern coastline of Africa, from Eritrea to Somalia. In the process, efforts to consolidate cooperative security and development in the region, under the umbrella of the Intergovernmental Authority on Development, were jettisoned, leaving it with new divisions and no institution to manage differences.

Multilateral options, in short, were deliberately abandoned. The Horn of Africa thus hovers over how the fate of this political axis will be managed in an institutional vacuum. Djibouti is caught between the contending politics of Ethiopia, Eritrea and Somalia. In Sudan the move to overthrow the experiment in political reform in favour of the military is colliding with sustained popular resistance. South Sudan is prey to its own post-independence demons. Kenya is fighting to inoculate its open economy and competitive political system from the infection of a region where the centre – usually Ethiopia – no longer holds.

If this grim outlook is not reversed, the threat of disorder emanating from Ethiopia will not only engulf the region but threaten the security of the Red Sea.

Abiy’s war on Tigray has turned into the potential dissolution of Ethiopia. Nothing is permanent, not least in a region which has recognized two secessions and lives with another in Somaliland.

The current successor of the Ethiopian empire may collapse. Eritrea’s lethally eccentric regime cannot last forever. But Ethiopia’s vast population, whether living in a united country or as separate entities, will inevitably seek access to the sea.

For many years, Ethiopian hegemony in the region allowed for the containment of crises. Ethiopian troops served in peacekeeping operations and in AMISOM, the African Union Mission in Somalia. Ethiopia and Kenya had an understanding that dated back half a century. Ethiopia’s relations with Sudan were balanced by a Faustian bargain between Omar al-Bashir’s Islamists and the regime controlled by the Tigray People’s Liberation Front in Addis Ababa. Eritrea’s bizarre isolation could gradually have ended with the rapprochement with Abiy.

All these assumptions have now been shattered. Ethiopia must struggle to avoid dissolution. Eritrea’s authoritarian vision of order in the region will be replaced by that of the political victors in Addis and their vision of Ethiopia’s relations with its neighbours and the wider world.

Thus, a new transition beckons for Ethiopia. But this time, it must encompass the whole region which will have been so damaged by the events of the past few years.

The international community will have to consider how this transition is not hijacked again and under what conditions it can be sustained financially to give populations the belief that peace does not degenerate again into war and regional insecurity.

Source

___________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

This is The Aftermath of the Tekeze Dam Attack Carried out by The Fascist Oromo Regime of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2021

💭 በፋሽስት ኦሮሞ መንግስት የተፈፀመው የተከዜ ግድብ ጥቃት እንዲህ ይመስላል

ለመላው የትግራይ ክልል የሃይድሮ መብራት ኃይል የሚሰጠውን የተከዜ ግድብ በአየር ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ድብደባ ተመታ

ክፉው ጭራቅ አብይ አህመድ ባፋጣኝ ካልተወገደ በስተቀር አንድ ቀን በሕይወት እስከቆየ ድረስ መስረቁን፣ መግደሉንና ማፍረሱን ይቀጥላል ፥ ታላቁን የህዳሴ ግድብ እንኳን ለማፍረስ የወሰነ አውሬ ነው፤ ለኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የሚሠራ ከሃዲ ቅጥረኛ ነው። እኔ በፊትም ስለው የነበረውና 1000% እርግጠኛ የምሆንበት ነው። ለግብፁ አልሲሲ በዐረብኛ ቃል የገባለትም ይኸንን ነው፡– “ለአላህ እምላለሁ ፈጽሞ ግብጽን አንጎዳትም ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!”። ከሳምንታት በፊት ፕሬዚደንት አልሲሲ፤ “አብይ አህመድ ባለውለታየ ነው፤ እርሱ ባይኖር ኖሮ እስካሁን ስልጣን ላይ አልቆይም ነበር።” ብለው ነበር። ቪዲዮውን ለማቅረብ እሞክራለሁ!

💭 The Tekeze dam was hit by airstrikes, knocking off power to the entire Tigray region.

The evil monster Abiy Ahmed will continue stealing, killing and destroying – even the Grand Renaissance Dam – unless stopped abruptly. That’s what he promised Egypt’s Al-Sisi when he repeated these reassuring words in Arabic after him: “I swear to Allah, we will never harm you, Wallahi! Wallahi! Wallahi!”

__________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The UAE Joins The Tigray War: Emirati Wing Loong I UCAVs Deploy To Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 1, 2021

😈 UAE Drone Jihad Against ❖ Christian Tigrayans of Ethiopia

Traitor Abiy Ahmed Ali Sold Christian Ethiopia out to its Historical Arab & Turkish Enemies. His Fascist Oromo regime betrayed Ethiopia by committing treason.

💭 The deployment of Emirati unmanned combat aerial vehicles UCAVs on the side of the Ethiopian government has been speculated on ever since the beginning of conflict with the rebellious Tigray Region in November 2020. Nonetheless, the oft-repeated claim that several Chinese-made Wing Loong UCAVs operated out of Assab air base in Eritrea to undertake combat missions over Tigray has never been supported by evidence that points towards such a deployment. However, new information received by the authors’ from an aircraft mechanic working at Harar Media air base appears to finally disclose the presence of Emirati Wing Loong Is UCAVs over Ethiopia.

Rather than operating out of neighbouring Eritrea, the United Arab Emirates appears to have deployed at least six Wing Loong I UCAVs to Harar Media air base located near the Ethiopian capital Addis Ababa. The deployment of Emirati armed drones to Ethiopia comes amidst an increasingly detoriating security situation throughout the country, with government forces all but capable of stemming the threat from Tigray forces. After the Ethiopian Army’s disastrous offensive against Tigray forces in early October, these commenced a counteroffensive that at one point even threatened the security of the capital.

Reports that the Ethiopian government could soon succumb to the threat posed by Tigray forces is sure to have alerted authorities in Abu Dhabi, and might have been the very reason for an immediate deployment of Wing Loong Is from the United Arab Emirates Air Force’s UAEAF stocks to Ethiopia. The source reported on the recent arrival of at least six Wing Loong Is along with Emirati personnel to Harar Meda air base, although it’s not yet clear whether the Emiratis will also operate the UCAVs over Ethiopia. Considering Ethiopian personnel would first need to undergo extensive training on the operations of Wing Loong Is, the initial use of Emirati operators does not seem implausible.

The source works for Dejen Aviation Engineering Industry DAVI at Harar Meda air base and had previously correctly informed the authors’ on the arrival of three Wing Loong Is purchased by Ethiopia from China, which’s story we broke in early October 2021. The UAEalready delivered a large VTOL type of UCAV armed with two heavy mortar rounds to the Ethiopian military in the summer of 2021, but the deployment of six of its own Wing Loong Is is nonetheless a huge increase in its support.

The United Arab Emirates is an active user of both Wing Loong I and Wing Loong II UCAVs, deploying them in combat over Yemen and Libya, where it lost at least twelve examples to crashes, Houthi surface-to-air missiles SAMs and Turkish air defence systems. In January 2020, an Emirati Wing Loong I carried out a lethal drone strike that killed 26 unarmed cadets at a military academy in Tripoli, Libya. Also in 2020 Amnesty International urged the United States to stop drone sales to UAEover the use of armed drones by the UAEto ”target civilian homes and health facilities, including field hospitals and ambulances”.

The Wing Loong I is China’s most commercially successful UCAV design, so far confirmed to have been exported to seven export clients worldwide, including Ethiopia. The type features one hardpoint under under each wing for the total carriage of two air-to-ground missiles AGMs or guided bombs. What the Wing Loong I lacks in the number of hardpoints, it makes up for in the wide variety of armament it can carry. In early November, it became known that Ethiopia had purchased TL-2 AGMs for its Wing Loong Is, up to four of which can be carried on double pylons by each Wing Loong I. The UAEis known to mainly use AR-1 AGMs with its Wing Loong UCAVs.

The deployment of Emirati UCAVs to Ethiopia is a substantial increase in quality and kalibre of the United Arab Emirates’ support to the embattled regime of Prime Minister Abiy Ahmed, and could signal that the UAEis willing to guarantee the survival of the current government even at exorbitant political and financial costs. Since August 2021, more than 100 cargo flights from the United Arab Emirates to Ethiopia have been identified, most carrying various types of armament onboard, at some point evidently including these drones. Tigray forces might be forced to take note if the UAE’s deployment is to resemble anything of the determination and extensive involvement of its past interventions in Yemen and Libya.

____________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

British MP Says: “It’s Time to Stop the Genocide in Tigray”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 30, 2021

💭 Jeremy Hunt: “There is a genocide happening in Tigray. What work is (@VickyFord) doing to send a message to 😈 AbiyAhmedAli that there can be no int’l aid channeled through the Ethiopian gov’t until the genocide stops.”

_______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Traitor Haile Gebreselassie: No Choice But to Join Frontline Against Tigrayan Zionists

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2021

👉ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

😈 A Time of Traitors/ የከዳተኞች ጊዜ😈

Haile Yesterday & Today/ ሃይሌ ትናንትና ዛሬ

👉 The once great Haile mourning the loss of PM Melese Zenawi in the year 2012

💭 Olympic gold medal winner Haile Gebreselassie tells Sky’s John Sparks that he has “no choice” but to join the frontline of the conflict which is spreading through large parts of Ethiopia.

As he prepares to fight the Tigray People’s Liberation Front, Gebreselassie – a national hero in his homeland – says he feel betrayed by foreign governments who have told their citizens to leave the country.

