Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፀረ-ኢትዮጵያ ሴራ’

ካርቱም ሱዳን በጎርፍ ተጥለቀለቀች + የግራኝ ሰራዊት ሦስት ክርስቲያኖችን ገደለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 17, 2020

ሱዳን ከህገወጡ የፋሺስት ቄሮ አገዛዝ ጋር በኢትዮጵያ ላይ እያሤረች ንው፤ አሸባሪው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ አሊ ከግብጽ፣ ሱዳን እና ቱርክ ጋር በመደመር የግራኝ አህመድ ቀዳማዊን ህልም ዕውን ለማድረግ በመወራጨት ላይ ነው። ሙስሊሙን “ጄነራል” ሳሞራ ዩኑሱን ከዓመት በፊት ወደ ሱዳን በመላክ የጦር ሰራዊት ችግኙን እንዲተክል ካደረገ በኋላ በቅርቡ በአማካሪነት ወደ አዲስ አበባ አምጥቶታል። ልብ ብለናል? ሳሞራ ዩኑስ ወደ አዲስ አበባ በገባበት ዕለት “ከግራኝ አብይ አህመድ አፈነገጠች” በሚል የማታለያ እቃእቃ ጨዋታ ሌላዋ መሀመዳዊት ኬሪያ ኢብራሂም ሳሞራ ዩኑስን በመተካት ወደ መቀሌ እንድትሄድ ተደረገች። ሁሉም ታስቦበት በቅደም ተከተለ የተሠራ ነው!

ኢትዮጵያን ለማጥፋት በህወሃትና ብልጽጋና ዙሪያ ከግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እርዝራዦችና ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር እነማን እየተባበሩ እንደሆኑ በሚገባ እንመዝግበው። ሁሉም ነገር ድራማ ነው! ሁሉም እርስበርስ ተፃራሪዎች በመምሰልና በመወቃቀስ እየተናበበቡ ለአንድ ዓላማ የሚሰሩ የ666 ወኪሎች ናቸው። ዓላማቸውም ኢትዮጵያና ተዋሕዶ ሃይማኖቷን ማጥፋት ነው።

ጎርፉ ማስጠንቀቂያ ሊሆናቸው በተገባ ነበር። በህገወጦቹ አፋር፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብና ሶማሊያ ክልሎች እስካሁት ታይቶ የማይታወቅ የጎርፍ አደጋ ገጥሟቸዋል።

አፋር በተባለው ክልል የገዳይ አብይ ሠራዊት የመስቀል በዓልን ለማክበር ለደመራ የሚሆን እንጨት ቆርጠው ሲያዘጋጁ የነበሩ ሦስት ወጣቶችን ገድሎ ዘጠኙን ደግሞ አቁስሏቸዋል። ለእኛ ዝምታ፣ ስንፍና እና ማንቀላፋት ለተሰውት ወንድሞቻችን ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

እንግዲህ እንደምናየው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ደመራና መስከረም ፴ ከመድረሳቸው በፊት ብዙ ፀረኢትዮጵያ የሆኑ እርምጃዎችን ለመውሰድ በመጣደፍ ላይ ነው። “ችግኝ ስለተከልኩ ነው ዝናብ የበዛው!” እያለን ነው ጨቅላው ጂኒ።

አፋር + ኦሮሚያ + ሶማሊያ + ሱዳን ገና እሳቱ ከሰማይ ይወርድባችኋል!!!

እኛ ግን ክቡር መስቀሉን ተሸክመን ለደመራው እንዘጋጅ!

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአዲስ አበባ ከፍተኛ የእሳት ቃጠሎ | ጂኒው አብዮት ለኢትዮጵያ መጥፎ እድልን አምጥቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 16, 2020

አዎ! ዘመነ እሳት!

ቆሻሻው ግራኝ ገንዘብ ብቻ አይደልም እየቀየረ ያለው፤ አዲስ አበባንም ወደ ባቢሎን፣ ሰዶምና ገሞራ ግብጽ እየለወጣት ነው።

ልክ ሰሞኑን በባቢሎን አረብ ሃገራትና አሜሪካ እንዳየነው በኢትዮጵያም እሳት በመቀስቀስ ላይ ነው። አውሬው ምን ያላመጣልን ነገር አለ? መፈናቀሉ፣ መሰደዱ፣ መታገቱ፣ ግድያው፣ ጎርፉ፣ እሳቱ በቅርብ ደግሞ ረሃቡ (በዚህ ዓመት ብቻ ሃያ ሚሊየን ኢትዮጵያውያንን በረሃብና በሽታ ለማርገፍ ዕቅድ እንዳለ ሰሞኑን እየተወራ ነው)

ቪዲዮው የሚያሳየው በአዲስ አበባ ሲ.ኤም./CMCሚካኤል አካባቢ የደረሰውን ከባድ ቃጠሎ ነው። ይህ የተከሰተው በነሐሴ ፳፯ ፪ሺ፲፪ ዓ.ም ነው። በመድኃኔ ዓለም ዕለት። ቤቴ እዚያ አካባቢ ነው። በዚሁ ዕለት ጨረቃዋ ላይ የታየኝ አንድ አስገራሚ ክስተት መኖሩን ከሁለት ቀናት በፊት ጠቁሜ ነበር። ቪዲዮውን ለማቅረብ ስለተርበተበትኩ ነው እንጅ በቅርቡ እናየዋለን።

ይህ ዜና ገና ትናንትና ማታ ላይ ነው የደረሰኝ፤ ሜዲያዎቹ ሁሉ ሊያቀርቡት አልፈለጉም፤ ምክኒያቱ?

አዲስ አበባ ውስጥ እንዲህ ያለ ከፍተኛ እሳት የተለመደ አይደለም። በደመራ ዋዜማ መከሰቱ ደግሞ በጣም አስገራሚ ነው።

👉 እሳቱ እንዴት ተቀሰቀሰ?

👉 ማንስ ቀሰቀሰው?

👉 መርህአልባዎቹ አጫፋሪ ሜዲያዎች እንዴት/ ለምን ዝም አሉ?

👉 በቃጠሎው ማግስት ግራኝ አብዮት አህመድ ደመራ በሚበራበት መስቀል አደባባይ ህግ በመጣስ ትራፊክ ፖሊስ ሆኖ በመታየት ተሳለቀብን። ጄነራሎቹን ሲገድል የወታደር መለዮ ለብሶ በቴሌቪዥን ብቅ እንዳለሀው አሁንም የፖሊስ ልብስ በመልበስ “መስቀል አደባባይ ኬኛ” ለማለት መድፈሩ ነው!

👉 የማይታሰብ ነው እንጅ፤ እንደው አሸባሪው አብዮት አህመድ ለሊባኖስ ቃጠሎ እንደሰጠው ዓይነት የሃዘን መግለጫ ሰጥቶ ይሆን?

ባፋጣኝ በእሳት ይጠረግልንና፤ አውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ለኢትዮጵያ በጣም መጥፎ የሆነ እድልን እንዲሁም የባርነትና ሞት መንፈስን ይዞ የመጣ ጂኒ ነው። እንግዲህ እንደምናየው ደመራና መስከረም ፴ ከመድረሳቸው በፊት ብዙ ፀረኢትዮጵያ የሆኑ እርምጃዎችን ለመውሰድ በመጣደፍ ላይ ነው። ይህ ገና ያልተመረጠ ሰው ልክ እንደ አባቱ እንደ መንግሱት ኃይለ ማርያም በቅዱስ ዮሐንስ ዋዜማ እነ እስክንድር ነጋን በሽብርተኝነት ለመወንጀል ደፈረ፣ የገንዘብ ለውጥ አደረገ ፣ የሕዳሴ ግድብ መቀመጫ የሆነችውን ቤኒሻንጉል የተባለች ክልል ከኢትዮጵያውያን ለማጽዳት በንጹሐን ላይ ጭፍጨፋ እንዲካሄድ አዘዘ፤ አቡነ መርቆርዮስን “እኔ እና ሲ.አይ.ኤ ነን ወደዚህ ያመጣንዎ ኑ! እፈልግዎታለሁ” በማለት አቡነ ማቲያስን ወደ ትግራይ አባርሮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ለማጥፋት ብሎም ትግራይ እንደ ኤርትራ ተገንጥላ ቤተ ክርስቲያንን እና አማራን ከአክሱም ጽዮን ለመነጠል ይችል ዘንድ ችግኙን ተከለ። አይይ ወገኔ የዚህ የዲያብሎስ የግብር ልጅ እርኩስ መንፈስ ገና በደንብ አልታያችሁም! ልክ እንደ መሀመድ፣ ሂትለርና ሙሶሊኒ በአጋንንት የቆሸሸ ነፍስ እንዳለው እኮ ዓይኑ በደንብ ያሳያል። እንግዲህ ይህ ሁሉ ጉድ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት የተጠነሰሰና ባለፉት ሃምሳ ዓመታት በተግባር ላይ እየዋለ የመጣ ሤራ ነው፤ ደርግን፣ ህዋሀትን፣ አብዮት አህመድን እና ደብረ ጽዮንን ጨምሮ ሁሉም በ666 መርፌ የተወጉት ባንዳዎች የተሳተፉበት ትልቅ የፀረኢትዮጵያን ፀረተዋሕዶ ሤራ ነው። እንደው በሻሸመኔ የፈጸመውን ዓይነት የእሳት ቃጠሎ ጂሃድ በአዲስ አበባም ለመፈጸም ቢቃጣ ሊገርመን ይገባልን? በፍጹም! አሁን ሙቀቱን በመለካት ላይ ነው!

የሲ.ኤም.ሲ ቃጠሎ ጥቁር ጭስ በአንድ በኩል ጨለማና(አላጋጩ ግራኝ)ኦዳ ዛፍ(ኢሬቻ)ሲያሳየን ከበላዩ በሰማዩ ላይ ብርሐን(መስቀል) አውሬውን ወደታች እያየው የሚገስጸው ይመስላል።

ወገን፤ አንዲት ለአንተ ብቻ የተሰጠችህን አገርህን በስጋውያኑ አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች እየተነጠቅክ ነው፤ ዓይንህ እያየ! ዛሬውኑ ጦርና ጋሻህን ይዘህ ካልተነሳህ በአባቶችሁም ሆነ በወለድካቸው ልጆችህ ዘንድ በጽኑ ትረገማለህ። ጠላትህን እያየኸው ነው፣ እራስህን አታታል፤ እግዚአብሔር አምላክህ፣ የኢትዮጵያ አገርህ፣ የሃይማኖትህ፣ የባሕልህ፣ የቋንቋህ፣ የሰንደቅህና አርማህ ጠላት ማን እንደሆነ ተለይቶ እንዲታወቅህ ተደርገሃል። ታዲያ አሁን ለአገርህ፣ ለአምላክህና ለተተኪው ትውልድ ስትል የአቴቴና ጋላ መንፍስ ይዞ የመጣብህን ከአማሌቃውያን የከፋ ጠላትህን አንድ ባንድ መድፋት ግዴታህ ብቻ ሳይሆን እግዚአብሔር የሰጠህ ሙሉ መብትህም ነው። አስታውስ፤ የትም ሄድክ የት፤ የትም ኖርክ የት፡ እግዚአብሔር አምላክ ለኢትዮጵያውያን የሰጣቸው አንዲትና ብቸኛዋ ምድር ኢትዮጵያ ትባላለች።

ስለዚህ አሁን ለ፻፶/፵፻፶ ዓመታት ያህል በባርነት መንፈስ አስሮ መንፈስህን እና ደምህን እየመጠመጠ ያደከመህንና ኋላ ቀር ያደረግህን ጋላ ጠላት ወለም ዘለም ሳትል በእሳት እየጠራረግክ አገርህን ቶሎ በማስመልስ የራስህን ታሪክ ሥራ!

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ ጠላት ቍ. ፩ | አብዮት አህመድ ዛሬስ ለማን ነው የሚሰልለው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2019

በጣም እራስ የሚያስነቀንቅ ነው! ሰውየው በጣም አደገኛ ነው! ግለሰቦችን በመግደልና በማስገደል አያበቃም፤ ኢትዮጵያን እና ሕዝቧን ለጠላቶቿ አሳልፎ ለመስጠት የተመለመለ እርኩስ ፍጡር ነው!

ሔሮድስ ንግስናዬን የሚውስድ ንጉሥ ሕፃን ወንድ ልጅ ተወልዷል በሚል ስጋት ሕፃኑን ኢየሱስ ክርስቶስን ሊገድለው ይፈልገው ነበር። ስለዚህ ሕፃናቱን ሁሉ እየፈለገ ገድሏቸው ነበር። ግራኝ አብዮትም ተመሳሳይ ተግባር በመፈጸም ላይ ይገኛል። “ቴዎድሮስ” የተባለውን መጪ ንጉሥ ይፈራዋል። በተዋሕዶ ህፃናት ላይ ዘመቻ የጀመረ ይመስላል። በሐረርጌ የ15 ቀን አራሷን የመሰላዋ ሰማዕት የተዋሕዶ ልጅን ዕርቀ ሰላም ሞገስን ልጇ ፊት እንደ እባብ አናቷን ጨፍጭፈው ገደሏት። በድሬዳዋ ደግሞ ህፃኑን ከፎቅ ወርውረው ፈጠፈጡት። እስኪ እናስብው፤ ጄነራል አሳምነውን ከገደለ በኋላ ምናልባት የተጸነሰው ልጁ አደገኛ ሊሆንበት ስለሚችል ገና በእናቱ ሆድ ውስጥ እያለ በእንጭጩ ገደለው።

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቱርክ ኢትዮጵያን ለመውረር በሱዳን፣ በጂቡቲ እና በሶማሊያ በኩል እየተዘጋጀች ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2019

በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ እየተካሄደ ያለው የጭፍጨፋና የዘር ማጥፋት ዘመቻው በሐረርጌ መጧጧፉ ሊያስገርመን ይገባልን? ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እኮ ግራኝ አህመድም የጥፋት ጂሃዱን ከሐረርጌ ነበር የጀመረው።

እኛ እርስበርስ ስንባላ የግራኝ አህመድ አባት ቀንደኛው አውሬ ጠላታችን ሊበላን ተዘጋጅቷል። ከሁሉም አየር መንገዶች ርካሽ የበረራ ቲኬትን የሚሸጠው የቱርክ አየር መንገድ ወደ አዲስ አበባ በየቀኑ በመብረር ላይ ይገኛል። አውሮፕላኖቹ ለክርስቲያን ኢትዮጵያውያኖች መጨፍጨፊያ የጦር መሳሪያዎችን እና መበከያ መርዞችን እንደሚሸከሙ ማን ይቆጣጠራቸዋል? በአሁኑ ሰዓት ማንም!

የሚከተለውን ከወር በፊት በጦማሬ ላይ ይህን ጽፌ ነበር፦

የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ሃገር ቱርክ ግራኝ አብዮት አህመድ ለፀረኢትዮጵያና ፀረክርስቶስ ዘመቻው በአርአያነት የመረጣት ሃገር ነች። ቱርክ በአሁኑ ሰዓት በሰሜን ሶርያ የሚኖሩትን የመጨረሻዎቹን ክርስቲያን ወገኖቻችንን በቦምብ በመጨፍጨፍ ላይ ትገኛለች። በዚሁ አካባቢ በኩርዶችና በአሜሪካውያን ታስረው የነበሩት አንድ ሺህ የሚጠጉ የአይ ኤስ እስላማዊ ጅሃዲስቶች ከቱርክ የከለላ ድጋፍ በማግኘት ከእስር ማምለጣቸው ታውቋል። ታዲያ አሁን ግራኝ አብዮት አህመድ እነዚህን ጅሃዲስቶች በተቸገሩ ለማኞች መልክ ወደ አዲስ አበባ በማምጣት ለፀረተዋሕዶ እና ፀረኢትዮጵያ ዘመቻው ሊጠቀምባቸው እንደሚሻ መጠበቅ ይኖርብናል። እንደተለመደው “እኔ አላየሁም አልሰማሁም! እኔ አይደለሁም፤ እኔ ለሰላም እየታገልኩ ነው፤ አታዩም፤ አለም ሁሉ አድንቆኛል፤ የሰላም ሽልማቱንም አበርክቶልኛል፤ ኢትዮጵያን የሚበጠብጡት አልሸባብ፣ አልኬይዳና አይ ኤስ ናቸው” ሊለን ተዘጋጅቷል።

እናስታውስ፡ ገዳይ ግራኝ አብዮት እንደ አርአያና ምሳሌ አድርጎ የወሰዳት ቱርክ ናት፤ ለመሪነት ምሳሌውም አምባገነን ፕሬዚደንቷ ጣይፕ ኤርዶጋን ነው።

ኃያሉ እግዚአብሔር በቱርክ፣ በኤርዶጋን፣ በግራኝ አብዮት እና በሌሎች ጠላቶቻችን እንዲሁም በአራት ኪሎ አህዛብ ቤተመንግስት ላይ እሳቱን ያውርድባቸው!!!


Turkey is Supplying Weapons to Nigeria’s Boko Haram

Turkey is clearly a terrorist state with a broad reach, according to an Egyptian television news program.

Ten.tv reports Turkey is supplying weapons to Boko Haram in Nigeria.

Ten.tv host Nasha’t al-Deyhi reported on a leak confirming an intercepted phone call from a few years back – confirming the action.

He reported in part: “Today’s leak confirms without a doubt that Erdogan, his state, his government, and his party are transferring weapons from Turkey to – this is a shock, to where you may ask – to Nigeria; and to whom? – to the Boko Haram organization.”

Raymond Ibrahim is the Shillman Fellow in Journalism at the David Horowitz Freedom Center and an expert on the Middle East and Islam. During an interview Thursday on CBN’s Newswatch, Ibrahim said he’s not surprised by the Ten.tv report.

“The tape was made in 2014 or 15 and it was reported widely in certain areas, in the US and the west not so much and not much came out of it,” Ibrahim said. “The reason I think is that (Turkish President Recep Tayyip) Erdogan didn’t have his fingers so much in Islamist politics outside of his own nation.”

“But now that we’ve seen Abu Bakr al-Baghdadi, the ISIS Islamic state caliph that was killed recently, and he was found just three miles from the Turkish border, which is, in fact, the last bastion of jihadi-so-called ‘freedom fighters’ attacking the Syrian government,” he told CBN News.

“It has brought it up again, he (Erdogan) is supporting ISIS,” Ibrahim noted. “Now we’re remembering and that was I think the point of the Egyptian show, we’re bringing back to see that there’s some continuity here. He’s involved with some of the worst Islamic terror groups. If you remember, Boko Haram, whose name loosely means ‘western education is forbidden’, (Haram) was basically doing what ISIS was doing and is notorious for – years before ISIS was doing it.

“One of the things international observers have been noticing, especially increasingly, is that their armaments, their weapons are very sophisticated,” he continued. “It’s even spilled into the Fulani tribesmen in Nigeria and other parts of Africa. For example, in Burkina Faso, also in western Africa the attacks on Christians have become horrific in just the last few months.”

As CBN News reported, a senior State Department official said last week that Turkey is backing forces in Syria who have the same radical ideology as ISIS.

“The problem is that the people doing the fighting are these ill-disciplined Arab militias, some of whom we’ve worked within the past when we were arming the opposition, but many of whom are (a) ill-disciplined, and (b) relatively radical, and their ideology is essentially Islamic ideology,” the official said.

A fragile government in northern Syria called the Democratic Autonomous Administration of North and East Syria (DAA) released a statement on Tuesday saying that Erdogan seeks to subjugate them through radical Islam.

“Erdogan plans to turn are free, democratic region back into turmoil under radical Islamic occupation,” the government said.

Critics of Erdogan’s invasion say he is trying to revive the Ottoman Empire and establish a new caliphate.

“Their open intention is to restore the original caliphate which was disbanded in 1924,” said Dalton Thomas of Frontier Alliance International.

Recently Turkey’s defense minister posted a map to his social media that shows portions of Greece, Syria, and Iraq as part of a greater Turkey.

Defense Minister Hulusi Akar posted a message alongside the map: “We have no eyes on anyone’s soil. We will only take what’s ours.”

The map reflects the 1920 Ottoman National Pact that includes lands Turkey believes it deserved at the end of World War I.

Source

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬም በኢትዮጵያ ላይ የሚጮህ ደም አለ | የአባቶቻችን የካህናት ደም እየጮኸ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 14, 2019

እንደ ዘካሪያስ እንደ አቤል ዛሬም በአገራችን በሶማሌ በኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ላይ የፈሰሰው ደም ይጮሃል ዛሬም በጅማ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ላይ የፈሰሰው የክርስቲያኖች ደም ይጮሃል ነገ ባንተ ላይ የሚመጣው ለስጋ ፍቃድ ስትሄድ ላታውቀው ትችላለህ ዛሬ የተናገርነውን ነገ ታየዋለህ።

በጅጅጋ፣ በአላባ፣ በአጣዬ የቤተክርስቲያን ጥቃት፤ የጅማ፣ የኢሉ አባቦር፣ የሰ/ሸዋ፣ የሰላሌ፣ የወለጋ፣ የአሶሳ ሪፖርቶች “ትኩሳት ፈጥረዋል”፤ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የሆኑትን ክርስቲያኖችን በስለት አርዶና በጥይት ደብድቦ መግደል፣ ንብረታቸውን መዝረፍና ማቃጠል፣ በአንዳንድ ምእመናን ላይ ከኢትዮጵያዊ ባህል ውጭ በአስከሬናቸው ሳይቀር የተፈጸመው ግፍ፣ ማሣቀቅ፣ ማፈናቀል፣ የይዞታ መንጠቅ፣ ለተበደሉት ፍትሕ መንፈግ፣ በተለያዩ መደለያዎች እምነትን ማስለወጥ ወዘተ. አሕዛብና መናፍቃን በሚመሯት የዛሬዋ ኢትዮጵያ የተዘወተሩ ሆነዋል።

የሔርዶሳዊው የግራኝ አብዮት አህመድ እባባዊ መንገድ ይህን ይመስላል፦ በበሻሻ (ሲገለበጥ ሻሻባ = አልሻባብ)ጅማ ተወለደ፤ ይገርማል፤ ልክ በተወለደበት ዓመት የመንግስቱ ኃይለማርያም ቀይ ሽብር ጀመረ፤ በዚሁ በበሻሻ ጅማ ነበር ዛሬ የምናየው በቤተክርስቲያናችን ላይ የሚካሄደው ጅሃድ የተቀሰቀሰው።

የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የኖቤል ሽልማት ማግኘት ያሳዝናል እንጂ አያስደስትም፤ የሕዝብ እምባና ደም ተረግጦ የተገኘ ኖቤል ሽልማት ነው። ትሁት የሆናችሁ እየመሰላችሁ በስሜት “እንኳን ደስ ያለህ!” የምትሉት ተጠንቀቁ! በድጋሚ ከዲያብሎስ ጋር እየተደመራችሁ መሆኑን እወቁት።(ሁለተኛ ዙር “መደመር”)

ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጃንጃዊድ + ጀነት + ጅሃድ + ጅብርሊል + ጅኒ

እነዚህ እርኩሶች በ “” ፊደል የሚጀምረውን ነገር ሁሉ ይወዳሉ፤ አይ “”ሎች እንደው “”ግንነት እየመሰላቸው ይሆን?

ወገኖች፤ በቤተ ክርስቲያንና በምእመናን ላይ እየተፈጸሙ ያሉት ግፎች እያንዳንዱን ክርስቲያን ሊያስቆጣውና ሊያነሳሳው ይገባል። ከመንግስትና ከሠራዊቱ አንጠበቅ፤ እያንዳንዱ የተዋሕዶ ልጅ ለመጭው ፍልሚያ መደራጀትና እራሱንም በሚገባ ማዘጋጀት ይኖርበታል። ጦር ሠራዊቱ እና ፖሊስ ውስጥ ያሉትን ኢትዮጵያውያን እና የተዋሕዶ ልጆች እንዲተባበሩ የማስታወቂያው ጊዜ አሁን ነው፤ የምትችሉ መሳሪያ ታጠቁ፤ ቤተክርስቲያናቱንና ቤተሰቦቻችሁን ጠብቁ። ጠላቶቻችን እነማን እንደሆኑ እያየን ነው፤ እነዚህ ጠላቶች የእኛ ብቻ ሳይሆኑ የኢየሱስ ክርስቶስ ጠላቶችም ናቸውና አብረውን ሊኖሮ አይገባቸውም፤ ስለዚህ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከሃገረ ኢትዮጵያ መወገድ ይኖርባቸዋል።

በነገራችን ላይ፤ ቀንደኛዋ የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ሃገር ቱርክ ግራኝ አብዮት አህመድ ለፀረኢትዮጵያና ፀረክርስቶስ ዘመቻው በአርአያነት የመረጣት ሃገር ነች። ቱርክ በአሁኑ ሰዓት በሰሜን ሶርያ የሚኖሩትን የመጨረሻዎቹን ክርስቲያን ወገኖቻችንን በቦምብ በመጨፍጨፍ ላይ ትገኛለች። በዚሁ አካባቢ በኩርዶችና በአሜሪካውያን ታስረው የነበሩት አንድ ሺህ የሚጠጉ የአይ ኤስ እስላማዊ ጅሃዲስቶች ከቱርክ የከለላ ድጋፍ በማግኘት ከእስር ማምለጣቸው ታውቋል። ታዲያ አሁን ግራኝ አብዮት አህመድ እነዚህን ጅሃዲስቶች በተቸገሩ ለማኞች መልክ ወደ አዲስ አበባ በማምጣት ለፀረተዋሕዶ እና ፀረኢትዮጵያ ዘመቻው ሊጠቀምባቸው እንደሚሻ መጠበቅ ይኖርብናል። እንደተለመደው “እኔ አላየሁም አልሰማሁም! እኔ አይደለሁም፤ እኔ ለሰላም እየታገልኩ ነው፤ አታዩም፤ አለም ሁሉ አድንቆኛል፤ የሰላም ሽልማቱንም አበርክቶልኛል፤ ኢትዮጵያን የሚበጠብጡት አል-ሸባብ፣ አል-ኬይዳና አይ ኤስ ናቸው” ሊለን ተዘጋጅቷል።

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስገራሚ ገጠመኝ | የተቃጠለው የአቡነ ተክለ ሐይማቶት ቤተክርስቲያን ከ፯ ዓመት በፊት በተሠራ ቪዲዮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2019

ቪዲዮው መጀመሪያ ክፍል ላይ የሚታየው ባለፈው ሳምንት ላይ የተቃጠለው የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተክርስቲያን ነውን? የተሻለ መረጃ ያላችሁ፣ ጉዳዩን የምታውቁና ማረጋገጥ የምትችሉ ወንድሞች እና እህቶች ባካችሁ ጠቁሙን፤ መረጃው በጣም አስፈላጊ ነው።

ቪዲዮው የተሠራው “የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ደኖችን ማዳን” Saving Ethiopian Orthodox Church Forestsየሚለውን ዘመቻ ለዓመታት በምታካሂደው አሜሪካዊት፡ በ ዶ/ር ማርጋሬት ሎውማን ነው (ከምስጋና ጋር)

ነገሮች ሁሉ ተገጣጠሙብኝ፦ እንደ ዋልድባ ገዳማት በመሳሰሉት ጫካማ አካባቢ ፋብሪካዎች እንዲሠሩ ካዘዟቸው በኋላ የኢትዮጵያ ቤተከርስቲያን ደኖችን መጠበቅ አለብን የሚሉ ዘመቻዎችን ብዙ የውጭ ሰዎች በማካሄድ ላይ ናቸው። የዶ/ር ማርጋሬትን ሥራ ዝቅ ማድረጌ አይደለም፤ አስተዋፅኦ ታደርግ ይሆናል፣ ለበጎ ሊሆን ይችላል። ሆኖም ለሁለት ሺህ ዓመታት ያህል ደኖቿን ጠብቃ ያቆየችልን ቤተክርስቲያን እስከሆነች ድረስ ለምን ሙሉውን ኃላፊነት ለቤተክርስቲያኗ አይተውላትም?

በተለይ የ ግራኝ አብዮት አህመድ የ”ችግኝ ተከላ” ዘመቻ ተንኮል ያለበት መሆኑን ብዙዎች አሁን እየተረዱት ነው። ደን የምትንከባከበው ቤተክርስቲያን ሆና የምትቃጠለውም ቤተክርስቲያን ናት። እንደ አብዮት አህመድ ከሆነ፦

ለዋቄዮአላህ መስዋዕት ከማድረጌ በፊት ለዛፉ ችግኝ መትከል አለበኝ፤ ለዚህም በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩትን ኢትዮጵያውያን ማንቀሳቀስ እችላለሁ፤ ንጉስ ነኝ፣ ጁፒተር ነኝ ፥ ልጆቿ የተገደሉባትና የዕምነት ቦታዎቿ የተቃጠሉባት ቤተክርስቲያን ግን በጎቿን ማዘዝ እንኳን አትችልም፤ ዛፎቹና ደኖቹ የኛ/ኬኛ ናቸው”።

አዎ! ለዋቄዮ-አላህ ብዙ መስዋዕት በማቅረብ ላይ ስላሉ አምላካቸው ጊዜያዊ ድፍረቱን ሰጥቷቸዋል፤ ለዚህም ነው በቤተክርስቲያን ላይ ዕብደት የተሞላባቸውን ድርጊቶች በመፈጸም ላይ ያሉት።

ኦሮሞ ነን” የምትሉ የተዋሕዶ ልጆች ከክርስቶስ ተቃዋሚው ፍዬል ጋር መደመር ካልፈለጋችሁ፡ ፈጥናችሁ “ኦሮሞነታችሁን” ካዱ!

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተክርስቲያን የተቃጠለው እንዲህ ነው | በአቃጣዮች ላይ እሳቱን ያውረድባችሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 31, 2019

ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፤ “ኃይለኛ የሆነ አውሎ ነፋስ ሊመጣብን ነውና አደጋ ላይ ነን ፣ እንተባበር ለክፉው ሁሉ አብረን እንዘጋጅ” ሲሉ ፥ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን፤ “ቤተክርስቲያን ወደፊትም ትቃጠላለች ምንም ማድረግ አንችልም፤ ቻሉት! ተቀበሉት!” ይለናል። ቤተክርስቲያን እየተቃጠለች ነው፤ ሃገር እየነደደች ነው፤ ግራኝ አብዮት አህመድ ግን በባዕዳውያን ሃገራት እየተንሸራሸረ ነው።

እኛ ግን ስለጽዮን ዝም አንልም!

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፷፪፥፩]

ስለ ጽዮን ዝም አልልም፥ ስለ ኢየሩሳሌምም ጸጥ አልልም፥ ጽድቅዋ እንደ ጸዳል መዳንዋም እንደሚበራ ፋና እስኪወጣ ድረስ።

[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፭]

እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ።

_______________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በሕልሜ ግራኝ አብዮት አህመድ ላሊበላን እና የሕዳሴውን ግድብ ሲተናኮል አየሁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 27, 2019

ባለፈው ጊዜ ያለምክኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም ማለት ነው።

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና በግራኝ አብዮት አህመድ የተገደሉት ጄነራሎች ከላሊበላ እና አካባቢዋ የፈለሱ ኢትዮጵያውያን ነበሩ። ይህ ግድያ ግራኝ አህመድ ካቀደው የላሊበላ ጥቃት ጋር የተያያዘ ይሆን? ላሊበላን ሊከላከሉ የሚችሉትን ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ማስወገዱ ይሆን?

ከአምስት መቶ አመታት በፊት በቱርኮች፣ ግብጾች፣ ሶማሌዎች እና ሱዳኖች የተደገፈው ግራኝ አህመድ በኢትዮጵያ የጥቃት ዒላማ አድርጓቸው የነበሩት ቦታዎች ላሊበላ እና አክሱም ነበሩ። ይህ ግን አልተሳካለትም። ዛሬ ልጆቹም እነዚህን የክርስቲያኖች ቅዱሳት ቦታዎች ለማጥፋት ከምናስበው በላይ ከፍ ያለ ፍላጎት እና ጉጉት አላቸው።

ታሊባን ሙስሊሞች የሺህ ዓመታት እድሜ የነበራቸውን የቡድሃ ሃይማኖት ኃውልቶችን በአፍጋኒስታን ማፈራረሳቸው ይታወሳል። አይሲሶች ደግሞ የግብጽን ፒራሚዶች ሳይቀር ለማፈረስ በመዛት ላይ ነበሩ። በቅድሚያ ግን ለሕዝበ ክርስቲያኑ፡ በተለይ ለሶሪያ፣ ኢራቅና ግብጽ ኦሮቶዶክስ ክርስቲያኖች ክቡር የሆኑትን ቦታዎች ማውደም ነበረባቸው፤ በሶሪያና ኢራቅ ተሳክቶላቸዋል፤ ኮፕቶችንም በከፊል ለመረባበሽ በቅተዋል። አሁን ደግሞ አትኩሮታቸውን ወደ ኢትዮጵያ ቀይረዋል ተብሏል።

የተዋሕዶ ልጆች በሊቢያ በርሃ እንደ ዶሮ ሲታረዱ፤ በማግስቱ የደስታ “ኢድ” አዘጋጅተው የነበሩትን ሶማሌዎች እና ሱዳኖች እኔ እራሴ በቅርቡ ለመታዘብ በቅቼ ነበር። አፄ ኃይለ ሥላሴ ከዙፋናቸው እንዲወርዱ ሲደረጉና መንግስቱ ኃይለማርያም ስልጣኑን ሲይይዝ በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ዘንድ የደስታ “ኢድ በዓል” በየቦታው ይካሄድ እንደነበር አባቶቻችን ነግረውናል፤ እንዲያውም ይህን የሚያሳይ ቪዲዮ በአዲስ አበባ መርካቶ ተቀርጾ አይተን ነበር። አዎ! ዲያብሎስ እስልምናን ሲፈጥር በተለይ የክርስትና ጠላት አድርጎ ነው የፈጠረው። ስለዚህ ማንኛውም ዓይነት የክርስትና ሽንፈት ለሙስሊሞች ድል ነው፤ አስደሳች ነው። ባለፉት ወራት ብቻ ብዙ አባቶች መገደላቸውና ሰላሳ አብያተክርስቲያናት መውደማቸው ለእነርሱ ድል ነው፤ ሙስሊሞች “እስልምና አይደለም፣ እኛ አይደለንም፣ አይሲስ እውነተኛ ሙስሊሞች አይደለሙ ቅብጥርሴ” ከማለት ሌላ ድርጊቱን ሲያወግዙና ከክርስቲያኖች ጋር ስሜታዊ በሆነ መልክ የትብብር ምልክት ሲያሳዩ አይታዩም። ምክኒያቱም እስልምና የክርስትና ቀንደኛ ጠላት በመሆኑ ነው!

ስለዚህ አክሱም እና ላሊበላ ላይ ጥቃት ለማድረስ የአምስት መቶ ዓመት ህልማቸው ነው ብንል በጭራሽ አልተሳሳትንም። ዛሬ፡ ለጊዜውም ቢሆን፡ ሁኔታዎች በደንብ ተመቻችተውላቸዋል። ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ስልጣኑን ጨብጧል፤ ም ዕራባውያኑም አረቦቹም ድጋፍ ስለሚሰጡት ሁሉም የልብ ልብ ብሏቸዋል፤ በክርስቲያኖች ላይ የመጨረሻውን የጥቃት ዘመቻ ለማድር ለማድረስ ጊዜው የደረሰ መስሎ ይታያቸዋል፤ ምናልባት በጽንፈኝነት እንዳይወነጀሉ ደግሞ የጽንፈኞች ንግስት የሆነውን አይሲስ የተሰኘ ቡድን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልክ ለመጠቀም ተዘጋጅተዋል። እንግዲህ በእነ ላሊበላ ላይ የሆነ ጥቃት ቢደርስ እነ ግራኝ አህመድ እራሳቸውን ለማዳን አይሲስ ነው ይላሉ።

ባለፈው ሰንበት የሕዳሴውን ግድብ የተመለከተ አንድ ልዩ የሆነ ህልም በእንቅቅልፌ ታይቶኝ ነበር፤ ትናንትና ዛሬ ስለዚህ ህልም ሳስብና ሳሰላስል የተጋጠመልኝ “አይሲስ አትኩሮቱን ወደ ኢትዮጵያ ቀይሯል” ከሚለው ዜና ጋር ነው። ሠራዊትአልባዋ ኢትዮጵያ በደከመችበት በዚህ ዘመን ከፍተኛ ዓለም አቀፋዊ አትኩሮትን ሊያገኝላቸው የሚችለውን ተግባር(በሕዳሴው ግድብ እና ላሊበላ ላይ ጥቃት መሰንዘር)በጥድፊያ መፈጸም አቅደዋል ማለት ነው” የሚለው ሃሳብ ነው።

ወገን፤ ሳይዘገይ የአባቶችህን ፈለግ ተከተል፤ ሌላ አማራጭ የለህም፤ አገርህና ቤተክርስቲያንህ ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጠዋል፤ ደም የሚያስለቅሰው የጽንፈኞች ድርጊት ከመከሰቱ በፊት የአባይን ውሃ ለመበከል ያስችል ዘንድ የራዲዮ አክቲቭ መርዝን ማዘጋጀት ተገቢ ነው፤ ለዚህ የሚገጋጅ ቡድን መስርቱ፤ ሩሲያን እንጠይቅ፤ አንድ ጆንያ ይበቃል። የአረቦች ኩራት የሆነችው እባቧ ግብጽ በዚህ መልክ ማስጠንቀቂያ ካልተሰጣት ድብቅ ትንኮላዋን በቀላሉ አታቆምም

ቅዱስ ላሊበላ ሞቶም መላዉ ኢትዮጵያዉያንን እየጠቀመ ነዉ ፤ ሞቶም እንኳን ኢትዮጵያን አይረሳም!

______________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፕሮፊሰር ሀይሌ ስለ አሜሪካ ተንኮል | ኢትዮጵያ ጠንካራ አገር እንዳትሆን መንግስቷ ከጦርነት እንዳይላቀቅ ማድረግ አለብን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 27, 2019

አንድ ኢትዮጵያዊ እንዲህ ነው መሆን የሚገባው፤ ረጅም እድሜ ይስጥዎት፡ ጋሽ ሀይሌ ላሬቦ፤ እንወድዎታለን!

በተለይ ተቃራኒ ወገኖች መስለው በዓለም የፖለቲካ መድረክ ላይ ዋና ተዋንያን የሆኑት ምዕራባውያን እና ምስራቃውያን እርስ በእርሳቸው ጠላቶች በመምሰልና የተለያዩ ርዕዮተ ዓለማትን በመከተል ለአንድ ዓላማ በመነሳሳት ፀረክርስቶስ የሆነውን ተግባራቸውን በማካሄድ ላይ ናቸው። በተለይ በጠላትነት የሚዋጓቸው አገራት የኦርቶዶክስ ክርስትና ተከታዮች የሆኑትን አገራትን፤ በዋናነት ደግሞ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን መናኸሪያዎች ነው። ኦሮቶዶክስ በሆኑት በግሪክ፣ ቆጵሮስ፣ ጆርጅያ፣ አርሜኒያ፣ ዩክሬይን፣ ሰርቢያ፣ ሩሲያ፣ ግብጽና ሶሪያ ላይ ላለፉት ሺህ ዓመታት ሲፈጽሙት የነበረው ተንኮልና ግፍ በታሪክ መጻሕፍት በደንብ የተመዘገበና ዛሬም የምናየው ነው።

በነገራችን ላይ፤ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ወዳጅና እህታማ ኦርቶዶክስ አገሯ አርሜኒያ ከኢትዮጵያ ጋር እስከ አሁን ድረስ የዲፕሎማቲክ ግኑኝነት አልነበራትም። ግን በቅርቡ ኢምባሲ እንደምትከፍት ዛሬ የወጣው መግለጫ ይጠቁማል።

We are opening this new direction by way of establishing close cooperation with Ethiopia, our historical friend in Africa,” the minister added. “It’s planned to open our diplomatic mission in [the Ethiopian capital city of] Addis Ababa, as early as this year.”

ኢትዮጵያና አርሜኒያ ጠላት የሆነችው የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ሳተላይት ሃገር አዜርቤጃን ግን አዲስ አበባ ላይ ኤምባሲ ከከፈተች ቆየታለች። እንዲያው ይገርማል!

ከፀሐይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም ፥ በዓለም ላይ በጣም ጥንታዊ የሆነውን የኢትዮጵያ ክርስቲያን ህዝብ ለመቆጣጠር ፣ ለማዳከም እና በመጨረሻም ለማጥፋት ሉሲፈራውያኑ ምዕራባዊያን ፣ ሶቪዬቶች እና ሙስሊም አረቦች ፀረክርስቲያናዊ ርዕዮተ ዓለማትን በወጣቱ ሕዝባችን ዘንድ በማስፋፋት(ሊበራሊዝም፣ ዲሞክራሲ፣ ኮሚኒዝም እና እስልምና)፣ የአየር ሁኔታን የሚቀይሩ ጦርነቶችን በማካሄድ(ድርቅ እና ረሀብ)፣ በሽታዎችን በማሰራጨት(ኤድስ እና ኮሌራ)እንዲሁም ብዙ ደም የሚፈስባቸውን ጦርነቶች በመቀስቀስ(ለኤርትራ ፣ ለሶማሊያ) 50 ዓመታት ያህል(1966 .ም– እስከ ዛሬ ድረስ)በግልጽ ተግተው ሲን፡ቀሳቀሱ በግልጽ ይታያሉ። ልብ በል፤ “66፥ “50ኢዮቤልዩ።

ልክ እንደ እነ ዶ/ር ሀይሌ ላሬቦ ወደ ማንንታችን በመመለስ ይህን የዔሳውያን እና እስማኤላውያን ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ አንድ ላይ ሆነን በተደጋጋሚ ካላጋለጥን የሕዝባችን ስቃይ እና ቁልቁል ጉዞ መቀጠሉ አይቀረም። ዶክተሮች ብቅ ብቅ ባሉበት በዚህ ዘመን የህመማችንን መንስኤ የሚነግረን ዶክተር እንጅ መርዛማውን መርፌ የሚወጋን ወይም የሉሲፈራውያኑን “መድኀኒት” እንድንገዛ ሪሴፕት የሚጽፍልንን ወስላታ ዶክተር አይደለም የምንፈልገው።

ቪዲዮው ላይ በተጨማሪ እንዳቀረብኩት፤ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የዘጠና ስድስት ዓመቱ ሰይጣን ሄንሪ ኪሲንጀርና አጋሮቹ አፄ ኃይለ ሥላሴን በማታላል ከተዋሕዶ እምነታቸው እንዲርቁና ሆራ/ደብረዘይት ላይ ለዋቄዮአላህ መስዋዕት እንዲያደርጉ፣ ቀጥሎም ኢትዮጵያ ከእስራኤል ጋር የነበራትን የዲፖሎማቲክ ግኑኝነትን በማቋረጥ ልክ እንደ አሁኑ ከከንቱዎቹ አረቦች ጋር እንድትቀራረብ በማድረግ የገበጣ ጨዋታውን ጀመሩት። ብዙም አልቆየም፤ ኢትዮጵያን ለማናጋትና በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ድርቅና ረሃብ ለመፍጠር አየሩን ቀያየሩት (Weather Manipulation/ Weather warfare)። በጊዜው ኤርትራ ውስጥ ተቀማጭነት የነበረው የአሜሪካ ሠራዊት(ቃኘው ስቴሽን) አንዱ ተልዕኮ ይህ ነበር። ከስድስት ዓመታት በፊት ይህን አስመልክቶ ጦማሬ ላይ ቀርቦ ነበር። “አየሩን ሊቀይሩብን – አለመረጋጋት ሊፈጥሩብን?

ይህን ከሃምሳ ዓመታት በፊት  በኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ የቀረበውን ጽሑፍ(እንደ አጋጣሚ ሆኖ፡ ልክ በዛሬው ዕለት(ዋው!)እናንብብ፦ “ኢትዮጵያውያን በታላቁ የአሜሪካ ሬዲዮ ጦር ሠፈር ላይ ተጠርጣሪዎች ናቸው፡፡Ethiopians Are Suspicious of Big U. S. Radio Base. https://www.nytimes.com/1970/08/28/archives/ethiopians-are-suspicious-of-big-us-radio-base.html

ዛሬ ግን ኤምባሲዎቹ ናቸው መሬት ውስጥ የተቀበሩ ብዙ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ሃገራችንን በመቃኘት ላይ ያሉት።

ለአምስት ሺህ ዓመታት ያህል ሰፍኖ የነበረውን ጥንታዊ የንጉሣዊ ሥርዓት ሲያስወግዱ የብዙ መቶ ዓመታት ቅደም ተከተል በያዘ የውጊያ ስልት ነው። እስኪ እናስብው፤ በድርቁ፣ ረሃቡ፣ ጦርነቱና በሽታው ሲተናኮሉን ኃያል ሊሆን የሚገባውን ተዋሕዶ ክርስቲያኑን ሕዝብ ለማድከም/ለማዳከም በመሻት ነው። ወገኔ፡ እስከ ዛሬ ድረስ የረሃብ፣ በሽታ፣ ጦርነትና ስደት ሰለባ የሆነው እኮ ሕዝበ ክርስቲያኑ ነው፤ አዎ አሁንም ለውድ ሃገሩ ክቡር ደሙን እያፈሰሰ ያለው ሕዝበ ክርስቲያኑ ብቻ ነው።

እነ ሲ አይ ኤ፣ ሄንሪ ኪሲንጀር እና ጆርጅ ሶሮስ ልክ እንደ አሁኑ ተዋሕዶ ክርስቲያን ያልሆኑትን እንደ መንግስቱ ኃይለማርያም የመሳሰሉትን ቅጥረኞቻቸውን ስልጣን ላይ ካስቀመጧቸው ጊዜ አንስቶ የሃገራችን የቁልቁለት ጉዞው ያው እስካሁን ድረስ ቀጥሏል።

በእግዚአብሔር ድጋፍ የጽዮን ተራራን እንደገና መውጣታችን አይቀርም፤ ነገር ግን የአቀበቱ ጉዞ አጭር እንዲሆንና ብዙም እንዳያደክመን ማንነታችንን በማወቅ ጠላታችንና ጠላቶቻችንን ያለምንም ይሉኝታ ማጋለጥ እና መምታት ይኖርብናል

_____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በተዋሕዶ ላይ በደንብ የተቀነባበረ መንግስታዊ ጂሃድ እየተካሄደ ነው | አርበኞች ተነሱ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2019

ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በቱርኮች እና አረቦች የተመራው የግራኝ አህመድ ምን ይመስል እንደነበር አሁን በእኛ ትውልድ ተደግሞ እያየን ነው። የተቀመጠው መንግስት ፀረተዋሕዶና ፀረኢትዮጵያ ነው።

መሀመዳውያኑ በግብጽ ኮፕት ወገኖቻችን ላይ በደል ሲያደርሱ የዱሮ አባቶቻችን “በደሉን ካላቆማችሁ ኢትዮጵያ ባሉት መሀመዳውያን ላይ ተመሳሳይ በደል እንፈጽምባቸዋለን፣ አባይን እንገድባለን” ብለው ማስጠንቀቂያ በመስጠት መሀመዳውያኑ በኮፕቶች ላይ አድሎ ከማድረግ እንዲቆጠቡ ከፍተኛ ግፊት ያደርጉ ነበር። ይህን የኢትዮጵያ አቋም ለማኮላሸት ሲባል ነበር የግብጽ መሪዎች ሙስሊም ጳጳስ ሳይቀር ወደ ኢትዮጵያ ሲልኩ የነበሩት። ልክ አሁን እንዳለው የሳውዲግብጽ ወኪል አብዮት አህመድ። ያው፤ አይናችን እያየ የተዋሕዶ አባቶችን በማረድ፣ ዓብያተክርስቲያናትን በማቃጠል፣ እስልምናን ከእነ ባንኮቹ በሃገራችን በማስፋፋት፣ የህዳሴው ግድብ ሥራን በማስተጓጎል ላይ ይገኛል። በአራት ኪሎ የተቀመጠው መንግስት ፀረተዋሕዶና ፀረኢትዮጵያ እንደሆነም እያየነው ነው። አዎ! ባለፉት ወራት ለተፈጸመው ግፍ ዋናው ተጠያቂ የአብዮት አህመድ መንግስት ነው።

ከስድስት ዓመታት በፊት አዲስ አበባ ላይ ከአንድ የትግራይ መንደር የመጡ የተዋሕዶ ወጣቶችን አዲስ አበባ ላይ አግኝቻቸው ስለሃይማኖትና ቤተክርስቲያን ጉዳይ ጠይቄአቸው ነበር፤ “እንዴት ነው፤ እናንተ ያላችሁበት አካባቢ ሙስሊሞችና መስጊዶች አሉ ወይ?” አልኳቸው። የአሥራ ሁለት አመት እድሜ የሚሆናቸውም ወጣቶቹም “አዎ! አሉ” አሉኝ። ቀጥዬም “አያስቸግሯችሁም? አይበጠብጡም ወይ?” ስላቸው፤ “ለመበጥበጥ የሚያስቡ ከሆነ በአንድ ቀን ሙልጭ አድርገን እናጠፋቸዋለን” አሉኝ። “ዋው! አንድ ክርስቲያን፣ አንድ የተዋሕዶ ልጅ እንዲህ ነው መሆን ያለበት” በማለት ወኔያቸው አስደሰተኝ።

ስለዚህ፤ በደቡቡ ኢትዮጵያ በተዋሕዶ ወንድሞቻችን እና እናቶቻችን ላይ በደል በፈጸሙ ቁጥር ሰሜን በሚገኙት መሀመዳውያን ላይ ተመሳሳይ እርምጃ መወሰድ አለበት። ከ1400 ዓመታት በፊት እስልምና ከመጣበት ጊዜ አንስቶ የነበረውን የቤተክርስቲያን ታሪክ አጠንቅቆ ያጠና እንዲሁም ቁርአንን ያነበበና የእስልምናንን ታሪክ በደንብ የሚያውቅ ሁሉ ከዚህ ሌላ ምንም መፍትሔ ሊኖር እንደማይችል መገንዝብ ይኖርበታል። ማየት አልፈለግንም እንጅ ጦርነት ከታወጀበን እኮ በጣም ብዙ ዘመናትን አስቆጥረናል፤ ጦርንት ላይ ነን። ሃገራችንን እና ተዋሕዶ ቤተክርስቲያናችንን መከላከል መብታችንና ግዴታችን ነው። ለእኛ ትውልድ የተሰጡንን የቤት ሥራዎች ይቆዩ ይቆዩ እያልን በወለም ዘለምነት/በግድየለሽነት/በስንፍና ለልጆቻችን ከማሸጋገር እና ትተንላቸው ከማለፍ ድርሻችንን እኛው እራሳችን ልንወጣ ይገባናል። አሊያ መጪው ትውልድ ይረግመናል።

የፓለቲካው መዋቅር በዘውግ የተደራጁ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እስከፈቀደ ድረስ የተዋሕዶ ልጆች አንድ ጠንካራ ሃገርአቀፍ የክርስቲያናዊ ፓርቲ በፍጥነት መመሥረት አለባቸው። ኦርቶዶክሳውያን መንግሥታዊ በሆነው የፖለቲካ ሕይወት ውስጥ ገብተው በንቃት መሳተፍ አለባቸው። ቤተክርስቲያኗ አርበኞችን እንጅ ከአውሬው ጋር የሚደመሩትን ግብዞች አትሻም። የኦርቶዶክስ ሃይማኖት መንግስትና ቤተክርስቲያንን ተነጣጥላ እንደማታይ ታሪካችን ያስተምረናል፣ የዛሬዎቹ ግሪክ እና ሩሲያም ይጠቁሙናል። ማሕበረ ቅዱሳን ይህን ጉዳይ ሊያስብበት ይገባል

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: