Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፀረ-ትግራዋይ’

Turkmenistan Plans To Close its ‘Gateway To Hell’ | ቱርክሜኒስታን የገሃነም መግቢያዋን ለመዝጋት አቅዳለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 8, 2022

💭 UPDATE, Wow!

ይህ እጅግ በጣም አስገራሚ ክስተት ነው! የሚከተለውን ቪዲዮ ባቀረብኩ በሰዓታት ውስጥ ይህ ጉድ የሚያስብል መረጃ ወጣ። በምድራችን ላይ ከሚገኙት የገሃነም መግቢያ በሮች አንዱ ይህ ዳርቫንዛ የተባለው የቱርክሜኒስታን እሳተ ገሞራ ነው።

👉 “Ethiopia’s Surprise Volcanic Eruption on New Year’s Day | በፈረንጆች አዲስ ዓመት ኤርታ አሌ ፈነዳ

🔥 ቱርክሜኒስታን “ሰልጁክ” የተባሉት የቱርክ የዘር ግንዶች የመጡባት የትክክለኛዎቹ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ቱርኮች ሃገር ናት። የዛሬዋ ቱርክ ፥ ልክ ኢትዮጵያ ለእኛዎቹ ኦሮሞዎች ፥ ተዋሕዶ ክርስትናን ሙሉ በሙሉ ተቀብለውና ኦሮሞነታቸውን ክደው ኢትዮጵያዊ ካልሆኑት በቀር ፥ ሃገራቸው እንዳልሆኖች ሁሉ ለቱርኮችም የዛሬዋ ሃገራቸው ስላልሆነች ተገቢውን ቅጣት በቅርቡ ታገኛለች። የዛሬዋ ቱርክ የግሪኮች፣ አርመኖች እና ኩርዶች አገር ናት።

👉 ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ እጃችሁን አንሱ! ብለናል። 👈

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፰]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል። ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።”

Turkmenistan’s president has ordered the extinguishing of the country’s “Gateway to Hell”, a fire that has been burning for decades in a huge desert gas crater.

Gurbanguly Berdymukhamedov wants it put out for environmental and health reasons, as well as part of efforts to increase gas exports.

Mystery surrounds the Darvaza crater’s creation in the Karakum Desert.

Many believe it formed when a Soviet drilling operation went wrong in 1971.

But Canadian explorer George Kourounis examined the crater’s depths in 2013 and discovered that no-one actually knows how it started.

According to local Turkmen geologists, the huge crater formed in the 1960s but was only lit in the 1980s.

The crater is one of Turkmenistan’s most popular tourist attractions.

“We are losing valuable natural resources for which we could get significant profits and use them for improving the well-being of our people,” the president said in televised remarks.

He instructed officials to “find a solution to extinguish the fire”.

There have been numerous attempts to end the fire, including in 2010 when Mr Berdymukhamedov also ordered experts to find a way to put out the flames.

In 2018, the president officially renamed it the Shining of Karakum.

Source

____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia’s Surprise Volcanic Eruption on New Year’s Day | በፈረንጆች አዲስ ዓመት ኤርታ አሌ ፈነዳ | በአጋጣሚ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 8, 2022

🔥 The Erta Ale volcano which is one of the most amazing natural sites on the planet and the world’s oldest active lava lake remains active.

The recent field observation of expedition leader and guide from Volcano Discovery Ethiopia, Enku Mulugaeta, confirmed that the volcano’s south crater went through little morphological changes before the current eruption started.

A part of NE crater wall (1-2 m) collapsed two times – the first time in the evening between 31 December 2021 and 1 January and the second time in the morning of 1 January, 2022.

The south crater, located in the central part of the caldera, is occupied by the lava lake that has undergone some changes. The intense activity of the lake was accompanied by rapid movements of the lava from the north to the south and small lava fountains, about 1 meter tall.

The terraces on the northern side of the crater appear to have been swamped by the lava after which the lava lake level decreased.

the lava lake is occupying the summit crater now and is back after 5 years of inactivity! The estimated depth of the lake is about 35 meters from the rim with a crater diameter of 200 meters. On 31 December, two big collapses have been observed, meaning that the lake got wider.

As to what exactly caused the eruption and whether it fed new flows from its main outlet channel or whether it was an independent batch of lava that burst out from a flank fissure, is not clear yet.