👉 Courtesy: SkyNews (Why is SkyNews the only Western News Outlet which is allowed by the fascist Oromo regime of Abiy Ahmed Ali to report on the genocidal war? What is the secret?

Country boy, Haile Selassie who has a Tigrayan name and who became rich, famous, successful & an officer (Major) when Tigrayans dominated the ruling alliance composed of four ethno-regional parties in Ethiopia is now behaving badly or in an ungrateful way towards Tigrayans who he depended on for two decades. Everyone seems to enjoy biting the hand that feeds them – Just like 😈 Andy Tsege:

“The 66-year-old is an opposition leader who first fled Ethiopia in the 1970s after the country’s old Marxist dictatorship murdered his brother. The UK granted him asylum in 1979„

💭 My Note: Isn’t it mind-bogglingly weird: The Tigrayans fought the Marxist Oromo despot, Mengistu Haile Mariam, and ousted his Dergue Junta which murdered traitor Andy Tsege’s brother. Now, Andy Tsege, who is 66 (6), is inciting genocide against Tigrayans who avenged the murderer of his brother. The world upside down!

❖❖❖[1 John 3:15]❖❖❖

Everyone who hates his brother is a murderer, and you know that no murderer has eternal life abiding in him.„

💭 66 አመቱ አዛውንት በ1970ዎቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ከኢትዮጵያ የሸሹ የተቃዋሚ መሪ ናቸው የሀገሪቱ አሮጌው ማርክሲስት አምባገነን መንግስት ወንድማቸውን ከገደለ በኋላ ብሪታኒያበአውሮፓውያኑ1979.ም ላይ ጥገኝነት ሰጠችው።

💭 አይገርምም?ጽዮናውያን ከማርክሲስት ኦሮሞ ፋሺስት መንግስቱ ይለማርያም ጋር ተዋግተው የ ከሃዲውን አንዳርጋቸውጌ ወንድም የገደለውን የደርግ ጁንታውን ከስልጣን አስወገዱለት። አሁን 66(6)ዕድሜ ያለውአንዳርጋቸውጌ ወንድሙን የገደለበትንአረመኔ አገዛዝ በተበቀሉለት የትግራይ ተወላጆች ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንዲካሄድጥሪ ያደርጋልየተገለባበጠባት ዓለም!

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፫፥፲፭]❖❖❖

ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።”

____________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Briton, Andargachew Tsege is Accused of Inciting Genocide in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2021

“The 66-year-old is an opposition leader who first fled Ethiopia in the 1970s after the country’s old Marxist dictatorship murdered his brother. The UK granted him asylum in 1979„

💭 My Note: Isn’t it mind-bogglingly weird: The Tigrayans fought the Marxist Oromo despot, Mengistu Haile Mariam, and ousted his Dergue Junta which murdered traitor Andy Tsege’s brother. Now, Andy Tsege, who is 66 (6), is inciting genocide against Tigrayans who avenged the murderer of his brother. The world upside down!

[1 John 3:15]

Everyone who hates his brother is a murderer, and you know that no murderer has eternal life abiding in him.„

“የ66 አመቱ አዛውንት በ1970ዎቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ከኢትዮጵያ የሸሹ የተቃዋሚ መሪ ናቸው የሀገሪቱ አሮጌው ማርክሲስት አምባገነን መንግስት ወንድማቸውን ከገደለ በኋላ ብሪታኒያ በአውሮፓውያኑ 1979 ዓ.ም ላይ ጥገኝነት ሰጠችው።

💭 አይገርምምን? ጽዮናውያን ከማርክሲስት ኦሮሞ ፋሺስት መንግስቱ ኃይለማርያም ጋር ተዋግተው የ ከሃዲውን አንዳርጋቸው ፅጌ ወንድምን የገደለውን የደርግ ጁንታውን ከስልጣን አስወገዱለት። አሁን 66(6) ዕድሜ ያለውአንዳርጋቸው ፅጌ ወንድሙን የገደለበትን አረመኔ አገዛዝ በተበቀሉለት የትግራይ ተወላጆች ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንዲካሄድ ጥሪ ያደርጋል። የተገለባበጠባት ዓለም!

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፫፥፲፭]

ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።”

Andy Tsege was freed after pleas from Philip Hammond and Jeremy Corbyn and has recently been urging soldiers to resort to ‘savage cruelties’

A British citizen who was released from death row in Ethiopia after a high-profile government lobbying effort has been accused of telling soldiers to carry out genocide in the East African nation’s bloody civil war.

Andargachaew Tsege, an Ethiopian-born UK citizen who was freed after pleas from Philip Hammond and Jeremy Corbyn, urged soldiers to resort to “the most savage of cruelties”, in a speech seen by The Telegraph.

“I tell you, you must not hesitate from resorting to the most barbaric of cruelties when you face them,” he said, referring to the ethnically Tigrayan opposition army that is advancing on the capital, Addis Ababa.

“You must be merciless, you must act beyond what our [ethnic] Amhara or Ethiopian cultural values permit,” Mr Tsege, a top government advisor dressed in army fatigues, yelled at a cheering crowd which included armed fighters.

Mr Tsege’s inflammatory rhetoric comes at a time when ethnic Tigrayans are allegedly being rounded up into concentration camps and murdered. It has been widely interpreted as a call to kill Tigrayan civilians.

“It is genocide incitation against Tigrayans. It adds to the list of similar public incitements by public figures of the regime in Addis [Ababa],” said Mehari Taddele Maru, a professor at the European University Institute in Florence.

“What is more baffling is the international community’s, including UK’s and US, silence to genocidal incitement and war by their nationals.”

Tens of thousands of people have died since the war between Ethiopian federal and allied troops, and fighters from the northern country’s Tigray region broke out late last year.

Now the prospect of the ancient nation of 115 million people breaking apart has alarmed observers who fear what would happen to the already fragile Horn of Africa.

In 2015, Mr Tsege, an Ethiopian-born UK citizen was at the heart of a diplomatic feud between Addis Ababa and London.

The 66-year-old is an opposition leader who first fled Ethiopia in the 1970s after the country’s old Marxist dictatorship murdered his brother.

The UK granted him asylum in 1979 and he went on to study the works of the German philosopher Immanuel Kant at the University of Greenwich.

Later he married in the UK, fathered three children and was granted full UK citizenship, voiding his Ethiopian citizenship as the country does not allow dual nationality.

In the 1990s, Mr Tsege returned to Ethiopia to work in opposition politics against the new authoritarian government which was dominated by ethnic Tigrayan elites.

The Tigrayans are just one of more than 80 ethnic groups in Ethiopia but despite its small size, the group has played a huge role in Ethiopia’s modern history and dominated the country’s politics for almost 30 years up to 2018.

Accused of organising a failed coup

In 2009, he was accused of organising a failed coup and sentenced to death in absentia. Then five years later he was arrested by airport guards in Yemen and extradited to Ethiopia where he was put in solitary confinement on death row.

Mr Tsege was dubbed “Andy Tsege” by parts of the British press. His plight was covered widely and his family appeared on Good Morning Britain and other major news shows, to advocate for his release.

Jeremy Corbyn, Mr Tsege’s local MP, tried to lead a delegation to Ethiopia to secure his release in early 2015.

Later, Philip Hammond, at the time foreign secretary, warned Ethiopia – one of the top recipients of UK aid – that the country’s relationship with the UK was being threatened by the treatment of Mr Tsege.

Amnesty International and Human Rights Watch also campaigned heavily for his release.

In 2018, he was pardoned by the newly appointed Prime Minister Abiy. He is believed to be an advisor to the Nobel laureate.

According to ABC News in America, at the start of November, the US government is considering designating the Ethiopian federal army atrocities in the northern Tigray region over the last year as a genocide.

Source

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ብዙ ተዓምራትን የምናይባቸው ቀናት እየመጡ ነው | ተዘጋጁ! እንዘጋጅ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2021

💭 ይህን አስደናቂ ክስተት ዓምና ልክ በዚህ ወቅት ነበር ያቀረብኩት፤

❖❖❖ ዛሬ ያጋጠመኝን ነገር ሁሉ ለመግለጽ ቃላት የሉኝም!❖❖❖

👉 ፀሐይ 👉 ብርሃን 👉 የኢትዮጵያ ቀለማት 👉 መስቀል 👉 የኢትዮጵያ ካርታ 👉 እርግብ 👉 ግራር 👉 ገብስ 👉 እጣን

ቀለማቱን አስመልክቶ ከሳምንታት በፊት ካቀረብኩት ቪዲዮ ጋር የተያያዘ ነው።

👉 ❖❖❖የጸሎት ቤቴ መስኮት ብርሃን❖❖❖

ጽዮናውያኑ የሰንደቃችን ቀለማት

👉 ዛሬ ደግሞ መንገዱ ላይ ቀለማታችን

❖❖❖ክቡር መስቀሉን ሠርተውልናል❖❖❖

👉 ወደ ቤቴ ስመለስ መንገድ ላይ እርግቧ ሞታ አገኘኋት

❖❖❖ እየተጨፈጨፉ ያሉትን ወገኖቼን አስታወስኩ ❖❖❖

ግራር? አይደለም! ጽድ ነው።

👉 ቃሪያ (ቀለማታችን) እና ፍራፍሬ ገዝቼ ቤት ገባሁ፤

እጣን ማጨሻ አሉ ወረቀቱን እንዲሁ ስቦጭቀው

❖❖❖ የሰራልኝ ተዓምር ይህን ይመስላል❖❖❖

👉 ከዚያም የገብሱ ቡናየ ላይ ❖❖❖ሌላ ተዓምር❖❖❖

ኢትዮጵያ ሃገሬን አይተዋትም! ይብላኝ ጦርነት ለከፈቱባት ጠላቶቿ! ወዮላቸው!

+++ ባለፈው የጌታችን ስቅለት ዕለት (ይገርማል፤ በማግስቱ ነበር ምቀኛው አውሬ ያኛውን ቻነሌን ያዘጋብኝ) በሃገራችን ታይታ የነበረችውን የማርያም መቀነት እናስታውሳለን? በጊዜው የሚከተለውን ጽፌ ነበር፦

👉 “አውሬው ቤተክርስቲያንን ለጌታ ቍርባን ዘግቶ በ666የተከተቡትን ዶሮዎች እንድትገዙ ገበያዎችን ፈቀደ”

👉 እርግብ እና በግ ታሥረዋል

የቤተ ክርስቲያናችንን እንቅስቃሴ በደንብ ነው የሚከታተሉት፤ በዕለተ ስቅለት የተነሳው ቪዲዮ ላይ የሚታየውን ዓይነት ብርቱ የሆነ የእምነት ፍቅርና ጽናት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ብቻ እንደሚታይ የአውሬው ዓለም እያየው ነው። እናት፣ አባት፣ ህፃናት ከጥዋት እስከ ማታ ለጌታቸው ሲሰግዱ፣ ካህናትና ቀሳውስትም ሌሊቱን ሙሉ ቆመው የሚቀጥለውንም ቀን ያለማቋረጥ በሥርዓተ ጸሎትና ቅዳሴ ሲያሳልፉ የሚታዩባት ብቸኛ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ብቻ ናት። ለመሆኑ በፕሮቴስታንቶች በተለይም በእስላሞች ዘንድ ሕፃናት ወደ አምልኮ ቦታዎች ሲሄዱ አይታችሁ ታውቃላችሁን? እኔ አልገጠመኝም።

አውሬው በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በጣም ይቀናል! ለዚህም ነው ልክ ፪ሺ፲፪/ 2012 ዓመተ ምሕረትን ጠብቆ፣ ልክ የሑዳዴ ጾም ሲገባ የኮሮና ቫይረስን ዓየር ላይ የለቀቀው። የአውሬው አምላኪዎች የሆኑት መሀመድውያንም ልክ ፋሲካ ሲገባደድ ረመዳናቸውን መጀመራችውም አውሬው ይህችን ዓመተ ምሕረት በጉጉት ሲጠብቅት እንደነበር ይጠቁመናል።

የአውሬው ተቀዳሚ ዓላማው ሕዝበ ክርስቲያኑን ከክርስቶስ ደም እና ስጋ እንዲሁም ከጥምቀት ማራቅ ነው። ይህንም በግልጽ እያየነው ነው። የተዋሕዶ ልጆች ስጋና ደሙን “በነጻ” እንዳይቀበሉ ቤተ ክርስቲያንን በሠራዊቱ አሳጠረ ፤ ፋሲካ ሲቃረብ ገበያዎቹን ከፍቶና የ”አበሻ” ዶሮዎችንና እንቁላሎችን አጥፍቶ በአውሬው መንፈስ የተበከሉትን የአላሙዲን ኤልፎራ ዶሮዎች ክርስቲያኑ ሺህ ብር እየከፈለ እንዲገዛና ለአውሬው የደም መስዋዕት እንዲያደርግለት ፣ እግረ መንገዱንም የዶሮውን ስጋና እንቁላል ተመግቦ በአጋንንት እንዲታሠር ያደርጋል። ይህ ግልጽ የሆነ የዲያብሎስ አካሄድ አይደለምን? በደንብ እንጅ!

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጽዮናዊው ንጉሥ አጽበሃ የመሠረቱት የ የካ ሚካኤል ዋሻ ቤተ ክርስቲያን | እርስቴን ለኦሮሞ ወራሪዎች አሳልፌ አልሰጥም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2021

St. Michael Church was in use from 320 to 1878 AD

💭 ይህን የአባቶቻችንን ታሪክ የምትሰሙ እና የምታነቡ ጽዮናውያን፤ ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች አዲስ አበባን እና ደቡብ ኢትዮጵያን “ኬኛ” ሲሉ ስትሰሟቸው ደማችሁ አይፈላምን?፣ “ከላይ ሆነው የሚያዩን አባቶቻችን ይቆጣሉ፣ ያለቅሳሉ!” ብላችሁ አትደነግጡምን? በጣም የሚያሳዝነው ደግሞ ባለ ወቃማ ታሪክ የሆኑ የትግራይ ወገኖች እንደ ሕወሓት በመሳሰሉ ተዳጋጋሚና አላስፈላጊ የሆነ ስህተት በሚሠሩ ቡድኖች ማንነታቸውን እና ምንነታቸውን፣ ታሪካቸውን፣ ሃይማኖታቸውንና ምልክቶቻቸውን ሁሉ ልክ እንደ ዔሳው እንዲከዱ/እንዲተው/እንዲሸጡ እና ለጠላቶቻቸው እንዲያስረክቡ እየተደረጉ መሆኑ ነው። እስኪ ይታየን፤ እኔ መኪናየን ከእነ ቁልፉ ወይንም ጫማዬን መንገድ ላይ ትቼ ብሄድ እኮ መንገደኛው “የኔ ነው/ኬኛ” ብሎ ይወርሰዋል። አይደል?!

እንግዲህ ፳፯/ 27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችን ጨፍጭፈው ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ወራሪዎቹ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች የሆኑ ኦሮሞዎች/ ጋሎችም ወደ አብርሃ ወአጽበሐ እና ንጉሥ ዳዊት ከተማ ወደ አዲስ አበባ መጥተው ከመስፈራቸውና “ፊንፊኔ ኬኛ” የሚለውን የእባብ ገንዳ መዝሙራቸውን ከመጻፋቸው ከሺህ ዓመታት በፊት የታነጸውን ታሪካዊውን የየካ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን / ዋሻን፤ አንድ ጽዮናዊ፤ እንደ አቶ ጌታቸው፤ “አይ እኛ ሥልጣን አንፈልግም፣ ግዛት ለመቀማት አይደለም ቅብርጥሴ” ማለት ሳይሆን የሚጠበቅበት፤ በቀጥታ እና በድፍረት፤ “አይ! ይሄ እኮ የአባቶቻችን እርስት ነው! እኛ ነን የሠራነው፣ ይህን እርስታችንን ለማንም ወራሪ አሳልፈን አንሰጥም፤ አርፈህ ትኖር ከሆነ ኑር አልያ ተጠራርገህ ትወጣ ዘንድ ግድ ይሆናል ወዘተ” የሚል ወገን ነው ዛሬ የሚያስፈልገው።

ዛሬ የእግዚአብሔር አብ ዕለት ነው፣ ወደ ጸሎት በምንገባበት ወቅት የወገኖቻችንን ሰቆቃና ለቅሶ በይበልጥ እየሰማን ነው፤ የአቤል ደም እየጮኸ ነው፤ የጽዮን ጠላቶች እየተርበተበቱ ነው፤ ግን የትም አያመልጧትም፤ ለዓመታት ስናስጠነቅቅ ቆይተናል፤ አሁን አንድ በአንድ በመለኮታዊ ሰይፍ የሚጠረጉበት ጊዜ ተቃርቧል፤ ቀጣዮቹን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው፤ የጽዮናውያን ድልና የዋቄዮአላህ አህዛብ ሽንፈት ወቅት በጣም እየተቃረበ ነው!

ቅድስት በኾነች በጽርሐ ጽዮን በሐዋርያት ላይ የወረደው የእግዚአብሔር አብ ጸጋ፣ የእግዚአብሔር ወልድ ፍቅር፣ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንድነት በዅላችን ላይ ይደር፤ እጽፍ ድርብም ይኹን።

❖❖❖ ታሪካዊው የካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ዋሻ ቤተክርስቲያን ❖❖❖

በ፬/4ኛው ክፍለ ዘመን በአክሱም ንጉሥ በአጽበሃ ተመሠረተ

❖❖❖ የአንጋፋው ቀደምት እና ባለ ታሪክ የካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ዋሻ ቤተክርስቲያን ታሪክ ❖❖❖

ዋሻ ሚካኤል ከአዲስ አበባ በስተምስራቅ በኩል የካ ከፍለ ከተማ ውስጥ ያለ ጥንታዊ እና በከፊል ወጥ ከሆነ ዓለት ተፈልፍሎ የተሰራ ቤተክርስቲያን ነው። አዲስ አበባ ከሚገኘው የእንግሊዝ ኢምባሲ በስተጀርባ ትንሽ ራቅ ብሎ በሚገኘው ከፍታማ ቦታ ላይ ይገኛል። ምንም እንኳ የአካባቢው የቀደሙት ካህናት በ፬/4ኛው ክፍለ ዘመን እንደተሰራ ቢናገሩም በአብዛኛው ሊሆን ይችላል ተብሎ የሚገመተው ግን በ፲፪/12ኛው ክፍለ ዘመን እንደተሰራ ነው።

👉 ታሪካዊ ተደራሽነቱ

የአክሱም መንግስትና የዋሻ ሚካኤል ውቅር ቤተክርስቲያን:- አብርሃና አጽብሃ የአክሱም መንግስትን በጋራ ይገዙ እንደነበር የተለያዩ መጽሃፍት ይገልፃሉ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጽሁፍም ይሄንን በተለያዩ መረጃዎች ይጠቅሳል፡፡ ክርስትናን ከተቀበሉ በኋላ እንደተፃፈ በሚነገረው የድንጋይ ላይ ፅሁፍ አብርሃና አፅብሃ የሚያስተዳድሩት አገር ግዛት ዝርዝር ተጠቅሷል፡፡ ከዚህ ዝርዝር እንደምንረዳው ግዛታቸው ሳባን /የመንን/፣ ኑባ /ሱዳንን/ እና ቤጃ /ደቡብ ግብጽ/ ድረስ ይደርሳሉ፡፡ ይህም እጅግ ሰፊ ግዛት እንዳላቸው ያስረዳል፡፡ ከየካ ሚካኤል የተገኘው /ያልታተመ/ መረጃ ይህንን ሀሳብ እንደሚከተለው ያጠናክራል።

በዚያን ጊዜ የኢትዮጵያ ወሰን በጣም ሰፊ ስለነበር ሁሉቱ ወንድማማቾች አክሱም ላይ ሆነው ሕዝባቸውን በቅርብ ለማስተዳደር ስለተቸገሩ እጣ ተጣጥለው ንጉስ አብርሃ አክሱም ላይ በመሆን ሰሜን ኢትዮጵያን፣ ንጉስ አጽብሃ ደግሞ ደቡብ ኢትዮጵያን ለማስተዳደር ሸዋ ውስጥ የረር ተራራ ላይ ቤተ መንግሥቱን ሰራ፡፡ በወቅቱ ቤተመንግሥቱን ለመሥራት ሲመጣ ማዕቀበ እግዚእ በሚባል ካህን ታቦት ሚካኤልን አሸክሞ አስመጥቶ ነበር፡፡ ይህንን አሸክሞ ያስመጣውን ታቦት ከየረር ተራራ በስተ ሰሜን አቅጣጫ ባስፈለፈለው ዋሻ ውስጥ እንዳስገባው ይገልፃል፡፡”

በትግራይ ክልል በአብርሃና አፅብሃ ቤተ ክርስትያን ውስጥ ከጅማ የአፅብሃ ሬሳ የመጣበት ነው የሚባለው የጠፍር አልጋ ይገኛል፡፡ ከዚህ የምንረዳው ደቡብ ኢትዮጵያን የሚያስተዳድረው አፅብሃ እስከ ጅማ መድረሱን ነው፡፡ ውቅር ቢተክርስቲያን መስራት ለአጽብሃ አዲስ አይደለም፡፡ በትግራይ ከውቁሮ ከተማ ፳/20 .. ርቀት ላይ ገረአልታ ውስጥ ገማድ በተባለ ስፍራ አብርሃና አጽብሃ ያሰሩት ነው የሚባል አብርሃ አጽብሃ በመባል የሚታወቅ ውቅር ቤተክርስቲያን ይገኛል፡፡ ቤተክርስቲያኑ ገዳም ነው፡፡

ከየካ ሚካኤል የተገኘው/ያልታተመ/ መረጃ እንደሚገልፀው በትግራይ ውቅሮ አካባቢ የሚገኘው የአብርሃና አፅብሃ ውቅር ቤተክርስቲያን ከዋሻ ሚካኤል ውቅር ቤተክርስቲያን ጋር ተመሳሳይነት እንዳለው በመግለጽ ታሪኩን እንደሚከተለው ዘርዝሯል፡-

ከንጉስ አጽብሃ ጋር የመጣው ታቦት የገባበት ዋሻ የተፈጥሮ ዋሻ ሳይሆን በሰሜን ኢትዮጵያ እንደሚገኙት ከአንድ ቋጥኝ ድንጋይ ተፈልፍለው ከታነፁት ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ዓይነት በኢትዮጵያ ፊደል “ሀ” ቅርጽ የታነፁ ሲሆን በቤተክርስቲያን የፊደል ትርጉም “ሀ” ማለት “ህልዎቱ ለአብ እምቅድም ይትፈጠር ዓለም” ወይም “የአብ መኖር ከአለም አስቀድሞ ነው” ማለት ነው የሚለውን አባባል ለማስረዳት ተብሎ የታነፀ ነው ይላል፡፡” በሌላ በኩል አንዳንድ የታሪክ ተመራማሪዎች የዋሻ ሚካኤል ውቅር ቤተክርስቲያን በደቡብ ሸዋ ከአዲስ አበባ በስተ ምዕራብ በአለምገና ቡታጅራ መንገድ አቅጣጫ ከአዲስ አበባ ፷፮/66 ኪሎ ሜትር አካባቢ ከምትገኘው አዳዲ ማሪያም ውቅር አብያተ ክርስቲያን ጋር በመመሣሠሉና ይህ ደግሞ በንጉስ ላሊበላ ዘመን እንደ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት በዚያ ዘመን የተሰራ ነው ይላሉ፡፡

በአዳዲ ማርያም የሚገኘው የታሪክ ማስታወሻ ንጉስ ላሊበላ የአዳዲ ማሪያምን ከቋጥኝ ድንጋይ እንደፈለፈለውና ሥራውን ሲጨርስ በራዕይ ተመርቶ ወደ ላሊበላ እንደተመለሰና እዚያ ሲደረሰ እንደሞተ ይተርካል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በየሶስት ወሩ በሚያሳትመውና ሰላምታ ተብሎ በሚጠራው ቋሚ የበረራ መፅሄት ዊሊያም ዴቪድሰን የተባሉ የታሪክ ተመራማሪ የዋሻ ሚካኤል ውቅር ቤተክርስትያን የ፯፻/700 ዓመት እድሜ እንዳለውና አሰራሩም ከላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት አሰራር ጋር እንደሚመሳሰል ይገልፃሉ፡፡

በየትኛው ዘመን እንደተሰራ ለማወቅ የአርኪዎሎጂ ጥናት መደረግ ስላለበት የነሱን የወደፊት የጥናት ውጤት መጠበቁ ወሳኝ ቢሆንም ከየካ ደብረሳህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስትያን ያገኘነው ያልታተመ ፅሁፍ የዋሻ ሚካኤል ውቅር ቤተክርስትኑ ከላሊበላ ጋር በማመሳሰል ማቅረብ የኢትዮጵያን ሀይማኖት ጥንታዊነት በሚፃረሩ ሀይሎች የሚወራ ነው በማለት ይቃወማሉ፡፡

አብርሃና አፅብሃ ከአባታቸው ታዜር ከእናታቸው ሶፍያ (አይዋል) ታህሳስ ፲፱/19ቀን ፫፻፲፪/312 .. ተወለዱ፡፡ አባ ሰላማ (አባ ከሣቴ ብርሃን) በ፳፰/28ኛ ዓመታቸው አጠመቁዋቸው፡፡ አብርሃና አጽብሃ ከአባ ሰላማ ጋር በመሆን ክርስትናን በግዛታቸው አስፋፍተዋል፡፡ በዘመናቸው ፷/60 አብያተ ክርስቲያናትን እንዳሳነፁና ከዚህም ውስጥ ፵፬/44 ቤተክርስቲያናት ፍልፍል ቤተክርስቲያናት ናቸው፡፡ በስማቸው ቤተክርስቲያን ታንፃል፡፡ በየወሩ በ፬/4ኛው ቀንና በየዓመቱ ጥቅምት ፬/4 በአክሱም ፅዮንና መርጦ ለማርያም ቤተክርስትያናት በዓላቸው ይከበራል፡፡

እንደ ነገሥታቱ ገድል በ፴፪/32ዐዎቹ ንጉሥ አጽብሃ በየረር ተራራ ላይ የገነባው ቤተ መንግሥትና ከቤተመንግሥቱ በስተ ሰሜን አቅጣጫ የተገነባው ውቅር ቤተክርስቲያን በአባ ከሣቴ ብርሃን የመጀመሪያው ጳጳስ ተባርኮ ተመረቀ፡፡

አብርሃና አጽብሃ የጀመሩትን ክርስትናን የማስፋፋት ሥራ በተከታዮችም ነገሥታት የቀጠለ ሲሆን በ፮/6ተኛው ክፍለ ዘመን በአፄ ካሌብና በአፄ ገ/መስቀል የንግስና ዘመን በበለጠ ተስፋፍቷል፡፡ በ፮/6ተኛው ክ/ዘመን በተለይ ዘጠኙ ቅድሳን ከመጡ በኋላ ክርስትናን የማሠራጨቱ ሥራ ይበልጥ ተስፋፍቷል፡፡

በአክሱም ዘመነ መንግስት ዮዲት ጉዲት የተባለች በአክሱም ግዛት ያሉትን አብያተ ክርስቲያናትና ቄሶችን ማጥፋት በጀመረች ጊዜ የአክሱም ፅዮንን ጨምሮ አንዳንድ ታቦታት ወደተለያዩ ቦታዎች ተሰደዋል፡፡ ምናልባት እነዚህ የፀረ ክርስትና ሰዎች አጽብሃ ወዳሰራው ውቅር ቤተክርስቲያን ቢመጡም ታቦቱን የእምነቱ ተከታዮች እስከ ፲፰፻፴፰/1838 ዓ.ም ድረስ ይዘው ሲሰደዱ እንደቆዩና በመጨረሻ ቡልጋ ውስጥ ከሚገኘው ኢቲሳ ተ/ሃይማኖት ገዳም የቅዱስ ሚካኤልን ጽላት እንዳመጡት ይነገራል፡፡

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: