Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፈርንሳይ’

በኢየሩሳሌሙ ታዋቂ መስጊድም እሳት ተቀሰቀሰ | በተመሳሳይ ሰዓት ከፈረንሳዩ ካቴድራል ቃጠሎ ጋር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2019

ኒው ስዊክ እንደዘገበው ከሆነ በአላክሳ መስጊድ ውስጥ ነው እሳቱ የተቀሰቀሰው፤ ጉዳት ግን አልደረሰበትም። እንግዲህ አላህ እና አጋንንቱ የፓሪሱን ካቴድራል መውደም በሺሻ እያከበሩ ሳይሆን አይቀርም። በማህበራዊ ሜዲያ ብዙ ሙስሊሞች ሲደሰቱ፣ ሲስቁና ሲያፌዙ ማንበብና መስማት ይቻላል።

የፓሪሱ ካቴድራል ቃጠሎ ሆን ተብሎ እንደተቀሰቀሰ አንዳንድ የትዊተር ምንጮች ይናገራሉ። ከሦስት ዓመታት በፊት የኖትረዳም ካቴድራልን በቦምብ ልታፈነዳ የነበረችው ሙስሊም ባለፈው ዓርብ ዕለት የስምንት ዓመት እስራት ፍርድ ተሰጥቷት ነበር።

የሚያሳዝን ዘመን ላይ ደርሰናል። አምላክአልባ የሆነ ኑሮ የሚያካሂዱት ፈረንሳዮች ከዚህ የባሰ እሳት እንደሚመጣባቸው ነው የካቴድራሉ ቃጠሎ የሚጠቁመን።

ጦርነቱ በምዕራቡ ኢአማንያን እና በሙስሊሞች መካከል ነው የሚሆነው – የሉሲፈር ልጆች እርስበርስ ይባላሉ ማለት ነው – አላርፍ ያሉት ሙስሊሞች እራሳቸው በሚቀሰቅሱት እሳት የሚለበለቡበት ዘመን እየመጣ ነው።

በነገራችን ላይ በዚህ የኢየሩሳሌም መስጊድ እና በመካ ጥቁር ድንጋይ መካከል ያለው ርቅት በትክክል 666 የባሕር ጉዞ ማይሎች ነው።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም ይህን ባወሳች ማግስት ድንቁ የፈረንሳይ ካቴድራል የእሳት አደጋ ሰለባ ሆነ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2019

በጣም የምያሳዝን ነገር ነው፤ ይህ ፈረንሳይ ውስጥ በጎብኝዎች ብዛት የመጀመሪያውን ቦታ የያዘ ታሪካዊ ቦታ ነው። በስምንት መቶ ዓመት ታሪኩ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው የእሳት አደጋ ሰለባ ሲሆን፤ እጅግ ያሳዝናል፤ የአንድ ሺህ ዓመት ታሪክ ያለው የፈረንሳውያን ብሔራዊ ማንነትና ኩራት በአንድ ሰዓት ዕልም ብሎ ጠፋ፡ ዋው!

ነገር ግን፤ በአገራችን ተንኮል ሲሠሩ በእነርሱ ላይ የፍርድ እሳት ይዘንብባቸዋል። የሰሜን ተራሮች ቃጠሎ ከሰማይ ይታያል። ባለፈው ወር ላይ ሰዶማዊው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ከ ዶ/ር አህመድ ጋር ሆኖ ላሊበላን አላግባብ ረግጦ ነበር። “ላሊበላን እናድሰው” ብለው ነበር፤ ግን ጉዳዩ ተንኮል እንዳለበት የላሊበላን ድንቅ ዓብያተክርስቲያናት እንዲሠሩ አባቶችን እና መላዕክቱን ያዘዘው ኃያሉ እግዚአብሔር ያውቃል። እስኪ ይታይን፤ ወገኖቼ፤ በጣም ብርቅ የሆነውን እና በጎብኝዎች ዘንድ የመጀመሪያውን ቦታ የያዘውን ላሊበላ ንብረታችንን በእድሳት መልክ ሲተናኮሉ የራሳቸው አንደኛ ቱሪስት ሳቢ ካቴድራል ተቃጠለ። ሆኖም፡ በተለይ በእነርሱ ፋሲካ ቅዱስ ሣምንት ይህ አደጋ መከሰቱ እጅግ በጣም አሳዛኝና አጠራጣሪም ነው። የመሀመድ አርበኞች ይህን ካቴድራል እናፈርሰዋለን በማለት ደጋግመው ይዝቱ ነበር።

ያም ሆነ ይህ፡ በላሊበላ ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ያላግባብ ካባውን ለብሰው የነበሩት ፕሬዚደንት አማኑኤል ማክሮን እና ዶ/ር አብይ አህመድ ለራሳቸውም ለአገሮቻቸውም መጥፎ ዕድልን ይዘው መጥተዋል።

ማክሮን በላሊበላ ካባ ለብሶ በተመለስ ማግስት ፓሪስ በተቃዋሚዎቹ ጋየች | የድል ሐውልት ላይ አውሬው ታየ”

ሰዶማዊው ማክሮን ላሊበላን አርክሶ ከተመለስ በኋላ ፲፪ የፈረንሳይ ዓብያተክርስቲያናት ላይ ክፉኛ ጥቃት ደርሶባቸዋል

በሚለው ቪዲዮ ላይ ይህን ጽፌን ነበር፦

ፕሬዚደንት ማክሮን ከአጋሩ ጠ/ሚንስትር ግራኝ አህመድ ጋር በመሆን ወደ ላሊበላ ሄደው ቅዱስ ዓብያተክርስቲያናቶቻንን አርክሰዋል። የሚገርመው ደግሞ፤ የራሱን አገር ዓብያተክርስቲያናት በአግባቡ መንከባከብና መጠበቅ ያልቻለው አማኑኤል ማክሮን የላሊበላ ዓብያተክርስቲያናትን “ለማደስ ቃል ገብቷል” መባሉ ነው።

በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ አማኑኤል ማክሮን እና አብይ አህመድ ላይ መዓት በመምጣት ላይ ነው። የለበሱት ካባ መዘዝ? እነዚህን ሁለት የኢትዮጵያ ጠላቶች ካባዎቹ አቦዝነዋቸው (deactivate) ይሆን?“

የሚገርም ነው፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት እዚህ በእድሳት ላይ ከነበረው ካቴድራል ፊት ለፊት ቁጭ ብዬ አጠገቤ የነበርችው ሕፃን አሜሪካዊት እናቷን እንዲህ ብላ ስትጠይቃት መስማቴን አስታውሰዋለሁ፦

ማሚ እነዚያ ሰዎች እዚያ ሕንፃ ላይ ምን እያደረጉ ነው?እናትየዋም፦ “ቀለም እየቀቡት ነው፤ ዛሬ ቀብተው ከጨረሱ በኋላ ነገር ተመልሶ ጥቀርሻ ይሆናል” አለቻት፤ የአየር ብክለቱን ለመጠቆም።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: