Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፍቅር’

Facebook Accused of Letting Activists Incite Ethnic Massacres With Hate & Misinformation In Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 20, 2022

💭 የዋቄዮ-አላህ ልጆች ቢጠሉን፣ ቢያሳድዱንና ቢገድሉን እምብዛም ላያስገርመን ይችላል፤ ፍቅር በጣም ይጎድላቸዋልና፤ “ግን ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ!” የሚለው ወገን ስድስት ሺህ ዓመት ከዘመን ቃኤል በኋላ በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን እንዴት ይህን ያህል ተግቶ ሊጠላና ሊገድል ቻለ?

እንደው ጃል፤ ኦሮማራዎች ኢትዮጵያን በዓለም ፊት አዋረዷት፣ ልጆቿን እርስበርስ አባሉባት፣ ኢትዮጵያ አስለቀሷት፣ ኢትዮጲያዊያንን እንደገና የአለም መሣቂያዎች አደረጓቸው እኮ!

🐸 እንቁራሪት በድንገት በፈላ ውሃ ውስጥ ከተከተተች ትዘላለች፤ ነገር ግን እንቁራሪቷ ሞቅ ባለ ውሃ ውስጥ ከተከተተች እና ውሃው ቀስ በቀስ እየፈላ ከመጣባት አደጋውን ስለማትገነዘብ ተቀቅላ ትሞታለች።

❖ እሺ ብትሉ በረከቴን ረድኤቴን ትበላላችሁ፤ 🔥 እምቢ ብትሉ ግን ሠይፍ ይበላችኋል!

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፫፥፲፬፡፲፭]❖❖❖

እኛ ወንድሞችን የምንወድ ስለ ሆንን ከሞት ወደ ሕይወት እንደ ተሻገርን እናውቃለን፤ ወንድሙን የማይወድ በሞት ይኖራል። ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።”

On the afternoon of November 2 last year, Gebremichael Teweldmedhin, a Tigrayan jeweller and father of nine, headed to work in Gonder, a city in the Amhara region of northern Ethiopia where he had lived for more than three decades.

When Gebremichael arrived in the city, he found a mob looting his nephew’s workshop. Gebremichael begged them to stop. Instead, they turned on him.

One relative, who wished to remain anonymous for fear of reprisals, told the Bureau: “The looters took them, Gebremichael along with another 10 or 11 people who worked in that area – by vehicle. We tried to follow them but we were not able to get their whereabouts.

“Then other people told us they were killed. They are buried in a mass grave.”

Gebremichael was not political, his relative said. He was not educated, and did not engage with the hatred and misinformation that swamps Ethiopian social media. Yet his relative claimed online hate campaigns and calls for violence – particularly on Facebook – played a key role in not only his killing, but many others.

“The worst thing that contributed to their killing are the so-called activists who have been spreading hate on social media,” he told the Bureau. Some posts, he claimed, would name individuals or even post photos helping create an atmosphere “inciting attacks, killings and displacements”.

Thousands have died and millions more have been displaced since fighting broke out between government forces and armed opposition groups from the country’s Tigray region in November 2020. The government has also been fighting an armed group from the Oromia region, and the UN secretary general António Guterres said last November that “the stability of Ethiopia and the wider region is at stake”.

On November 9, Mercy Ndegwa, Facebook’s public policy director for East Africa, and Mark Smith, its global content management director, used a blog post to offer reassurances that Ethiopia “has been one of our highest priorities” and that their company “will remain in close communication with people on the ground”.

But the Bureau’s investigation has uncovered a litany of failures. The company has known for years that it was helping to directly fuel the growing tensions in the country. Many of those fighting misinformation and hate on the ground – fact checkers, journalists, civil society organisations and human rights activists – say Facebook’s support is still far less than it could and should be.

A senior member of Ethiopia’s media accused Facebook of “just standing by and watching this country fall apart”. Others told the Bureau that they felt requests for assistance had been ignored and that meetings failed to materialise. These failures, they said, were helping to fuel a conflict that has already led to reports of ethnic cleansing and mass rape. Amnesty International has accused both sides in the conflict of carrying out atrocities against civilians.

All the while posts inciting violence or making false claims designed to encourage hate between ethnic groups in Ethiopia have been allowed to circulate freely. The Bureau has identified and spoken with relatives of people allegedly killed in multiple different attacks, but has not been able to cross-check specific details on the ground because of the ongoing violence.

Facebook said it had worked for two years on a comprehensive strategy to keep people in Ethiopia safe on their platforms, including engaging with civil society groups, fact checking organisations, and forming a special policy unit.

Gebremichael’s family cited one Facebook user in particular: Solomon Bogale, an online activist with more than 86,000 followers on Facebook. Though listed on Facebook as living in London, Bogale’s social media indicates that he has been in Ethiopia since August 2021, with posts of him in fatigues and carrying an assault rifle often accompanied by statements praising the Fano, an Amharan nationalist vigilante group.

In the opinion of one of Gebremichael’s family members, Bogale’s “inciteful posts” had resulted in many attacks on Tigrayans in Gonder.

In the weeks before Gebremichael’s killing, Bogale called for people to “cleanse” the Amhara territories of the “junta”, a term often used by government supporters to refer to the Tigrayan forces fighting the government and Tigrayans more generally. The post continued: “We need to cleanse the region of the junta lineage present prior to the war!!”

On October 31, two days before Gebremichael’s disappearance, Bogale posted an image of an elderly woman holding grenades, with the caption: “#Dear people of Amhara, there are mothers like these who are fighting to destroy Amhara and destroy Ethiopia! The main solution to save the #Amhara people and to protect Ethiopia is we Amharas have to rise up!! Get together Amhara.”

The Bureau has verified that both posts remained up on Facebook almost four months later, along with many others from various sources containing hate speech, calls for violence and false claims. Throughout the conflict misinformation and hate have been deployed on Facebook and other social media, inflaming tensions and influencing the outcome of military operations.

Contacted over Facebook, Bogale denied that any Tigrayans were killed in Gonder in early November, saying all Tigrayans in the city were safe. He also claimed that Tigrayan forces had killed ethnic Amharans in the region.

He also said he would delete the posts cited by the Bureau.

Facebook said it had reviewed the posts flagged by the Bureau and had removed any content that violated its policies. The Bureau found one post had been removed. At the time of publication, the post of the woman holding grenades remained online.

Criticism of Facebook’s failings is made more damning by the extensive evidence that the company has known of the risk of such problems for years, according to disclosures made to the Securities and Exchange Commission and provided to Congress in redacted form by the legal counsel of Facebook whistleblower Frances Haugen. The redacted versions received by Congress were reviewed by a consortium of news organisations, including the Bureau.

As early as January 2019 an internal report into various countries’ “On-FB Badness” – a measure of harmful content on the platform, including hate and graphic violence – rated the situation in Ethiopia as “severe”, its second-highest category.

By June 2020, Facebook had become even more starkly aware of the problem. An internal document discussing measures used to assess the level of harmful content said it had “found significant gaps in our coverage (especially in Myanmar and Ethiopia)”.

Six months later, Ethiopia had risen to the top of Facebook’s list of countries where it needed to take action. In a presentation circulated on December 10 2020, the risk of societal violence in Ethiopia was ranked as “dire” – Facebook’s highest threat warning. It was the only country to be given that ranking.

More than a year on, the Bureau’s investigation has found that Facebook is said to have frequently ignored requests for support from fact checkers based in the country and some civil society organisations say they have not met with the company in 18 months. The Bureau has learned from multiple sources that Facebook only appointed its first senior policy executive from Ethiopia to work on East Africa in September.

Facebook does run a third-party fact-checking programme, providing partners with access to internal tools and payment for fact checks. As its website states: “We rely on independent fact checkers to review and rate the accuracy of stories through original reporting.” But it has not partnered with a single organisation based in Ethiopia to tackle the misinformation spread by all sides in the country’s conflict.

Abel Wabella, founder of the Ethiopian fact-checking initiative HaqCheck said Facebook had failed to support his organisation since he first approached executives more than a year ago.

“They told me, ‘OK, we can help you, just write to us, our email.’ They gave me their cards. And I wrote to them,” he told the Bureau. But he heard nothing back. “At that time, our initiative was very small, so I thought they didn’t find something good in our platform, so they wanted to keep silent because of that.”

Wabella sent two further emails over the next few months, the second to the new Facebook executive from Ethiopia he had heard had been appointed. Despite assuring him that she would take action in September, he said he had heard nothing from the company since.

Rehobot Ayalew, HaqCheck’s lead fact checker, said the lack of support had severely hampered her team’s work. “Most of the people have low media literacy, so Facebook is considered to be credible … So working with Facebook, and also checking and verifying Facebook content, is the major way to counter this disinformation.” Wabella added: “The problem is not specific to Tigray. Ethiopian citizens from every corner across ethnic groups were severely affected by hateful content circulating online, specifically Facebook.”

The other major independent fact-checking organisation based in Ethiopia, Ethiopia Check, is also not part of Facebook’s partner programme.

Facebook said it had constantly engaged with civil society organisations and human rights groups on the ground, but did not partner with HaqCheck and Ethiopia Check because neither was certified by the International Fact-Checking Network.

Facebook does work with two fact-checking organisations on content from Ethiopia – PesaCheck, which runs a small team in Nairobi, and Agence France-Presse (AFP) – but both of them are based outside the country. We understand that AFP has just one fact checker in the country but in response to our story Facebook told the Bureau that “both PesaCheck and AFP have teams based in Ethiopia for fact-checking”. While misinformation flagged by PesaCheck and AFP has often been labelled as false or removed by Facebook, content investigated and debunked by HaqCheck has largely remained unaltered and free to spread.

This has included false declarations of military victories on both sides, false allegations of attacks on civilians and false claims of captured infiltrators. On November 25 last year, the Ethiopian government banned all unofficial reporting of battles, further enforcing an information vacuum in which misinformation spreads easily.

“As far as I know, support for fact checkers in Ethiopia by Facebook is almost non-existent,” said the senior person working in Ethiopian media, who asked to remain anonymous. “Facebook doesn’t pay the attention Ethiopia needs at this crucial moment, and that’s contributing to the ongoing crisis by inflaming hatred and spreading hate speech.”

A number of civil society groups have similar complaints of feeling ignored and sidelined. Facebook organised a meeting with several groups in June 2020, to discuss how the platform could best regulate content before scheduled elections. As of November, two of the organisations involved said they had heard nothing about any subsequent meetings.

“The recent development has been overwhelming. Facebook should have had a similar consultation,” said Yared Hailemariam, executive director of the Ethiopian Human Right Defenders Center. “Facebook also ought to have a working group, collaborating with human rights organisations and civil society groups.”

Haben Fecadu, a human rights activist who has worked in Ethiopia, said the hate speech issue was flagged to Facebook years ago but the company had still not provided adequate resources to deal with it

“There’s really no excuse and I wish someone had come down harder on them about it,” she said. “I’ve doubted they have invested enough in their Africa content moderation, and doubt that the Africa team has had enough resources to moderate content properly. They don’t have enough moderators … I suspect they didn’t have a Tigrinya-speaking moderator until very recently.”

Facebook’s owner Meta said in January that it would “assess the feasibility” of complying with a recommendation by its independent oversight board that it launch a human rights assessment of its activity in Ethiopia. The recommendation came after the board directed Facebook to remove a post that claimed Tigrayans were involved in atrocities in the Amhara region.

Ayalew, the HaqCheck fact checker, said the inadequate support from one of the world’s richest companies was demoralising. “We usually come across sensitive content, images that are horrifying and hateful content. It’s hard by itself,” she said. “And when you know that, even though you’re trying, you’re not getting the support from the platform itself, that is allowing this kind of content.

“You ask yourself why? Why am I doing this? Because you know that they can do more, and they can change the situation. They have a big role in this, and they’re not doing anything. You’re trying alone.”

Mercy Ndegwa, speaking on behalf of Facebook, said: “For more than two years, we’ve invested in safety and security measures in Ethiopia, adding more staff with local expertise and building our capacity to catch hateful and inflammatory content in the most widely spoken languages, including Amharic, Oromo, Somali and Tigrinya. As the situation has escalated, we’ve put additional measures in place and are continuing to monitor activity on our platform, identify issues as they emerge, and quickly remove any content that breaks our rules.”

Just over three weeks after Gebremichael’s murder, Hadush Gebrekirstos, a 45-year-old who lived in Addis Ababa, was arbitrarily detained by police who heard him speaking Tigrinya.

“After they knew he was a Tigrinya speaker, they said, ‘This one is mercenary!’ and took him to a nearby police station … They were beating him hard,” said a relative, who also wished to remain anonymous and who was told what happened by witnesses.

“Two days after – on November 26 – his body was found dead, about 200 to 150m from the police station. They threw his body out there.”

Again, Hadush’s relative said he had no political or social media engagement. Again, he believes that it was lies and hate on Facebook that played a key role in causing the killing.

“It really does. Irrespective of reality, because people do not have the ability to verify what was posted on Facebook. Like calling people to kill Tigrinya speaking residents – as a result of hatred and revenge feelings … You don’t even know who is killing you, who is detaining you and who is looting your property. It’s total lawlessness.”

______________

Posted in Ethiopia, Media & Journalism, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፍቅር የሌለው እግዚአብሔርን አያውቅም፥ እግዚአብሔር ፍቅር ነውና

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 20, 2022

❖❖❖[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

፩ በሰዎችና በመላእክት ልሳን ብናገር ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ ናስ ወይም እንደሚንሽዋሽዋ ጸናጽል ሆኜአለሁ።

፪ ትንቢትም ቢኖረኝ ምሥጢርንም ሁሉና እውቀትን ሁሉ ባውቅ፥ ተራሮችንም እስካፈልስ ድረስ እምነት ሁሉ ቢኖረኝ ፍቅር ግን ከሌለኝ ከንቱ ነኝ።

፫ ድሆችንም ልመግብ ያለኝን ሁሉ ባካፍል፥ ሥጋዬንም ለእሳት መቃጠል አሳልፌ ብሰጥ ፍቅር ግን ከሌለኝ ምንም አይጠቅመኝም።

፬ ፍቅር ይታገሣል፥ ቸርነትንም ያደርጋል፤ ፍቅር አይቀናም፤ ፍቅር አይመካም፥ አይታበይም፤

፭ የማይገባውን አያደርግም፥ የራሱንም አይፈልግም፥ አይበሳጭም፥ በደልን አይቆጥርም፤

፮ ከእውነት ጋር ደስ ይለዋል እንጂ ስለ ዓመፃ ደስ አይለውም፤

፯ ሁሉን ይታገሣል፥ ሁሉን ያምናል፥ ሁሉን ተስፋ ያደርጋል፥ በሁሉ ይጸናል።

፰ ፍቅር ለዘወትር አይወድቅም፤ ትንቢት ቢሆን ግን ይሻራል፤ ልሳኖች ቢሆኑ ይቀራሉ፤ እውቀትም ቢሆን ይሻራል።

፱ ከእውቀት ከፍለን እናውቃለንና፥ ከትንቢትም ከፍለን እንናገራለንና፤

፲ ፍጹም የሆነ ሲመጣ ግን ተከፍሎ የነበረው ይሻራል።

፲፩ ልጅ ሳለሁ እንደ ልጅ እናገር ነበር፥ እንደ ልጅም አስብ ነበር፥ እንደ ልጅም እቈጥር ነበር፤ ጎልማሳ ሆኜ ግን የልጅነትን ጠባይ ሽሬአለሁ።

፲፪ ዛሬስ በመስተዋት በድንግዝግዝ እንደምናይ ነን በዚያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እናያለን፤ ዛሬስ ከእውቀት ከፍዬ አውቃለሁ በዚያን ጊዜ ግን እኔ ደግሞ እንደ ታወቅሁ አውቃለሁ።

፲፫ እንዲህም ከሆነ፥ እምነት ተስፋ ፍቅር እነዚህ ሦስቱ ጸንተው ይኖራሉ፤ ከእነዚህም የሚበልጠው ፍቅር ነው።

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬]❖❖❖

፩ ወዳጆች ሆይ፥ መንፈስን ሁሉ አትመኑ፥ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ፤ ብዙዎች ሐሰተኞች ነቢያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና።

፪ የእግዚአብሔርን መንፈስ በዚህ ታውቃላችሁ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደ መጣ የሚታመን መንፈስ ሁሉ ከእግዚአብሔር ነው፥

፫ ኢየሱስ ክርስቶስም በሥጋ እንደ መጣ የማይታመን መንፈስ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም፤ ይህም የክርስቶስ ተቃዋሚው መንፈስ ነው፤ ይህም እንዲመጣ ሰምታችኋል፥ አሁንም እንኳ በዓለም አለ።

፬ ልጆች ሆይ፥ እናንተ ከእግዚአብሔር ናችሁ አሸንፋችኋቸውማል፥ በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና።

፭ እነርሱ ከዓለም ናቸው፤ ስለዚህ ከዓለም የሆነውን ይናገራሉ ዓለሙም ይሰማቸዋል።

፮ እኛ ከእግዚአብሔር ነን፤ እግዚአብሔርን የሚያውቅ ይሰማናል፤ ከእግዚአብሔር ያልሆነ አይሰማንም። የእውነትን መንፈስና የስሕተትን መንፈስ በዚህ እናውቃለን።

፯ ወዳጆች ሆይ፥ ፍቅር ከእግዚአብሔር ስለ ሆነ፥ የሚወደውም ሁሉ ከእግዚአብሔር ስለ ተወለደ እግዚአብሔርንም ስለሚያውቅ፥ እርስ በርሳችን እንዋደድ።

፰ ፍቅር የሌለው እግዚአብሔርን አያውቅም፥ እግዚአብሔር ፍቅር ነውና።

፱ በዚህ የእግዚአብሔር ፍቅር በእኛ ዘንድ ተገለጠ፥ በእርሱ በኩል በሕይወት እንኖር ዘንድ እግዚአብሔር አንድ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታልና።

፲ ፍቅርም እንደዚህ ነው፤ እግዚአብሔር እርሱ ራሱ እንደ ወደደን ስለ ኃጢአታችንም ማስተስሪያ ይሆን ዘንድ ልጁን እንደ ላከ እንጂ እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው አይደለም።

፲፩ ወዳጆች ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲህ አድርጎ ከወደደን እኛ ደግሞ እርስ በርሳችን ልንዋደድ ይገባናል።

፲፪ እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም፤ እርስ በርሳችን ብንዋደድ እግዚአብሔር በእኛ ይኖራል ፍቅሩም በእኛ ፍጹም ሆኖአል።

፲፫ ከመንፈሱ ስለ ሰጠን፥ በእርሱ እንድንኖር እርሱም በእኛ እንዲኖር በዚህ እናውቃለን።

፲፬ እኛም አይተናል አባትም ልጁን የዓለም መድኃኒት ሊሆን እንደ ላከው እንመሰክራለን።

፲፭ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ በሚታመን ሁሉ እግዚአብሔር በእርሱ ይኖራል እርሱም በእግዚአብሔር ይኖራል።

፲፮ እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አውቀናል አምነንማል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል።

፲፯ በፍርድ ቀን ድፍረት ይሆንልን ዘንድ ፍቅር በዚህ ከእኛ ጋር ተፈጽሞአል፤ እርሱ እንዳለ እኛ ደግሞ እንዲሁ በዚህ ዓለም ነንና።

፲፰ ፍጹም ፍቅር ፍርሃትን አውጥቶ ይጥላል እንጂ በፍቅር ፍርሃት የለም፥ ፍርሃት ቅጣት አለውና፤ የሚፈራም ሰው ፍቅሩ ፍጹም አይደለም።

፲፱ እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እኛ እንወደዋለን።

፳ ማንም። እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?

፳፩ እግዚአብሔርንም የሚወድ ወንድሙን ደግሞ እንዲወድ ይህች ትእዛዝ ከእርሱ አለችን።

🔥ስለ ጽዮን ዝም አንልም፤ አሉን ይሁዳዎቹ!ለሦስት ዓመታት ያህል አማራ እና ተጋሩ ተዋሕዷውያንን + ጌዲዮኖችን ወዘተ በኦሮሚያ ሲዖል ሲጨፈጨፉ የቆዩት የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው የግራኝ ኦሮሞዎች ዛሬ ከእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን፣ ከአማራው፣ ከሶማሌው፣ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራኖች ጋር ሆነው ተዋሕዶ ጽዮናውያንን ጨፈጨፏቸው።

የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ነገርስ ግልጽ ነው፤ የስጋ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ክደው ወደ ክርስቶስ እስካልመጡ ድረስ ሁሌ የጽዮናውያን ጠላት መሆን ግድ ስለሚሆንባቸው ፈጠነም ዘገየም በአክሱም ጽዮን ላይ እንደሚዘምቱ ግልጽ ነው። የሚገርመውና የሚያንገበግበው “ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ! ኢትዮጵያዊ ነኝ” እያለ ሰንድቁን ያላግባብ የሚያውለበልበው፣ ከእስማኤላውያኑ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ጋር አብሮ ክርስቲያን ወንድሞቹን የጨፈጨፈ እና በረሃብ እየቆላ ያለው ብቸኛው የዓለማችን መንጋ አማራ ብቻ መሆኑ ነው! ዛሬም፤ ሁሉም ነገር ግልጥልጥ ብሎ በሚታይበት ዘመን እንኳን ከፈጸመው በጣም ከባድ ግፍና ወንጀል ምናልባት በንስሐ ተመልሶ እጁን ወደ እግዚአብሔር በመዘርጋት ፈንታ፤ የአጥፍቶ ጠፊን ካባ በማጥለቅ ከአበቃለት የአራጁ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ጋር አብሮ በጭካኔና በፈርዖናዊ ግትርነት/እልህ የንጹሐንን ደም ማፍሰሱን፣ ሕፃናትን በረሃብ መቁላቱን ቀጥሏል። ስሙን በፈቃዱ ከሕይወት ዛፍ እያስሰረዘ መሆኑን የሚመክረው አንድ አባት እንዴት ይጥፋ?!

👉 እስኪ ይታየን፤ አማራው ከሦስት ዓመት በፊት ጀምሮ፣ በተለይ ዓምና ላይ፤

“በአባቶቼና እናቶቼ ላይ፣ በወንድሞቼና እኅቶቼ ላይ አልዘምትም ፥ አባቶቼንና እናቶቼን፣ ወንድሞቼን እና እኅቶቼን ለማስራብ መንገድ አልዘጋም!”

ቢል ኖሮ ምን ያህል እግዚአብሔርን ባስደሰተና አሁን ከገባበት እጅግ በጣም አደገኛ የሆነ ሁኔታ ውስጥ ሳይሰቃይ ለራሱም ሆነ ለመጭውም ትውልዱም ብሎም ለሌሎቹም ስንት በረከት፣ ዘላቂ ሰላም፣ ፀጋና ብልጽግና ባመጣ ነበር። በእውነት በወርቅ ቀለም የተጻፈ ታሪክ ባለቤት መሆን በቻለ ነበር።

የኢትዮጵያና ተዋሕዶ እምነቷ ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ኦሮሞ ቢሆንም፤ የኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም ያልተረዳው አሻንጉሊት አማራ ግን ቍ.፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ አፍራሽ ነው! ጠላቱን እንኳ ለይቶ ማወቅ የማይችል ይጠፋል። ቶሎ ካልተመለሱ ያው ዛሬ በኦሮሚያ ሲዖል እንደምናየው የድርቅ፣ የረሃብ፣ የበሽታና የእርስበርስ መበላላት ሰለባ ይሆናሉ፤ አክሱም ጽዮንን ደፍረዋልና ገና ከሰማይ እሳቱም ይወርድባቸዋል! አንድ በአንድ! ቀስበቀስ

🐸 እንቁራሪት በድንገት በፈላ ውሃ ውስጥ ከተከተተች ትዘላለች፤ ነገር ግን እንቁራሪቷ ሞቅ ባለ ውሃ ውስጥ ከተከተተች እና ውሃው ቀስ በቀስ እየፈላ ከመጣባት አደጋውን ስለማትገነዘብ ተቀቅላ ትሞታለች።

😠😠😠 አይይ አለመታደል!😢😢😢

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፫፥፲፬፡፲፭]❖❖❖

እኛ ወንድሞችን የምንወድ ስለ ሆንን ከሞት ወደ ሕይወት እንደ ተሻገርን እናውቃለን፤ ወንድሙን የማይወድ በሞት ይኖራል። ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።”

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 5, 2021

✝✝✝ አዎ! ከጽዮን ቀያቸው ተፈናቅለው፣ ከሞት ተርፈውና የተከዜን ወንዝ ተሻግረው በአክሱም ጽዮን ናፍቆት ዕንባ በማንባት ላይ ያሉትን በሚሊየን የሚቆጠሩ አባቶቻችንና እናቶቻችንን፣ ወንድሞቻችንና እኅቶቻችንን እንዲሁም ልጆቻችን ሁሉ እናስታውሳቸው። በእነርሱ ቦታ እራሳችንን እናስገባ። “አክሱም ጽዮን፣ ኢትዮጵያ፣ ትግራይ” ከምድረ ገጽ ትጥፋ ብለው በጽዮን ልጆች ላይ ተወርቶ የማያልቅ ግፍ የፈጸሙትን የወራዳዋ ባቢሎን የዋቄዮ-አላህ ልጆችን የሚበቀላቸው የተመሰገነ ይሁን፣ ሕፃናቶቻቸውን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸውና ዘር ማንዘራቸውን ከሃገረ እግዚአብሔር ከኢትዮጵያ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ የሚያጠፋቸው የተመሰገነ ነው!!! ✝✝✝

የጽዮን ልጆች፤ ከታሰበብንና ከታቀደበን የከፋ ጥፋት ሁሉ ያዳናነንን የኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔርን አንርሳው! ጽዮንን አንርሳት! እየተዋጉልን ያሉትን ቅዱሳኑንን ሁሉ አንርሳቸው።

❖❖❖ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ብረሳሽ፥ ቀኜ ትርሳኝ❖❖❖

አቤቱ፥ በኢየሩሳሌም ቀን የኤዶምን ልጆች አስብ። እስከ መሠረትዋ ድረስ አፍርሱ አፍርሱ ያሉአትን። አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።

ሕፃናቶችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው። አቤቱ፥ ከክፉ ሰው አድነኝ፥ በልባቸውም ክፉ ካሰቡ ከዓመፀኞች ሰዎች ጠብቀኝ፤ ቀኑን ሁሉ ለሰልፍ ይከማቻሉ። ምላሳቸውን እንደ እባብ ሳሉ፤ ከከንፈራቸው በታች የእፉኝት መርዝ ነው።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፮]❖❖❖

፩ በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን።

፪ በአኻያ ዛፎችዋ ላይ መሰንቆቻችንን ሰቀልን።

፫ የማረኩን በዚያ የዝማሬን ቃል ፈለጉብን፥ የወሰዱንም። የጽዮንን ዝማሬ ዘምሩልን አሉን።

፬ የእግዚአብሔርን ዝማሬ በባዕድ ምድር እንዴት እንዘምራለን?

፭ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ብረሳሽ፥ ቀኜ ትርሳኝ።

፮ ባላስብሽ፥ ምላሴ በጕሮሮዬ ይጣበቅ፤ ከደስታዬ ሁሉ በላይ ኢየሩሳሌምን ባልወድድ።

፯ አቤቱ፥ በኢየሩሳሌም ቀን የኤዶምን ልጆች አስብ። እስከ መሠረትዋ ድረስ አፍርሱ አፍርሱ ያሉአትን።

፰ አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።

፱ ሕፃናቶችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፱]❖❖❖

፩-፪ አቤቱ፥ ከክፉ ሰው አድነኝ፥ በልባቸውም ክፉ ካሰቡ ከዓመፀኞች ሰዎች ጠብቀኝ፤ ቀኑን ሁሉ ለሰልፍ ይከማቻሉ።

፫ ምላሳቸውን እንደ እባብ ሳሉ፤ ከከንፈራቸው በታች የእፉኝት መርዝ ነው።

፬ አቤቱ፥ ከኃጢአተኞች እጅ ጠብቀኝ፥ እርምጃዬንም ሊያሰናክሉ ከመከሩ ከዓመፀኞች አድነኝ።

፭ ትዕቢተኞች ወጥመድን ሰወሩብኝ፥ ለእግሮቼም የወጥመድ ገመድን ዘረጉ፤ በመንገድ ዕንቅፋትን አኖሩ።

፮ እግዚአብሔርንም። አንተ አምላኬ ነህ፤ የልመናዬን ቃል፥ አቤቱ፥ አድምጥ አልሁት።

፯ አቤቱ፥ ጌታዬ፥ የመድኃኒቴ ጕልበት፥ በሰልፍ ቀን ራሴን ሸፈንህ።

፰ አቤቱ፥ ከምኞቴ የተነሣ ለኃጢአተኞች አትስጠኝ፤ በላዬ ተማከሩ፤ እንዳይጓደዱ አትተወኝ።

፱ የሚከብቡኝን ራስ የከንፈራቸው ክፋት ይክደናቸው።

፲ የእሳት ፍም በላያቸው ይውደቅ፤ እንዳይነሡም ወደ እሳትና ወደ ማዕበል ይጣሉ።

፲፩ ተናጋሪ ሰው በምድር ውስጥ አይጸናም፤ ዓመፀኛን ሰው ክፋት ለጥፋት ይፈልገዋል።

፲፪ እግዚአብሔር ለድሀ ዳኝነትን ለችግረኛም ፍርድን እንዲያደርግ አወቅሁ።

፲፫ ጻድቃንም በእውነት ስምህን ያመሰግናሉ፤ ቀኖችም በፊትህ ይኖራሉ።

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mount Tabor & The Feast of The Transfiguration | Buhe-Debre Tabor

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 19, 2021

❖❖❖ ቡሄ! ቡሄ! ቡሄ! ❖❖❖

የታመሙትን፣ የታሰሩትን፣ የተደፈሩትንና የተሰደዱትን እንጠይቅ፣

የተራቡትንና የተጠሙትን እናብላ እናጠጣ፣የታረዙትን እናልብስ፣

ለተበደሉት፣ አድሎ ለሚደርስባቸውና ፍትሕ ለተነፈጋቸው እንቁም!

Buhe (Ge’ez: ቡሄ) is a feast day observed by Ethiopian Orthodox Tewahedo Church on August 19 (ነሐሴ/Nähase ፲፫/13 in the Ethiopian calendar). On this date, the Ethiopian Orthodox Church celebrates the Transfiguration of Jesus on Mount Tabor (Debre Tabor Ge’ez: ደብረ ታቦር). People of the neighborhood tie a bundle of sticks together to make a CHIBO, and set it on fire while singing songs. The main song is called “Hoya Hoye” with one singer singing while the others follow in a rhythmic way. It involves young boys singing songs of praise outside of people’s homes, in exchange for fresh bread called MULMUL. The boys then bless the family of the home for the following year.

For weeks in August, Ethiopian boys dress up and perform songs from door to door in neighbourhoods across the country. In return, the boys get ‘Mulmul’ – bread freshly baked for the occasion in each house.

Known as Buhe, the festival – like most cultural celebrations here has its origins in the Ethiopian Orthodox Church. It marks the transfiguration of Jesus on Mount Tabor.

“I started participating in Buhe when I was 14. I get very excited when the time for Buhe comes around because it is the commemoration of Jesus appearing in a supernatural light. We celebrate Buhe with very interesting activities,” said Kirubel Sibhat, one of the young performers.

Buhe is also a tradition where young people are reminded to value older generations. The songs are written and performed in praise of adults and elders.

But over time, the tradition of Buhe has struggled to stay alive, especially in urban locations like Addis Ababa – a city undergoing its own transformation as the capital of one of Africa’s fastest growing economies.

Churches are trying to revive the celebration to its old glory. The boys can now also receive gifts of money in place of fresh bread – a sign of the times where people have less time to prepare for such festivals.

“The new generation has the responsibility of learning and continuing the traditions of its fathers, as we age. It has the responsibility of upholding national traditions instead of following foreign traditions,” Said Kassaye Gutema, an Addis Ababa resident.

The boys crack a whip made of braided tree fibers to signal their approach into a neighbourhood. Traditionally the whip was cracked by shepherd boys.

Buhe also marks the last days of the rainy season.

Religious leaders and Orthodox faithful take the time to give thanks and pray for a good harvest. They also take time to reflect on the biblical significance of the events.

According to Wosanyu Zewdie, a deacon and teacher at St. Yohannes school, Buhe is a culmination of tradition and religion.

“The meaning of the whip being cracked is to imitate the sound of the thunder that was heard in the sky. We later light a bonfire to represent the light that was illuminating when Christ appeared. The bread signifies the fact that mothers took bread to their shepherd boys who stayed out late because they thought it was still daylight, but it was Christ’s supernatural appearance. So all the cultural activities you see in relation to Buhe have their origin in religion,” he said.

After sunset, celebrations move to the streets where large bonfires burn well into the night and hundreds sing and dance in anticipation of the new year – marked in Ethiopia according to the Orthodox Calendar in September.

The Ethiopian Orthodox Church is one of the pre-colonial Christian denominations in sub-Saharan Africa and is estimated to have between 40 and 45 million followers. The overwhelming majority live in Ethiopia.

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደብረ ታቦር ነፃ በወጣችበት በቡሄ ዕለት የጥፋት ውኃ በሰዶምና ገሞራ አዲስ አበባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2021

የጽዮንን ሕፃናት ሳይቀር የምታሳድድና የምታግት ከተማ ገና እሳት ከሰማይ ይዘንብባታል! አዲስ አበባ፤ እጅሽን ለአክሱም ጽዮን ስጭ!🙌

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚዋ እና በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል በፈጸመችው ቱርክ በሚገኝበት ዕለት። በአጋጣሚ? በጭራሽ! ጉብኝቱ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ከሁለት ዓመት በፊት፤ “ግራኝ ቱርክን እስካሁን ያልጎበኛት ፀረ-ተዋሕዶ ክርስቲያን ተልዕኮውን ላለማሳየትና የቱርክ ወኪል ግራኝ አህመድ ዳግማዊ እንደሆነ ላለማስበላት ነው” ብዬ መጻፌን አስታውሳለሁ። ዛሬ ልክ በቡሄ ዕለት የክርስቶስ ተቃዋሚው ጭምብሉ በድጋሚ ተገለጠ። አልዋሽም፤ ግራኝን ገና ለመጀመሪያ ጊዜ እንዳየሁት ነበር የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያደረበት እርኩስ መሆኑን ከዓይኖቹ ያነበብኩት። ✝✝✝[መዝሙረ ዳዊት ፺፩፥፰]✝✝✝ “በዓይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ብድራት ታያለህ።” መንፈሳዊ ውጊያ እንግዲህ ይህን ይመስላል! ሁለቱ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች አህመድ እና ኤርዶጋን በመጨረሻ በአካል ተገናኝተው ለማየት በቃን፤ እነዚህ አረመኔዎች አሁን ተሸንፈዋል፤ እግዚአብሔር ይመስገን!

የጽዮን ልጆች ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! ግራኝ ዳግማዊ ወኪሏ “አል ነጃሽ”ን እንዲያፈርስ ትዕዛዝ የተቀበለው ከቱርክ ነው፤ ቀድም ሲል መስጊዱን ለመስራት ወደ ውቅሮ እንደገባች፤ አሁንም ላድሰው ብላ የመግቢያ ቀዳዳ በመፈለግ ላይ ነች። አክሱም ጽዮን የዲያብሎስ ጣዖት ማምለኪያ ቦታ አያስፈልጋትም፤ “የታሪክ ቅርስ” እንዲሆን ከተፈለገ “የሰይጣን ቤት” ተብሎ ቤተ መዘክር ያለውጭ ሰዎች ጣልቃ ገብነት በተጋሩዎች ሊሠራ ይቻላል።

👉 ኖኅ 👉 የጥፋት ውኃ 👉 አራራት ተራራ 👉 ሰዶምና ገምራ 👉 ሎጥ 👉አርሜኒያ 👉 ደብረ ታቦር

የሰዶም እና ገሞራ እንደ ነነዌ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ባለመመለሳቸዉ እሳት ከሰማይ ወርዶ አቃጥሎ አጥፍቶአቸዋል [ዘፍ ፲፱፡፳፫]

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፯፥፳፮፡፳፱]

በኖኅ ዘመንም እንደ ሆነ፥ በሰው ልጅ ዘመን ደግሞ እንዲሁ ይሆናል። ኖኅ ወደ መርከብ እስከ ገባበት ቀን ድረስ፥ ይበሉና ይጠጡ ያገቡና ይጋቡም ነበር፥ የጥፋት ውኃም መጣ ሁሉንም አጠፋ።

እንዲሁ በሎጥ ዘመን እንደ ሆነ፤ ይበሉ ይጠጡም ይገዙም ይሸጡም ይተክሉም ቤትም ይሠሩ ነበር፤ ሎጥ ከሰዶም በወጣበት ቀን ግን ከሰማይ እሳትና ዲን ዘነበ ሁሉንም አጠፋ።”

ቡሄ/ ደብረ ታቦር በቅድስት አርሴማ ሃገር በእኅት ሃገር በአርሜኒያ፤ ለዘመነ ኖኅ የጥፋት ውኃ መታሰቢያ ጭምር ተደርጎ እንደሚከበር ታች የቀረበው የእንግሊዝኛ መረጃ ይጠቁመናል። ከጥፋት ውኃ በኋላ የአባታችን ኖህ መርከብ በሁለቱ በዓለም ጥንታውያን የክርስቲያን ሃግራት፤ ወይ በአርሜኒያ ወይ በኢትዮጵያ አራራት ተራራ ነው ያረፈችው።

💭 አምና አረመኔው ግራኝ በአክሱም ጽዮን ላይ ደም አፍሳሹን የጭፍጨፋ ጂሃድ ከመጀመሩ በፊት የቀረበ፦

👉 የዛሬዋ ኢትዮጵያ ከማን ጋር ናት? ከሙስሊም ቱርክ/አዘርበጃን ወይንስ ከክርስቲያን አርሜኒያ?

የግራኝ ቄሮኦሮሞ አገዛዝና አህዛብ ዜጎቹ ከሙስሊም አዘርበጃን ጎን እንደሚቆሙ አያጠራጥርም፤ ኢትዮጵያውያን ከማን ጎን ይሰለፋሉ?

በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!

ባለፈው መስከረም የሃገራችን አዲስ ዓመት መግቢያ ላይ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ የምትመራዋ ሙስሊም አዘርበጃን በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ ጦርነት ከፈተች። አርሜኒያ የቱርኮችን ድሮኖች በመጠቀም በናጎርኖ ካራባኽ የሚገኙትን ጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ጨፈጨፈች፤ ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን አፈራረሰች።

የባለሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ወኪል የሆነው የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺንያን በአርሜኒያ እና አዘርበጃን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ልክ እንደ ግራኝ ክህደት የተሞላበት “የሰላም ስምምነት” በመፈረሙ አገሪቷ ላለፉት ሳምንታት በከፍተኛ የተቃውሞ ማዕበል ላይ ትገኛለች። አርሜኒያውን፤ ጀግኖች!

ኢትዮጵያውያን ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል፣ እነ ጄነራል አሳምነው ሲገደሉ፣ በኦሮሚያ ሲዖል ኢትዮጵያውያን ሲታገቱ፣ ሲጨፈጨፉና ሲፈናቀሉ አራት ኪሎ ያለውን ቤተ ፒኮክ እና ፓርላማ እንዲህ መውረር ነበረባቸው። ይህን ሳያደርጉ ስለቀሩ ነው አሁን እባቡ ዐቢይ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ለጀመረው ጥቃት የእሳት ማገዶ እያደረጋቸው ያለው። ግራኝ የሰበሰባቸው ወታደሮች በብዛት ወደ ሱዳን እየሸሹ እንደሆነ ዜናዎች እየወጡ ነው። በዘመነ ኮሮና እንደገና ስደት? አሳዛኝ ነው! የዚህ ጦርነትቀስቃሽ በእብሪት የተወጠረውና ለድርድር አልቀመጥም ያለው ግራኝ መሆኑን አንርሳው።

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

👉 Reflections on the Feast of Transfiguration

Two years ago, around this time, we arrived early Sunday morning in Armenia. Soon after, my son Hovsep and I attended badarak at the Saint Gregory The Illuminator Cathedral in Yerevan. The festivities of celebrating Vartavar on the streets of the Armenian capital had already started as church services were over. We witnessed a joyous day filled with the tradition of splashing water dating from the pre-Christian era of Armenia, honoring the goddess Asdghig as some say. Others claim that this tradition goes further back to the days of Noah and a remembrance of the flood.

The feast of transfiguration of our Lord Jesus Christ, one of the five prominent Tabernacle feasts of our church, is celebrated today. We read about the events of the transfiguration in the synoptic Gospels (Matthew, Mark and Luke). I invite you to focus on the details from the Transfiguration narrative according to the Gospel of Matthew where Jesus reveals His divinity through a sequence of events and actions that includes His face shining like the sun; his clothes became dazzling white, Moses’ and Elijah’s appearance, a bright cloud overshadowing the scene and the voice of God testifying: “This is my Son, the Beloved; with Him, I am well pleased; listen to Him!” (Matthew 17:5).

I would like you to pay attention to the dazzling white garment of Jesus. White garments are an expression of heavenly beings. In the book of Revelation, John speaks of white garments worn by those who have been saved (Revelation 7:9, 19:14). We find the practical inclusion of this notion in the life of the church in the sacrament of baptism, as we clothe the newly baptized child with white garments. Think about it; everyone baptized in the church has put on dazzling white garments of salvation. In other words, it is through baptism that we are united to the glory of Christ, and He reveals His glory to us through His passion and the crucifixion. The self-sacrifice of Christ is the purification that restores to us the original garment lost through sin. Through baptism, God clothes us in light, and we become light.

So, after all, the splashing of water and the popular mode of celebrating Vartavar, the feast of the transfiguration may not be fragments of pagan Armenia. Maybe it’s a powerful and practical way of reminding us that we are baptized and garmented with the dazzling white clothing of angels and the elect. God continues to administer His grace to us through our active participation in the life of the Church. God restores our old, dirty and torn garments into dazzling white clothes and prepares us to participate in the divine banquet.

Happy feast of transfiguration.

Source

__________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል | ደብረ ታቦር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2021

💭 አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ደብረ ታቦር ሰንበት ትምህርት ቤት እንዳሳወቀው፤

ከሁለት ሣምንታት በፊት በዚህ በአንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ደብረ ታቦር ላለፉት ረጅም አመታት ለጸበል አገልግሎት እየተጠቀመበት የሚገኘውን የቅዱስ ሚካኤል እና የቅዱስ ቂርቆስ የጸበል ቦታን ቤተ ክርስቲያን እንተክላለን የሚሉ ግለሰቦች ለ ፳፯/፲፩/፲፫ ዓ.ም ያለ ሰበካ ጉባኤ እና ያለ ምዕመናን እውቅና ታቦት ይዘን እንገባለን ሲሉ ነበር።

የአካባቢው ህብረተሰብ ይህን ጉዳይ በቦታው ተገኝቶ መቃወሙ ተገልጿል።

❖❖❖ለአዕይንቲከ ሚካኤል ሆይ ለሰው ልጅ ይቅርታን ለማስገኘት ወደ ልዑል እግዚአብሔር አሻቅበው ለሚማልዱ ዓይኖችህ ሰላምታ ይገባል። ሚካኤል ሆይ በጠላት ተማርከው ለሚጨነቁትና ለሚሰቃዩት ዋስ ጠበቃቸው አንተ ነህና። በኔ ላይ የሚተበትቡትን የጠላቶቼን የምክር መረብ በጣጥሰህ ጣልልኝ ነፍሴንም ሥጋዬንም ለአንተ አደራ ሰጥቻለሁና።❖❖❖

________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቡሄ | ቅ/ሚካኤል እና ጽዮናውያን ለደብረ ታቦር ደረሱላት ፥ ይብላን ለናዝሬትና ለደብረ ዘይት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 17, 2021

አዎ! እራሳቸውን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚው ጎራ ለመመደብ በመወሰናቸው፤ “ናዝሬትን”፣ ‘አዳማ’ ፥ “ደብረ ዘይትን” ቢሸፍቱ በማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ መጠሪያዎቻቸውን በክህደት ለመቀየር ደፍረዋል/ፈልገዋል።

✞✞✞በዚህ ወቅት እድለኛዋና ጥንታዊቷ ደብረ ታቦር ከዋቄዮአላህ ባርነት ነፃ ወጣች። ✞✞✞

😊 በአጋጣሚ? 😊

ደብረ ታቦር ቅዱስ ሚካኤል❖

💭 ገና ከስምንት ዓመታት በፊት የሚከተለውን በጦማሬ ጽፌ ነበር

መጠሪያ ስሞቻችን፣ የክርስትና ስሞቻችን ወይም ክርስቲያናዊ የሆኑ የቦታ ስሞችን የሚሰጠው መንፈስ ቅዱስ ነው። የእግዚአብሔር አምላክን ገናናነት ለማሳወቅ፡ ለእርሱ ክብር ለመስጠት የምንሰይማቸው ቦታዎች ወይም ከተሞች በርሱ ዘንድ ከፍተኛ ትርጕም አላቸው፤ ለኛም ሰላምን፣ ጽድቅንና በረከትን ያመጡልናል። ሶማሊያዎች እስከ ናዝሬት ከተማ ድረስ ያለው ግዛት የኛ ነው በማለት በህልማቸው የነደፉትን ካርታ ጥገኝነቱን ለሰጣቸው እንግዳ ተቀባይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በድፍረት/በንቀት ያሳያሉ። ይህን በቅርብ ሆኜ ለመታዘብ በቅቻለሁ። ለመሆኑ በፊት ጂጂጋ ደርሰው “ናዝሬት” ዘው ለማለት ያቃታቸው ለምን ይመስለናል? “ናዝሬት” “እየሩሳሌም“፡ የእነዚህ ቦታዎች መጠሪያ ሁልጊዜ የጦርነት ወኔያቸውን ይቀሰቅሰዋል፡ ለምን? መልሱን ሁላችንም እናውቀዋለን።

ታዲያ ሁለት ሺህ ዓመታት በሞሉት የክርስትና ታሪካችን፡ ብዛት ያላቸው ምሳሌዎችን ለማየት እየበቃን፡ እንደ “ደብረ ዘይት” የመሳሰሉትን የቦታ መጠሪያዎች በዘፈቃድ ለመለወጥ የሚሹ ግለሰቦች በምን ተዓምር አሁን ሊመጡብን ቻሉ? ከተራራው በረሃውን፥ ከቅቤው ቤንዚኑን፥ ከደብረ ዘይት የመኪና ዘይትን የሚመርጥ ትውልድ፡ የመቅሰፍት ምንጭ አይሆንብንምን? መቼም ለክርስቶስ ጥላቻ ያላቸው፣ ጸረ–ክርስቶስ የሉሲፈር ፈቃደኛ ወኪሎች ካልሆኑ በቀር እዚህ ድረስ ሊያደርሳቸው የሚችል ሌላ ነገር ሊኖር ይችላልን? አይመስለኝም! ይህ እንደ ቀላል ነገር ተደርጎ መታየት ያለበት ጉዳይ አይደለም፡ ምክኒያቱም በግለሰቦቹ ላይ ሊመጣባቸው የሚችለው ፍርድ ልክ መንፈስ ቅዱስን የሚያስቀይሙት ግለሰቦች ከሚመጣባቸው ኃይለኛ ፍርድ የሚለይ አይሆንምና፤ የመንፈስ ቅዱስን ክብር ደፍረዋልና!

________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሕዛብ ለምን ያጕረመርማሉ? ወገኖችስ ለምን ከንቱን ይናገራሉ? | ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 15, 2021

አክሱም ጽዮን ፍልሰታ ነሐሴ ፪ሺ፲፫ ዓ.ም

ክፉዎች እንዲህ አይደሉም፥ ነገር ግን ነፋስ ጠርጎ እንደሚወስደው ትቢያ ናቸው። ስለዚህ ክፉዎች በፍርድ፥ ኃጢአተኞችም በጻድቃን ማኅበር አይቆሙም።

አቤቱ፥ ስለ ጠላቶቼ በጽድቅህ ምራኝ፤ መንገዴን በፊትህ አቅና። በአፋቸው እውነት የለምና፥ ልባቸውም ከንቱ ነው፤ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ።

አቤቱ፥ ፍረድባቸው፥ በምክራቸውም ይውደቁ፤ ስለ ክፋታቸውም ብዛት አሳድዳቸው፥ እነርሱ ዐምፀውብሃልና። በአንተ የሚታመኑት ሁሉ ግን ደስ ይላቸዋል፤ ለዘላለሙ ደስ ይላቸዋል፥ እነርሱንም ትጠብቃለህ፤ ስምህንም የሚወድዱ ሁሉ በአንተ ይመካሉ። አንተ ጻድቁን ትባርከዋለህና፤ አቤቱ፥ እንደ ጋሻ በሞገስ ከለልኸን።

በእነ ታማኝ በየነ እና ሌሎች “ጎንደሬዎች” ዙሪያ ያሉትን ግብዞች ሁሉ የሚከተለው የነብዩ ንጉሥ ዳዊት መልዕክት በደንብ ይገልጻቸዋል። ዛሬ “ተዋሕዶ ነን” የሚሉትን ‘ካህናትን’፣ ‘ቀሳውስትን’ ፣ ‘መምህራንን’፣ ‘ምዕመናንን’ እና ሜዲያዎቻቸውን ጨምሮ በእኔ እይታ ሁሉም የኢትዮጵያና የትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጠላቶች ናቸው፤ የወደቁና የአህዛብን የስጋ ማንነትና ምንነት የመረጡ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ናቸው።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፩]✞✞✞

ምስጉን ነው በክፉዎች ምክር ያልሄደ፥ በኃጢአተኞችም መንገድ ያልቆመ፥ በዋዘኞችም ወንበር ያልተቀመጠ።

ነገር ግን በእግዚአብሔር ሕግ ደስ ይለዋል፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያስባል።

እርሱም በውኃ ፈሳሾች ዳር እንደ ተተከለች፥ ፍሬዋን በየጊዜዋ እንደምትሰጥ፥ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል፤ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል።

ክፉዎች እንዲህ አይደሉም፥ ነገር ግን ነፋስ ጠርጎ እንደሚወስደው ትቢያ ናቸው።

ስለዚህ ክፉዎች በፍርድ፥ ኃጢአተኞችም በጻድቃን ማኅበር አይቆሙም።

እግዚአብሔር የጻድቃንን መንገድ ያውቃልና፥ የክፉዎች መንገድ ግን ትጠፋለች።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፪]✞✞✞

አሕዛብ ለምን ያጕረመርማሉ? ወገኖችስ ለምን ከንቱን ይናገራሉ?

የምድር ነገሥታት ተነሡ፥ አለቆችም በእግዚአብሔርና በመሢሑ ላይ እንዲህ ሲሉ ተማከሩ።

ማሰርያቸውን እንበጥስ፥ ገመዳቸውንም ከእኛ እንጣል።

በሰማይ የሚኖር እርሱ ይሥቃል፥ ጌታም ይሣለቅባቸዋል።

በዚያን ጊዜ በቍጣው ይናገራቸዋል፥ በመዓቱም ያውካቸዋል።

እኔ ግን ንጉሤን ሾምሁ በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን ላይ።

ትእዛዙን እናገራለሁ፤ እግዚአብሔር አለኝ። አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወለድሁህ።

ለምነኝ፥ አሕዛብን ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ እሰጥሃለሁ።

በብረት በትር ትጠብቃቸዋለህ፥ እንደ ሸክላ ሠሪ ዕቃዎች ትቀጠቅጣቸዋለህ።

አሁንም እናንት ነገሥታት፥ ልብ አድርጉ፤ እናንት የምድር ፈራጆችም፥ ተገሠጹ።

፲፩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት ተገዙ፥ በረዓድም ደስ ይበላችሁ።

፲፪ ተግሣጹን ተቀበሉ ጌታ እንዳይቈጣ እናንተም በመንገድ እንዳትጠፉ፥ ቍጣው ፈጥና ትነድዳለችና። በእርሱ የታመኑ ሁሉ የተመሰገኑ ናቸው።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፭]✞✞✞

አቤቱ፥ ቃሌን አድምጥ፥ ጩኸቴንም አስተውል፤

የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና።

በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ፥ በማለዳ በፊትህ እቆማለሁ፥ እጠብቃለሁም።

አንተ በደልን የማትወድድ አምላክ ነህና፤ ክፉ ከአንተ ጋር አያድርም።

በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ጠላህ።

ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፤ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል።

እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ።

አቤቱ፥ ስለ ጠላቶቼ በጽድቅህ ምራኝ፤ መንገዴን በፊትህ አቅና።

በአፋቸው እውነት የለምና፥ ልባቸውም ከንቱ ነው፤ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ።

አቤቱ፥ ፍረድባቸው፥ በምክራቸውም ይውደቁ፤ ስለ ክፋታቸውም ብዛት አሳድዳቸው፥ እነርሱ ዐምፀውብሃልና።

፲፩ በአንተ የሚታመኑት ሁሉ ግን ደስ ይላቸዋል፤ ለዘላለሙ ደስ ይላቸዋል፥ እነርሱንም ትጠብቃለህ፤ ስምህንም የሚወድዱ ሁሉ በአንተ ይመካሉ።

፲፪ አንተ ጻድቁን ትባርከዋለህና፤ አቤቱ፥ እንደ ጋሻ በሞገስ ከለልኸን።

_____________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጽዮንም ሆይ፥ ለአምላክሽ እልል በዪ፤ የደጆችሽን መወርወሪያ አጽንቶአልና፥ ልጆችንም በውስጥሽ ባርኮአልና።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2021

❖❖❖ቅዱሳን በክብር ይመካሉ፤ በምንጣፋቸውም ላይ ሐሤትን ያደርጋሉ። የእግዚአብሔር ምስጋና በጕሮሮአቸው ነው፤ ሁለት አፍ ያለውም ሰይፍ በእጃቸው ነው፥ በአሕዛብ ላይ በቀልን በሰዎችም መካከል ቅጣትን ያደርጉ ዘንድ፤ ንጉሦቻቸውን በሰንሰለት፥ አለቆቻቸውንም በእግር ብረት ያስሩ ዘንድ፤❖❖❖

የጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን መሠረት በማናጋትና ጠባቂዎቿንም ስልታዊ በሆነ መልክ በመጨፍጨፍ እና በማስጨፍጨፍ  ላይ ያሉትን አረመኔዎቹን አህዛብ የዋቄዮ-አላህ አገዛዝ ፈላጭ ቆራጮችን፤ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን በሰንሰለት አስረን ተገቢውን ቅጣት የምንሰጥበት ጊዜው አሁን ነው፤ የትም አያመልጧትም፤ ተፈርዶባቸዋልና ከሚገቡበት ጉድጋድ አውጥተን እንሰቅላቸዋለን!

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፵፱]✞✞✞

ሃሌ ሉያ። ለእግዚአብሔር አዲሱን ቅኔ ተቀኙለት፤ ምስጋናው በቅዱሳኑ ጉባኤ ነው።

እስራኤል በፈጣሪው ደስ ይበለው፥ የጽዮንም ልጆች በንጉሣቸው ሐሤትን ያድርጉ።

ስሙን በዘፈን ያመስግኑ፥ በከበሮና በመሰንቆም ይዘምሩለት።

እግዚአብሔር በሕዝቡ ተደስቶአልና፥ የዋሃንንም በማዳኑ ከፍ ከፍ ያደርጋልና።

ቅዱሳን በክብር ይመካሉ፤ በምንጣፋቸውም ላይ ሐሤትን ያደርጋሉ።

የእግዚአብሔር ምስጋና በጕሮሮአቸው ነው፤ ሁለት አፍ ያለውም ሰይፍ በእጃቸው ነው፥

በአሕዛብ ላይ በቀልን በሰዎችም መካከል ቅጣትን ያደርጉ ዘንድ፤

ንጉሦቻቸውን በሰንሰለት፥ አለቆቻቸውንም በእግር ብረት ያስሩ ዘንድ፤

የተጻፈውን ፍርድ ያደርጉባቸው ዘንድ። ለቅዱሳን ሁሉ ይህች ክብር ናት። ሃሌ ሉያ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፵፮]✞✞✞

፩ እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ መዝሙር መልካም ነውና። ለአምላካችን ምስጋና ያማረ ነው።

፪ እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ይሠራል፥ ከእስራኤልም የተበተኑትን ይሰበስባል።

፫ ልባቸውን የቈሰሉትን ይፈውሳል፥ ሕማማቸውንም ይጠግናል።

፬ የከዋክብትንም ብዛት ይቈጥራል፥ ሁሉንም በየስማቸው ይጠራቸዋል።

፭ ጌታችን ታላቅ ነው፥ ኃይሉም ታላቅ ነው፥ ለጥበቡም ቍጥር የለውም።

፮ እግዚአብሔር የዋሃንን ያነሣል፥ ኃጢአተኞችን ግን እስከ ምድር ድረስ ያዋርዳል።

፯ ለእግዚአብሔር በምስጋና ዘምሩ፥ ለአምላካችንም በመሰንቆ ዘምሩ፤

፰ ሰማዩን በደመናት ይሸፍናል ለምድርም ዝናብን ያዘጋጃል፤ ሣርን በተራሮች ላይ ያበቅላል፤ ለምለሙንም ለሰው ልጆች ጥቅም።

፱ ለሚጠሩት ለቍራዎች ጫጩቶች ለእንስሶችም ምግባቸውን ይሰጣል።

፲ የፈረስን ኃይል አይወድድም፥ በሰውም ጭን አይደሰትም።

፲፩ እግዚአብሔር በሚፈሩት፥ በምሕረቱም በሚታመኑት ይደሰታል።

፲፪ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ እግዚአብሔርን አመስግኚ፥

፲፫ ጽዮንም ሆይ፥ ለአምላክሽ እልል በዪ፤ የደጆችሽን መወርወሪያ አጽንቶአልና፥ ልጆችንም በውስጥሽ ባርኮአልና።

፲፬ በወሰንሽም ሰላምን አደረገ፥ የስንዴንም ስብ አጠገበሽ።

፲፭ ነገሩን ወደ ምድር ይሰድዳል፥ ቃሉም እጅግ ፈጥኖ ይሮጣል።

፲፮ አመዳዩን እንደ ባዘቶ ይሰጣል፤ ጉሙን እንደ አመድ ይበትነዋል፤

፲፯ በረዶውን እንደ ፍርፋሪ ያወርዳል፤ በበረዶውስ ፊት ማን ይቆማል?

፲፰ ቃሉን ልኮ ያቀልጠዋል፤ ነፋሱን ያነፍሳል፥ ውኆችንም ያፈስሳል።

፲፱ ቃሉን ለያዕቆብ፥ ሥርዓቱንና ፍርዱን ለእስራኤል ይናገራል።

፳ ለሌሎች አሕዛብ ሁሉ እንዲህ አላደረገም፥ ፍርዱንም አልገለጠላቸውም። ሃሌ ሉያ።

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እግዚአብሔር የተፍገመገሙትን ሁሉ ይደግፋቸዋል፥ የወደቁትንም ያነሣቸዋል | ማዳን በማይችሉ በሰው ልጆችና በአለቆች አትታመኑ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 1, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ለተበደሉት የሚፈርድ፥ ለተራቡ ምግብን የሚሰጥ ነው። እግዚአብሔር የታሰሩትን ይፈታል፤ እግዚአብሔር የወደቁትን ያነሣል፤ እግዚአብሔር ዕውሮችን ጥበበኞች ያደርጋቸዋል፤ እግዚአብሔር ጻድቃንን ይወድዳል፤ እግዚአብሔር ስደተኞችን ይጠብቃል፤ ድሀ አደጎችንና ባልቴቶችን ይቀበላል፤ የኃጢአተኞችንም መንገድ ያጠፋል።

እግዚአብሔር በቃሎቹ የታመነ ነው፥ በሥራውም ሁሉ ጻድቅ ነው፤ እግዚአብሔር የተፍገመገሙትን ሁሉ ይደግፋቸዋል፥ የወደቁትንም ያነሣቸዋል። የሁሉ ዓይን አንተን ተስፋ ያደርጋል፤ አንተም ምግባቸውን በየጊዜው ትሰጣቸዋለህ። አንተ እጅህን ትከፍታለህ፥ ሕይወት ላለውም ሁሉ መልካምን ታጠግባለህ።

እግዚአብሔር በመንገዱ ሁሉ ጻድቅ ነው በሥራውም ሁሉ ቸር ነው። እግዚአብሔር ለሚጠሩት ሁሉ፥ በእውነት ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው። ለሚፈሩት ምኞታቸውን ያደርጋል፥ ልመናቸውንም ይሰማል ያድናቸዋልም። እግዚአብሔር የሚወድዱትን ሁሉ ይጠብቃል፤ ኃጢአተኞችንም ሁሉ ያጠፋል።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፵፭]❖❖❖

ሃሌ ሉያ። ነፍሴ ሆይ፥ እግዚአብሔርን አመስግኚ።

በሕይወቴ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፤ በምኖርበት ዘመን ሁሉ ለአምላኬ እዘምራለሁ።

ማዳን በማይችሉ በሰው ልጆችና በአለቆች አትታመኑ።

ነፍሱ ትወጣለች ወደ መሬቱም ይመለሳል፤ ያን ጊዜ ምክሩ ሁሉ ይጠፋል።

የያዕቆብ አምላክ ረዳቱ የሆነ ተስፋውም በአምላኩ በእግዚአብሔር የሆነ ሰው ምስጉን ነው፤

እርሱም ሰማይንና ምድርን ባሕርንም፥ በእነርሱ ያለውንም ሁሉ የፈጠረ፤ እውነትን ለዘላለም የሚጠብቅ፤

ለተበደሉት የሚፈርድ፥ ለተራቡ ምግብን የሚሰጥ ነው። እግዚአብሔር የታሰሩትን ይፈታል፤

እግዚአብሔር የወደቁትን ያነሣል፤ እግዚአብሔር ዕውሮችን ጥበበኞች ያደርጋቸዋል፤ እግዚአብሔር ጻድቃንን ይወድዳል፤

እግዚአብሔር ስደተኞችን ይጠብቃል፤ ድሀ አደጎችንና ባልቴቶችን ይቀበላል፤ የኃጢአተኞችንም መንገድ ያጠፋል።

እግዚአብሔር ለዘላለም ይነግሣል፤ ጽዮን ሆይ፥ አምላክሽ ለልጅ ልጅ ነው። ሃሌ ሉያ።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፵፬]❖❖❖

፩ አምላኬ ንጉሤ ሆይ፥ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ፥ ስምህንም ለዘላለም ዓለምም እባርካለሁ።

፪ በየቀኑ ሁሉ እባርክሃለሁ፥ ስምህንም ለዘላለም ዓለምም አመሰግናለሁ።

፫ እግዚአብሔር ታላቅ ነው እጅግም የተመሰገነ ነው፤ ለታላቅነቱም ፍጻሜ የለውም።

፬ ትውልደ ትውልድ ሥራህን ያመሰግናሉ፥ ኃይልህንም ያወራሉ።

የቅድስናህን ግርማ ክብር ይናገራሉ፥ ተኣምራትህንም ይነጋገራሉ።

፮ የግርማህንም ኃይል ይናገራሉ፥ ታላቅነትህንም ይነጋገራሉ፥ ብርታትህንም ይነጋገራሉ።

፯ የቸርነትህን ብዛት መታሰብ ያወጣሉ፥ በጽድቅህም ሐሤትን ያደርጋሉ።

፰ እግዚአብሔር ርኅሩኅና መሓሪ ነው፥ ከቍጣ የራቀ፥ ምሕረቱም ብዙ ነው፤

፱ እግዚአብሔር ለሚታገሡት ቸር ነው። ምሕረቱም በሥራው ሁሉ ላይ ነው።

፲ አቤቱ፥ ሥራህ ሁሉ ያመሰግኑሃል፥ ቅዱሳንህም ይባርኩሃል።

፲፩ የመንግሥትህን ክብር ይናገራሉ፥ ኃይልህንም ይነጋገራሉ፥

፲፪ ለሰው ልጆች ኃይልህን የመንግሥትህንም ግርማ ክብር ያስታውቁ ዘንድ

፲፫ መንግሥትህ የዘላለም መንግሥት ናት፥ ግዛትህም ለልጅ ልጅ ነው።

፲፬ እግዚአብሔር በቃሎቹ የታመነ ነው፥ በሥራውም ሁሉ ጻድቅ ነው፤ እግዚአብሔር የተፍገመገሙትን ሁሉ ይደግፋቸዋል፥ የወደቁትንም ያነሣቸዋል።

፲፭ የሁሉ ዓይን አንተን ተስፋ ያደርጋል፤ አንተም ምግባቸውን በየጊዜው ትሰጣቸዋለህ።

፲፮ አንተ እጅህን ትከፍታለህ፥ ሕይወት ላለውም ሁሉ መልካምን ታጠግባለህ።

፲፯ እግዚአብሔር በመንገዱ ሁሉ ጻድቅ ነው በሥራውም ሁሉ ቸር ነው።

፲፰ እግዚአብሔር ለሚጠሩት ሁሉ፥ በእውነት ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው።

፲፱ ለሚፈሩት ምኞታቸውን ያደርጋል፥ ልመናቸውንም ይሰማል ያድናቸዋልም።

፳ እግዚአብሔር የሚወድዱትን ሁሉ ይጠብቃል፤ ኃጢአተኞችንም ሁሉ ያጠፋል።

፳፩ አፌ የእግዚአብሔርን ምስጋና ይናገራል፤ ሥጋም ሁሉ ለዘላለም ዓለም የተቀደሰውን ስሙን ይባርክ።

________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: