Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፀረ-ኢትዮጵያ ዘመቻ’

ኃይለኛ ምልክት| በኦሮሚያ ሲዖል ከላሟ ሆድ ፶ /50 ኪሎ ላስቲክ ወጣ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2020

/50 = ኢዮቤልዩ

ብዙ ማለት አያስፈልግም፤ ሆኖም፡ የንጹሐን ደም እንደ ቆሻሻ ውሃ በሚፈስባት በዚህች እርኩስ ምድር ኢትዮጵያን እየተዋጉ ያሉት ከሃዲ ሴቶቻቸው የፕላስቲክ ኦዳ ዛፍ መጸነስ ቢጀምሩ አያስደንቅም። የኢትዮጵያ እናቶች ማሕተብ ያጠለቁ ጨቅላዎችን ይወልዳሉ፤ በኢትዮጵያውያኑ በጥብቅ እየተረገሙ ያሉት የከሃዲዎቹ ኦሮሞዎች ሴቶች ላስቲክ ከማህጸናቸው ሊወጣ ይችላል፤ አፈሩ ሁሉ በብዙ ንጹሐን ኢትዮጵያውያን ደም ተሸፍኗልና። ቪዲዮው ላይ የምትታየው የሞተች ጥጃም ብዙ የምትነግረን ነገር አለ።

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አዲስ አበባን አሌፖ ሊያደርጋት የመጣው ‘ቄሮ የሙዝ-ሌባ-ዝንጀሮ’ በኢትዮጵያውያን ተጠረገ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2020

በዐቢይ አህመድ አሊና በታከለ ዑማ ፈቃድ ኦሮሚያ ከተባለው ሲዖል ተጠርተው አዲስ አበባ እንዲገቡ የተፈቀደላቸው ቄሮ ኦሮሞዎች በአርሲ፣ በባሌ እና በሻሸመኔ ያካሄዱትን የጥፋትና ጭፍጨፋ ዘመቻ ካጠናቀቁ በኋላ በአዲስ አበባም ተመሳሳይ ጀነሳይድ ለመፈጸም ሞከሩ ለጊዜው አልተሳካላቸውም፤ ምክኒያቱም የአዲስ አበባ ወጣት “በቃን! ለሰነፍ እንደስንፍናው እንመልስለት!” በማለት ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በጋራ በመቆማቸው ነው። ቄሮዎቹ በብዙ ሎንቺናዎችና መኪናዎች በብዛት ተጭነው ወደ አዲስ አበባ ሲገቡ የዐቢይ አህመድ እና ታከለ ዑማ “ፖሊሶች” እና ወታደሮች ጠመንጃቸው ላይ አበባ የሰኩ እስኪመስል ዝም ነበር ያሏቸው። ነገር ግን ኢትዮጵያውያኑ የአዲስ አበባ ካራ ቆሬ፣ አየር ጤና፣ ለቡ፣ ላፍቶ፣ ዘነበ ወርቅ፣ ቶታልና የሌሎችም ክፍለ ከተሞች ነዋሪዎች እራሳቸውንና ከተማቸውን ለመከላከል በሚወጡበት ወቅት የዐቢይ እና ታከል ሠራዊት ቄሮዎቹን ትቶ በአዲስ አበባውያን ላይ ጥቃቱን መፈጸመ ጀመረ። እነዚህ ጀግኖች ወጣቶች በጊዜው ተሰባስበው እራሳቸውንና ከተማቸውን ለመከላከል ባይወጡ ኖሮ አዲስ አበባ በአንድ ቀን ሻሸመኔን ወይም የሶሪያዋን አሌፖን ትመስል ነበር።

አሁንስ ገባን የኢትዮጵያ ጠላቶች የሆኑት ዐቢይ እና ታከለ ለምን ኢትዮጵያብሔርተኞቹን እነ እስክንድር ነጋን እንዳሰሯቸው?! አዎ! “የእኛ ቄሮዎች ይግቡ፣ የሽብር ጥቃት ይፈጽሙ፤ ለኦሮሙማ በር ይክፈቱ፤ ኢትዮጵያዊው ግን ይዳከም፣ እራሱን አይከላከል፣ ለመከላከል ከወጣም እንደቁሰዋለን፣ መሪዎቹንም አንድ ባንድ እንደፋቸዋለን፣ እናግታቸዋለን” እያሉን ነው በአባትም በእናትም ሙሉ ኦሮሞ የሆኑት እነ ዐቢይ አህመድ።

ከእንግዲህ ወዲህ አብቅቶለታል፤ እየተታለሉ መዘናጋት አክትሟል፤ ወጣቱ ወደ አረብ በረሃ እየተላከ የኩላሊት መለዋወጫ ሆኖ አሸዋው ላይ ያለ ፍትሐት ከሚቀበር ለራሱና ለሃገሩ ክብር ሲል የመጡበትን ፀረኢትዮጵያ ኦሮሞ ወራሪዎች እየታገለ በሃገሩ ምድር ሰማዕት ሆኖ ቢሞት ሺህ ጊዜ ይመረጣል። ስለዚህ አሁን ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትን ያልተቀበለ ሰፋሪ ሁሉ ከአዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን ከመላዋ ኢትዮጵያ ባፋጣኝ መጠረግ አለበት። በቃ! የማጽዳቱን ሥራ ከአዲስ አበባ እንጀምር፤ የኦሮሞ ቀለማትን፣ ባንዲራዎችን፣ የከተማ ክፍል መጠሪያዎችን፣ ፒኮኮችንና ሌሎችም ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ ምልክቶችን ብሎም እነ ዐቢይ እና ታከለን ከከተማችን በመጠራረግ ከኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ጋር መደመር ይኖርብናል። የመደመርን ትርጉም የምናሳያቸው በዚህ መልክ ብቻ ነው!

ቄሮ = “ወጣቶቹ ቱርኮች / The Young Turks

ልብ በሉ፦ የዐቢይ አህመድ አሊ ቄሮዎች እ..1914 .ም በአርሜኒያ ጀነሳይድ ዘመን በ፪ ሚሊየን ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ ጭፍጨፋ ያካሄዱት “ወጣቶቹ ቱርኮች / The Young Turks“ ናቸው።

________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሐረሪዎች የኦሮሞዎች የጥላቻ እና የዘረኝነት ጥቃት ሰለባ እንደሆኑ ለአውሮፓውያኑ አሳወቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2020

አውሮፓውያኑ ኦሮሞዎችን የፈጠሯቸውና ያዘጋጇቸው እነርሱ እራሳቸው በመላው ዓለም ሲፈጽሙት የነበረውን ዓይነት ጭፍጨፋና የዘር ዕልቂት እንዲፈጽሙላቸው ነው። ስጋዊ የጥፋት ልጆች መሆናቸውን እኮ እነ አፄ ዮሐንስ በደንብ ያውቁት ነበር ፣ ሞኙ የእኛ ትውልድ ነው እንጅ ይህን ያልተገነዘበው። በተመሳሳይ መልክ ስጋዊ የሆኑት ነጮቹም ይህን በሚገባ ነው የሚያውቁት፤ ለዚህም ነው እነ ዮሃን ክራፕፍ ኦሮሞ ብሎ የጠራቸውን ወራሪዎች “ለማሰልጠን” የተነሳሳው።

ክርስቲያን ኢትዮጵያ ማየት ያለባትን ሙሉውን ቪዲዮ በሌላ ጊዜ እናቀርበዋለን።

በዚህ ቁራጭ ቪዲዮ ግን “ሪት እና ሶዚት” የተባሉትን ሁለት እህትማማቾች ታሪክ እንመለከታለን።

እህትማማቾቹ ከሐረሪ ወይም ጌይኡሱእ ነገድ ናቸው የሚኖሩትም በአረብ ኤሚራትስ ነው (ልብ በሉ፦ እንደ ሌሎቹ አልተሸፋፈኑም)። ኦሪት እና ሶዚት አዲስ አበባ “ተንደላቀው” ከሚኖሩት ቤተሰባቸው

ጋር ሆነው የቡና የውጭ ንግድ ያካሂዳሉ። ደንበኞቻቸውም የአረብ ሃገራት ናቸው።

ኦሪት እና ሶዚት ወደ ትውልድ ከተማቸው ወደ ሐረር በሚመላለሱበት ወቅት ግን ላለፉት ሁለት ዓመታት በሐረር እየተካሄደ ያለው የኦሮሞዎች የዘር ማጥፋት ዘመቻ በጣም እያሳሰባቸው ነው። ሐረሪዎች በገዛ ከተማቸው አናሳ ነገድ እየሆኑ እና በወራሪዎቹ ኦሮሞዎች ከሐረር እየተፈናቀሉና እየተባረሩ ነው።

ይህን በጣም ሙያዊ የሆነ እና በጥበብ የተሠራ ጥናታዊ ፊልም ሰሞኑን ያቀረበው “አርቴ”(ARTE) “Association Relative à la Télévision Européenne” የተሰኘው የጀርመንፈረንሳይ የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። GEO-Reportage“ በተሰኘው ተወዳጅ ተከታታይ ሪፖርቱ “ኢትዮጵያ፤ የቡና መገኛ” የሚለውን ርዕስ ይዞ ቀርቧል። ዋናው ትኩረት “ለቡና፣ ጥንባሆና ጫት”የተሰጠ መስሎ ቢታየንም ፥ በውስጠኛውና በጥልቁ ንዑስ አእምሯችን እንዲቀረጽ የተደረገው ምስል ግን “የሃይማኖት እና የዘር ግጭትን” የተመለከተ ነው። ካሜራው በተቻለ መጠን ከእስልምና ጋር የተያያዙትን (ቡና፣ ጥንባሆ፣ ጫት፣ መስጊድና አረብኛ) ነገሮች ብቻ መርጦ ለማሳየት ነው የፈለገው።

ሐረር” ያለምክኒያት አልተመረጠችም፤ ምክኒያቱም ከግራኝ ወረራ ጋር በተያያዘ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በመንፈሳዊ ኢትዮጵያ ላይ የጀመረው ጂሃድ ላለፉት 150 ዓመታት “በሰላማዊ” መልክ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የተደረገው ከሐረር ከተማ ነው። አፄ ኃይለ ሥላሴንም የመረጧቸው ሐረሬ ሰለነበሩ ነው። ተከታዩ ቪዲዮ ይህን ሃሳብ ያጠናክረዋል።

ባጠቃላይ የቪዲዮው ስውር መልዕክት ፤ “ዕቅዳችን እየሠራ ነው፤ ኢትዮጵያን አገኘናት!” የሚለው ነው።

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተነሳ ወገኔ ቱርክን አንበርክክ | አሁን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሰንደቅ ዓላማውን በየቤቱ መስቀል አለበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 1, 2020

የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ በሶማሊያ በኩል ወደ ሐረር ገብታለች፤ ሁለት ሚሊየን አርመናውያን ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈችው ሕፃናቱን እንደ ኳስ ወደ ሰማይ በመወርወር ሜንጫው ላይ እየተሰኩ እንዲያልቁ ያደረገችው ይህች እርኩስ ሃገር ሐረር በሚገኙ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ ተመሳሳይ ጭፍጨፋ ለማድረግ ጎራዴዎችን፣ ሰይፎችንና ሜንጫዎችን ወደ ሐረርጌ በማጉረፍ ላይ ትገኛለች። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የግራኝ አህመድ ሞግዚት የነበረችው ቱርክ ዛሬም ከአረብ አጋሮቿ ጋር ሆና ዳግማዊ ግራኝ አህመድን አሰማርታብናለች። አብዮት አህመድ በአስመራ ከሶማሊያው ፕሬዚደንት ጋር የተገናኘበት አንዱ ምክኒያት በሐረርጌ ዲያብሎሳዊ ጂሃድ ላይ ለመመካከር ነው።

አፈሩ ይደመደም ዘንድ አጥናፍ በሚዘልቅ የክብር መስዋእት ጠብ የምትል የደም ዘለላ ትራባለች፤ ትጠማለችም፡፡ ተናፍቃ ጠብ ስትል አፈሩን ስታረጥበው ተለንቁጦ በሚሰራ የቃልኪዳን መአዛ የሚፈጠር ነፍስ ነው የኢትዮጵያ ዘር፡፡ ስጋ ብቻ አይደለም፡፡ በቀለም ግምዶሽ በኖህ የሃረግ መስመር የተፈተለ ነው የሃገሬ ሰንደቅ!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጽንፈኛው ቄሮና ናዚ ተመሳሳይነት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2020

በኢትዮጵያ ሃገራችን ካሁኑ የከፋ እጅግ በጣም ከፍተኛ የዘር ፍጅት ሊካሄድ ነው። የዛሬው የሃገራችን ሁኔታ የዘር ፍጅት በተካሄደባቸው በሌሎች ሀገሮች ከነበረው ሁኔታ ጋር የተመሳሰለ ነው። በናዚ ጀርመንና በሩዋንዳ ሁቱዎች (“ኩሾች”)የተፈጸመው ጭፍጨፋ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን ምልክቶች የታዩበት መሆኑ ይታወቃል። የጅምላ ጭፍጨፋ መቅድም የሚመስል ድርጊት በይፋ በሚካሄድበት የኦሮሚያ ሲዖል የአብዮት አህመድ መንግስት እና ኦሮሚያ የተባለው የዘር ማጥፊያ ላብራቶሪ ክልል ፖሊስ እና አስተዳደር በፋሺስት ቄሮውች ላይ ምንም እርምጃ አለመውሰዱና ወጣት ሴት ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲ ተጠለፈው ሲጠፉ በሚያስገርም መልክ ፀጥ ማለታቸው ምልክት ሊሆነን ይገባል።

ቀሲስ ኤፍሬም እሸቴ የሚከተለውን ይናገራሉ፦

ከታሪክ እንማር፦

(ናዚዎች መጀመሪያ ምን አደረጉ?)

*** ናዚዎች 6 ሚሊዮን አይሁድ ከመጨፍጨፋቸው ከዓመታት አስቀድሞ ምን አድርገው ነበር?

ሀ ፥

* የአይሁድ ምልክቶች ያሉባቸው ነገሮች ላይ በሙሉ አደጋ ያደርሱ ነበር።

ለ ፥

* የዳዊት ኮከብ ምልክት ያለበትን ሱቅ መሰባበር፣ መዝረፍ፣ ማቃጠል፣ (የናዚ ወጣቶች በሚባሉ ጎረምሶች የሚፈፀም ተግባር ነበር)

ሐ ፥

* መንገድ ላይ ይሁዲ (Jew) ሲያዩ ማንጓጠጥ፣ መስደብ፣ መገፈታተር፣ መደብደብ፣

መ ፥

* ይህንን የሚሠሩት የሒትለር ወጣቶች/ ሒትለርዩገንድ የሚባሉ ልጆች ነበሩ።

(The Hitler Youth (Hitlerjugend) was the youth organisation of the Nazi Party in Germany. Its origins dated back to 1922 and it received the name Hitler-Jugend, Bund deutscher Arbeiterjugend (“Hitler Youth, League of German Worker Youth”) in July 1926)

* ከዚያ ናዚዎች መንግሥት ሲሆኑ 6 ሚሊዮኑን አይሁድ ለመጨፍጨፍ ቻሉ።

* በሀገራችን እየታዩ ያሉ የናዚዝም ምልክቶችን አትናቁ።

* ከታሪክ ያልተማረ ከራሱ ጥፋት ይማራል።

*** ጉዳዩ ከባንዲራው አይደለም። ከዚያ በላይ ነው። በማለት ባጭር ቃል ግዙፍ መልእክቱን አስተላልፏል።

እኔ በዚህ ላይ የምጨምረው የለኝም። ሆኖም ግን፥

በአሁኑ ወቅት በቴሌቭዥንና በራድዮ ጭምር በግልጽ መሰባበሩ እየተነገረበት ያለው ብሔር ማነው? ሰባሪና ተሰባሪ ተፋጠዋል።

በመንግሥት ባለሥልጣናት፣ በተቃዋሚ የኦሮሞ የፖለቲካፓርቲዎች፣ በአክቲቪዝቶችና በጋዜጠኞቻቸው ጭምር በአደባባይ እየተዛተበት ያለው የትኛው ብሔርና የትኛው ሃይማኖት ነው?

ከኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች በገፍ የተባረሩት እነማን ናቸው?

የዐማራ ተማሪዎች የታገቱት በማነው?

የዐማራ ተማሪዎች የታገቱት በየትኛው ክልል ነው?

አሁን በኢትዮጵያ እየተለየ እየተገደለ፣ እየተዘረፈ፣ እየተሰደበ፣ እንዲሰደድ እየተደረገ ያለው የትኛው ብሔር ነው?

ንብረቱ በቀን በጠራራው ፀሐይ በእሳት እንዲወድም እየተደረገ ያለው የትኛው ብሔር ነው?

በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ከየትኛው ብሔር የተውጣጣ ነው?

የትኛው ብሔር ነው ሰፊ የሚዲያ ሽፋን ያለው? ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ አቅሙ እየፈረጠመ ያለውስ የትኛው ቡድን ነው?

በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ስለታፈኑት የዐማራ ተማሪዎች ለምን ዝምታን መረጠ?

በሐረር፣ በድሬደዋና በአሩሲ፣ በባሌ፣ በጅማ፣ በሸዋና በወለጋ ያለው ሕገወጥ ቅስቀሳና ግድያ፣ ውጤቱ ተሰልቷል ወይ? አሸናፊውስ ማነው?

ወይ ስለሙ አልያም ሀገራችንን ለቃችሁ ውጡ የሚለው ሰበካስ ለገዢው ፓርቲ የሚሰጠው ጥቅም ምንድነው?

21 ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አንድን ዘር ከምድረ ገጽ ለማጥፋትስ ይቻላል ወይ?

አቶ ንጉሡ ጥላሁን የት ጠፉ?

ላቀ አያሌው ደህና ነው ወይ?

አበረ አዳሙስ እንደምነው?

የሃይማኖት አባቶች ከሴት የተወለዱ አይደሉም ወይ? ወይስ እንዴት ነው ነገሩ?

ለማንኛውም 6 ሚልየን አይሁድ ከመጥፋታቸው አስቀድሞ አሁን በኢትዮጵያ ቄሮ በዐማራና በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያደርገው የነበረውን አስፀያፊ ተግባር ይፈጽም ነበር። በሩዋንዳም ሁቲና ቱትሲ ከመጨራረሳቸው በፊት አራጆቹ ከቻይና ገጀራና ቆንጨራ በገፍ አስገብተውም ነበር። የመንግሥቱም ወታደሮችና ባለሥልጣናት ለአራጆቹ ድጋፍ ይሰጡ ነበር። ፈረንሳይ ዝም ብላ ከዳር ቆማ ትመለከት ነበር። መታወቂያው እየታየ የሰው ዘር ይታረድ ነበር። ንብረቱ ተዘርፎ፣ ዘርማንዘሩ ታርዷል። በኢትዮጵያም በሩዋንዳ የታየው ምልክት በሙሉ ታይቶ አልቋል።

OMN ዝግጅቱን ጨርሷል። የኦሮሚያ ቤተ ክህነት በሰላሌ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናትን አስወጡ፣ ገዳማት አድባራቱን በግድ ንጠቁና ከእጃቸው አስወጡ ብሏል። መራራ ኮብራው በስተ እርጅና መርዙን መርጨት ጀምሯል። በቀለ ገርባ ( ባርያው) በኦሮምያ በአማርኛ አትገበያዩ ብሏል። ጃዋር መሐመድ ሜንጫውን ስሎ አስቀምጧል። አህመዲን ጀበል በአጼ ዮሐንስ አሳብቦ ትግሬን፣ በአጼ ምኒልክ አሳብቦ ዐማራውን በሙሉ መጽሐፍ ጽፎ አስጠቁሯል። በስልክ ባለ ሥልጣናትን ማዘዝ እንደሚችሉ አሳይቷል። የቀረው የጅምላ ጭፍጨፋ ነው።

በኦሮሚያ ስለታገቱት የዐማራ ልጆች ዐቢይ አህመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ደመላሽ ገብረ ሚካኤል፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ አዲሱ አረጋ ዝም ብለዋል። የአሩሲውን ወዶ ገብ ባንዳ ፀረ ዐማራ አቶ ንጉሡ ጥላሁንን አደባባይ ወጥቶ “ የታገቱት የዐማራ ተማሪዎች በሙሉ ተፈትተዋል። በመልካም ጤንነትም ላይ ይገኛሉ በማለት ዐይኑን በጨው ታጥቦ እንዲናገር አደረጉት። ገሌና ሆዳም ስትሆን የጫኑህን መጫን ነውና ተጫነላቸው። አሁን ልጆቹን አምጣ ሲባል ከየት የምጣቸው? ለራሱ ተደብቋል። ግን ከመጠየቅ ለፍርድ ከመቅረብ አያመልጥም።

ልጆቹ በህይወት ስለመኖራቸው የሚጠራጠሩ በርክተዋል። ዐቢይ አሕመድ አሁንም ትንፍስ አላለም። የኖቤል ሽልማት ካሸለሙት አንደኛው መስፈርት በካቢኔው ውስጥ የሴቶችን ቁጥር በመጨመሩ እንደሆነ ይታወቃል። ከጠቅላይነቱ በፊት በቸርችና በጂምናዚየም ስፖርት ሲሠራ የሚያውቃቸውን ወይዛዝርት በሙሉ ለሥልጣን ስላበቃም እንደሆነ ይታወቃል። በፓርላማ ንግግሩ እናቱን በማወደሱ፣ ሚስቱን በማወደሱ ጭምር ያጨበጨቡለት የትየለሌ ናቸው። ልጆቹም በሙሉ ሴቶች ናቸው። ነገር ግን ስለነዚህ ስለታገቱት የዐማራ ሴቶች አንዲት ቃል ሊተነፍስ አልወደደም። ጭራሽ በሚልኒየም አዳራሽ እናቶችንና ሴቶችን ሰብስቦ ሴቶችን እንዴት እንደሚወድ፣ ያለ ሴቶችም ተሳትፎ አብዮቱ ግቡን እንደማይመታ ሲሰብክ መዋሉ ሀገር ምድሩን ጉድ ሲያሰኝ ነው የዋለው። የእነዚህ ታጋቾች ፍጻሜ አጓጊ ሆኗል። የሦስተኛው ዓለም ጦረርነት መነሻም እንዳይሆኑ ፍራቻ አለኝ።

እናንተ ግን አሁንም ተረጋጉ። የ3 ሺ ዓመት የሰከነ የአመራር ጥበባችሁን በሚገባ ተጠቀሙ። ትንኮሳዎችን ታገሱ። ሃገሪቷ ብጥብጥ እንድትል ነውና የሚፈለገው በእነሱ ቅኝት አትደንሱ፣ በእነሱ የጥፋት ጎዳንም አትሂዱ። ብለጧቸው። እንደ ትልቅ ሰው አስቡ። እንደባለ አእምሮ አስቡ። ካበደው ጋር እኩል አትበዱ። እኔ ከሞትክ ሰርዶ አይብቀል ባዮችን ናቋቸው። ተጸየፏቸው። አትበታተኑ፣ ተሰባሰቡ፣ ተመካከሩ። ምክክር ውይይቱን ከቤተሰብ ጀምሩ። አከባቢያችሁን ጠብቁ። በተናጠል አትጠቁ። እውነትና ሃቅን ያዙ። አማኞች ሁኑ።

ወኔያችሁን የሰለቡትን፣ ሐሞታችሁን ያፈሰሱትን፣ እንደ ድመት ፍራሽ ለፍራሽ ላይ እየተንከባለላችሁ እንድታለቅሱ፣ እንድትነፈርቁ ያደረጉዋችሁን የአህዛብ ልማድ የሆኑትን እነጫትን ተዉ፣ ትፉት። አትጠጡ፣ አትስከሩ። አትጡዙ፣ ሃሺሽ ሺሻ አታጭሱ፣ ከዝሙት ሽሹ። ንስሐ ግብ። ወደ ቤተ ክርስቲያን ሂዱ። በዚያም መንፈስ ቅዱስን ልበሱ። ኃይልን ልበሱ። የድል ዘይትና ቅባትን ተቀቡ። በገንዘብ፣ በልብስ፣ በምግብና በመጠጥ ተረዳዱ። አንዱ አንዱን አይግፋው። ማዕተባችሁን አጥብቁ። ይቅር ተባባሉ። የተጣላችሁ ታረቁ። የቀማችሁ መልሱ። ባልንጀራችሁን እንደራሳችሁ ውደዱ።

እያጨስክ፣ እየጨበስክ፣ እየዘሞትክ፣ እየዋሸህ፣ እየጦዝክ ግን እመነኝ አበድን አታሸንፍም። ትበላታለህ።

አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።” ማቴ 310። እንዲያም ተባለ እንዲህ፣ ወጣም ወረደ፣ መጣም ቀረ “ ኢትዮጵያ ግን ትነሣለች።” አከተመ።

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ መንግስት ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ በፋሲስት ጣልያን ወረራ ዘመን እንኳን አልታየም | ቀይ መስመር ተጥሷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2020

አዎ! በናዚ ጀርመንም በፋሺስት ኢጣሊያም ጊዜ ታይቶ የማይታወቅ ጽንፈኛ ተግባር ነው አሁን በኢትዮጵያ ሃገራችን እየታየ ያለው።

ዓብያተ ክርስቲያናት ሲቃጠሉ፣ ነዋየቅድሳት ሲዘረፉ፣ ካህናት አማኞችና ኢትዮጵያውያን ጄነራሎች ሲገደሉ፣ የእናቶች ጡት ሲቆረጥ፣ አራስ ሴት ልጇ ፊት ስትታረድና ተማሪዎች ሲታገቱ ቀይ መስመሩ ያኔ ተጥሶ ነበር

የዓለም ባንዲራዎች ሁሉ እናት የሆነችውን ሰንደቅ ዓላማ ያውም ከቤተክርስቲያን ላይ አውርዶ ክመርገጥ፣ ቆሻሻ ውስጥ ከመክተትና ከማቃጠል በላይ የከፋ ድርጊት የለም። በዚህች ዓለም በራሷ ሃገር ሰንደቅ ዓላማ ላይ ይህን ያህል ጥላቻ ያሳየች አንዲትም ሃገር የለችም። ይህ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ነገር ነው።

ሰንድቅ ዓላማን ማቃጠል በመላው ዓለም ከፍተኛ ወንጀል እንደሆነ ይህ መረጃ በከፊል ይጠቁመናል፦

Around the World in Things You Can’t Do to FlagsYou might be able to tell where you are by what happens if you set one ablaze.

አዎ ወንድም ሀብታሙ እንዳለው በሃገራችን ቀይ መስመርም ታልፎ ድንበሩ በጣም ተጥሷል”።

ወገን፡ የአምላክህ እግዚአብሔር፣ የእናት አገርህና ቤተክርስቲያኗ ጠላት ማን እንደሆነ በተደጋጋሚ አይተሃል፤ ከአሁን በኋላ ግን አብዮት አህመድ አሊንም ሆነ የወሮበላዎች ስብስብ የሆነውን የኦሮሞ መንግስቱን የሚደግፍ የተዋሕዶ ልጅ ነኝ የሚል አውቆም ሆነ ሳያውቅ እራሱን የተዋሕዶ ጠላት ለማድረግ ውስኗልና ተፈርዶበታል፤ ጊዜው አብቅቷል፤ መዳኛም የለውም፤ ስለዚህ ከእነርሱ ጋር አብሮ በእሳት ይጠረጋል።

በፈረንጆቹ ጠላቶቻችን “ኦሮሞ” የተባላችሁት ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ “ኦሮሞነታችሁን” ከእነ ባህል እና ቋንቋው አራግፋችሁ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት ወርውሩት። አብርሃም ልጁን ይስሃቅን መስዋዕት አድርጎ እንዲያቀርብ ተፈትኖ እንደነበረው እናንተም አስተውሉ፤ ክርስትና ከብሔር በላይ ነውና ለእግዚአብሔር፣ ለኢትዮጵያ እና በክርስቶስ ደም ጽድቅን ላገኛችሁባት ቤተክርስቲያን ስትሉ በናዝሬት፣ በደብረዘይት፣ በሆሣእና፣ በሐረር፣ በጅማና አሶሳ ጎዳናዎችና አደባባዮች ክቡሩን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ዛሬውኑ አውለብልቡ። አለዚያ ግን የኢትዮጵያዊነትን የተዋሕዶ ክርስትናንም ፀጋ ተገፍፋችሁ ከአህዛብና መናፍቅ ጋር አብራችሁ ከኢትዮጵያ ምድር በእሳት ትጠረጋላችሁ።

አሁን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሰንደቅ ዓላማውን በየቤቱ መስቀል ግዴታው ነው!!!

.…ነጥብጣቦቹን እናገናኝ፦

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቦኮ ሃራም በኢትዮጵያ | ሴት ልጆችህ በኦሮሚያ ሲዖል እየተቃጠሉ ገዳይ አብይ በ ሰይፉ ሾው ስለመቅረቡ ታወራለህ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2020

በሃገራችን እየታየ ያለው አስከፊ ነገር ከእኛ አልፎ የመላው ዓለምን ማሕበረሰብ ሊያንገፈገፍ የሚገባው እጅግ በጣም ትልቅ ቅሌት ነው።

መንግስት ጽንፈኛ ተግባሩን ለመሸፈን “ሽፍታ” የተባሉትን ኦሮሞዎች ከሞያሌ እስከ መተማ ባሉ ከተሞችና መንደሮች ላይ አስማርቶ ቦኮ ሃራምን እንደ ፈጠረው እንደ እስላማዊው የናይጄሪያ መንግስት ህፃናትን በመግደል ላይ ነው (አማራና ትግሬ የተባሉት ሰሜን ኢትዮጵያውያን እርስበርስ እንዲባሉ “ከመቀሌ ስልክ ተደወለ” አሉ”)። እነዚህ አረመኔዎች ሴት ልጆችህን አፍነው በመውሰድ ከደፈሯቸው በኋላ ይህ ኢሰብዓዊው ቅሌታቸው እንዳይታወቅባቸው እንደ ሌሊት ወፍ ደማቸውን እየመጠጡ አንጎላቸውን በማጠብ ላይ ይገኛሉ። ልጆቼ የትናቸው ብለህ ወደ አራት ኪሎ በቁጣ ማምራት ሲገባህ “የፈረንጅ” እንቁላላ ዋጋ መናር በይበልጥ ያሳስበሃል።

ዓይናችን እያየ ጆሯችን እየሰማ እየተፈጸመ ያለው ወንጀል በሰፊው የኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶና ተሰምቶ አይታወቀም፤ እንዴት እንቅልፍ ይወስደናል? ሱፍና ክረባት ለብሰው በየሜዲያው ቀርበው ሲሳሳቁ ስታይና ስትሰማ ደምህ አይፈላምን? እውነት አሁን የሳቅና ጭፈራ ጊዜ ነውን? አይ ሕዝቤ፤ እንደው ምን ነክቶህ ነው? ሃምሳ ሺህ ተማሪዎች ኦሮሚያ ከተባለው የኢትዮጵያ ግዛት ተባረው የሶማሊያና ሱዳን ሰዎችን በቦታህ ተክተው እያሰፈሯቸው ስታይ እንዴት ዝም ትላለህ? እንዲያው ምን ሆነህ ነው? የአባቶችህን ወኔ ማን ነጥቆህ ነው?

______________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፀረ-ኢትዮጵያው የፋሽስት ኦሮሞ ሠራዊት ጡንቻውን ለአዲስ አበባ አሳየ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 31, 2019

___________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዘር ማፅዳት በኦሮሚያ ሲዖል | የመቱ [ ሞቱ ] ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተሰምቶ የማይታወቅ ኡኡኡታ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2019

የኢትዮጵያ ጠላቶች በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ላይ ባላቸው ከፍተኛ ጥላቻ ይህ እንደሚደረስ የምጠብቀው ቢሆንም፡ ግን ይህን የመሰለ ርኩስ ድርጊት በኢትዮጵያ ይፈጸማል ብዬ ለማመን በጣም ይከብደኛል

አውሬዎቹ አብዮት አህመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ሽመልስ አብዲሳ እና ጃዋር አህመድ ይህን ሲያዩ ጮቤ እንደሚረግጡ አልጠራጠርም፤ ግን ኦሮሞ በተባለው ክልል የሚኖሩ ኦሮሞዎችለምን ዝም አሉ? ዳቦና እንጀራ ከማቀበል ሌላ ለምን ኦሮሞ ያልሆኑትን ተማሪዎች በመከላከል ለመረዳት ሲሞክሩ አይታዩም? ኃይል ያለው ሕዝብ ጋር ከሆነ ለምንስ ተቃውሟቸውን በሰልፍ አይገልጹም? በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቀውን ይህን በደልና ሰቆቃ ይደግፉታል ማለት ነው? ኢትዮጵያውያን ይህን የታሪክ ክስተት በደንብ አድርገን እንመዝግበው።

አውሬዎቹ አብዮት አህመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ሽመልስ አብዲሳ እና ጃዋር አህመድ ይህን ሲያዩ ጮቤ እንደሚረግጡ አልጠራጠርም፤ ግን ኦሮሞ በተባለው ክልል የሚኖሩ ኦሮሞዎችለምን ዝም አሉ? ለምን ኦሮሞ ያልሆኑትን ተማሪዎች ለመረዳት ሲሞክሩ አይታዩም? ለምንስ ተቃውሟቸውን በሰልፍ አይገልጹም? በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቀውን ይህን በደልና ሰቆቃ ይደግፉታል ማለት ነው? ኢትዮጵያውያን ይህን የታሪክ ክስተት በደንብ አድርገን እንመዝግበው።

በኦሮሚያ ፈላጭ ቆራጮች ላይ ቅዱስ ሚካኤል እሳቱን ያውርድባቸው!

መምህር ዘምድኩን በቀለ እንዳቀበለን፦

በቶሎ ካልተደረሰላቸው በቀር ከ3600 እስከ 4000 ተማሪዎች ላይ ጠባሳ የታሪክ አሻራ የሚጥል ዘግናኝ ታሪክ መመዘገቡ አይቀሬ ነው።

ከመቱ ዩኒቨርስቲ የሚሉ መልእክቶች በተደጋጋሚ ሲደርሱኝ የተለመደው የተማሪዎች ሰቆቃ ነው ብዬ ችላ ብዬ በእኔ ዕይታ ይብሳል ብዬ በማስበው አጀንዳ ላይ ብቻ ሳተኩር ቆይቻለሁ። አሁን ግን ሰሞኑን በተለይ ከትናንት ወዲያ የደረሰኝን መረጃ በቸልታ ማለፍ ስላልወደድኩ በቀጥታ መልእክቶቹን ሳይሰለች በተደጋጋሚ ይልክልኝ ወደነበረ አንድ ተማሪ ዘንድ ደወልኩ። እናም በሰማሁት ነገር ከምር አመመኝ። ፎቶ፣ ቪድዮ በሙሉ ላከልኝ። እናም ለእናንተ ላቀርብላችሁ ወደድኩ። አሁን አሁን ሞትና ሰቆቃ ስለተለመደ የሚያዝንና ለመፍትሄ የሚሯሯጥ ሰው ያለም አይመስለኝም። ቢሆንም ባይሆንም ግን አንብቡት።

በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ሁለቱ የኦሮሚያ ተማሪዎች ሞት በተሰማ ማግስት ነው በመቱ ዩኒቨርሲቲ የሚማሩ የዐማራ ተማሪዎች ላይ መዓት መውረድ የጀመረው። ተማሪዎቹ በወልድያ ስለሆነው ነገር እንኳ ምንም የሚያውቁት ነገር አልነበረም። ብቻ የ OMN ን ዘገባ የሰሙት የኦሮሞ ተማሪዎች ፌሮብረት፣ ፍልጥና ድንጋይ ይዘው ዐማራ ነው ብለው የሚያስቡትን ተማሪ በሙሉ መውገር ጀመሩ። መውገሩ አልበቃቸው ሲል የተማሪዎቹ ዶርም ላይ ቤንዚን አርከፍክፈው እሳት ለቀቁበት። ተማሪ መግቢያ አጣ።

ነገሩ እየባሰ ሲሄድ መሞት ካልቀረ ብለው የዐማራ ተማሪዎች ራሳቸውን ወደ መከላከል ይገባሉ። ቄሮ ሸሸ። እፎይታም ተገኘ። ነገር ግን ያልተጠበቀ ነገር ተከሰተ። የቄሮን መሸሽ ተከትሎ ወዲያውኑ የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ነን የሚሉ የኦነግ ፖሊሶች ዩኒቨርሲቲውን ወረሩት። ከዚያ የሆነውን ለመናገር ይከብዳል ነው የሚለው ተማሪው። ቄሮ በፌሮ፣ ኦነግ በጥይት በሰደፍ ዐማራ የሚባሉትን በሙሉ አፈር ከድሜ ያበሉ ጀመር። ብዙ ተማሪዎች ተረፈረፉ። እንዲያም ሆኖ የዐማራ ተማሪዎቹ አሁንም ከመሞት በቀር አማራጭ ስለሌላቸው። መተናነቅ ጀመሩ። ኦነጉም ቄሮውም አፈገፈጉ። ተማሪዎችም ከዶርማቸው ወጥተው በሜዳ ላይ ተሰብስበው በጅምላ ለመሞት ወሰኑ። ሴቶችን ከመሃል አድርገው ወንዶቹ ደረታቸውን ለጥይት ሰጥተው የሚመጣውን መጠበቅ ያዙ።

መሸ ነጋ፣ መሸ፣ ነጋ መሸ ነጋ ወይ ፍንክች የሚነቃነቅ ጠፋ። ከ 3600 – 4000 የሚገመት ተማሪ ሜዳ ላይ ተሰጥቶ ይውላል ያድራል። ታዲያ በቀ10/03/2012 ዓም እንዲህ ሆነ። ይናገራል ተማሪው የመረጃ ምንጬ “ ይኸውልህ ዘመዴ የኛን ሀሳብ ለማስቀየስ ከፌሮና ከገጀራ፣ ከድንጋይና ከጩቤ የተረፍነውን ለማስጨረስ በትናንትናው ዕለት በ0 ማለቱ ነው ያልመጣ የመንግሥት አካልና የሃይማኖት አባት የለም። እኛም ተሰቃይተናልና በሞቱት ወገኖቻችን አጥንትና ደም ስም ይዘናችኋል እባካችሁ ሀገራችን ስደዱን ብለን አልቅሰን እነሱም አልቅሰው ተመለሱ።

ነገር ግን በ10/03/2012 ዓም ከጠዋቱ 5:20 አካባቢ ቁጥሩ ይሄ ነው የማይባል መከላከያ፣ የፌደራል እና ልዩኃይል መጥቶ በግቢው ፈሰሰ። እናም እንዲህ አሉን። አሁን የመጀመሪያው ማረፊያችሁ እንደተቃጠለባችሁ አይተናል። አሁን ግን ሌላ ቦታ ስላዘጋጀንላችሁ በግዴታ ወደተዘጋጀላችሁ ዶርም ተሰለፉና ትሄዳላችሁ ብለው መሳሪያ አቀባብለው ሊያስፈራሩን ሞከሩ። እኛም ሞተን ነው ቆመን እዚሁ በያዛችሁት መሣሪያ ጨርሱን እንጂ አንነቃነቃትም ብለን ቁርጥ ያለ ውሳኔ ወሰነን ነገርናቸው።

መከላከያው ከዳር ቆሞ፣ የኦሮሚያ ልዩ ኃይልና የፌደራል ፖሊሶቹ ከነሙሉ ትጥቃቸው ተጠጉን። እኛም ንቅንቅ አልል አልን። ከዚያማ ምን ይነገራል። የጭስ ቦንቡን ያዘንቡብን ጀመር። ከቄሮ ፌሮ አይበልጥም እያልን እየተቃጠልን ወደ ፖሊሱ መልሰን መወርወር ጀመርን። ወንድ የለ፣ ሴት የለ። እስላም ክርስቲያን የለ ሁላችንም በጀግንነት ተዋደቅን። እንዲሁ ስንዋደቅ መሸ። ምግብ ስላልቀመስን መቋቋም አቃተን። ብዙ ተማሪ የጭስ ቦንቦ አስክሮት ወደቀ። ተማሪው እወደቀበት ላይ ነፍሰ በላው ኦነግ እኛን ለማጥቃት ቦታ ሲፈልግ የነበረው ልዩኃይል ደበደበን፣ ቀጠቀጠን። ደሙና ጭሱ አስክሮት በላያቸው ላይ እየዘለለ ከዩኒቨርሲቲ የእውር ድንብሩን የወጣውን ተማሪ ደግሞ ገጀራውን ይዞ ከውጭ የሚጠብቀው ቄሮ መከራቸውን አበላቸው። ጭስ ቦንቡም አለቀ። ወደ ዶርም ግቡ ሲሉን በፌሮና ጩቤ ድንጋይ ከምንሞት እዚሁ እንደጀመራችሁ በመሳሪያ ግደሉን እንጅ አንነቃነቅም ብለን በጥይት ብዙ ተማሪ ተጨፈጨፈ። የተጎዳውን ተማሪ የሚያመላልሰውን አንቡላንስም መንገድ ላይ በቄሮ ታገተ። መከላከያም ደርሶ የተጎዱትማ ይታከሙ ብሎ ቄሮን ለምኖና አሳምኖ ወደ ሆስፒታል ተወሰዱ። በጫካው የጠፉትን መድኃኔዓለም ይወቃቸው። ያ አፍኖ ሊወስደን የመጣውን ኃይል ግን በፅናት መክተን ወደ ኋላ መለሰነው።

የቄሮው ኦነግ ፖሊስ የቻለውን ያህል ቀጥቅጦን ሊጨርሰን ስላልቻለ ጥይትና ቦንቦንም ስለጨረሰ ተመለሰ። ታዲያ ይሄን የሰማው የመቱ ከተማ ቄሮ ነኝ ባዩ ግሩፕ፣ ገጀራና ፌሮውን ይዞ ወደ ዩኒቨርሲቲው እየተመመ መጣ። የመጣው ይምጣ ብለን ተዘጋጅተን ጠበቅነው። ጾም ስለነበረ ምግብ የሚባል አልቀመስንም። 50 ከሚሆኑ ሙስሊም ወንድም እህቶቻችን በቀር በሙሉ ማለት ይቻላል ኦርቶዶክሳውያን ነን። እናም ረሃቡን በጾም ስለለመድነው ተቋቁመነዋል። እናም ቄሮ ሲመጣም ተዘጋጅተን ጠበቅነው። በመጨረሻ ግን ሁኔታው ያላማረው የሀገር መከላከያ ሰራዊቱ ጣልቃ ገብቶ ቄሮን ከነገጀራው መልሶ ከእልቂት ታደገን።

እኔም ጠየቅኩ የዩኒቨርሲቲው አስተዳደርና የከተማው ማኅበረሰብስ ምን ይላሉ ብዬ ጠየቅኩ። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር ራሱ ፀረ ዐማራ መርፌ የተወጋ ነው። የሞተ፣ የተደበደበ ዐማራ ሲያዩ ገና ምን አይታችሁ ባዮች ናቸው። ምኒልክ እንዲህ አድርጎን፣ አጼ ዮሐንስ 30 ሺ አርዶብን ነው የሚሉት። በሚኒልክም በአፄ ዮሐንስም ነው የምንወገረው። አፄ ዮሐንስ የትግራይ ሰው ቢሆኑም የትግሬ ተማሪዎች በሃይማኖታቸው ካልሆነ በቀር በትግሬነታቸው የሚነካቸው የለም። በትግሬው ዮሐንስ መከራውን የሚበላው ግን ዐማራው ነው። አስተዳደሩ ነውረኛ ነው። የተማሩም አይመስሉም። የቀበሌ ሊቀመንበር ነው የሚመስሉት።

የከተማው ህዝብ ግን ኦሮሞዎቹ አባቶችና እናቶች እየሆነ ባለው ነገር ያለቅሳሉ። በቤታቸው ተማሪዎችን ይደብቃሉ። እርጎ ወተት አቅርበው ይመግባሉ። ቅያሬ ልብስና ቁስላችንን ያክማሉ። የኦሮሞ እናቶችና አባቶች ያሳዝናሉ። አሁን ከሌላ ቦታ የመጡ መንግሥት ራሱ ያሰማራቸው ቄሮዎች ናቸው ያስቸገሩት። ከኦሮሚያ ፖሊስ ጋር እጅና ጓንት ናቸው። ፖሊስም፣ መከላከያም ቄሮ የሚባሉትን ጫፋቸውን እንዳትነኩ ተብለናል ነው የሚሉት። ከወታደሮቹ መሃል ሰብአዊነት ተሰምቶት ሊረዳን የሚፈልግ እንኳን ካዩ ልዩ ኃይሉም ሆነ ቄሮው ሊገሉት ነው የሚደርሱት። የጨነቀ ነገር ነው።

የከተማው ህዝብ ዩኒቨርሲቲው የገቢ ምንጩ ነው። ዩኒቨርሲቲው ደግሞ ከመንግሥት የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶታል። ባለፉት ዓመታት በፈፀመው በደል ምክንያት መንግሥት ሊዘጋው እንደሚችል የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶታል። እናም የከተማው ህዝብ ለእኛ የሚያግዘው ለራሱም ጥቅም ሲል ነው። ተማሪው ከሌለ የገቢ ምንጩ ይደርቃል። ነገር ግን ማን ሰምቷቸው። ዩኒቨርሲቲው አጥር እኮ የለውም ዘመዴ። ጫካ ነው። የኦነግ ጦር ተግተልትሎ የሚሄድበት አስፈሪ ቦታ እኮ ነው። ጨነቀን። ጠበበን።

ቄሮው የሚለው በዐማራ ክልል ያሉ የኦሮሞ ተማሪዎች ይውጡልንና እናንተ ወደ ክልላችሁ ሂዱ ነው የሚሉት። በዐማራ ክልል ያሉት የኦሮሞ ተማሪዎች ደግሞ በሰላም እየተማሩ ነው። ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሚማሩ ተማሪዎች መስጊድና ቤተ ክርስቲያን ጭምር እየጸለዩ ነው። ባህርዳር የተመደቡ የኦሮሞ ተማሪዎች ጣና ሀይቅ ዳር ዓለማቸውን እየቀጩ ነው። እኛ ነን እንጂ በረሃ ተጥለንም እንዳንማር ፍዳችንን የምንቆጥረው።

የኦሮሞ ልዩ ኃይሉ በቦንብ አስለቃሽ ጭሱ የተረፈረፈውን ተማሪ የሴቶቹን ሻንጣ ቤንዚን አርከፍክፎ ነው ያቃጠለብን። ምክንያቱ ደግሞ በሴቶቹ ሻንጣ ውስጥ በሶ ስላለ እሱን አንዳንድ ጭብጥ እህቶቻችን እየጨበጡ ስለሚሰጡን ስንቃችንን ማውደማቸው ነው። የኦሮሞ ፖሊስ ሲበዛ ጨካኝ ነው። አብዛኛው ፖሊስ እስላምና ጴንጤ ስለሆነ እኛን መግደል መደብደብ እንደ ጽድቅ ይቆጥሩታል። አረመኔዎች ናቸው።

የተመዘገበ 70 ተማሪ ሆስፒታል ደርሶ ተመዝግቧል። ፖሊሶቹንም እኛንም ያረጋጋ የነበረ አንድ የአዲስ አበባን ልጅ ፖሊሶቹና ቄሮዎቹ እንዳይሞት እንዳይተርፍ አድርገው ቀጥቅጠውት አሁን ሪፈር ወደ አዲስ አበባ ተልኳል። እናም ዘመዴ እባካህ ለዳንኤል ክብረት ንገርልንና፣ ቪድዮውንም ላክለትና ቢያንስ ሴቶቹን ከዚህ ሲኦል ያውጧቸው። ለመያዣነት እኛ ወንዶቹን የፈለጉትን ያድርጉን። አዴፓን እርሳው። አዴፓ ኦነግ ነው። አይናችን እያየ አለቅን። እኛስ ለነገሩ መፈጠራችንን ወቅሰናል ። እባካችሁ ባለ ወንበሮች የታሪክ ተወቃሽ እንዳትሆኑ በልልን። ዘመዴ እስኪርቢቶአችን ሳይቀር እኮ ነው ያቃጠሉብን። ዶክመንታችን፣ ልብሳችንን እኮ ነው ያነደዱብን። እናም ዘመዴ ጩኹልን። የሆነ የመንግሥት ኃይል መጥቶ ከዚህ ሲኦል ያውጣን።

መከላከያዎቹ አልታዘዝንም ምን እናድርግ ነው የሚሉን። ከእኛው እኩል መሃረባቸውን አውጥተው ነው የሚያለቅሱት። አሁን እንዲያውም የፈለገው ይምጣ ብለው ልዩኃይሉን አስወጥተውታል። የሀገር ሽማግሌዎቹ ጨንቋቸዋል። የሆነ መንግሥት ራሱ የቋጠረው ነገር እንዳለ ያስታውቃል። እንጂ ቀላል ነበር እኮ ከቄሮ ላይ ገጀራ፣ ፌሮ፣ ዱላ ቀምቶ በሕግ ልክ ማስገባት እኮ ነው። ግን አልፈለጉም። አልታዘዝንም ነው የሚሉት። እስላም ቄሮዎችማ ሲያዩን ቢበሉን ደስታቸው ነው።

መታወቂያ ሲያዩ እስላም ሆኖ ዐማራ ቢሆን እንኳ አይፋቱትም። በዐማራነቱ ብቻ ይወግሩታል። ቤተሰቡ ኦሮሞ ይሆንና እሱ ደግሞ ከተማ አድጎ ኦሮምኛ አይችልም። ኦሮምኛ ካልተናገረ እሱም ቢሆን አለቀለት። መከራ እኮ ነው። በኪሳችን ይዘን የምንዞረው መታወቂያ ማለት መገደያችን የሆነ ካራ ማለት ነው። እስቲ አንድ ጊዜ መታወቂያችሁን አውጥታችሁ እዩት። ዐማራ የሚል ከሆነ ቀናችሁን ብቻ ነው የምትጠብቁት። አከተመ።

አሁንም እደውልላቸዋለሁ። ስንቅ ጨርሰዋል። በግሩፕ፣ በግሩፕ እየሆኑ በተራ ምግብ ከካፌው እንዲበሉ መከላከያ ፈቅዶላቸዋል። ህፃናት ተማሪዎች ሳያስቡት የጦር ምርኮኛ መስለዋል። በማንኛውም ሰዓት ሊረሸኑ እንደሚችሉ ነው የሚናገሩት። እናም የምትችሉ ሰዎች የፌደራል መንግሥቱን ባለ ሥልጣናት በሥልክም ቢሆን ወትውቱላቸው።

የኦሮሚያ ልዩ ኃይል ከኢትዮጵያ ጠላት ጋር የተዋደቀ ይመስል ምስኪን የ19 እና የ20 ዓመት ወጣት የዐማራ ተማሪዎች ላይ ወንድ ወንድ ይጫወታል። በረሃብ፣ በብርድ፣ በቄሮ ፌሮና ዱላ ከእሳትም የተረፉትን እንዲህ በጥይት፣ በአስለቃሽ ጭስ ያሰቃያቸዋል። ያውም ትናንሽ ልጆች። ሴት እህቶቹን ያሰቃያል። እህት፣ እናት፣ ሚስት የሌለው ሴት ልጅ የማይወልድ ይመስል አውሬ ይሆናል። የእጃችሁን ይስጣችሁ። ሃይ አቦ በቃ ልቀቁዋቸው። አሰናብቷቸው። የደሃ ልጆች አታስጨርሱ። ሃይ አቦ ምንድነው ሳ !!

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያን ቀለማት በመረጠችው ቦሊቪያ በአ’ማራ ዜጎች ላይ የዘር ጭፍጨፋ እየተካሄደ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 20, 2019

ቦሊቪያ እንደ ጋና የሉሲፈራውያኑ ኮከብ ያረፈበትን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ባንዲራ ስላልመረጠች ጥንታውያኑ አማራ ነዋሪዎቿ የኢትዮጵያን ሕዝቦች ስቃይ በመጋራት ላይ ናቸው።

በጥንታዊው ክርስትና፣ በጥንታውያን ሕዝቦች እና በኢትዮጵያ የማርያም መቀነት ቀለማት ላይ የሚካሄድ የቀለም አብዮት

በጣም የሚያስገርም ዘመን ላይ እንገኛለን ፥ በርግጥ ዓለማችን ትንሽ ሆናለች።

የኢትዮጵያን ቀለማት የያዙት ቦሊቪያውያን የሉሲፈራውያኑ ተቋም ሲ.አይ.ኤ ያካሄደውን መንፈቅለ መንግሥት በጥብቅ በመቃወም ላይ ይገኛሉ። ሆን ተብሎ በርዕዮተ ዓለም እንድትከፋፈል የተደረገችው ደቡብ አሜሪካዋ ቦሊቪያ ልክ እንደ ቺሌና ቬኔዝዌላ ታይቶ በማይታወቅ የእርስበርስ ጦርነት ተናውጣለች። ብዙዎች ተገድለዋል። ሉሲፈራውያኑም በአጭር ጊዜ ውስጥ እራሳቸው ያስቀመጡትን አብዮታዊ ዲሚክራሲያዊፕሬዚደንት ኢቮ ሞራሌስን ከስልጣን እንዲወገድና እራሳቸው በመረጧት ሴት እንዲተካም አድርገዋል።

ተመሳሳይ ሁኔታም በአረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ቀለማቱ ባለቤት በሃገረ ኢትዮጵያ በመታየት ላይ ነው።

ከሰባት ዓመታት በፊት(መለስ ዜናዊን ሲገድሉት) በኢትዮጵያ ሃገራችንም ተመሳሳይ መፈንቅለ መንግስት(መፈንቅለ ሥርዓት) በሉሲፈራውያኑ ተካሄዶ ነበር። 666ቱ ገዳይ አብዮትም የዚህ መፈንቅለ ሥርዓት ልጅ ነው። የሁለቱ መፈንቅለ ሥርዓታት ዓላማም ሃገራዊ፣ ብሔራዊ፣ ክርስቲያናዊ እና የጥንት የሆነውን ነገር ሁሉ ሙሉ በሙሉ ማስወገድ ነው። በኢትዮጵያ አማራ እና ትግሬየተባሉትን ጥንታውያን ኢትዮጵያውያንን ፥ በቦሊቪያ ደግሞ ጥንታዊ የሆነውን የአማራ ነገድ ከእናት ሃገራቸው ማጥፋት ነው። ልክ መለስ ዜናዊን እና አብዮት አህመድን በኢትዮጵያ እንዳዘጋጇቸው ፥ በቦሊቪያም ከአማራ ነገድ የሆነውን የቀድሞ ፕሬዚደንትን ኢቮ ሞራሌስን ሤረኛ በሆነ መልክ አዘጋጅተውታል።

በደቡብ አሜሪካዎቹ ቦሊቪያ፣ ቺሌ እና ፔሩ የሚገኙትና “Pueblos Indiginas / ፑዌብሎስ ኢንዲኺናስበመባል የሚታወቁት ጥንታውያኑ የአገሬው ሕዝቦች መጠሪያቸው አይማራነው። 11 ሚሊየን ነዋሪዎች ባሏት ቦሊቪያ የአይማራ ሕዝብ ቁጥር 1.5 ሚሊየን ወይም 20% ይጠጋል። አብዛኛው የቦሊቪያ ነዋሪ ከአውሮፓውያን ጋር የተካለሰ ሲሆን ለረጅም ጊዜ ስልጣኑንም የያዘው እነዚህ ሜስቲዞስ / ክልሶችየሚባሉት ናቸው። ቦሊቪያን እንደ አይማራ ከመሳሰሉት ያገሬው ጥንታውያን ነዋሪዎች ለማጽዳት ዘር ከመከለስ እስከ ምግብና ውሃ መበከል ያልተሞከረ የዘር ማጥፋት ዘመቻ አልነበረም።

ከአሥር ዓመታት በፊት ሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ለመጀመሪያ ጊዜ ከዚሁ የአይማራ ነገድ የወጣውን የአገሪቷን መሪ ኢቮ ሞራሌስንሥልጣን ላይ አወጡት። ምንም እንኳን ኢቮ ሞራሌስ የአይማራ ነገድ ይሁን እንጅ ተጠሪነቱ ግን ለሉሲፈራውያኑ ነው። የአሜሪካ ተቀናቃኝ እንዲሆን (የሚቆጣጠሩት ተቀናቃኝ / Controlled Opposition) ብሎም የሶሺያሊስታዊ ሥርዓት አራማጅ እንዲሆን አዘዙት። አሁን ልክ ጊዜው ሲደርስ ከስልጣን አስወገዱት፤ በከፊሉ የቦሊቪያ ሕዝብ ዘንድ ተወዳጅነትንም እንዲያተርፍ ስላደረጉት አሁን እየታየ ያለው ህውከት ሊፈጠር ቻለ።

በሃገራችንም ከዚህ የከፋ ህውከት ከመጪው ግንቦት ምርጫበኋላ ሊፈጠር እንደሚችል ለማወቅ ሊቅ መሆን አይጠበቅብንም።

ከሃያ ዓመታት በፊት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኗ ሰርቢያ (የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ) የጀመረው የሉሲፈራውያኑ የቀለም አብዮትጥንታውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆኑት ሕዝቦች ዘንድ እንዲቀጣጠል ነው እየተደረገ ያለው። ከኦርቶዶክስ ሰርቢያ ወደ ኦርቶዶክስ ጆርጂያ፣ ዩክሬይን እና ሩሲያ እንዲቀጥል ተደርጓል።

አዎ! የሳጥናኤል ግብ ኢትዮጵያ ነው። ዲያብሎስ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ሰንደቅ ዓላማችን በጣም ይጠላቸዋል፣ ይፈራቸዋል። ይህን በሃገራችን እያየን አይደለም?! የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ እንኳን የኩርድ ሕዝብን በመጨፍጨፍ ላይ ያለቸው ኩርዶች የኢትዮጵያን ቀለማት በመያዛቸው ነው።

የአንድን ሕዝብን ዘር ሙልጭ አድርጎ በማጥፋት የሺህ ዓመታት ልምዱ ያላቸው ቱርኮች እና አረቦች ወደ ኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ወደ ቦሊቪያ እና ቬኔዝዌላም ርቀው በመጓዝ እየሠፈሩ ነው። እነዚህ የመጥፎ ዜና እና ጥፋት መልዕክተኞች ከምዕራባውያኑ ረዳቶቻቸው ጋር በማበር የኢትዮጵያን ክርስቲያኖች ደም አፍስሰው ለዋቄዮአላሃቸው እንደሚገብሩት በቦሊቪያም ማራ የተሰኘውን ጥንታዊ ሕዝብ ለዚሁ ሰይጣናዊ ተግባር መፈጸሚያ ለማድረግ በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

ኢቮ ሞራሊሰ ከስድስት ወራት በፊት ቱርክን በመጎብኘት የመጀመሪያው የቦሊቪያ ፕሬዚደንት ለመሆን በቅቶ ነበር።

የሚገርም ነው፤ በሃገራችን አማራ፤ በቦሊቪያ አማራ። ሁለቱም በአሁኑ ሰዓት የተዳከሙ ሕዝቦች ናቸው። ልዩነቱ ግን የኢትዮጵያ አማራ የደከመው ኢትዮጵያዊነቱ ስላልጠነከረ/ በኢትዮጵያዊነት ስላልተጠናከረ፣ የአባቶቹን ነፍጠኛነት በመርሳቱ ሲሆን የቦሊቪያዎቹ አማራዎች ግን በአማራነታቸው ስላልጠነከሩ/ስላልተጠናከሩ ነው። ከአማራ በፊት ኢትዮጵያ ስትቀድም ከቦሊቪያ በፊት ግን አማራ ይቀድማል።

በኢትዮጵያ በአማራ ላይ እየተካሄደ ያለው ጥቃት ነዋሪዎቹ አማራበመሆናቸው ሳይሆን አማርኛ በመናገራቸው፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን በመሆናቸው፣ አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቅ ዓላማ በማውለብለባቸው፤ ባጠቃላይ ኢትዮጵያዊ በመሆናቸው ነው። ትግሬየሚባለውም በትግሬነቱ ሳይሆን ጥቃት የሚፈጸምበት በጥንታዊው ኢትዮጵያዊነቱ እንጂ። እነዚህ ኢትዮጵያውያን ከዚህ ኢትዮጵያዊነታቸው እስካልተላቀቁ ድረስ ጥቃቱ ይቀጥላል። ስለዚህ በተቻለ መጠን አማራነት ኢትዮጵያዊ ባልሆነ አማራነት፣ ትግሬነት ኢትዮጵያዊ ባልሆነ ትግሬነት እንዲቀየሩና እንዲዳብሩ ይደረጋሉ። ትናንትና ኤርትራ ዛሬ ደግሞ ትግራይ እና ኦሮሞ በተባሉት የኢትዮጵያ ክፍለሃገራት የተደረገው ነገር ይህ ነው።

አብንየተባለው ፓርቲ ገና ሲቋቋም ! ! ዋይ! ዋይ!” ብዬ ነበር። በዘውግ የተደራጀ አማራየተሰኘው ሕዝብ በአማራነት ከኢትዮጵያ የሚነጥል ሤር መጠንሰሱን ከውዲሁ ይታየኝ ነበር። የደከመው አማራ ላይ ቶሎ ጥቃት የፈጸሙት፣ መሪዎችየሚሏቸውን ልሂቃን የገደሉትን እና የአብን አመራራትን ወደ እስር ቤት የከተቱት አማራ የሚሉት ነዋሪ ተቆጭቶና ተነሳስቶ ኢትዮጵያዊነቱን እንዲተውና ኢትዮጵያን የከዳ የአማራ ሃገር እንዲገነባ ነው።

አብንየተሰኘው ፓርቲ ሰሞኑን ከኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ከሆኑ ኦነጎች ጋር በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ መቀመጡ ይህን የፀረኢትዮጵያ የሆነ አካሄድ ነው የሚጠቁመን። ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ፓርቲዎች ሁሉም በፀረኢትዮጵያ ኃይሎች የተደራጁና በጠላቶቻችን ባትሪ የሚሞሉ ሃገር አጥፊዎች ናቸው። አሁን በአብን እና በኦነጎች መካከል የተፈጠረው ግኑኝነት ከሰላሳ ዓመታት በፊት በህዋሃት እና ኦነግ መካከል ተካሂዶ የነበረውን ጋብቻ ያስታውሰኛል። ያኔም የጥፋት ኦርኬስትራውን ሲመሩ የነበሩት ምዕራባውያኑ ሉሲፈራውያን ነበሩ ፥ ዛሬም እየመሩ ያሉት እነርሱው ናቸው።

በሠላሳ ዓመት ውስጥ ኦሮሞው እና ትግሬው ከኢትዮጵያዊነት እንዲርቅ ተደርጓል ፥ በመጭዎቹ ሰላሳ ዓመታት ደግሞ አማራው ኢትዮጵያዊነቱን እርግፍ አድርጎ እንዲተው ይደረጋል፤ ያኔ ኢትዮጵያ የምትባል ሃገር እትኖርም፣ ተዋሕዶ ትጠፋለች፣ አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ቀለማቱም ወደ ጥቁርነት ይቀየራሉየሚል ነው እቅዳቸው። ግን ብዙ መስዋዕት ያስከፍለናል እንጂ ይህ እቅዳቸው አይሳካላቸውም።

ስቃዩና ዕልቂቱ እንዲቀነሱ ግን ባፋጣኝ አማራእና ትግሬየተባሉት ነገዶች ልሂቃቃናቶቻቸው ለዘመናት ለፈጸሙባቸው በደሎች ብድር ከመመላለስ በመቆጠብና እርስበርስ ይቅር በመባባል ባፋጣኝ መተባበር ይኖርባቸዋል። ይህ በአማሮችና ትግሬዎች ላይ የመጣ የህልውና ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፤ ከምጽዋ እስከ ሞያሌ ያሉትን ሌሎቹን ደካማኢትዮጵያውያን ነገዶችን አንስፍስፎ ከመጣው የዋቂዮአላህ ሠራዊት መከላከል ብሎም ኦሮምኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያንን ከዚህ አውሬ ኃይል ማዳን መቻል ስለሚኖርባቸው ነው።

በሃገራችን፣ በቤተክርስቲያናችን እና በሰንደቅ ዓላማችን ቀለማት ላይ የተነሱትን የዲያብሎስ ቡችሎች ቅዱስ ሚካኤል በሰይፉ ቆራርጦ ከእግራችን ስር ይጣልልን!

ኢትዮጵያውያንን በተበከለ የፈረንጅ ዶሮየሚመርዙት አላሙዲን እና ቢል ጌትስ በቦሊቪያም ተመሳሳይ ፕሮጀክት ለመፈጸም አቅደው እንደነበርና ቦሊቪያም ከልክላቸው እንደነበር ከሚከተለው ቪዲዮ ጋር በተያያዘ አውስቼ ነበር፦

________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: