Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፀሐይ’

Scientists Have Discovered a Huge Chunk of The Sun Has Broken Off | The Day After The Polar Vortex

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 10, 2023

🌞 የሳይንስ ሊቃውንት እጅግ በጣም ብዙ የሆነ የፀሀይ ቁራጭ አግኝተዋል | ከዋልታ አዙሪት በኋላ ያለው ቀን፤ ብርድ፣ በረዶ፣ ብርርርር

በፈረንጆቹ2004 ዓመት ላይ ‘ተነገ ወዲያ / The Day After Tomorrow’ የተሰኘው የአደጋ ፊልም የተነበየልን ይህን መጭውን ጊዜ ነው። በተለይ ሰሜን አሜሪካ በበረዶ የተሸፈነ ሰው-አልባ ሊሆን እንደሚችል ስጋት አለኝ።

ወደ ጠፈር ሮኬት ተኳሹ አቶ ኢለን መስክም በዚህ ጉዳይ ዙሪያ ይናገራል።

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

“And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring;

Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.”

🌞 ‘Scientists have been left stumped after a piece of the sun’s surface broke off and began circling the sun’s north pole like a vortex.

Earlier this week, NASA’s James Webb Space Telescope made an unprecedented observation that has made scientists both concerned and excited.

Space weather forecaster Tamitha Shov shared a video sequence showing the intense whirlwind.

“Talk about polar vortex! Material from a northern prominence just broke away from the main filament & is now circulating in a massive polar vortex around the north pole of our star,” she said.

“Implications for understanding the sun’s atmospheric dynamics above 55° here cannot be overstated!”

SpaceWeather.com reported that a medium-sized, powerful solar flare even knocked out a shortwave radio over the Pacific Ocean on Tuesday (February 7).

According to NASA, an eruptive solar prominence, also known as a filament, is a large, bright feature that extends outwards from the sun’s surface.

Prominences are anchored to the sun’s surface and extend outwards in the sun’s hot outer atmosphere – called the CORONA.

👉 Source

🌞 The Sun’s Corona – 😷 Coronavirus. Wow!

💭 Elon Musk is also saying that something weird is happening, that the next Ice Age Is coming!

Mr. Musk knows something and should be investigated meticulously.

❄️ In the 2004 disaster movie ‘The Day After Tomorrow’ – starring Dennis Quaid and Jack Gyllenhaal – the phrase “polar vortex” quickly entered into all of our vocabularies right after Christmas, when one of the so-called “persistent, large-scale cyclone[s] located near either of a planet’s geographical poles” froze our collective noses off. But did you know that a polar vortex is partially to blame for the severe weather that takes place in The Day After Tomorrow? The movie’s director, Roland Emmerich must feel so vindicated right now.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በ 9/11 ዕለት ‘ክው! አድርጎኝ’ እስካሁን ደብቄው የነበረ ድንቅ ቪዲዮ፤ የማርያም መቀነት በፀሐይ ዙሪያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 12, 2022

❖ እንቍጣጣሽ፤ ፩ መስከረም ፳፻፲፭ ዓ.ም

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Tsunami Dust Storm & Scary Thunderstorm Hit Texas! The Sun Disappears

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 31, 2022

💭 የሱናሚ አቧራ ማዕበል እና አስፈሪ ነጎድጓድ ቴክሳስን መቷት! ፀሐይ ጠፋች

💭 Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Massive Sunspot Could Potentially Fire a Powerful Solar Flare Towards Earth

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 24, 2022

🔥 ግዙፍ የፀሐይ ቦታ ወደ ምድር ኃይለኛ የፀሐይ ነበልባል ሊያቀጣጥል ይችላል

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

የአሜሪካው “ናሳ” (NASA ወይም National Aeronautics and Space Administration /ብሔራዊ ሥነ ጥያራና ጠፈር አስተዳደር) “አደጋ እየመጣብን ነውን?” በማለት ስጋቱን ገልጿል።

💭 “ኬምትሬይልስ ወይንም ወረርሽኝ”

ሰማይ ላይ ምን እየረጩ ነበር/ነው? ከፀሐይ ጋርስ ምን የሚያገናኘው ነገር አለ?

ኬምትሬልስ፤ በአውሮፕላን አማካኝነት ተጎታች መስሎ ወደ ሰማይ የተተወ እና ዛሬ ብዙ ሰዎች ዘንድ፤ “በሚስጥራዊ ስራዎች የተለቀቁ ኬሚካላዊ ወይም ባዮሎጂያዊ ወኪሎች ናቸው” ተብሎ የሚታመንበት ክስተት ነው።

ከዚህ ጋር በተያያዘ ላለፉት ሃያ ዓመታት እኔ በጥርጣሬ ስገምተው የነበረው መልስ ምናልባት ይህ ሊሆን ይችላል። በቅጡ አላውቅም፤ ሆኖም የሆነ ነገር እንደሚጠቁመኝ ከሆነ፤ “ባለፉት ሰላሳ ዓመታት የአውሮፓንና አሜሪካን ሰማያት ከተሳፋሪ አውሮፕላኖች ሆነው በሚስጥር ኬሚካሎችንየሚረጩበት ስሪት ዋናው ምክኒያት ይህ የፀሐይ ቦታ መስፋፋት ምናልባት “ነጭ” የቆዳ ቀለም ላላቸው አውሮፓውያኑ አደገኛ ስለሚሆን እንደ መከላከያ አስቀድመው የሚወስዱት እርምጃ ሳይሆን አይቀርም!” የሚለው ነው።

ምንድን ነው? ይህ ምስል በመስኮት በኩል በተሳፋሪዎች የተቀረጹ ብዙ እንደዚህ ያሉ ምሳሌዎች አሉ።

ቀጥተኛ መስመር የነበረው ከአውሮፕላኑ የሚወጣው “ጢስ” በድንገት ተቋርጦ ከጥቂት ሴኮንዶች በኋላ እንደ አዲስ ሲጀምር ይታያል። በጠራራ ሰማይ ውስጥ ያሉ ብዙ ድንበሮች የማይበታተኑ ሲሆኑ እና ከጥቂት ሰዓታት በኋላም ሰማዩ በሙሉ በደመና የተሸፈነ በሚሆንበት ጊዜ ምልከታውን ማረጋገጥ ይቻላል።

እያንዳንዱ አውሮፕላን ይህን የመርጨት ሥርዓት የታጠቀ ነውን? በአየር ንብረት ላይ ተጽዕኖ ለማድረግ ቴክኖሎጂው ምንድን ነው? ወይስ ኤሮሶሎች በእርግጥ የጉንፋን ቫይረሶችን ይይዛሉ? እና በአየር ሁኔታ ላይ የተደረጉ ሙከራዎች ሽፋን ብቻ ናቸውን? ሰዎች ሲታመሙ ስለ ሌላ ነገር አያስቡም። እና ሥር የሰደደ ሕመም ካለባቸውስ? ስዎቹ ግዴለሽ ይሆናሉ።

በአውሮፕላኖች ተርባይኖች እና በኤሮሶል ውስጥ የአሉሚኒየም እና የባሪየም ጨዎችን በጭስ ማውጫ ጋዞች ውስጥ እንደሚገኙ አስቀድሞ ተረጋግጧል ።

ምናልባት እነዚህ በክትባቶች ውስጥ እንደሚደረገው የቫይረሶችን ባዮሎጂያዊ ባህል የሚጠብቁ መከላከያዎች ሊሆኑ ይችሉ ይሆን? ዛሬ ከግማሽ በላይ የሚሆነው የምድራችን ነዋሪ እንዲከተብ የተደረገው በተለይ ነጭ ቆዳ ያላቸው የምድራችን ነዋሪዎች ምናልባት ከዚህ ኃይለኛ የፀሐይ ነበልባል እንዲከላከልላቸው ታስቦ ይሆንን?

በነገራችን ላይ፤ ኮሮና ዝነኛ መሆን ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ ፀሐዩዋ በጣም ነጭ የሆነ ብርሃን ነው የምታበራው። በፊት ቀላ ትል ነበርና ወደ ፀሐይ ማየት ይቻል ነበር፤ ዛሬ ግን ትንሽ እንኳን ለማየት ያዳግታል።

🔥 ARE WE SAFE? Potential Solar Flares Doubles in Size Overnight”

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

“And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring;

Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.”

A sunspot pointing toward Earth has the potential to cause solar flares, but experts told USA TODAY that this is far from unusual and that flares would have little effect on the Blue Planet.

AR3038, or Active Region 3038, has been expanding over the last week, according to Rob Steenburgh, acting director of the National Oceanic and Atmospheric Administration’s Space Weather Forecast Office.

“That’s what sunspots do,” he explained. “They will, in general, grow over time. They go through stages before decaying.”

According to NASA, sunspots appear darker because they are cooler than other parts of the sun’s surface. Sunspots are cooler because they form where strong magnetic fields prevent heat from reaching the surface of the sun.

NASA Stated that solar flares are “a sudden explosion of energy caused by tangling, crossing, or reorganising of magnetic field lines near sunspots.”

“You can think of it like the twisting of rubber bands,” Steenburgh said. “If you have a couple of rubber bands twisting around on your finger, they eventually get twisted too much, and they break. The difference with magnetic fields is that they reconnect. And when they reconnect, it’s in that process that a flare is generated.”

The larger and more complex a sunspot becomes, the more likely solar flares are, according to Steenburgh.

C. Alex Young, associate director for science in NASA’s Goddard Space Flight Center’s Heliophysics Science Division, said in an email that the sunspot has doubled in size every day for the past three days and is now about 2.5 times the size of Earth.

he also added that the sunspot is producing small solar flares but “does not have the complexity for the largest flares.” There is a 30% chance the sunspot will produce medium-sized flares and a 10% chance it will create large flares

Solar flares have different levels, The smallest are A-class flares, followed by B, C, M and X at the highest strength. Within each letter, the class is a finer scale using numbers, and the higher numbers denote more intensity.

C flares are too weak to have an effect on Earth; however, more powerful M flares may disrupt radio communication at Earth’s poles. At their worst, X flares can disrupt satellites, communication systems, and power grids, resulting in power shortages and outages.

Lower-intensity solar flares are fairly common, but X flares are less so, according to Steenburgh. He estimates that there are about 2,000 M1 flares, 175 X1 flares, and eight X10 flares in a single solar cycle, which lasts about 11 years. There is less than one large solar flare per cycle at X20 or higher. This solar cycle started in December of 2019.

According to Steenburgh, the AR3038 sunspot has caused C flares. Although there have been no M or X flares from this area, he believes more intense flares are possible in the coming week.

👉 Courtesy: NASA

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Apocalyptic Tornado Outbreak in Babylon USA | ምጽአታዊ የቶርናዶ ወረርሽኝ በባቢሎን አሜሪካ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 10, 2022

🛑 Kansas/ አሜሪካ ካንሳስ ፤ ቅዳሜ ፳፪/22 ሚያዝያ ፪ሺ፲፬ ዓ.የቅዱስ ኡራኤል ዕለት

🛑 THE MOST INSANE TORNADO FOOTAGE of all-time from Andover, Kansas drone and ground compilation – awesome power of nature – this is just a tiny bit of The Almighty Egziabher God’s Power.

👉 የአሜሪካ ሆሊውድ ፊልም ሰሪዎችን አባባል ልጥቀስና፤ “ጽላተ ሙሴን የያዘ የአንድ ሃገር ሠራዊት በዓለም ኃያሉ ሠራዊት ነው!!!”

☆ Raiders of the Lost Ark (CIA Meeting)

„An Army That Carries The Ark Before it… is Invincible„

✞ The Ark of The Covenant is sending its signals Eastward, Westward. China, America and Russia, STOP supporting the fasicst Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. This brutal regime has massacred and starved to death 500,000 Ethiopian Chrisians of Tigray in under 500 days.

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

“And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring; Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.”

🛑 ተዓምር ነው! የደም እምባ በአሜሪካ ሰማይ

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🛑 Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Blood RED Sky Blankets Babylon China Sparking Armageddon Fear | አስፈሪ ደም ቀይ ሰማይ በባቢሎን ቻይና | ወዮላችሁ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 10, 2022

  • 🛑 Work of Satan or Apocalypse? Mysterious Blood-red Sky Causes Panic Among People Near Shanghai.
  • 🛑 Other Videos show terrified children crying as they looked up to see the red sky covering the city.

An eerie scene of a blood-red sky over a Chinese city has sparked fear among citizens.

Footage taken by residents in Zhoushan, neighbouring China’s Cooovid-hit port city of Shanghai, shows the night sky turn into orange-red hues among a thick layer of fog.

Some children can be heard telling their parents: “I’m scared.”

The “red sky” phenomenon can be seen across the entire city for hours since Saturday night (May 7).

Since the videos made viral on Douyin, a TikTok-like social media platform in China, people were feared that it could be a bad omen related to the region’s ongoing battle of corrronavirus.

✞ The Ark of The Covenant is sending its signals Eastward, Westward. China, America and Russia, STOP supporting the fasicst Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. This brutal regime has massacred and starved to death 500,000 Ethiopian Chrisians of Tigray in under 500 days.

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF?

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም

አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

“And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring;

Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.”

💭 የሻንጋይ ነዋሪዎች በምግብ አቅርቦት ላይ ተባሉ|ጽዮናውያንን አስርባችሁ ብቻችሁን ልትበሉ?

🛑 Shanghai Residents Screaming From Their Windows | ቻይናዋ ሻንጋይ ነዋሪዎች ከመስኮታቸው በጭንቀት እየጮሁ ነው

🛑 Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ትልቅ ምልክት | በባለወልድ ዕለት በባለወልድ ቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ፀሐይ በማርያም መቀነት | ግን ይህ ትውልድ ምሕረት ይገባዋልን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2022

🛑 ድንቅ ነው፤ የዚህ የበዓለ ወልድ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ልክ እንደ ፀሐይዋ ክባማ ቅርጽ ነው ያለው 🛑

💭 ባለፈው ሐሙስ / መጋቢት ፳፱/29 ፳፻፲፬ ዓ.ም ዕለት በታላቁ የቅድስት ድንግል ማርያም በዓል የደስታ ፅንሰት እና በአለ ወልድ/ትስብእት ባለ እግዚአብሔር ቀን በኢትዮጵያ ሰማይ ፀሐይቱ በማርያም መቀነት አክሊል ተከብባ ነበር።

☀️እግዚአብሔር ወልድ ኢየሱስ ክርስቶስ = የጽድቅ ፀሐይ = በማርያም መቀነት የታዘለች ፀሐይ☀️

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተፈጠረችው ፀሐይ ሳይሆን እርሱ በእርሱ የተፈጠረችው ፀሐይ ነው። በሌላ አገላለጽ፤ ድንግል ፈጣሪዋን ወለደችው።

እግዚአብሔር እንደ ፀሐይ ነው፤ ልታየው አትችልም፣ ያለ እሱ ግን ሌላ ነገር ማየት አትችልም። ምንም ብናስብም ዓለማችን በእርሱ ዙሪያ ነው የምትሽከረከረው።

ሰዎች አጽናፈ ሰማይ ምድራዊአማካይ ነው ብለው ያስቡ ነበር፤ ይህም ማለት ሁሉም ነገር በምድር ዙሪያ ይሽከረከራል። አሁን እንደምናውቀው ግን የእኛ ሥርዓተ ፀሐይ በፀሐይ ዙሪያ ነው የምትሽከረከረው። አንዳንድ ሰዎች ዓለም በምሳሌያዊ አነጋገር በዙሪያቸው ትሽከረከራለች ብለው ያምናሉ። እነዚህ ግን ራሳቸውን ያማከሉ “ኬኛዎች” ናቸው። ብንገነዘብም ባንገነዘብም፣ ሕይወታችን በእውነት እግዚአብሔርን ያማከለ ነው። በዚህ ጉዳይ ላይ ወለም ዘለም ሳንል ተግተን መሥራት የምንጀመርበት ጊዜ አሁን ነው።

እግዚአብሔርን እና ፀሐይን ስናነጻጽር የብርሃንን ዘይቤ ከመጠቀም ውጪ ምንም ማድረግ አንችልም። ፀሐይ ዓለምን ታበራለች። እግዚአብሔር ሕይወታችንን ያበራል። ሁለቱም የማይቻል ነገር ይሰጣሉ፤ ነገር ግን ተግባሮቻችንን ለመምራት አነቃቂ/ተስማሚ ሃሳብ ያቀርባሉ። ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ ለመጓዝ ፀሐይን እንደ የአሰሳ መመሪያ መጠቀም ይቻላል። እግዚአብሔር ትክክልና ስህተት የሆነውን ለመወሰን እንደ የሥነ ምግባር መመሪያ ሊያገለግል ይችላል። ሁለቱም በጨለማው ዓለም ውስጥ በጣም አስፈላጊ የሆነውን አቅጣጫ ይሰጡናል።

🛑 ከፀሐይና ከጨረቃ ጋር የሚከሰቱ የስነ ከዋክብት ሥነ-ምህዳሮች፤ “ታላቁና የሚያስፈራው የጌታ ቀን እንደሚመጣ” ያስታውቀናል።

❖❖❖[ትንቢተ ሚልክያ ምዕራፍ ፬፥፩፡፫]❖❖❖

እነሆ፥ እንደ ምድጃ እሳት የሚነድድ ቀን ይመጣል፤ ትዕቢተኞችና ኃጢአትን የሚሠሩ ሁሉ ገለባ ይሆናሉ፤ የሚመጣውም ቀን ያቃጥላቸዋል፥ ሥርንና ቅርንጫፍንም አይተውላቸውም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ነገር ግን ስሜን ለምትፈሩት ለእናንተ የጽድቅ ፀሐይ ትወጣላችኋለች፥ ፈውስም በክንፎችዋ ውስጥ ይሆናል፤ እናንተም ትወጣላችሁ፥ እንደ ሰባም እምቦሳ ትፈነጫላችሁ። በምሠራበት ቀን በደለኞች ከእግራችሁ ጫማ በታች አመድ ይሆናሉና እናንተ ትረግጡአቸዋላችሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።”

❖❖❖[ትንቢተ ሚልክያ ምዕራፍ ፬]❖❖❖

፩ እነሆ፥ እንደ ምድጃ እሳት የሚነድድ ቀን ይመጣል፤ ትዕቢተኞችና ኃጢአትን የሚሠሩ ሁሉ ገለባ ይሆናሉ፤ የሚመጣውም ቀን ያቃጥላቸዋል፥ ሥርንና ቅርንጫፍንም አይተውላቸውም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

፪ ነገር ግን ስሜን ለምትፈሩት ለእናንተ የጽድቅ ፀሐይ ትወጣላችኋለች፥ ፈውስም በክንፎችዋ ውስጥ ይሆናል፤ እናንተም ትወጣላችሁ፥ እንደ ሰባም እምቦሳ ትፈነጫላችሁ።

፫ በምሠራበት ቀን በደለኞች ከእግራችሁ ጫማ በታች አመድ ይሆናሉና እናንተ ትረግጡአቸዋላችሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

፬ ለእስራኤል ሁሉ ሥርዓትንና ፍርድን አድርጌ በኮሬብ ያዘዝሁትን የባሪያዬን የሙሴን ሕግ አስቡ።

፭ እነሆ፥ ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ነቢዩን ኤልያስን እልክላችኋለሁ።

፮ መጥቼም ምድርን በእርግማን እንዳልመታ እርሱ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች፥ የልጆችንም ልብ ወደ አባቶች ይመልሳል።

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

💭 ቪዲዮው ላይ አንዱ ታዛቢ ወገናችን፤ “እስኪ የአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ጠላቶች ፀሐይዋ ላይ ወጥተው ቀለማቱን ያውርዷቸው!” ሲል ይሰማል። ትክክል ነው! የተበላሸ ሰዓትም በቀን ሁለቴ ትክክል ነው። ይህ ጉዳይ ግን እርሱንም/እኛንም ነው የሚመለከተው፣ ማስጠንቀቂያ ከሆነም ለእርሱና ለመላዋ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ በአክሱም ጽዮን ላይ ለዘመቱትና ከብሔራቸው ይልቅ ለክርስቶስ ፀሐይና ለተዋሕዶ እምነት ቅድሚያ ሳይሰጡ ወገኖቻቸውን በጥይትና በረሃብ ለመቁላት ለሚሹት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ መናፍቃንና መሀመዳውያን ሁሉ ምን እየመጣባቸው እንዳለ የሚጠቁም ማስጠንቀቂያ ነው።

በዚህ ዕለት በበዓለ ወልድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሲካሄድ የነበረውን መርሃ ግብር ሙሉውን ቪዲዮ አዳመጥኩት። ሲሰብኩና ሲያስተምሩ የነበሩትን ቀሳውስትና መምህራን ሳዳምጥ፤ “በቃ ሁሉ በሃገራችን ምን እየተካሄደ እንደሆነ የተገነዘቡት አይመስለኝም” የሚል መደምደሚያ ውስጥ ነበር የገባሁት። ይህች ፀሐይ እንዳሳየችን በእኛ በኃጢአተኞች ላይ እየመጣብን ያለውን የእግዚአብሔር የቁጣ ሰይፍ በተገቢው ጋሻ እንመክት ዘንድ ሊረዳና ሊመክር የሚችል ነገር ማንም ሲናገር አልሰማሁም። “ዛሬም እንኳን በቀጥታ የመናገር በረከት አልተሰጣቸውም?” በሚል ጥያቄ በአህዛብ ኦሮሞ አውሬ አገዛዝ ለሚጨፈጨፉትና በረሃብ ስለሚቆሉት ጽዮናውያን የቅዱስ ያሬድ ልጆች ምንም ነገር አለማለታቸው ያሳዝናል ፤ ሁሉም ጸጥ፣ ጭጭ! ብሎ የተለመደውን የገንዘብ ማሰባሰቢያ ቅስቀሳ በተለመደው መልክ ሲያደርጉ ይሰማሉ። እንዴት ነው፤ ለሁሉም ለሁሉም ጊዜ አለው እኮ፤ እንዴት ነው፤ ወገኖቻችን አይራቡ፣ ወገኖቻችንን እንርዳቸው፣ ጦርነት ይቁም፤ ሰላም ይስፈን! ፍትሕ ይንገሥማለት የተሳናቸው? ልባቸው ምን ያህል ቢደነድን ነው እግዚአብሔርን በእጅጉ የሚያስቆጣ አቋም ሊይይዙ የቻሉት? እምነት ቢኖረን እንኳን ያለ ሥራ እኮ ዋጋ የለውም።

በማርያም መቀነት የታዘለችዋ ፀሐይ የምታስጠነቅቀው በአክሱም ጽዮን ላይ ለዘመቱትና ጽዮናውያንን በረሃብ ቆልተው ለመጨረስ ለደፈሩት የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ ከሃዲዎች ለሆኑት ለደቡባውያኑ ለኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ነው።

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/ኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

እነዚህ የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ ጭፍራዎች የፈጠሯቸው ከሃዲ ቡድኖች አሁንም በጋራ ተናብበው እየሠሩ ነው። አዎ! አሁን ፻/100% እርግጠኛ መሆን ይቻላል፤ ሻዕቢያ + ሕወሓት + ኦነግ + ብልጽግና + ኢዜማ + አብን በጋራ ሆነው መላውን የኢትዮጵያን ሕዝብን፤ በተለይ ኦሮሞ ያልሆነውን የሰሜኑን ክርስቲያን ሕዝብ እባባዊ በሆነ አካሄድ ሊያጠፉት ይሻሉ በተግባርም እየሞከሩት ነው። ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት አይቻላቸውም እንጂ፤ በምኞታቸው መሠረት፤ “አትርፈነዋል/አድነነዋል” የሚሉትን በተቻችለ መጠን ከክርስትና ሕይወት የራቀውን ወይም የወደቀውን ወጣትም ወኔውን ለማዳካም የተለያዩ ጦርነቶችን በመፍጠርና በማስራብ ሊያንበረክኩት ይሻሉ።

ከአራት ዓመታት በፊት ሕወሓቶች አዲስ አበባን ለቅቀው በመውጣት ወደ መቀሌ ሲያመሩና ጉማሬው ብርሃኑ ነጋ + ጂኒ ጃዋር + የኦነግ መሪዎች + ኢሳያስ አፈወርቂ ሁሉ ከሰለጠኑባትና ከተዘጋጁባት አስመራ/ሳዋ ወጥተው ያለምንም ፍራቻ ወደ አዲስ አበባ ሰተት ብለው ሲገቡ አዲስ አበባ ነበርኩ። ያኔ እራሴን አጥብቄ የጠየቅኳቸው ጥያቄዎች፤ “እንዴ! እነዚህ ሰዎች የሕወሓት ቀንደኛ ጠላቶች ከሆኑ ብዙ የሕወሓት ጄነራሎችና(ጄነራል ጻድቃንን ጨምሮ) የስለላና ደኽንነት ሰዎች ወደ ሚገኙባት ወደ አዲስ አበባ እንዴት በድፍረት ሰተት ብለው ሊገቡ ቻሉ? ማንን/ምንን ተማምነው ነው? እውነት የሕወሓት ጠላቶች ከሆኑስ እንዴት አንዲትም እንኳ የጠለፋ ወይንም የግድያ ሙከራ አልተካሄደባቸውም? ወዘተ” የሚሉት ጥያቄዎች ነበሩ። ይታየን፤ በትግራይ ላይ ጦርነቱ እስኪጀምር ድረስ የሕወሓት ጄነራሎች፣ የስለላና ደኽንነት ሰዎች እንዲሁም እስከ መቶ ሺህ የሚጠጉ ወታደሮች ሙሉ በሙሉ በአዲስ አበባ፣ ደብረ ዘይትና አካባቢው ቦታዎች ነበሩ። ትግራይን ለመውረር ሲዘጋጁ የነበሩትን ፋሺስቶቹን የመከላከያ ሰራዊት ወታደሮችንና የኦሮሚያ ልዩ ኃይል የተሰኘውን የገዳዮች ጥርቅምን እስከ ጥቅምት ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ድረስ ሲያደራጇቸው፣ ሲያስለጥኑቸውና ለወረራውም ሲያዘጋጇቸው የነበሩት የሕወሓት ጄነራሎችና ኮሎኔሎች ነበሩ። ይህን የሚክድ አለ?

ሁሉም በጋራ እንደሚሠሩ የሚጠቁመን ክስተት ኦነግ የተሰኘው የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + በቀለ ገርባ ወዘተ. ቡድን ነው። ይህ ካለሰሜናውያን ፈቃድና እርዳታ ምንም ማድረግ ያልተፈቀደለት ይህ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ ቡድን በሚቀጥሉት ቀናት በግልጽ እንደምናየው ከሁሉም “ሰሜናዊ” ከሆኑ ወገኖች ጋር ተናብቦ እየሰራ ያለ ብቸኛው ቡድን ነው። ኦነግ ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር፣ ከደብረጽዮን ጋር፣ ከአብዮት አህመድ ጋር፣ ከሙስጠፌ ጋር፣ ከአዴፓ ጋር፣ ከአብን ጋር፣ ከሲዳማ እና ወላይታ እንቅስቃሴዎች ጋር፣ ከግብጽ ጋር፣ ከሳውዲ እና ኤሚራቶች ጋር፣ ከሩሲያና ቻይና ጋር፣ ከአውሮፓውያን እና አሜሪካውያን ጋር እያጎበደደ አብሮ ይሰራል።

አምና ላይ፤ ኦነግ/ብልጽግና ከሻዕቢያ፣ ከሶማሌ፣ ከደቡብ እና አማራ ቡድኖች ጋር ሆኖ ጽዮናውያንን እንዲጨፈጭፍ ተደረገ። ኢአማኒው የሕወሓት ግራ ክንፍ፤ እንደ አንድ የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/“Controlled Opposition ቡድን፤ የትግራይ ሕዝብ “ነፃ አውጭ” መስሎ እንዲቀርብና አስፈላጊ ነው የሚሉት የክርስቲያን ሕዝብ ቁጥር ቅነሳ እስኪካሄድ ድረስ የደም ማፍሰስ ድራማ ተጻራራሪ/ተቃዋሚ ሆኖ አንዲሠራ ተደረገ። እስከ ደብረ ብርሃንም ድረስ በስምምነት እንዲዘልቅ የተደረገው በተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል፤ በተለይ ኦሮሞ በተባለው ክልል የሚኖሩትን ጽዮናውያንን በሰበብ አጉሮ ለማስወገድ ሲባል ነው። በአዲስ አበባ + ናዝሬት + ደብረ ዘይት + ነቀምት + ደሴ + ኮምቦልቻ ወዘተ እስካሁን ድረስ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ጽዮናውያን እንደታጎሩና ከፊሎቹም በጅምላ ተጭፍጭፈው በጅምላ እንደተቀበሩ ሁሉንም እግዚአብሔር አምላክ በቪዲዮ ቀርጾታል። “ምርኮኞች” የተባሉትንም በመቀሌ ኬክ እያበሉ የሚያቆዩአቸው የትግራይን ሕዝብ ስብጥር ለመለወጥ ጽዮናውያንን እንዲደቅሉ ከተደረጉ በኋላ “ትግራይ” “ኦሮሚያ” የሚባሉ ሕገወጥ ሃገራት በሚመሰረቱበት ወቅት ልክ ግሪኮችና ቱርኮች ከመቶ ዓመታት በፊት እንዳደረጉት ምርኮኞቹን በኦሮሚያ ክልል በታጎሩት ጽዮናውያን በኩል፤ “የሕዝብ/የምርኮኛ ልውውጥ” በሚል የቅብብሎሽ ጨዋታ እራሳቸውን ለማዘጋጀት ነው። ሆኖም፤ ያላሳቡትና ያልጠበቁት ነገር ከሰሜን በኩል ስለሚመጣ፤ ይህ ዲያብሎሳዊ ሤራቸው አይሳካላቸውም!

በሚቀጥሉት ቀናት ደግሞ ኦነግ/ብልጽግና ከሻዕቢያ፣ ከሶማሌ፣ ከደቡብ ቡድኖች እና ከሕወሓት ጋር በመሆን አማራ የተባለውን ክልል ልክ በትግራይ ላይ እንደተደረገው ከየአቅጣጫው በመውረር በድሮን ሳይቀር መጨፍጨፉን ይጀምራል። ከስድስት ወር በኋላም ልክ በትግራይ ላይ እየተፈጸመ እንዳለው በተለይ የጎንደርና ጎጃምን ዙሪያ 360 ዲግሪ አጥረው/ዘግተው ሕዝቡን በረሃብና በበሽታ ይቆሉታል። የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ባልታወቀና ኢትዮጵያዊ በሆነ ኃይል ባፋጣኝ እስካልተገረሰሰ የጥፋትና ዕልቂት ፍኖተ ካርታው ይህ ነው።

ዛሬ በደንብ ግልጽ የሆነልን የሻዕቢያ/ሕወሓት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ የተዘጋጁበት መልክና ምሳሌ ይህ መሆኑን ነው። የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካለው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት በሌለው “የትግራይ ባንዲራ” ላይ ያረፈው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ በሕዝባችን ላይ ያስከተለብንን ስቃይና ሰቆቃ ካየን በኋላ ዛሬም ሲውለበለብ ማየታችን እውነትም እነዚህን ቡድኖች ሉሲፈር ለስሙና ለክብሩ ፈጥሯቸዋል፣ ምኞቱንም እያሟሉለት ነው ማለት ነው። እንድምናየውም አራተኛ ትውልድ የተባለው የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ የሻዕቢያ/ህወሀት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ አገዛዝ ነው። እነዚህን ቡድኖች የፀነሳቸው የምኒልክ የስጋ ምኞት ነበርና። ዛሬ ያለው አገዛዝ/መንግስት የምኒልክ መንግስት ነው።

የማርያም መቀነት/ቀስት ደመና አንድም ለምሕረት ሌላም ለመቅስፈት ነው የሚላከው። ታዲያ ዛሬ በሥልጣን ዙፋን ላይ ተቀምጦ ኢትዮጵያን ያስተዳድር ዘንድ እግዚአብሔር ከማይፈቅድለት ከፋሺስቱ ኦሮሞ ጁንታና ከዋቄዮአላህ እባብ ገንዳዎች ጋር ተደምሮ ብሎም ከእስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጎን በመሰለፍ በጽዮናውያን ላይ ለመዝመት የወሰነው ይህ ከሃዲ ትውልድ ምሕረት ይገባዋልን? አምስት መቶ ሺህ ጽዮናውያን በአክሱም ጽዮን መጨፍጨፋቸው ያላስለቀሰውና የጽዮንን ቀለማት ትቶ ሉሲፈራውያኑ የሰጡትን ቀለማትና ባለ አምስትፈርጥ ኮከብ በስፋት ለማስተዋወቅ የደፈረ ይህ ከሃዲ ትውልድ እውነት በጎ ነገር ሊመጣለት ይገባዋልን? በፍጹም! ሁሉም በትዕቢት፤ “አንሰማም! አናይም!”እያሉ በንጹሐን ሕይወት ላይ፣ በሃገር ላይ ክፉ ጨዋታ የሚጫወቱት አካላት ሁሉ ከቻሉና/ከታደሉ የአውሬው የዋቄዮአላህሉሲፈር ሰአራዊት አንሰፍሶላቸዋልና ለሚመጣው የከፋ ጊዜ እራሳቸውን ያዘጋጁ።

ሉሲፈር = “የቀን ኮከብ፣ የንጋት ኮከብየቬኑስ ስም፣ ከግሪክ ፎስፈረስ ወይም ኢስፎሮስ። ሉሲፈር ከላቲን ነው፡ ሉክስ፣ ሉሲ፣ ሉሲ፣ ሉሲ እና ሉሲ፡ “ብርሃን”; እና ፌሮ፡ “መሸከም፣ መሸከም፣ መደገፍ፣ ማንሳት፣ መያዝ፣ መውሰድ”; እነዚህ በጥሬው እንደ “ብርሃን ተሸካሚ” ይዋሃዳሉ።

በውስጣችን በመሞት ብቻ ናሱን ነጭ በማድረግ የመካከለኛው ለሊት ፀሐይ (ወልድን/አብን) ማሰላሰል እንችላለን። ይህ የሚያመለክተው ፈተናዎችን ሁሉ ማሸነፍ እንዳለብን እና በውስጣችን የተሸከምንባቸውን እርግማን አምጪ ስሜቶችን( ምቀኝነትን፣ ትዕቢትን፣ ስንፍናን፣ ሆዳምነትን፣ ቁጣን፣ ጥላቻን፣ ስግብግብነትን፣ ምኞትን፣ ግድየለሽነትን፣ ክህደትን፣ ቂምን፣ አመጽን፣ መግደልን) ማስወገድ እንዳለብን ነው። ዲያቢሎስን ባፋጣኝ ነጭ ማድረቅ አለብን። ይህ የሚቻለው ከራሳችን ጋር በመዋጋት ብቻ ነው፣ “እኔ”፣ “እራሴ”፣ “ኬኛ” የሚሉትን ሁሉንም የስነ-ልቦና ውህዶችን በማፍረስ ነው።

በመለኮታዊው የ”ሰይፈ መለኮት” ፀሎት እንዲህ ብለን እንፀልያልን፤

፰፤ የሕያው ፡ እግዚአብሔር ፡ ልጅ ፡ ከድንግል ፡ ማርያም ፡ ከሥጋዋ ፡ ሥጋ ፡ ከነፍሷ ፡ ነፍስ ፡ ነስተህ ፡ ሰው ፡ የሆንክ ፡ ጌታዬ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ሆይ ፡ በዚች ፡ በዛሬዪቱ ፡ ዕለት ፡ ወደኔ ፡ ና!

፱፤ ጌታዬ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ሆይ ፡ መጥተህ ፡ ርዳኝ ፡ አድነኝም ፡ ኃጢአቴንም ፡ ሁሉ ፡ ስተሥርይልኝ።

፲፤ የሚያስደነግጥ ፡ መለኮታዊ ፡ መብረቅ ፡ የተንቦገቦገ ፡ መለኮታዊ ፡ ፍሕም ፡ ተወርዋሪ ፡ መለኮታዊ ፡ ቀስት።

፲፩፤ የሚያቃጥል ፡ መለኮታዊ ፡ እሳት ፡ የሚያበራ ፡ መለኮታዊ ፡ ፋና ፡ አንጸባራቂ ፡ መለኮታዊ ፡ ፀሐይ።

፲፪፤ ክቡድ ፡ የሆነ ፡ ዕብነ ፡ መለኮት ፡ የሚያንቀጠቅጥ ፡ መለኮታዊ ፡ ግርማ ፡ የሚንቦገቦግ ፡ መለኮታዊ ፡ ነበልባል።

፲፫፤ ያማረ ፡ መለኮታዊ ፡ ጋሻ ፡ ስኩረ ፡ ኃይል ፡ መለኮታዊ ፡ ጦር ፡ የሚያቃጥል ፡ መለኮታዊ ፡ ግለት።

፲፬፤ አሸናፊ ፡ መለኮአዊ ፡ እዘዝ ፡ የረቀቀ ፡ መለኮታዊ ፡ ሥልጣን ፡ ወይም ፡ ኃይል ፡ መለኮታዊ ፡ ብልጭልጭታና : ነጸብራቅ።

፲፭፤ የሚያበራ ፡ መለኮታዊ ፡ የብርሃን ፡ ፀዳል ፡ የተሳለ ፡ መለኮታዊ ፡ ሰይፍ።

፲፮፤ የሚያስፈራ ፡ መለኮታዊ ፡ ቃል ፡ አስደናቂ ፡ መለኮታዊ ፡ ነበልባል ፡ የሚቆራርጥ ፡ መለኮታዊ ፡ ገጀሞ።

፲፯፤ የሚያበራ ፡ መለኮታዊ ፡ ወርቅ ፡ ንጹሕ ፡ መለኮታዊ ፡ ባሕርይ ፡ በሊሕ ፡ መለኮታዊ ፡ ምሣር ።

፲፰፤ ምጡቅ ፡ መለኮታዊ ፡ ተራራ ፡ የተነጣጠረ ፡ መለኮታዊ ፡ ቀስት ፡ ትኩስ ፡ መለኮታዊ ፡ ቀስት ፡ ትኩስ ፡ መለኮታዊ ፡ ሙቀትና : ነበልባል።

፲፱፤ ነበልባሉን ፡ ያስረዘመ ፡ መለኮታዊ ፡ እሳት ፡ አሸናፊ ፡ መለኮታዊ ፡ ኃይል ፡ ገዥነት ፡ ያለው ፡ መለኮታዊ ፡ ገናንነት።

፳፤ የአድማስ ፡ ስፋት ፡ ያለው ፡ መለኮታዊ ፡ ብርሃን ፡ በእሳት ፡ የተከበበ ፡ መለኮታዊ ፡ ዙፋን ፡ ዕውነት ፡ በዕውነት ፡ ለዘላለሙ ፡ አሜን።

፳፩፤ ሰይጣንን ፡ ቀጥቅጦ ፡ ያጠፋው ፡ ጽኑዕ ፡ በትር ፡ እርሱ ፡ ኢየሱስ ፡ ክርስቶስ ፡ ነው።

በይበልጥ የሚያንገበገበኝ ጉዳይ ይህን ገና በጊዜው ተገንዝበን ለውጥ ይመጣ ዘንድ የሚመለከታቸውን እነዚህን ቡድኖች ስንወተውት የነበርነውን አንዳንዶቻችንን ትንሽ እንኳን ሰምተውና እራሳቸውንም ጠይቀው በጊዜው ተጽዕኖ ፈጥረው ለውጥ ለማምጣት የሚችሉ ልሂቃን አለመኖራቸው ነው። ዛሬም፤ ሁሉም፤ “እኔ”፣ “እራሴ”፣ “ኬኛ” ብቻ

በማርያም መቀነት የታዘለችዋ ፀሐይ ከአሥራ አራት ዓመታት በፊት/ በኢትዮጵያ ሁለት ሺህ ዓመት መግቢያ ላይና የኦሮሞው ፋሺስት ደርግ አገዛዝ መውደቂያ ዋዜማ ላይም በ ፲፱፻፹፫/1983.ም ላይም ታይታ ነበር።

ሉሲፈራዊው ሸህ አላሙዲን የሉሲፈርን ድምጻውያንን እነ ቢዮንሴን፣ ሪሃንን፣ ኤኮንን ወደ አዲስ አበባ ለሚሌኔይሙ ሲጋብዝ እኔም ወደ አዲስ አበባ አምርቼ በተቻለኝ አጋጣሚ ሁሉ ተቆርቋሪ የሆነ ጩኸቴን ሳሰማ፣ ደብዳቢዎችን ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ስጽፍና ዛሬ በተለይ በጽዮናውያን ላይ የመጣውን መዘዝ ሊመጣ እንደሚችል ለባለሥልጣናቱ ለመጠቆም ደፍሬ ነበር። ከዚህም መካከል፤

በብሔር ብሔረሰብ የተከለሉት ክልሎች እንዲፈርሱ

የኢትዮጵያ ሰንደቅ ላይ ያረፈው የሉሲፈር ኮከብ እንዲነሳ

ሕወሓት የተሰኘው የፓርቲ መጠሪያ ተለውጦ ኢትዮጵያ አቀፍ ብሔራዊ ፓርቲ እንዲቋቋም

ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ከምርጫ በፈቃዳቸው እንዲቆጠቡና ከበስተጀርባ ሆነው ተጽዕኖ እንዲፈጥሩ

የግዕዝ ቋንቋ በየትምህርት ቤቱ እንዲሰጥ

በሙስሊሙ ዓለም በክርስቲያኖች ላይ የሚፈጸመውን ግፍና በደል በመቃወም ቤተ ክርስቲያን ሰላማዊ ሰልፎችን እንድትጠራና አንድነትን እንድታሳይ

ኢትዮጵያ ከቱርክና አረብ አገሮች ጋር ያላትን ጥብቅ ግኑኝነት እንድታቆም

ወዘተ የሚሉት ነበሩ። ይህ እንግዲህ በ፪ሺ ዓመት ላይ ነበር። በጣም የሚገርም ነው፤ በማርያም መቀነት የታዘለችዋ ፀሐይ፤ እሑድ፤ ሚያዝያ ፭/5 ፪ሺ/2000 .ም ላይ በአዲስ አበባ በታየችበት ወቅት በኢትዮጵያ የአካባቢ ምርጫዎች ተካሄደው ነበር።

💭 BBC-ቢቢሲ ያኔ እንዲህ ሲል ዘግቦት ነበር

A Halo Around The Sun Startled PeopleiIn Ethiopia During Sunday’s Local Elections, With Many Seeing it as a Miracle or a Sign from God.

The ring of light caused by sunlight refracted by ice crystals hung in the sky for almost an hour before it finally faded and disappeared.

Some Ethiopians say it last appeared in 1991 before a military regime fell.

But the BBC’s Elizabeth Blunt in Addis Ababa says there is little chance it could augur change this time.

She says the overwhelming majority of candidates are from the government party.

Churchgoers who had flocked to see the visiting Patriarch of Alexandria, Pope Shenouda, acclaimed the phenomenon as a miracle, or at least a sign of a blessing from God.

“We accept any sign from God to encourage us in our way,” he said, “and confirm that we are going right in our way.”

Abuna Paulos, the Patriarch of Ethiopia, added his voice to those who believe in signs from God.

“If God reveals himself from the sky,” he told a press conference, “we believers do not get surprised. We only rejoice and double our efforts to thank God. Thank you, God, for revealing a sign.”

Dictatorship

But others looked for more secular implications.

Older people in Addis Ababa remember seeing the ring around the sun once before – in the last days of the Derg, the despised military dictatorship, just before its leader Mengistu Haile Mariam fled to Zimbabwe.

But there is little prospect of the government falling in these elections.

The opposition winners of the controversial elections in 2005 in urban areas never took their seats and did not stand again.

The most successful of the other opposition parties pulled out, complaining of intimidation and our correspondent says the results are almost certain to consolidate the ruling party’s hold on power.

Results have not been published yet but an election official said turnout had been massive.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሰልፍን የሚወድዱትን አሕዛብን በትናቸው ፥ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 10, 2022

❖❖❖[መዝ.፷፰፥፴፬]❖❖❖

ሰማይና ምድር ባሕርም በእርስዋም የሚንቀሳቀስ ሁሉ እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል

እንግዲህ ምልክቶቹ በሰማዩና በዓየሩ ላይ ናቸው። ከእንግዲህ “አላየንም! አልሰማንም!” የለም።

🛑 አምና ልክ በዚህ ጊዜ ፩ሺህ የዋልድባ አባቶችን የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ አባረራቸው፤ ዘንድሮ በፀሐይ ዙሪያ የማርያም መቀነት ታየ። አሕዛብ ወዮላችሁ! ወዮላቸው!

በዋልድባ ገዳም የሚኖሩ አባቶች ከሰማይ በማርያም መቀነት አምሳል ከሰማይ ብርሐን ሲወርድላቸው አይተው መጥተው እሙሀይን በረከት በረከትዎ ይድረስብን እናታችን ብለው እጅ ነስተዋል።

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

🛑 ባለፈው ሐሙስ / መጋቢት ፳፱/29 ፳፻፲፬ ዓ.ም ዕለት በታላቁ የቅድስት ድንግል ማርያም በዓል የደስታ ንሰት እና በአለ ወልድ/ትስብእት ባለ እግዚአብሔር ቀን በኢትዮጵያ ሰማይ ፀሐይቱ በማርያም መቀነት አክሊል ተከብባ ነበር። ከሳምንት በፊት እዚህ አውሮፓ ፀሐይዋ ላይ የሆነ ምልክት(ታች ምስሉ ላይ መኻል ፀሐይዋ ላይ እንደሚታየው) ታይቶኝ ወደ ሰማይ ሳንጋጥጥ መንገዶች፤ “ምን እየተመለከትክ ነው?” ብለው ሲጠይቁኝ ነበር። ለካስ መጭውን በኢትዮጵያ የታየውን የፀሐይ ክስተት ሊጠቁመኝ ኖሯል። ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ ለዘመቱትና ጽዮናውያንን በረሃብ ቆልተው ለመጨረስ ለደፈሩት የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ ከሃዲዎች ለሆኑት ለደቡባውያኑ ለኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ትልቅ የማስጠንቀቂያ ምልክት ነው! ዋ! ብለን ነበር። በመላው ዓለም ተዓምር እየታየን ነው!

ወንጀለኞቹ የኦሮሞ፣ አማራ እና ኤርትራ ሰአራዊቶች ሆን ብለው ኦርጋኒክ የሆኑትን የጤፍ እንጀራዎች፣ ጥራጥሬዎች፣ አታክልቶችና ፍራፍሬዎች የትግራይ ሕዝብ እንዳይመገብ ነው ማሳዎችን፣ እርሻዎችን፣ የአታክልት ቦታዎችን፣ የእኅል ጎተራዎችን እንዲሁም ቤት ውስጥ ያሉ ሊጦችን ሲያቃጥሉ፣ ሲያበላሹና ሲመርዙ የነበሩት። እንስሳቱን እና ከብቶችንም ገድለዋቸዋል፣ ዘርፈዋቸዋል። እንግዲህ ይህ ሁሉ አረመኔያዊ ተግባር የትግራይን ክርስቲያን ሕዝብ ከማስራብ ዘልቆ የተረፉት በእርዳታ ለሚመጡ የተዳቀሉ/GMO ተጋላጭ እንዲሆኑና ማንም በማይመረመረው የእርዳታ ምግብ፣ መጠጥና ክትባት መንፈሳዊ ፀጋቸውንም እንዲያጡ በማሰብ ነው።ለአሚሪካ አውሎ ነፋሳት ምክኒያት ይሆናሉ የሚሏቸውን ፩ሺህ ትግርኛ ቋንቋ ተናጋሪ የጸሎት አባቶች/መነኮሳት ከዋልድባ ገዳም እንዲባረሩ የተደረጉበት አንዱ ዓላማቸው ይህ ነው፤ አዎ! አባቶች በእርዳታ ለሚመጡ የተዳቀሉ/GMO ምግቦች ተጋላጭ ሆነው ከእግዚአብሔር እንዲለዩ ለማድረግ በማሰብ ነው።

እርግጠኛ ነኝ ትዕዛዙ የመጣውም በተለይ ከአሜሪካውያኑ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሞግዚቶች ነው። በመላው ዓለም ስውርና ኃይለኛ የሆነ መንፈሳዊ ውጊያ እየተካሄደ ነውና፤ በጸሎታቸው አውሎ ነፋሳቱን/ሃሪኬኖቹን/ቶርናዶዎቹን የሚያስነሱት አባቶችን በማፈናቀልና ወደ አክሱም ወስዶ ለረሃብና ለክትባት በማጋለጥ ከመላው የትግራይ ሕዝብ ጋር በጅምላ አብሮ በመጨረስ የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ነው። መንፈሳዊ ውጊያውን አልቻሉትምና! ድራማ እየሠሩ ያሉትም ጊዜ ለመግዛት ነው።

ዋልድባ ገዳም ሺህ የዋልድባ መነኮሳትን በሑዳዴ ጾም ባበረራቸው በክርስቶስ ተቃዋሚው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ላይና ድርጊቱንም በደገፈው ሁሉ ላይ ለተገፉ የሚፈርድ፣ ለተበደሉ የሚበቀል እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግዚአብሔር ቁጣውን በቅርቡ ያወርድበታል 😠😠😠

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፯፥፴፡፴፩]✞✞✞

በሸምበቆ ውስጥ ያሉትን አራዊት፥ በአሕዛብ ውስጥ ያሉትን የበሬዎችንና የወይፈኖችን ጉባኤ ገሥጽ፥ እንደ ብር የተፈተኑት አሕዛብ እንዳይዘጉ፤ ሰልፍን የሚወድዱትን አሕዛብን በትናቸው። መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፤ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች። እግዚአብሔር በቅዱስ ቦታው ለድሀ አደጎች አባት፥ ለባልቴቶችም ዳኛ ነው። እግዚአብሔር ብቸኞችን በቤት ያሳድራቸዋል፥ እስረኞችንም በኃይሉ ያወጣቸዋል፤ ዓመፀኞች ግን በምድረ በዳ ይኖራሉ።”

💭 በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮን የወደመው ወፍጮ የዋልድባ ገዳም ንብረት ነው | ፲፱ እናቶች ተሰውተዋል

😠😠😠 የጨለማ ዘመን ኢትዮጵያ😢😢😢

በደደቢት ከተማ፤ በጌታችን ልደት ዕለት ሃምሳ ዘጠኝ እናቶችና ሕፃናት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖች ተጨፍጭፈው የሰማዕትነትን አክሊል ተቀዳጅተዋል።

ከሁለት ቀናት በኋላ ደግሞ በማይ ጸብሪ ከተማ ግራኝ መሀመዳውያኑን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች አጋሮቹን ጋብዞ ለዋልድባ መነኮሳት እህል ሲፈጭ የነበረውን የወፍጮ ቤት አውድሞ እናቶችን በአሰቃቂ ሁኔታ ገደላቸው። ምን ዓይነት ሰይጣናዊነት ነው፤ ጃል?! እነ ግራኝና ጭፍሮቻቸው ምን ያህል ከሃዲዎች፣ አረመኔዎችና ደፋሮች ቢሆኑ ነው!? ዓይናችን እያየ? ከፕሬዚደንት ጆ ባይደን ፈቃዱን አግኝተው ነውን? ወደ አሜሪካ የሚጓዙት አውሎ ነፋሳት መነሻቸው ይህ አካባቢ መሆንን ደርሰውበታል። ከወራት በፊትም አንድ ሺህ የሚሆኑ ጽዮናውያን አባቶችን ከዋልድባ ገዳም እንዲባረሩ ያደረገውም እርኩሱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ መሆኑም ግልጽ ነው። ግራኝ በገዳማቱ ላይ ጥቃት እንደሚፈጽም፣ የኑክሌር መሳሪያ ካገኘም (ምናልባት በቅርቡ በቱርክ የሚገኙትን የአሜሪካ የኑክሌር መሣሪያዎች ኦሮሚያ በተሰኘው ሲዖል ለማስፈር ከእብዱ ኤርዶጋን ጋር ሳይስማማ አልቀረም)በአክሱም ጽዮን ላይ ምንም ሳያመነታ ሊጠቀም እንደሚችል ከሦስት ዓመታት በፊት አውስተን ነበር።

✞✞✞“ዋልድባ ሐጢአት አይሻገርብሽ እህል እንዳይበላብሽ”✞✞✞

✞✞✞ደብረ ዋሊ ወይም ዋልድባ ገዳም በ ፬ /4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አካባቢ ተመሰረተ✞✞✞

✞✞✞ ስለ ዋልድባ ገዳም ታሪክ (አቀማመጥና ስያሜ)✞✞✞

ዋልድባ ገዳም በሰሜን ጎንደር በምዕራብ ትግራይ በተከዜ ወንዝ በዛሬማ ወንዝ በእንስያ ወንዝ በወልቃይት በጠለምት በፅንብላ በስሜን ጃናሞራ በአርማጭሆ በነዚህ ቦታዎችና ወንዞች ተከቦ ተከብሮና ታጥሮ በአስደናቂ የመሬት ተፎጥራዊ አቀማመጥ ልዩ በሆነ የምድር ካርታ በወንዞች ብቻ የታጠረ ነው ዋልድባ አብረንታንት ገዳም በኢየሱስ ክርስቶስ የተገደመ ነው።

ከክርስቶስ ልደት በኋላ በ ፬ /4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ከተገደሙት ገዳማት አንዱ የሆነው ይህ ገዳም፤ምድር ስትፈጠር ጌታ ባወቀ ያዘጋጀው ቅዱስ ቦታ ነው። የትንቢቱ ቃል የተነገረለት ዋልድባ ወይም ዋሊ ማለት ምን ማለት ነው? እመቤታችን ዋሊ የሚባል ገዳም ደረስን ብላ ተናገረችው በውስጡ ባለችው ዕፅ ምክንያት ሲሆን፤ ይቺ ዋሊ የተሰኝች ዕፅ በገነት የምተገኝ ናት።

የርሷም ቅጠሎች ሰፋፊና ቅርንጫፎቿ የበዙ፣ ሁል ጊዜ ጠዋት አብባ በ፱ ሰዓት የምታፈራ ዕፅ ናት። ዋሊ ዱባ የሚያክል ፍሬ በመያዟ በተለምዶ ዋሊዱባ በማለት ስትጠራ ቆይታ በኋላ ዋልድባ ለመባል በቅታለች። ዛሬም ቢሆን የቅዱሳን ምግብ ሆና የምታገለግለውን ዕፅ ከሥጋ ህፀፅ የራቀ ሁሉ በዓይነ ኅሊናው የብቃት መጽሔት ሊያያት ይችላል።

በዚች ዕፅ ስያሜ የተጠራው የዋልድባ ገዳም የቆዳ ስፋት ከምስራቅ ወደ ምዕራብ ከ፴ እስከ ፵ ኪሎሜትር ርቀት ስኖረው ከሰሜን ወደ ደቡብ ከ፹—፺ ኪሎ ሜትር ስፋት አለው። ገዳሙን እንደ ገነት ዙሪያውን በአራት አፍላጋት(ወንዞች) የተከበበ ሲሆን በምስራቅ የእንስያ፣በምእራብ የዛሬማ፣በደቡብ የማይወባ፣በሰሜን የተከዜ ወንዞች አጥር ቅጥር ሆነው ገዳሙን ይከልሉታል።አዋሳኝ ቦታዎቹም በምስራቅ የፀለምት ወረዳ፣ በምዕራብ ወልቃይት፣በደቡብ የዛሬማ ወረዳ፣በሰሜን ፅምብላ ናቸው።

በዚህ ስፋት ወስጥ እህል አይበላም፣ጠላና የመሳሰሉት መጠጣት አይፈቀድም፣የሞቀ ደመቀ አይለበስም።ይህ ገዳም ብዙ ዋሻዎች፣ፍርክታዎችና ገደላማ ስፍራዎች ያሉበት ሲሆን፤በየውኃ ምንጮችም ጭምር የጥንት የአበው ቅሪት ምልክቶች እስከ ዛሬ ድረስ ይታዩበታል።

የታተሙ ህንፃዎች፣የምድር ውስጥ ቤቶች፣የታሸጉ ዋሻዎች፣ዝጉሃን የሚኖሩባቸው ጉድጓዶችና የድንጋይ ስር ቤቶች ይገኛሉ።እልፍ አእላፈት ስውራን ይኖሩበታል።እነዚህም ለብቁአን፣ ለእረኞች ይከሰታሉ፣በአብዛኛው ደግሞ ከእይታ ውጭ በድምፅ ብቻ ጽንሐ ደውልና ይሰማል የእጣን ሽታ ይሸታል።

ቀድሞ የነበረው የሁል ጊዜ ምግባቸው፤ ለእመቤታችን ቆፍሮ የሰጣት ባለ ሶስት መቶ አስራ ስምንት ሥር ያለው ገመሎ፣ሣዳ፣ፃሌብ፣አጽግቢት ሲሆኑ፣ከቅጠላ ቅጠሎች ሓምለ አበው የተባለ፣ክረምት ብቻ የሚበቅል፣ጎመንን የሚተካ የፀጋይቶ የሚባል እጅግ መራራ ቅጠል፣ሰብኣ የሚባል ቅጠል ሌሎችም ናቸው። ፀጋይቶ ቅጠል ሁለቴና ሶስቴ ተቀቅሎ ምሬቱና መርዙ ሲቀንስ ሚበላ ነው። እስከመጨረሻው ቢቀቀል ምሬቱ አይጠፋም። ከመሬት ተቆፍሮ ከሚወጡት ውስጥ ፃብሌ የድንች መልክ የያዘ ሆኖ ለጊዜው ቀቅለው ቢበሉት ልብን ያጠፋል፣አምሮን ያናውዛል፣ለእብደት ያደርሳል።ይህ ተቆፍሮ ከወጣ በኋላ ከሳምንት ያለነሰ ጊዜ በውኃ ውስጥ እየተዘፈዘፈና እየታጠበ ተቀቅሎ ከቆየ በኋላ በፀሀይ ደርቆ በማጠራቀሚያ ጎተራ ይቀመጣል። ከዚህ በኋላ ነው ለምግብነት የሚጠቀሙበት። ከላይ የተጠቀሱት ሥራ ሥሮች ዛሬም ቢሆን በመነኮሳቱ እየተዘጋጁ ከሚበላው ቋርፍ በተጨማሪ ለመጠባበቂያ ለእለታዊ ምግብ ይጠቀማሉ።

✞ ከዱር አራዊትና እንስሳት ወገን፤

አጋዘን፣ድኩላ፣ወደምቢ፣ተኩላ፣ዘንዶ፣ጊንጥ፣ቀበሮ፣ጅብ፣ጉሬዛ፣ዝንጀሮ፣ጦጣ፣ሰስ፣ሚዳቋ፣የመሳሰሉት ሲኖሩ፤ አንበሶች(ከስውራኖቹ በስተቀር) እና ዝሆኖች፤በአድን ገዳሙን በየአመቱ ጥርግ አድርጎ በሚበላው ሰድድ እሳትና በአደን ምክንያት ተሰቅቀው በወልቃይት አደርገው ወደ መተማና ሱዳን ተሰደዋል።

✞ ከእጽዋትም ወገን፤

ሰርኪን፣ደማቅ፣እንኮይ፣የእጣን ዛፍ(መቀር)፣ሐሴን፣ሑመር፣ዋንዛ፣ሳላና፣ልዩ ልዩ አበቦች፣የሌሎችም እፅዋት ዝርያ ያለበት ገዳም ነው። በገዳሙ አንድ ክፍል በሆነው በአምርሓ ደጋ /አብርሃ ደጋ/ በተባለው ተራራማ ስፍራ ቁስቋም ማርያም ተብሎ የሚጠራ ስውር ቤተ-ክርስቲያን እንዳለ ይታወቃል።

በአሁኑ ሰአት እጅግ ብዙ ሊሒቃን ሙሁራን መናንያን መነኮሳት ያሉበት ቦታ ነው ዋልድባ እህል አይበላም በገዳሙ ቛርፍ የሚባል ከሙዝ የሚዘጋጅ ምግብ ይመገባሉ በተጨማሪም ግመሎ ሳዳ ጫብሌ ፃብሌ የሚባሉ ስራ ስሮች ከመሬት ከጫካው በመቆፈር መነኮሳቱ የሚመገቡት ምግብ ነው። ሌላ ስኳር ጨው በርበሬ ተልባ ኑግ ማር ብቻ በገዳሙ የሚፈቀዱ ናቸው ሌላ የእህል አይነት ፈፅሞ አይገባም ክልክል ነው።

ዋልድባ በዓለማችን ካሉ ገዳማት በስርአተ ገዳም በመነኮሳት ስምሪት እና በስርአተ ቤተ ክርስቲያን መሰረት የዋልድባ ገዳም ግንባር ቀደም ነው። ዋልድባ ገዳም በሶስት ታላላቅ ቦታዎች በአራት የአንድነት ማህበር ተከፍሎ የሚገኝ ብቸኛው በኢትዮጵያ የምናኔ ቦታ ነው። ዋልድባ በስሩ ብዙ ቅርጫፎች አነስተኛ ገዳማት ያሉት ሲሆን የእርሻ ቤቶች ሞፈር ቤቶች የአትክልት ቦታዎች የንብ ቤቶችና ወፍጮ ቤቶች በመባል የሚታወቁ ብዙ ቦታዎች ይገኛሉ። በአንዱ ሞፈር ቤት ከሁለት መቶ በላይ መነኮሳት ይኖሩበታል። ለምሳሌ በዶንዶሮቛ ሁለት መቶ ሐምሳ መነኮሳት በመዘጋ እጣኖ ማርያም መቶ ሰላሳ፣ በማይ ሐርገፅ መቶ ስድሳ፣ አባነፃ ሰማንያ ቤት ሙሉ በአሁኑ ማይገባ አምሳ በማይለበጣ ሁለት መቶ የሚኖሩ መናንያን አሉ።

በነዚህ ገዳማት የሚኖሩ መነኮሳት ሁሉ ተጠሪነታቸው ለዋናው አብረንታንት ነው። ዋልድባ አንድ አይነት ልብስ ነው የሚለበሰው፤ ስሙ ወይባ ይባላል። ዋልድቦች በምናኔ በመንፈሳዊ አስተዳደር ሊሒቃን ናቸው። ገዳሙ ፍፁም የመናኞች ቦታ ነው። እጅግ ፀሎተኞች ናቸው በስራም ቢሆን ዋልድቦች እጅግ አስደናቂ ተአምር ሰሪ ናቸው የዋልድባ መነኩሴ ሰውነታቸው ቀጫጭን ለፀሎት የሚተጉ አዕምሮአቸው በመንፈስ ሙጡቃን ናቸው። ዋልድባ ስርአተ ዐበው በሚባለው መፅሐፍ እንደተፃፈው “ዋልድባ ሐጢአት አይሻገርብሽ እህል እንዳይበላብሽ” የሚል ትዕዛዝ እስካሁን ገዳሙ ውስጥ እህል አይበላም እርሻም አይታረስም ያረሰ ካለ ራሱ ቀድሞ ይጠፋል።

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Shanghai Residents Screaming From Their Windows | የቻይናዋ ሻንጋይ ነዋሪዎች ከመስኮታቸው በጭንቀት እየጮሁ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2022

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

ባለፈው ሐሙስ / መጋቢት ፳፱/29 ፳፻፲፬ ዓ.ም ዕለት በታላቁ የቅድስት ድንግል ማርያም በዓል የደስታ ንሰት እና በአለ ወልድ/ትስብእት ባለ እግዚአብሔር ቀን በኢትዮጵያ ሰማይ ፀሐይቱ በማርያም መቀነት አክሊል ተከብባ ነበር። ከሳምን በፊት እዚህ አውሮፓ ፀሐይዋ ላይ የሆነ ምልክት (ታች ምስሉ ላይ መኻል ፀሐይዋ ላይ እንደሚታየው) ታይቶኝ ወደ ሰማይ ሳንጋጥጥ መንገዶች፤ “ምን እየተመለከትክ ነው?” ብለው ሲጠይቁኝ ነበር። ለካስ መጭውን በኢትዮጵያ የታየውን የፀሐይ ክስተት ሊጠቁመኝ ኖሯል። ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ ለዘመቱትና ጽዮናውያንን በረሃብ ቆልተው ለመጨረስ ለደፈሩት የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ ከሃዲዎች ለሆኑት ለደቡባውያኑ ለኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ትልቅ የማስጠንቀቂያ ምልክት ነው! ዋ! ብለን ነበር። በመላው ዓለም ተዓምር እየታየን ነው! በቻይናም።

💭 የሻንጋይ ነዋሪዎች በምግብ አቅርቦት ላይ ተባሉ|ጽዮናውያንን አስርባችሁ ብቻችሁን ልትበሉ?

💭 የኢትዮጵያን ¼ኛ ብዛት በያዘችዋ በቻይናዋ የሻንጋይ ከተማ ጥብቅ በሆነው የኮቪድ መቆለፊያ ወቅት ነዋሪዎቿ በምግብ አቅርቦቶች ላይ ሲጣሉ ይታያሉ።

በአክሱም ጽዮን ላይ፤ የሚካሄደው ዘመቻ ለመላው ዓለም ገና ብዙ መዘዝ ይዞ ይመጣል። ጽላተ ሙሴ ሥራውን ይሠራል!

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የበላይነት እየተመራ በእነ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለው ግፍ የኛዎቹን ከሃዲዎች ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን በማያውቁትና ባላሰቡት መልክ ያስጨንቃቸዋል፤ ገና ደም ያስለቅሳቸዋል። ቀላል ነገር እንዳይመስለን! የእግዚአብሔር ቅዱሳን ከፍተኛ ጦርነት ላይ ናቸው። የጽላተ ሙሴን እና የቅዱሳኑን ኃይል ለመፈተነ/ለመፈታተን ሲሉ ነው ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እስከ ሃያላኑ ሃገራት ሁሉም በህብረት ጸጥ ብለው ኮሮና ያላጠፋችላቸውን ሕዝባችንን ለመበቀልና የሕዝባችንን ሰቆቃ ዓይኖቻቸውን ገልጠው በማየት ላይ የሚገኙት። ግን ቀድመው አንድ በአንድ በእሳቱ የሚጠረጉት እነርሱው ይሆናሉ።

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ Ukraine

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

The Ark of The Covenant

💭 Shanghai residents are coming together to throw balcony ‘concerts’ as the city remains under strict lockdown amid surging COVID-19 cases

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

“And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring;

Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.”

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Massive Solar Flare Heads to Earth, Could Destroy Thousands of Satellites

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2022

ግዙፍ የፀሐይ ነበልባል ወደ ምድር እያመራ ነው፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሳተላይቶችን ሊያጠፋ ይችላል

❖❖❖ የጽዮንን ቀለማት አየን? ❖❖❖

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

በጣም የሚገርመን፣ የሚያሳዝነንና ሊያስቆጣን የሚገባው አንድ ነገር ግን፤ “ተዋሕዶ ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች ከእነዚህ አረመኔ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጎን ተሰልፈው የትግራይን ምድር ለመውረር ማሰባቸው፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝቧን ለመጨፍጨፍና ለማስራብ መድፈራቸው፣ የኢትዮጵያ ስልጣኔ ማዕካላትን ማውደማቸው፣ የተዋሕዶ ክርስትና እናት የሆኑትን ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ማፈራረሳቸው፣ ሺህ የሚሆኑ መነኮሳትን ከዋልድባ ገዳም ማባረራቸው እጅግ በጣም የሚያስገርም፣ የሚያሳዝን እና የሚያስቆጣ ነገር ነው። 😠😠😠 😢😢😢

አዎ! አረመኔው ግራኝ በትግራይ ሕዝብ ላይ በከፈተው ጦርነት ባልጠበቀው መልክ ሽንፈትን እና ውርደትን ተከናንቧል፤ ሆኖም ጦርነቱ አላበቃም፣ አልበቃውም፣ አውሬው ውድመታዊ ተልዕኮውን ገና አላገባደደም። የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ኩሽካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው። ለዚህ ደግሞ ዛሬም የምስራቃውያኑ እስማኤላውያን አረቦችና ቱርኮች እንዲሁም የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን (ዩክሬይንን፣ ሩሲያን እና ቻይናን ጨምሮ)ድጋፍ አለው።

የሕዝበ ክርስቲያኑን/ የጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ቁጥር ይቀንስላቸው ዘንድ ሥልጣን ላይ አውጥተው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ የሚደግፉትን አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለማዳን ሉሲፈራውያኑ እንቅልፍ አጥተዋል። ለእነ ፕሬዚደንት ፑቴን የማያሳዩትን ዓይነት እንክብካቤ ለማድረግ በየወሩ ልዩ መልዕክተኞቻቸውን ወደ አዲስ አበባ ይልካሉ፣ በሌል በኩል ደግሞ በአውሬው ቍጥር፤ HR6600 ተብሎ የተሰየመውን ሕግ እናጸድቃለን በማለት፤ ተስፈኛው ሰሜን ኢትዮጵያዊ እምነቱን ሙሉ በሙሉ ለአውሬው እንዲሰጥ ያደርጉታል፤ እግረ መንገዳቸውንም በአራት ኪሎ ለአስቀመጡት አረመኔ የኦሮሞ አገዛዝ ጊዜ እየገዙ ኢትዮጵያን የመበታተኛ እድሜ ይሰጡታል።

መንፈሳዊውን ውጊያ አልቻሉትም፤ መቼም አይችሉትም! ከእነርሱ ሳተላይቶች፣ ከእነርሱ ድሮኖች በላይ ሊቋቋሙት የማይችሉት ትልቅ ስውር ኃይል መኖሩን አሁን ሰለተረዱት የዳማ ጨዋታ ስልታቸውን በተፋጠነና በተጣደፈ መልክ ነው የሚቀያይሩት። ከእግዚአብሔር ጋር፤ ከጽዮንና ቅዱሳኑ ጋር የሚያካሂዱትን ፍልሚያ እንደማያሸንፉት አውቀውታል፤ የጽላተ ሙሴንን ኃይል በመፈታተን ለአንድ ዓመት ያህል፤ “እስኪ እንየው!” በሚል ድፍረት የተሞላበት “አምላካዊ ለመሆን የመሻት” ሤራቸው ሙቀቱን ሲለኩ ቆይተዋል። በትግራይ ከባድ የዘር ማጥፋት ወንጀል እንደተሠራ ገና ከጅምሩ አይተውታል። ሆኖም እየተሠራ ያለው ግፍና ወንጀል ብዙም አያሳስባቸውም፤ እንዲያውም በአንደኛው የዓለም ጦርነት ሲካሄድ የነበረውን ዓይነት ውጊያ ዛሬ በኢትዮጵያ በቀጥታ የሳተላይት ቴሌቪዥናቸው/ ‘Reality TV Show’ ማየቱ ሱስ ሆኖባቸዋል፣ ልክ በጌታችን ስቅለት ወቅት የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ደሙን ሲያፈሱበት ይደሰቱት እንደነበረው ሉሲፈራውያኑም ክርስቲያኖች ተጨፍጭፈው ደማቸውን ሲያፈሱ እስኪሰክሩ ድረስ ነው እየተደሰቱ ያሉት፣ አባቶቼና እኅቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ከእነ ልጆቻቸው በረሃብ ሲሰቃዩ ማየት ለእነርሱ ከምናስበው በላይ ሰይጣናዊ እርካታን ነው የሚሰጣቸው። እነዚህ አረመኔዎች በወኪላቸው ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል በደንብ በተጠና መልክ ያዘጋጁትን ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ማቆም አይፈልጉም፤ እንዲቆም አይፈልጉም። እግዚአብሔር ግን ይበቀላቸዋል።

😈 ይህች ዲያብሎስ የነገሰባት ዓለም፤ ”ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉትን ከሃዲዎች ጨምሮ በትግራይ ስለተሠራው እጅግ በጣም ከባድ ወንጀልና ግፍ መስማት፣ ማየትና ማወቅ አትሻም፤ የትክክለኛዋ ኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር ግን እያንዳንዷን ነገር በቪዲዮው ቀርጾታል። አሁን የፍርድ ቀን ተቃርቧልና ጉዳዩ በጨካኞቹ የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እና በእግዚአብሔር መካከል ብቻ ነው!

ዲያብሎሳዊውና ፈርዖናዊው አረመኔነት፣ ትዕቢትና እብሪት ግን ዓይናችን እያየ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተገቢውን መለኮታዊ ምላሽ ያገኛል።

🔥 በምዕራቡም ሆነ በምስራቁ ያሉት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሞግዚቶችና አጋሮቻቸው በሆኑ አገራት ላይ፤ በሙሉ አሁን እየደረሰ ያለው የኢኮኖሚ ቀውስ ማለትም ግሽበት፣ ሪሴሽን፣ የበጀት ጉድለት፣ የእዳ ቀውስ፣ የባንክ የኢንሹራንስና የሞርጌጅ ባንክ ቀውስ፣ የመሸቃቀጫ ገበያ / Stock Market/ ቀውስ፣ የምግብ እጦት፣ የስራ ማጣት፣ የጤና ችግር፣ የትራንስፖርት ቀውስ፣ የትምህርት ቀውስ ባጠቃላይ የኢኮኖሚው አካልና ህይወት በሙሉ፤ እሰከአሁን ከተመታው መጠንና ስፋት ጥልቀት በ፵፱/49 እጥፍ ተባዝቶ መመታቱና መፈራረሱ አይቀሬ ነው።

🔥 የተፈጥሮ አደጋዎች፣ ርእደ መሬት፣ የዱር እሳት፣ ቶርኔዶ፣ ካተሪና፣ ሃሪከን፣በረዶ፣ ሙቀት፣ ሱናሚ፣ ከባድ ዝናብ፣ ሌሎችም የተፈጥሮ አደጋዎች በሙሉ፣ በተጣመረም በብዛትም ሆነውና ተቀናጅተው በ፵፱/49 እጥፍ ጉልበት አድገው መውደማቸውና ትራንስፖርት ንግድ የመሳሰለው በሙሉ መውደቁ አይቀሬ ነው። መባርቅት፣ ቀድመው ከሚታወቁበት ጉልበታቸው በላይ በ፵፱/49 እጥፍ ጉልበት ማናቸውንም የኒውክሊየር፣ የባዮሎጂካል፣ የኬሚካል ክምችትና ማምረቻ ሁሉ ለሰው ጥፋት የተሰናዱ ማናቸውም የጦር ክምችቶች፤ ከነተገልጋዩ፤ የነዚህ አዛዥ ናዛዥ በሙሉ ገዢውና የገዢው እጅና እግሮች በሙሉ የትም ይደበቁ የትም ፈልገው ይወድማሉ፡፡ በተለይ ባቢሎን እንደ ትልቅ ጉልበቷ የምትመካባቸው በዓለም ያከማቸቻቸው በየበስ ያሉ የጥፋት መሳሪያዎች በሙሉ በነዚሁ መባርቅት ይወድማሉ፡፡ በውቅያኖስ ላይ የተሰማሩ የጦር የጥፋት መርከቦች በታላላቅ ማዕበልና መባርቅት እየተጠረጉ በውቅያኖስ ውስጥ ሰምጠው ይቀራሉ፡፡ ዓለምን እንዲሰልሉ በታጠቁት መሳሪያ ከህዋ ላይ ሆነው እንዲያጠቁ የተዘጋጁ ሳተላይቶቻችው ሁሉ እንደሚወድሙ የራሳቸው ልሂቃን በመተበይ ላይ ናቸው፡፡ ባቢሎን እወቂ በእጄ አለኝ ይመክትልኛል፤ ይታደገኛል ያልሽው ማናቸውም መሳሪያም ይሁኑ ሌላ ካለበት እዚያው ይወድምብሻል፡፡ የትእቢትሽ ምንጭና ምልክቶች ሁሉ እንደ ቋሚ ሳተላይት ጣቢያዎች አይነቱ ሁሉ በጽላተ ሙሴ የሰከንድ እፍታ ብቻ ይወድማሉ፡፡

🔥 እጅግ አስፈሪ የሆኑ የተለያዩ ሁለት አይነት አካል የሚይዙ አውሬዎች ምልክት አልባ የሆኑ ሰዎችን

ይቆረጣጥማሉ፡፡ ይበላሉ፡፡ በተለይ በአገዛዛችሁ ዋልታና ማገር ሆነው አገዛዛቸውን ያቆሙና ባለሃብቶች ነን የሚሉ፤ መናፍቃኖቻችው፤ ሁሉም የዲያቢሎስ ምንፍቅና፣ ሂንዱ፣ እስላም፣ ቡድሃ፣ ቪዱ፣ ዋቀፌታ ወዘተ እምነቶቻው ሁሉ በወረረሽኝና መሰል መቅሰፍቶች ይጠረጋሉ፡፡ እነዚህ መቅሰፍቶች በሙሉ ሰው እሰከዛሬ ባላየው ባልሰማው ጉልበት ይመጣሉ፡፡ በዚህ ጠረጋ፤ መሰረታችን፣ እድገታችን፣ ብልጽግናችን፣ ጥበባችን የሚታይባቸው ናቸው፤ የሚሏቸው ከተሞች ሁሉ ተጠርገው ይጠፋሉ፡፡ እንደ ኢትዮጵያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያና ዩክሬይን ላሉ የኦርቶዶክስ ክርስትና ሃገራት ተንኮልን፣ ጦርነትን ይልካሉና ይኸው ጦርነት በገቡበት ሥፍራ ሁሉ ለነርሱው መውደሚያቸው ይሆናል፡፡ ለሌው ሃገርም ስለራሳቸውም ሁሉን አቀፍ ዲያቢሎሳዊ አመጻቸውን በሥልጣናቸው ተመክተው፤ ጆሮ ዳባ በማለት ለሚያደራጁና ለሚደግፉ በላያችው ላይ ሞትን የሚያስመኝ በርባሪ እሳት ታዞላቸዋል፡፡(፹፭/85 % ለሚሆኑት ለኛዎቹ ከአህዛብና መናፍቀን ጎን ተሰልፈው ያዘው! በለው! ጨፍጨፈውበማለት በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተውን የዘር ማጥፋት ዘመቻ የደገፉ፣ እስካሁኗ ዕለት ድረስ በተሠራው ግፍና ወንጀል ተጸጽተው በንሠሐ ለመመለስ ፈቃደኞች ላልሆኑትም ይህ በርባሪ እሳት ታዞላቸዋል። 😠😠😠 😢😢😢

A huge solar storm is reported to be heading towards the Earth as per the National Aeronautics Space Agency’s (NASA) latest report. The report also suggested that the solar storm has a very high chance of colliding with the Earth’s atmosphere on Monday (March 28), however, the US National Oceanic and Atmospheric Administration (NOAA) believes that the solar storm could enter the Earth’s atmosphere a few hours early (around 6 am on Monday).

While space operations are expected to be disrupted by the solar storm which has erupted on the Sun’s surface, the functioning of satellites orbiting around the Earth’s surface is also expected to witness some problems. While a bright glow is expected to be seen in the areas around the UK, Dr Tamitha Skov, known for her space forecasts, shared her views on the solar storm’s collision with Earth and stated that the effects could reach the ‘mid-latitudes’. Furthermore, she even stated that the people living in New York, Southern New Zealand and Tasmania could see the northern light in the dark.

Billy Tates, an astronomer from the University of Tennessee, added that the solar storm can have an illuminating effect in the Earth’s atmosphere, but at the same time could also affect the navigation systems. Raising a warning to all, NOAA shared a statement that read: While storms create beautiful auroras, they can also disrupt navigation systems such as the Global Navigation Satellite System (GNSS) and create harmful geomagnetic currents (GICs) in the electrical grid and channels.

While a small magnetic storm was experienced last month, it ended up destroying several SpaceX Starlink satellites, orbiting around the Earth’s surface.

Source

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: