Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2019
ቪዲዮው መጀመሪያ ክፍል ላይ የሚታየው ባለፈው ሳምንት ላይ የተቃጠለው የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተክርስቲያን ነውን? የተሻለ መረጃ ያላችሁ፣ ጉዳዩን የምታውቁና ማረጋገጥ የምትችሉ ወንድሞች እና እህቶች ባካችሁ ጠቁሙን፤ መረጃው በጣም አስፈላጊ ነው።
ቪዲዮው የተሠራው “የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ደኖችን ማዳን” „Saving Ethiopian Orthodox Church Forests“ የሚለውን ዘመቻ ለዓመታት በምታካሂደው አሜሪካዊት፡ በ ዶ/ር ማርጋሬት ሎውማን ነው (ከምስጋና ጋር)።
ነገሮች ሁሉ ተገጣጠሙብኝ፦ እንደ ዋልድባ ገዳማት በመሳሰሉት ጫካማ አካባቢ ፋብሪካዎች እንዲሠሩ ካዘዟቸው በኋላ የኢትዮጵያ ቤተከርስቲያን ደኖችን መጠበቅ አለብን የሚሉ ዘመቻዎችን ብዙ የውጭ ሰዎች በማካሄድ ላይ ናቸው። የዶ/ር ማርጋሬትን ሥራ ዝቅ ማድረጌ አይደለም፤ አስተዋፅኦ ታደርግ ይሆናል፣ ለበጎ ሊሆን ይችላል። ሆኖም ለሁለት ሺህ ዓመታት ያህል ደኖቿን ጠብቃ ያቆየችልን ቤተክርስቲያን እስከሆነች ድረስ ለምን ሙሉውን ኃላፊነት ለቤተክርስቲያኗ አይተውላትም?
በተለይ የ ግራኝ አብዮት አህመድ የ”ችግኝ ተከላ” ዘመቻ ተንኮል ያለበት መሆኑን ብዙዎች አሁን እየተረዱት ነው። ደን የምትንከባከበው ቤተክርስቲያን ሆና የምትቃጠለውም ቤተክርስቲያን ናት። እንደ አብዮት አህመድ ከሆነ፦
“ለዋቄዮ–አላህ መስዋዕት ከማድረጌ በፊት ለዛፉ ችግኝ መትከል አለበኝ፤ ለዚህም በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩትን ኢትዮጵያውያን ማንቀሳቀስ እችላለሁ፤ ንጉስ ነኝ፣ ጁፒተር ነኝ ፥ ልጆቿ የተገደሉባትና የዕምነት ቦታዎቿ የተቃጠሉባት ቤተክርስቲያን ግን በጎቿን ማዘዝ እንኳን አትችልም፤ ዛፎቹና ደኖቹ የኛ/ኬኛ ናቸው”።
አዎ! ለዋቄዮ-አላህ ብዙ መስዋዕት በማቅረብ ላይ ስላሉ አምላካቸው ጊዜያዊ ድፍረቱን ሰጥቷቸዋል፤ ለዚህም ነው በቤተክርስቲያን ላይ ዕብደት የተሞላባቸውን ድርጊቶች በመፈጸም ላይ ያሉት።
„ኦሮሞ ነን” የምትሉ የተዋሕዶ ልጆች ከክርስቶስ ተቃዋሚው ፍዬል ጋር መደመር ካልፈለጋችሁ፡ ፈጥናችሁ “ኦሮሞነታችሁን” ካዱ!
________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መንፈሳዊ ውጊያ, ማርጋሬት ሎውማን, ስብጥር ጥናት, ችግኝ, አቡነ ተክለ ሐይማኖት, አብይ አህመድ, ኢትዮጵያ, ዛፍ, የብዝሃ ሕይወት, የአብያተክርስቲያናት ቃጠሎ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, የደን ሥነ-ምሕዳር, ደቡብ ጎንደር, ደን, ጫካ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሴራ, ፋርጣ ወረዳ, Ecology, Ethiopian Orthodox Tewahedo Churches, Forest Biodiversity, Margaret Lowman, Vegetation | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 31, 2019
ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፤ “ኃይለኛ የሆነ አውሎ ነፋስ ሊመጣብን ነውና አደጋ ላይ ነን ፣ እንተባበር ለክፉው ሁሉ አብረን እንዘጋጅ” ሲሉ ፥ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን፤ “ቤተክርስቲያን ወደፊትም ትቃጠላለች ምንም ማድረግ አንችልም፤ ቻሉት! ተቀበሉት!” ይለናል። ቤተክርስቲያን እየተቃጠለች ነው፤ ሃገር እየነደደች ነው፤ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን በባዕዳውያን ሃገራት እየተንሸራሸረ ነው።
እኛ ግን ስለጽዮን ዝም አንልም!
[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፷፪፥፩]
“ስለ ጽዮን ዝም አልልም፥ ስለ ኢየሩሳሌምም ጸጥ አልልም፥ ጽድቅዋ እንደ ጸዳል መዳንዋም እንደሚበራ ፋና እስኪወጣ ድረስ።”
[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፭]
“እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ።”
_______________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: መናፍቃን, መንግስት, መንፈሳዊ ውጊያ, ሙስሊሞች, አህዛብ, አማሌቃዊያን, አቡነ ተክለ ሃይማኖት, አብይ አህመድ, የአብያተክርስቲያናት ቃጠሎ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት, ደቡብ ጎንደር, ጂሃድ, ጥላቻ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሴራ, ፋርጣ ወረዳ, Ethiopian Orthodox Tewahedo Faith | Leave a Comment »