Erta Ale is the site of the largest of only five known lava lakes in the world. Temperatures inside the cauldron are said to reach around 1,100 degrees Celsius (2,000 °F). The volcano is known locally as “Smoking Mountain” and “Gateway To Hell.”

Erta Ale is said to be one of the very few Actual ‘gateways to hell’ right here on earth.

Hell—a concept we have heard about in almost every culture’s mythology and popularized by the Greeks. A ‘Door to Hell’ is a passage that leads into the underworld, where the creatures of the dead prevail, under the supervision of the God of Hell. Of course, depending on the culture, this so-called God of Hell is known by various names—from Hades to Lucifer.

🔥 Erta Ale was featured in the 2010 movie Clash of The Titans as an entrance to Hell.

-✞✞✞-

ዛሬ ጠላቶቻችን በሚገባ አውቀናቸዋል፤ እነዚህ ጠላቶች፤ ሁሌ ፤ “በደላችንንም ይቅር በለን እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል!” እያልን ስንጸልይ ይቅር የምንላቸው በዳይ ጠላቶች አይደሉም፤ እነዚህ ጠላቶች የእግዚአብሔር ጠላቶችም፣ የጽዮን ማርያምም፣ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናም፣ የኢትዮጵያም ጠላቶች ናቸው። ጠላትን ለይቶ ፀሎት ማድረስ ጠላትን በከፍተኛ ኃይል ያረበደብደዋል፤ ጠላት የፈለገበት ቦታ ቢገኝም። ዛሬ አማራውን ለማስጨረስ በትግራይ ሕዝብ ላይ “የሁለተኛ ዙር ጥቃት/ጂሃድ-ፋትዋ”ን ያወጀውን ፋሺስት ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድን ዛሬ በድጋሚ ለመደገፍ የሚወጡትን ሕዝቦች፣ ግለሰቦች፣ ሜዲያዎች፣ ኢማሞች፣ ፓስተሮች እና ተቋማት ለሁለተኛ ጊዜ እንመዝግባቸው፤ ለሁለተኛ ጊዜ የጽዮን ጠላት መሆናቸውን ያረጋግጡልናልና። በነገራችን ላይ፤ በአፋር በኩል ወደ ትግራይ ሲገቡ የነበሩት የኦሮሞ ሰአራዊት አውቶብሶች መማረካቸው እየተወራ ነው፤ ፈጠነም ዘገየም አይቀርላቸውም፤ ወይ ይማረካሉ ወይ ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይጣላሉ። እነዚህ ዛሬ ያወቅናቸው ጠላቶች በትግራይ ተዋሕዶ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት/ ለመቶ ሰላሳ ዓመታት በተለይም ላለፉት ሦስት ዓመታት እና ላለፉት ስምንት ወራት ይቅር የማይባል ግፍ የሠሩት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ናቸው፤ አዎ! “ኦሮሞ ነን፣ አማራ ነን፣ ቤን አሚር ኤርትራውያን ነን፣ አፋር ነን፣ ወላይታ ነን፣ ጉራጌ ነን፣ ሶማሌ ነን፣ ጋሞ ነን ወዘተ” የሚሉት የጽዮን ጠላቶች፣ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው።

_________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ከ ፭/5 ዓመታት እንቅስቃሴ-አልባነት በኋላ አሁን መፈንዳት ጀምሯል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 5, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

🔥 እሳቱ አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ይጥረግልን! አሜን!

🔥 Erta Ale Volcano (Danakil Depression, Ethiopia): Lava Lake Returned to Crater

💭 Visual observations from Seifegebreil Shifferaw confirm that the lava lake is occupying the summit crater now and is back after 5 years of inactivity!

The estimated depth of the lake is about 35 meters from the rim with a crater diameter of 200 meters.

On 31 December, two big collapses have been observed, meaning that the lake got wider.

As to what exactly caused the eruption and whether it fed new flows from its main outlet channel or whether it was an independent batch of lava that burst out from a flank fissure, is not clear yet.

Source

___________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Fascist Oromo Regime of Ethiopia Detained, Abused Tigrayans Deported From Saudi | HRW

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 5, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 “ይህ በጣም አሰቃቂ ጉዳይ ነው፣ የትግራይ ተወላጆች በገዛ አገራቸው እየተሠወሩና እየታሰሩ ነው። በሳውዲ አረቢያ ለዓመታት የዘለቀው በደል ከደረሰባቸው በኋላ አሁን በራሳቸው ሃገርና መንግስት እየተሳደዱና እየተንገላቱ ነው፣ የመንቀሳቀስ ነጻነት እና ከዘመዶቻቸው ጋር ምንም አይነት ግንኙነት እንዳይኖራቸው ተደርገዋል።” የሂውማን ራይትስ ዋች ቃል ዓቀባይ ናዲያ ሃርድማን

💭 “It’s just horrifying, Tigrayan deportees are being disappeared and detained back home. After suffering sometimes years of awful abuse, (in Saudi Arabia) they are now being persecuted by their own government, denied freedom of movement and any contact with their loved ones.” Nadia Hardman of HRW.

💭 “There are Tigrayans in Saudi Arabia who now fear deportation more than they do imprisonment in Saudi Arabia,”

“Many of our friends who were returned stop answering their phones after a few weeks in Ethiopia. We have no idea where they are, and we fear the worst.”

💭 “በሳውዲ አረቢያ እስር ቤት ከሚደርስባቸው እስር በላይ አሁን ወደ ኢትዮጵያ መባረርን የሚፈሩ የትግራይ ተወላጆች አሉ”

“የተመለሱት ብዙ ጓደኞቻችን ኢትዮጵያ ከቆዩ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ስልኮቻቸውን ማንሳት አቁመዋል። የት እንዳሉ አናውቅም፤ እና በጣም የከፋውን እንፈራለን።”

😠😠😠 😢😢😢

💭 የፋሽስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ከሳዑዲ የተባረሩ የትግራይ ተወላጆችን በጣም አስከፊ በሆነ ሁኔታ በማጎሪያ ካምፖች አጉሯቸዋል፤ በድሏቸዋል። ሳውዲ አረቢያ የትግራይ ተወላጆችን ወደ ኢትዮጵያ ማባረሯን ማቆም አለባት”፤ ይላል የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሂውማን ራይትስ ዋች።

አይ ኦሮሞ! አይ አማራ! ኢትዮጵያን ለአረቦች እንዲህ አሳልፋችሁ ትሰጧት!? ምንያህል ብትጠሏት ነው!? 😠😠😠 😢😢😢

💭 Saudi Arabia Should Stop Deporting Tigrayan Migrants to Ethiopia

Thousands of ethnic Tigrayans deported from Saudi Arabia have been detained, abused or forcibly disappeared after arriving back home in Ethiopia, Human Rights Watch said in a new report Wednesday.

The ethnic profiling and mistreatment of returnees detailed by HRW took place as the federal government fought Tigrayan rebels in a grinding year-long war that has cost thousands of lives and pushed many more people into famine.

Tigrayans repatriated from Saudi Arabia, where hundreds of thousands of Ethiopians have migrated to seek work over the years, were singled out and held in Addis Ababa and elsewhere against their will upon returning, HRW said.

Others were prevented from returning to Tigray, the northernmost region of Ethiopia, after being identified at roadside checkpoints or airports and transferred to detention facilities, the report said.

“Ethiopian authorities are persecuting Tigrayans deported from Saudi Arabia by wrongfully detaining and forcibly disappearing them,” said Nadia Hardman, refugee and migrants rights researcher at HRW.

The rights watchdog interviewed Tigrayans deported from Saudi Arabia to Ethiopia between December 2020 and September 2021, during which tens of thousands were repatriated under an agreement between the two countries.

Some of the Tigrayan deportees detained after arriving in Ethiopia reported suffering physical abuse, including beatings with rubber or wooden rods.

Others were accused of colluding with the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), which ran Tigray before the start of the war, and is now considered a terrorist group by Addis Ababa.

Two deportees told HRW they were taken with other men from migrants centres by police and bused to coffee farms, where they were put to work in terrible conditions for no pay and little food.

Many were denied contact with family, and feared their relatives thought they were still in Saudi Arabia.

“The Ethiopian authorities’ detention of thousands of Tigrayan deportees from Saudi Arabia without informing their families of their arrest or whereabouts amounts to enforced disappearance, which also violates international law,” the report said.

In late 2021 the United States and its allies called on Ethiopia to stop unlawfully detaining its citizens on ethnic grounds under a wartime state of emergency declared in November.

Ethiopia’s own state-affiliated rights watchdog estimated that thousands had been caught up in sweeps that appears to target Tigrayans on their ethnicity alone.

Source

___________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

THIS Is How Axumite ETHIOPIA Becomes a SUPERPOWER Again | አክሱማዊት ኢትዮጵያ በዚህ መልክ ነው እንደገና ልዕለ ኃያል የምትሆነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 21, 2021

💭 አክሱማዊት ኢትዮጵያ በዚህ መል ነው እንደገና ልዕለ ኃያል የምትሆነው

💭 History is a Reflection of Present, and Way for Future…Digging Past is Building Future.

💭 ታሪክ የአሁን ነጸብራቅ እና የወደፊት መንገድ ነውያለፈውን መቆፈር የወደፊቱን መገንባት ነው

💥 ተመልከት ወገን፤ አንድም የኦሮምኛ ስም የያዘ ግዛት የለም!

እኛ ነን እንጂ ደንቆሮዎቹና ሞኞቹ ባዕዳውያኑማ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ማን/ምን እንደሆነች በዝርዝርና በደንብ ነው የሚያውቁት። ብዙዎቹ ባዕዳውያን ከሩቅ ሆነው እንኳን ታሪካዊውን ሐቅ ተከትለው ነው ይህን በታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ዴስትኒ ምንም ዓይነት ሚና መጫወት የማይፈቀድላቸው ኦሮሞዎች እና ሶማሌዎች እንደ ሁልጊዜው የአንቀላፉትን ደካማ ሰሜናውያን የቤት ሥራን ወስደውና ለዘመናት የተዘጋጁበትን ሉሲፈራዊ ተልዕኮ ለማሟላት “ሳንቀደም እንቅደም! እናንተ ከፈለጋችሁ ተገንጠሉ! እኛ ከቱርክ ጋር ሆነን እስከ ታንዛኒያ እና ግብጽ ድረስ የምትዘልቀዋን እስላማዊቷን ኦሮሚያ/ኩሽ ኤሚራት እንመሠርታልን” ብለው ሕልማቸውን በመተገበር ላይ ይገኛሉ። አዎ! ደንቆሮውና አሳፋሬው የሰሜናዊ ትውልድ ግን ጠላቱን እንኳን መለየት አቅቶት እርስበርስ እየተናቆረ፣ ደሙን እያፈሰሰና፣ በረሃብ እየረገፈ፤ “ዲያብሎስ ቢገዛኝ ይሻላል…ወልቃይት እርስቴ… ቅብርጥሴ” በሚል የመንደርተኝነትና የእንጭጭነት ወረርሽኝ ተለክፎ እራሱን በማጥፋትና ተተኪ ትውልድም እንዳይኖር ለማድረግ ተግቶ በመሥራት ላይ ይገኛል። እነ ደብረጽዮንን፣ ኢሳያስ አፈወርቂን፣ ዮሐንስ ቧ ያለውን፣ ሳህለ ወርቅ ዘውዴን፣ ዘመነ ካሴን፣ ብርሃኑ ነጋን ወዘተ ጨምሮ ሁሉም የፖለቲካ ድርጅትና ሃይማኖታዊ ተቋማት መሪዎች እየሠሩ ያሉት ሉሱፈርን በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ለማንገስ ነው። ሉሲፈር ደግሞ በቅድሚያ፤ “ሕዝቤ” የሚላቸው ኦሮሞዎችን እና ሶማሌዎችን ነው። ታች እንደምናየው እነዚህ የምንሊክ አራት ትውልዶች አይሳካላቸውም እንጅ፤ አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን/እስራኤል ዘ-ነፍስን በታትኖ ለሉሲፈራውያኑ ለማስረከብ የመጨረሻውን ሙከራቸውን በማድረግ ላይ ናቸው። በጣም ያሳዝናል፤ ብዙ ሕዝብ ያልቃል፤ በአክሱም ጽዮን ላይ በአመፅ የተነሳውን፣ ከኦሮሞ፣ ከሶማሌ፣ ከግብጽ፣ ከሱዳን፣ ከቱርክ፣ ከአረብ፣ ከኢራን፣ ከፓኪስታን፣ ከሕንድ፣ ከኩባ፣ ከቻይና ጎን የቆመውና የተከተበው ወገን ሁሉ በእሳት ተጠርጎ ወደ ጥልቁ ይወርዳል። ካልደፈረሰ አይጠራምና ጽዮናዊ የሆነ ብቻ ተርፎ ልዕለ ኃያል አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ይመሠርታል።

😈 አዎ! እያንዳንዱ ዛሬ ያለ የፖለቲካ ድርጅት፣ የሚታዩንና የምንሰማቸው የሁሉም ብሔርሰቦች ነገዶች ልሂቃን፣ ሜዲያዎችና ሃይማኖታዊ ተቋማቱ ሁሉ ፀረአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ + የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘንዶዎች ናቸው። እነዚህ “ልሂቃን” የተገኙት ደግሞ ከቀደመው ሰው በምኞት ሕግ ተታልሎ የተሰጠውን ኪዳን ከሻረ በኋላ ከተገለጠው ከሁለተኛው የሰው ዘር ሲሆን፤ ይህም ከእባቡ/ ከዘንዶው ዘር የተወለደ የተገኘ የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ከእባቡ/ዘንዶው ዘር የተውለደ ፣ የተፈጠረ ፣ የተገኝ ማለት ከእንስሳ የመጣ የሰው ዘር ማለት ነው። ይህም ማለት እንስሳት በተፈጠሩበት ሕግ የተፈጠረ ሰው ማለት ሲሆን ከእንስሳ መንፈስ የተለወለደም ወይም ከእንስሳ የዘር ሐረግ የመጣ የሰው ዘር ማለትም ይሆናል። ሁለተኛው የሰው ልጅ የዘር ሐረግ ይህ እንስሳዊ መሆኑን እናስተውል። እባቡ እና ሴቲቱ ባደረጉት የሩካቤ ግንኙነት የተጸነሰ የተወለደና የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ስለዚህም ነበር እግዚአብሔር አምላክ ለሙሴ በሰጠው ሕግ በኩል ሰው ከእንስሳት ጋር አካላዊም ሆነ መንፈሳዊ ወሲብ (ሩካቤ) እንዳያደርግ ያዘዘው። “እንዳትረክስባትም ከእንስሳ ጋር አትተኛ ሴት ከእርሱ ጋር ትተኛ ዘንድ በእንስሳ ፊት አትቁም የተጠላ ነገር ነውና።” [ዘሌ. ፲፰፥፳፫]

በእባቡና በሴቲቱ መሀል የነበረው ግንኙነት ግን በእግዚአብሔርና በቅድስት ድንግል ማርያም መሀል የነበረው ግንኙነትን የሚገልጽ አይደለም። ዋናው ቁምነገርና ማስተዋል የሚገባን ነገር ሁለተኛው የሰው ዘር የመጣው ከእንስሳ በተለይም ከእባቡ/ዘንዶው ዘር የተጸነሰ መሆኑን ነው።

እነዚህን ከእባቡ/ዘንዶው መንፈስ የተወለዱትን/የተፈጠሩትን የስጋ ሕዝቦች ነው ዲያብሎስ ለስሙና ለክብሩ የፈጠራቸው። የእባቡ/ዘንዶው ልጆች የተባሉት ናቸው በዲያብሎስ መልክና ምሳሌ የተፈጠሩት። እነዚህንም የፈጠራቸው ደግሞ ከላይ እንዳየነው በእንስሳ ቀመር ነው። ስለዚህም ደግሞ እነዚህ ሕዝቦች የእንስሳትን ስምና ክብር ተቀብለዋል።

ሳጥናኤል የራሱ የሆነውን ይህን የሰውን ልጅ የፈጠረበት የአእምሮ ቀመር እንስሳት የተፈጠሩበት ሕግ ሲሆን ያም ደግሞ የእባብ አእምሮ መልክና ምሳሌ ነበር። እዚህ ጋር መረዳት ያለብን መለኮታዊ ምስጢር በዓለማችን በብዛት የሚኖረውን የሰውን ልጅ፤ ምናልባት እስከ ፹/80 % የሚጠጋውን የዓለም/የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በራሱ መልክና ምሳሌ የፈጠረው “ዲያብሎስ” የተባለው አካል “እባብ” የተባለው እንስሳ ነበር። የእባቡ አእምሮ በተዘጋጀበት ሕግ ነበር ሰውን ለሞትና ለባርነት የፈጠረው። ይህም ማለት እባብ ነው የሰውን ልጅ በራሱ አእምሮ የሞት መልክና ምሳሌ ለባረነት የፈጠረው። “ኤክስ ኤል አምስት አንድ/ XLVI” የእባቡ አእምሮ መልክና ምሳኤል ነው። እንስሳት በአንድ መጋረጃ የተዘጋጀ ሁለት የአእምሮ ክፍሎች አላቸውናል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሰው ለእንስሳት ባሪያ ሆነ።

የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

👉 ከ፪ ዓመት በፊት የቀረበ

😈 መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሳያስ አፈወርቂ + ዶ/ር ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ ወዘተ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸው።

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Evil Abiy Ahmed is Responding to The Tigray Gov Call For Peace Negotiations By Bombing Mekelle Now

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 20, 2021

💭 UPDATE:

Fresh Ethiopia Air Raids Target Civilians In #Tigray Today, the #Ethiopia|n Air Force has conducted multiple drone and air strikes in Maychew, Korem and, the regional capital, Mekelle. So far eighteen civilians have been reported killed and eleven more injured.

💭 The Tragic drama continues: The Fascist Oromo Army’s Airstrike in Mekelle, today December 20, 2021

❖ [Jeremiah 6:14]

“All they ever offer to my deeply wounded people are empty hopes for peace.”

❖ [Ezekiel 13:10]

“Because, indeed, because they have seduced My people, saying, ‘Peace!’ when there is no peace—and one builds a wall, and they plaster it with untempered mortar.„

💭 Ethiopia’s Tigray forces announce retreat with view to possible ceasefire

Tigray People’s Liberation Front (TPLF) said the decision could be a ‘decisive opening for peace’

Tigrayan forces fighting the Ethiopian government have announced their withdrawal from two key regions in the north of the country, a step towards a possible ceasefire after 13 months of brutal war.

“We trust that our bold act of withdrawal will be a decisive opening for peace,” wrote Debretsion Gebremichael, the head of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), the political party controlling most of the northern region of Tigray.

His letter on Monday to the United Nations called for a no-fly zone for hostile aircraft over Tigray, imposing arms embargos on Ethiopia and its ally Eritrea, and a UN mechanism to verify that external armed forces had withdrawn from Tigray.

Mr Debretsion said he hoped the Tigrayan withdrawal, from the regions of Afar and Amhara, would force the international community to ensure that food aid could enter Tigray. The UN has previously accused the government of operating a de facto blockade – a charge the government has denied.

“We hope that by (us) withdrawing, the international community will do something about the situation in Tigray as they can no longer use as an excuse that our forces are invading Amhara and Afar,” TPLF spokesman Getachew Reda told Reuters.

___________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ከሦስት ዓመታት በፊት ወደ አክሱም ለምን ሄደ? ለጂሃድ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 20, 2021

😈 ከሦስት ዓመታት በፊት፤ የወንጀለኛው የበሻሻ ቆሻሻ ግራኝ አህመድ ጉበኝት በአክሱም

በትግራይ ሕዝብ ላይ የተካሄደውን አስከፊ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በዚህ ጉብኝት ወቅት ከዶ/ር ደብረ ጽዮን ጋር አብረው አቅደውታልን? ከዚህ በግራኝ ጉብኝት ማግስት እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸው፤ በዚህ ጦርነት ወቅትም የኢትዮጵያዊነት ፖለቲካ አራማጆቹ እነ አቶ ስዩም መስፍን የተገደሉት የዚህ ጦርነት ተቃዋሚዎች ስለነበሩ ነውን? የሚያውቁት ምስጢር ስለነበረ ነውን?

💭 ይህን በጽዮናውያን አባቶቼና እናቶቼ፤ ወንድሞቼ እና እኅቶቼ ላይ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግፍና ሰቆቃ ያመጣውን ጦርነት አብረው አቅደውት ከሆነ የትግራይ ጦር እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ የዘለቀበትም ምክኒያት በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ሲዖል የሚገኙትን ተጋሩዎች ወደ ማጎሪያ ካምፕ አስገብቶ፤ በትግራይ ከሚገኙት “ምርኮኞች”ጋር“ የምርኮኞች ልውውጥ በማድረግ ተጋሩን ከመላው ኢትዮጵያ አስወጥቶ በትግራይ ለማጎር አብረው ያቀዱት ከሆነም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮንን የሲዖል እሳት እንደሚጠብቃቸው ከወዲሁ እናሳውቃለን። ገና ከጅምሩ ስለው እንደነበረው ዛሬም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከትግራይ ሕዝብ ቍ. ፩ ጠላት ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙ ጋር ተናብበው ነው የሚሠሩት። የስልክ ግኑኝነት እንዳላቸው ከሦስት ወራት በፊት ጠቁመውናል።

👉 ከሁለት ወራት በፊት የቀረበ፤

💭 “ኦሮሞው የጽዮናውያን ጠላትና የኤዶማውያኑ ወኪል፤ ‘መላከ ኤዶም’ በአቡነ አረጋዊ ዕለት ሔርሜላ አረጋዊን ጋበዛት | በአጋጣሚ?”

👉 የሚከተለው በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ፤ አምና ልክ በዛሬው ዕለት የቀረበ። አስገርሞኛል፤ ሃሳቤ አንድ በአንድ በተግባር ላይ ሲውል እያየነው ነው፤

💭 ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉት ‘አባቶች’ እነማን ናቸው?

👉 “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?”

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማራኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

_________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከሦስት ዓመታት በፊት በናዝሬት ከተማ ፤ ፀረ-ጽዮናውያን ጦርነቱን ከኦሮሞዎች ጋር ተናብበው አቅደውታልን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 20, 2021

💭 ይህን በጽዮናውያን አባቶቼና እናቶቼ፤ ወንድሞቼ እና እኅቶቼ ላይ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግፍና ሰቆቃ ያመጣውን ጦርነት አብረው አቅደውት ከሆነየትግራይ ጦር እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ የዘለቀበትም ምክኒያት በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ሲዖል የሚገኙትን ተጋሩዎች ወደ ማጎሪያ ካምፕ አስገብቶ፤ በትግራይ ከሚገኙት “ምርኮኞች”ጋር“ የምርኮኞች ልውውጥ በማድረግ ተጋሩን ከመላው ኢትዮጵያ አስወጥቶ በትግራይ ለማጎር አብረው ያቀዱት ከሆነም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮንን የሲዖል እሳት እንደሚጠብቃቸው ከወዲሁ እናሳውቃለን። ገና ከጅምሩ ስለው እንደነበረው ዛሬም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከትግራይ ሕዝብ ቍ. ፩ ጠላት ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙ ጋር ተናብበው ነው የሚሠሩት። የስልክ ግኑኝነት እንዳላቸው ከሦስት ወራት በፊት ጠቁመውናል።

👉 ከሁለት ወራት በፊት የቀረበ፤

💭 “ኦሮሞው የጽዮናውያን ጠላትና የኤዶማውያኑ ወኪል፤ ‘መላከ ኤዶም’ በአቡነ አረጋዊ ዕለት ሔርሜላ አረጋዊን ጋበዛት | በአጋጣሚ?”

👉 የሚከተለው በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ፤ አምና ልክ በዛሬው ዕለት የቀረበ ነው። አስገርሞኛል፤ ሃሳቤ አንድ በአንድ በተግባር ላይ ሲውል እያየነው ነው።

💭 ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉት ‘አባቶች’ እነማን ናቸው?

👉 “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?”

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማራኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

________________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Fascist Oromo Regime’s Genocidal Campaign against Tigrayan Mothers & Children

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 16, 2021

____________________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

New Wave of Abuses in Ethiopia’s Western Tigray | በምዕራባዊ ትግራይ አዲስ የግፍ ማዕበል ተፈጠረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 16, 2021

‘I cannot escape’ /’ማምለጥ አልችልም’

አይ ኦሮሞ! አይ አማራ! ለ፩ ዓመት ያህል ይህ ሁሉ ግፍ! ሥላሴ ይፍረድባችሁ! 😠😠😠 😢😢😢

“The global paralysis on Ethiopia’s armed conflict has emboldened human rights abusers to act with impunity,” Human Rights Watch’s Laetitia Bader said.

By The Associated Press

New witness accounts allege that thousands of ethnic Tigrayans have been forcibly expelled, detained or killed in one of the most inaccessible areas of Ethiopia’s yearlong war in the latest wave of abuses carried out with machetes, guns and knives.

Thursday’s joint statement by Human Rights Watch and Amnesty International is based on interviews with more than 30 witnesses and relatives.

It comes ahead of a U.N. Human Rights Council session Friday on Ethiopia, whose government objects to what it considers meddling by the West over the war that has killed tens of thousands of people.

Ethnic Tigrayans have been targeted throughout the conflict as Ethiopian and allied forces battle the Tigray fighters who long dominated the national government before Prime Minister Abiy Ahmed took office three years ago. Some of the worst abuses have been reported in the western Tigray region, which has been occupied by authorities and fighters from the neighboring Amhara region and soldiers from neighboring Eritrea.

The latest alleged abuses appear to be linked to the Tigray forces’ recent momentum, which Ethiopia’s government asserts has been blunted after the prime minister, a Nobel Peace Prize winner and former soldier, went to the battlefront himself. Witnesses told the AP that authorities in western Tigray warned in public meetings against supporting the Tigray fighters, who themselves have been accused of a growing number of abuses in the war.

The new joint statement by Human Rights Watch and Amnesty International says Amhara security forces are responsible for the latest wave of expulsions, detentions and killings, and it warns that Tigrayans in detention are “at grave risk.” It says security forces systematically rounded up Tigrayans in the communities of Humera, Adebay and Rawyan, separating families and expelling women and children.

“They separated the old from the young, took their money and other possessions. … Older people, parents were loaded on big trucks (going) east. They let them go with nothing, while the young remained behind,” one witness in Rawyan told the human rights groups. In Humera, witnesses described seeing as many as 20 trucks carrying people away. It’s not often clear where they are taken.

A spokesman for the Amhara region, Gizachew Mulluneh, and Abiy spokeswoman Bellene Seyoum did not immediately comment.

The United Nations has estimated that 20,000 people were recently evicted from western Tigray, most of them women, children and the elderly. The U.N. has said more than 1 million have been displaced from there since the war began in November 2020.

But not all can leave. Witnesses have alleged that hundreds, if not thousands, of Tigrayans are held in makeshift, overcrowded detention centers in western Tigray, part of thousands being held elsewhere across Ethiopia amid suspicions fueled by hate speech by some senior government officials. The government has said it is targeting only the Tigray forces.

Witnesses told the AP, and the human rights groups, that some people trying to flee the roundups in Adebay were attacked and killed, with some Amhara fighters searching house-to-house with axes. “The whole town smelled” with dead bodies, one man said.

The human rights groups are calling on Ethiopian authorities to end the attacks on civilians and immediately grant access to western Tigray for aid groups. They also call on the U.N. Human Rights Council to establish an independent mechanism to investigate the war’s abuses, including by Tigray forces, and urge the U.N. Security Council to put Ethiopia on its formal agenda.

“The global paralysis on Ethiopia’s armed conflict has emboldened human rights abusers to act with impunity and left communities at risk of feeling abandoned,” Human Rights Watch’s Laetitia Bader said.

Source

👉 „Failure on Ethiopia Sanctions ‘My Biggest Frustration’ This Year, Says EU’s Top Diplomat”

💭 My Note: In other words, Mr. Borrell is telling us: “As long as war criminals Abiy Ahmed Ali, Isaias Afewerki, the Oromo & Amhara special forces continue blocking Tigrayans (potential migrants to Europe heading for EU) from crossing the Ethio-Sudanese border in whatever possible form: By rounding them up, mutilating & dismembering — at the border within Africa – and throwing their dead bodies to the Tekeze river across the border, EU won’t issue sanctions against Abiy Ahmed, Isaias Afewerki and their partners in crime. The are doing a good job in preventing undesired ancient Christian Ethiopian migrants (We saw that when the UN The US and EU all blocked ancient Christians of Syria. Read this: No Christians Allowed: Muslim UN Officials Block Syrian Christian Refugees from Getting Help.

Mr. Borrell said it clearly, albeit concerning Belarus and Ukraine: “We cut the flowing of migrants to Europe…for me this is a source of satisfaction”

May be now The EU is giving money to the dictators of Ethiopia and Eritrea as a reward, instead of sanctioning them?!

After all, EU countries have awarded and honored to those evil monsters with the Nobel Peace Prize in 2019, and just two months ago, one of the enablers of the #TigrayGenocide, Daniel Bekele with the German Africa Prize. Just unbelievably cruel – the world upside down, isn’t it?!

_________________

Posted in Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: