Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፀሎት’

ዲ/ን ቢንያም፤ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ምክኒያት በኢትዮጵያና በመላዋ ዓለም ከባድ ጦርነት አለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 8, 2023

👉 ምስጋና ለ፦ ዲያቆን ቢንያም / Diyakon Binyam Frew። መልዕክቱ ከወር በፊት ነበር የተላለፈው።

አዎ! የዓለምን ጦርነት የምትመራው አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ናት። የአውሎ ነፋሳቱንና የመሬት መንቀጥቀጡን አቅጣጫ መከተሉ ብቻ በቂ ማስረጃ ነው። አዎ! በሂደት፤ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት፤ ላለፉት ላለፉት ሃምሳ ዓመታት፣ ላለፉት አምስት ዓመታት እየተሠራ ያለው በሕይወት የተረፈው ‘ኢትዮጵያዊ’ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን እንዲጠላ ማድረግ ነው። ለዚህም ነው በቋንቁ ከፋፍለውና የሉሲፈራውያኑን ባንዲራ አስይዘው እርስበርስ በማባላት ላይ ያሉት።

ዛሬ፡ መላዋ ዓለም በኢትዮጵያ እየተፈጸመ ስላለው ግፍና መከራ ዝም ጭጭ ብላለች፤ የስጋ ነገር ነውና ለወሬው ዩክሬን ትበልጥባታላች። እያየነው እኮ ነው። ምክኒያቱም፤ የመንፈሳዊውን ሕይወት በሚመለከት “በቀል የኔ ነው!” ያለን ኢየሱስ ክርስቶስ አምላካችን ኃላፊነቱን ሙሉ በሙሉ ተረክቦና ከቅዱሳኑ ጋር ሆኖ ሥራውን እየሠራ ስለሆነ ነው።

✞✞✞ የኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ምፅዓት ✞✞✞

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭፥ ፴፩፡፴፬]❖❖❖

የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መላእክቱ ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል፤ አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየሎች እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል፥ በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል። ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል። እናንተ የአባቴ ቡሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ።”

ቅዱስ ማቴዎስ በወንጌሉ(ማቴ ፳፭) ስለ ጌታችን ዳግም አመጣጥ እና በፍርድ ወንበር መቀመጥ ሲገልጽ «የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መላእክቱ ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል፤ አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየሎች እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል፤ በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል።» በማለት ጻድቃንን በበጎች፣ ኃጥአንን በፍየሎች መስሎ ጻድቃንን ለክብር በቀኝ፣ ኃጥአንን ለሃሳር በግራ ለይቶ ያቆማቸዋል። ቀጥሎም ጌታችን ክርስቶስ በፍርድ ቃል በቀኙ ያሉትን «እናንተ የአባቴ ቡሩካን፥ ኑ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ። ተርቤ አብልታችሁኛልና፥ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛልና፥ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛልና፥ ታርዤ አልብሳችሁኛልና፥ ታምሜ ጠይቃችሁኛልና፥ ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና።» ይላቸዋል። ነገር ግን ጻድቃን ብዙ መልካም ሥራ ሰርተው ሳለ ምንም እንዳልሰሩና እንዳላደረጉ ሆነው ከእግዚአብሔር ቸርነት የተነሳ ክብር እንደተሰጣቸው አውቀው በትህትና ቃል «ጌታ ሆይ፥ ተርበህ አይተን መቼ አበላንህስ? ወይስ ተጠምተህ አይተን መቼ አጠጣንህ? እንግዳ ሆነህስ አይተን መቼ ተቀበልንህ? ወይስ ታርዘህ አይተን መቼ አለበስንህ? ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣንይሉታል። እርሱም መልሶ በሕይወት ዘመናቸው ከእነርሱ ለሚያንሱት ያደረጉትን መልካም የቸርነትና ትህትና ሥራ እንደዋጋ ቆጥሮላቸው «እውነት እላችኋለሁ፥ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ስላደረጋችሁት ለእኔ አደረጋችሁት» ብሎ ጻድቃንን ወደ ዘለዓለም ሕይወት ይሰዳቸዋል።

ነገር ግን በኃጥአን ላይ ከዚህ በተቃራኒ ፍርዱም ሆነ የእነሱም ምላሽ የተለየ ይሆናል። ጌታም እርሱን ባላመለኩት መጠንና ከሰይጣናት በተስማማ ሁኔታ መንገዳቸውን ባደረጉ ልክ እንዲህ በማለት ይፈርድባቸዋል፤ «እናንተ ርጕማን፥ ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀ ወደ ዘለዓለም እሳት ከእኔ ሂዱ። ተርቤ አላበላችሁኝምና፥ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝምና፥ እንግዳ ሆኜ አልተቀበላችሁኝምና፥ ታርዤ አላለበሳችሁኝምና፥ ታምሜ ታስሬም አልጠየቃችሁኝምና።» እነርሱ ግን ፍርዱን በመቃወም እንዲህ እያሉ ይከራከራሉ። «ጌታ ሆይ፥ ተርበህ ወይስ ተጠምተህ ወይስ እንግዳ ሆነህ ወይስ ታርዘህ ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ መቼ አይተን አላገለገልንህምጌታችንም በምላሹ የርህራሄን ሥራ ለታናናሾቻችሁ አልሰራችሁም ፤ ያን አለመስራታችሁ ለኔ አለመስራታችሁ ነው ብሎ ወደ ዘለዓለም ቅጣት ይሰዳቸዋል።

ያቺ የፍርድ ቀን የዓለም ፍጻሜ ናት። በዛች ቀን መስማት እንጂ መመለስ መከራከር የለም። የዚያች ቀን የፍርድ ውሳኔ ዛሬ በምድር ላይ የምንፈጽመው የአምልኮና የመልካም ወይም የክፉ ምግባር ውጤት ነው። ዛሬ አካሄዳችንን ከእግዚአብሔር ጋር ካደረግን ከእግዚአብሔር ጋር በተስፋዪቱ ኢየሩሳሌም ሰማያዊት እንሆናለን፤ዛሬ አካሄዳችንን ከዲያብሎስ ጋር ካደረግን ግን በግራ ከዲያብሎስ ጋር እንቆማለን፤ትሉ በማያንቀላፋ እሳቱ በማይጠፋ በገሃነም እሳት መኖር ግድ ይለናል። የዛሬ የአምልኮ አያያዛችን የፍጻሜውን ቀን ይወስነዋልና ዛሬ ሳናመነታ አኗኗራችንን እንወስን።

አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው” አሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉንም ትክክል መሆኑን እያየነው ነው። እንግዲህ የተበከለውና የቆሸሸው የምንሊክ አራተኛ ትውልድ ዲቃላ ሁሉ የመጽጂያ ሰፊ ጊዜና ብዙ አጋጣሚዎች ለመቶ ዓመታት ያህል ተሰጥቶት ነበር፤ ግን ዛሬም፤ አውቆቱም ሆነ ሳያውቀው፤ አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” 666 አውሬውን በማገልገል ላይ ነው። መላው ዓለምም ይህን አውቆታል! አሁን ጊዜው እያለቀ ነው! ይህ ማስጠንቀቂያ ከትግራይ አብራክ ለወጡትና እግዚአብሔርንና ጽዮን ማርያም እናቱን ለከዱት ለሻዕቢያዎችና ሕወሓቶችም ጭምር ነው። ወዮላቸው!

በትናንትናው ዕለት፤ አልጎሪዝሙ ጎትቶ ባመጣውና “ማገር” በተሰኘው ቻነል፤ ዶ/ር እና ፕሮፌሰር የተሰኘው አቶ ጌታቸው‘ (ሁሉም ስማቸው ጌታቸውነው፤ የትዕቢትና የዕብሪት ስም!) የተሰኘው ግለሰብ፤ “ወልቃይትንና ራያን በደማችን አስመልሰናል ቅብርጥሴ…!” ሲል ስሰማው የምጠጣው ውሃ ትን አለኝ። እነዚህ ዶ/ር እና ፕሮፌሰር ካባ የለበሱ ሃፍረተቢሶች፣ እብሪተኞች፣ ተንኮለኞች፣ ምቀኞችና ጸጸትአልባ የሉሲፈራውያኑ ቅጥረኞች/ወኪሎች አልማር ባዩንና ግትሩን መንጋቸውን ይዘው ሞኙን ሕዝብ በገፍ ለማስጨረስ ዛሬምደፍረዋል። በተለይ አሜሪካ ሆኖ እራሱን እያሳየ በየሜዲያው እየወጣ የሚለፍፈው ግብዝ ወገን ሁሉ አውቆትም ሆነ ሳያውቀው የሚሠራው ለሉሲፈራውያኑ ነው። እንግዲህ ለእነርሱም ወዮላቸው!

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯፥፳፰]❖❖❖

እግዚአብሔር ፍርዱን ይወድዳልና፥ ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና፤ ለዘላለምም ይጠብቃቸዋል ለንጹሓንም ይበቀልላቸዋል፤ የኅጥኣን ዘር ግን ይጠፋል።”

👉 በሚቀጥሉት ዓመታት፤

  • እስከ ፲/10 ሚሊየን የሚሆኑ ጋላኦሮሞዎች ከኢትዮጵያ ምድር ይጠረጋሉ
  • እስከ ፲/10 ሚሊየን የሚሆኑ ኦሮማራዎች ከኢትዮጵያ ምድር ይጠረጋሉ
  • እስከ ፭/5 ሚሊየን የሚሆኑ ሶማሌዎች ከኢትዮጵያ ምድር/ ከአፍሪቃው ቀንድ ይጠረጋሉ
  • እስከ ፭/5 ሚሊየን የሚሆኑ አፋሮች ከኢትዮጵያ ምድር/ ከአፍሪቃው ቀንድ ይጠረጋሉ

በተቀረው ዓለም በጣም ብዙ ሕዝብ ይረግፋል፤ በተለይ ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ በሚቆጣጠሩት የዓለማችን ክፍል። እነ አሜሪካ ይጠፋሉ፣ እነ ቱርክ ኢራንና ሳውዲ አረቢያ ድራሽ አባታቸው ይጠፋል።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪]❖❖❖

  • በአደባባይዋም መካከል ከእግዚአብሔርና ከበጉ ዙፋን የሚወጣውን እንደ ብርሌ የሚያንጸባርቀውን የሕይወትን ውኃ ወንዝ አሳየኝ።
  • በወንዙም ወዲያና ወዲህ በየወሩ እያፈራ አሥራ ሁለት ፍሬ የሚሰጥ የሕይወት ዛፍ ነበረ፥ የዛፉም ቅጠሎች ለሕዝብ መፈወሻ ነበሩ።
  • ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፥ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፥ ፊቱንም ያያሉ፥
  • ስሙም በግምባሮቻቸው ይሆናል።
  • ከእንግዲህም ወዲህ ሌሊት አይሆንም፥ ጌታ አምላክም በእነርሱ ላይ ያበራላቸዋልና የመብራት ብርሃንና የፀሐይ ብርሃን አያስፈልጋቸውም፤ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ይነግሣሉ።
  • እርሱም። እነዚህ ቃሎች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸው፥ የነቢያትም መናፍስት ጌታ አምላክ በቶሎ ሊሆን የሚገባውን ነገር ለባሪያዎቹ እንዲያሳይ መልአኩን ሰደደ።
  • እነሆም፥ በቶሎ እመጣለሁ። የዚህን መጽሐፍ ትንቢት ቃል የሚጠብቅ ብፁዕ ነው አለኝ።
  • ይህንም ያየሁትና የሰማሁት እኔ ዮሐንስ ነኝ። በሰማሁትና ባየሁትም ጊዜ ይህን ባሳየኝ በመልአኩ እግር ፊት እሰግድ ዘንድ ተደፋሁ።
  • እርሱም። እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር ከወንድሞችህም ከነቢያት ጋር የዚህንም መጽሐፍ ቃል ከሚጠብቁ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ ለእግዚአብሔር ስገድ አለኝ።
  • ለእኔም። ዘመኑ ቀርቦአልና የዚህን መጽሐፍ ትንቢት ቃል በማኅተም አትዝጋው።
  • ፲፩ ዓመፀኛው ወደ ፊት ያምፅ፥ ርኵሱም ወደ ፊት ይርከስ፥ ጻድቁም ወደ ፊት ጽድቅ ያድርግ፥ ቅዱሱም ወደፊት ይቀደስ አለ።
  • ፲፪ እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።
  • ፲፫ አልፋና ዖሜጋ፥ ፊተኛውና ኋለኛው፥ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ።
  • ፲፬ ወደ ሕይወት ዛፍ ለመድረስ ሥልጣን እንዲኖራቸው በደጆችዋም ወደ ከተማይቱም እንዲገቡ ልብሳቸውን የሚያጥቡ ብፁዓን ናቸው።
  • ፲፭ ውሻዎችና አስማተኞች ሴሰኛዎችም ነፍሰ ገዳዮችም ጣዖትንም የሚያመልኩት ውሸትንም የሚወዱና የሚያደርጉ ሁሉ በውጭ አሉ።
  • ፲፮ እኔ ኢየሱስ በአብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ይህን እንዲመሰክርላችሁ መልአኬን ላክሁ። እኔ የዳዊት ሥርና ዘር ነኝ፥ የሚያበራም የንጋት ኮከብ ነኝ።
  • ፲፯ መንፈሱና ሙሽራይቱም። ና ይላሉ። የሚሰማም። ና ይበል። የተጠማም ይምጣ፥ የወደደም የሕይወትን ውኃ እንዲያው ይውሰድ።
  • ፲፰ በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ እኔ እመሰክራለሁ፤ ማንም በዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል፤
  • ፲፱ ማንምም በዚህ በትንቢት መጽሐፍ ከተጻፉት ቃሎች አንዳች ቢያጎድል፥ በዚህ መጽሐፍ ከተጻፉት ከሕይወት ዛፍና ከቅድስቲቱ ከተማ እግዚአብሔር ዕድሉን ያጎድልበታል።
  • ይህን የሚመሰክር። አዎን፥ በቶሎ እመጣለሁ ይላል። አሜን፥ ጌታ ኢየሱስ ሆይ፥ ና።
  • ፳፩ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችን ጋር ይሁን፤ አሜን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንቅ ደመና፤ ሱራፌልን ያየሁ፣ በሕፃናቱ ፀሎት የሱራፌልን ድምጽ የሰማሁ መሰለኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 18, 2022

‘የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ’ (በኢትዮጵያ አቅጣጫ) ከሌሊት እስከ ማለዳ፤

ሥላሴ ፥ ቅዳሜ ፯/7መስከረም /፳፻፲፬ ዓ.ም ፤ ሌሊት ላይ፤

ቅርብ ኮከብ? የጠፈር ጣቢያ?

የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ በማለዳ፤

ሥላሴ ፤ ቅዳሜ መስከረም ፯/7 ፳፻፲፬ ዓ.ም

ደመናዎቹ እነዚህን ድንቃ ድንቅ ቅርጾች ሰርተዋል

ቅዱሳን? መላዕክት? ሱራፌል?

❖ ፀሎት፤ ከዲያቆን ቢንያም ፍሬው ድንቅ ልጆች ጋር

ግዕዛችን፣ ጸሎታችን፣ ዝማሬያችን ከሕፃናቶቻችን አፍ ሲወጡ በጣም ያምራሉ፣ መንፈስን ያድሳሉ፣ የሱራፌልን ድምጽ ያሰሙን ይመስላሉ! በእውነት ጥዑመ ልሳን! ቃለ ሕይወት ያሰማልን!

❖❖❖[ኢሳ.፮፥፩፡፰]❖❖❖

ሱራፌልም ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች!’ እያሉ ይጮሁ ነበር፡፡”

ምስጢረ ሥላሴ በብሉይ ኪዳን

እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር፡ እግዚአብሔርም አለ፡– «ሰውን በመልካችን እንደምሳሌአችን እንፍጠር» [ዘፍ.፩፥፳፮] እዚህ ላይ «እግዚአብሔርም አለ» ሲል አንድነቱ፣ «እንፍጠር» ሲል ከአንድ በላይ መሆኑን ግሱ /ቃሉ/ ያመለክታል፡፡ በዚህ ንባብ እግዚአብሔር የሚለው ሥመ አምላክ ከአንድ በላይ የሆኑ አካላትን የሚመለከት መሆኑን ከተረዳን ስለ ሥላሴ ኃልወት በሌሎች የቅዱሳት መጻሕፍት ከተጻፉት ምንባባት ጋር በማገናዘብ ይህ ጥቅስ ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን እንደሚመሰክር በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ በዚህ አንቀጽ እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን የሚለው ንግግር የሦስት ተነጋጋሪዎች ነው እንጂ ያንድ ተናጋሪ ቃል አይደለም፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን፤ ሲል ሦስትነቱን ማስተማሩ ነው፡፡ ሙሴም ይህን የእግዚአብሔርን ነገር ሲጽፍልን ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን ያለውን የብዙውን አነጋገር ለአንድ ሰጥቶ፤ እግዚአብሔር አለ፤ ብሎ መጻፉ በአካል ሦስት ሲሆን በባሕርይ በህልውና አንድ ስለሆነ በአንድ ቃል መናገሩን ከእግዚአብሔር ተረድቶ ለእኛ ሲያስረዳን ነው፡፡

እግዚአብሔርም ለሰው ልጅ ቃል ኪዳን ሲሰጥ፡ እግዚአብሔር አምላክ አለ፡– «እነሆ አዳም መልካሙንና ክፉውን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ» [ዘፍ.፫፥፳፪] በማለት ባለቤቱን አንቀጽን አንድ፣ አሳቡን ዝርዝሩን የብዙ አድርጐ ይናገራል፡፡ «እግዚአብሔር አለ» ሲል አንድነቱን፣ «ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ» ሲል ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡ እግዚአብሔር ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ በማለቱ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ ምንአልባትም እግዚአብሔር አለ፤ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ የሚለው ቃል ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ቢኖሩ አንዱ ሁለቱን ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ብሎ ሲነገር ከአንድ የበዙ ተናጋሪዎች ቃል መሆኑን ነው የሦስትነት ተነጋጋሪዎች መሆኑን ስለሚያስረዳ እግዚአብሔር ሦስት አካል መሆኑ በዚህ አነጋገር ግልጽ ነው፡፡

በባቢሎን ግንብ ወቅት፡ እግዚአብሔርም አለ፡– «ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው፡፡» [ዘፍ.፲፩፥፮፡፰]፡፡ «እግዚአብሔር አለ» ብሎ አንድነቱን፣ «ኑ እንውረድ» ብሎ ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡በዚህ አንቀጽ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ብሎ በመናገሩ ከሁለትነት የተለየ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ መረጃውም ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ሁነው ሲነጋገሩ ሦስተኛው ሁለቱን ኑ እንውረድ ሊላቸው ይችላል፤ ምክንያቱም ሁለት ሆነው ግን አንዱ ሁለተኛውን ና እንውረድ ቢለው እንጂ ኑ እንውረድ ሊለው ስለማይችል ነው፡፡ ከዚህ በላይ የተጠቀሱት የእግዚአብሔር ቃላት ተገልጸው ሲተረጐሙ፤ አካላዊ ልባቸው አብ አካላዊ ቃሉ ወልድንና አካላዊ ሕይወቱ (እስትንፋሱ) መንፈስ ቅዱስን፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን፤ እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ እንዲሁም ኑ እንውረድ፤ ብሎ እንዳነጋገራቸው ይታወቃል፡፡

ለአብርሃም በተገለጠለት ጊዜ፡ የአንድነቱና የሦስትነቱ ማስረጃ ሁነው የታመኑ እነዚህ ሦስቱ ቃላት ከአንድ የበዙ የሁለት ተነጋጋሪዎች፤ ከሁለትም የበዙ ተነጋጋሪዎች ቃላት መሆናቸው ይታወቃል እንጂ ከሦስት ያልበለጡ የሦስት ብቻ ተነጋጋሪዎች ቃላት እንደ ሆኑ ቃላቶቹ በማያሻማ ሁኔታ ስለማያስረዱ፤ እግዚአብሔር በእነዚህ አነጋገሮች ከሦስት ያልበዛ ሦስት አካላት ብቻ መሆኑ አይታወቅም የሚል አሳብም ቢነሳ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ከዚህም በሌላ አንቀጽ ይመልሳል፡፡ «በቀትርም ጊዜ እግዚአብሔር ለአብርሃም ተገለጠለት አብርሃም ሦስት ሰዎችን በፊቱ ቆመው አየ» [ዘፍ.፲፰፥ ፩፡፲፭] በማለት እግዚአብሔር አንድ መሆኑንና ሦስት አካል ያለው መሆኑን ወስኖ ያስረዳናል፡፡

የነቢያት ምስክርነት፡ እግዚአብሔር ለሙሴ በተገለጠለት ጊዜ «እኔ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር ነኝ» [ዘጸ.፫፥፮] ሲል «አምላክ፣ አምላክ፣ አምላክ» ብሎ ሦስትነቱን፣ «እኔ እግዚአብሔር ነኝ» ብሎ ደግሞ አንድነቱን ገልጾ ተናግሯል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ክቡር ዳዊትም «የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን ሞላች፣ በእግዚአብሔርም ቃል ሰማዮች ጸኑ፣ ሠራዊታቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ» በማለት የሥላሴን ምስጢር ተናግሯል [መዝ.፴፪፥፮]፡፡ ነቢዩ ኢሳይያስም «ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን በልዑል ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ አየሁት… ሱራፌልም ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያሉ ይጨሁ ነበር፡፡» [ኢሳ.፮፥፩፡፰] በማለት ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ ብሎ ሦስትነቱን፣ የሠራዊት ጌታ እግዚአበሔር ብሎ ደግሞ አንድነቱን አይቶ መስክሯል፡፡ እንዲሁም “የጌታንም ድምፅ ‘ማንን እልካለሁ? ማንስ ወደዚያ ሕዝብ ይሄድልናል’ ሲል ሰማሁ”[ኢሳ. ፮፥፰] በማለት ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን አመልክቷል፡፡ የእግዚአብሔር ቀራቢዎች አገልጋዮች ሱራፌል በምስጋናቸው ሦስት ጊዜ ብቻ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ማለታቸው የሦስትነቱን አካላት መጥራታቸው ነው፤ እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ በማለት በአንድ ስም ጠርተው ምድር ሁሉ ምስጋናህን መልታለች በማለት ያንድ ተመስጋኝ ምስጋናን መስጠታቸው ሦስቱ አካላት አንድ ሕያው እግዚአብሔር፤ አንድ ገዥ፤አንድ አምላክ፤ አንድ ተመስጋኝ አምላክ መሆኑን መመስከራቸው ነው፡፡ ሱራፌልም በዚህ ምስጋናቸው እግዚአብሔር በአካል ከሦስትነት ያልበዛ ሦስት ብቻ እንደ ሆነ በባሕርይ በህልውና ከአንድነት ያልበዛ ሦስት አካል አንድ አምላክ ብቻ መሆኑን ይመሰክሩልናል፡፡

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሰቆቃ ቤተ ክርስቲያን ትግራይ | ጂሃድ በአባ ዘ-ወንጌል ማዕቢኖ ደብረሲና መስቀለ ክርስቶስ ገዳም ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2021

😠😠😠 😢😢😢

‘ክርስቲያን ነኝ! ኢትዮጵያዊ ነኝ!’ የሚል ወገን እንዴት ከአህዛብ ቱርክ ጋር አብሮ ክርስቲያንና ኢትዮጵያዊ የሆነውን ወንድሙን ይወጋል? ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት፤ በዘመነ ግራኝ ቀዳማዊ፤ ኦሮሞዎችና/ጋሎችና ሶማሌዎች ልክ እንደዛሬው ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጋር መሰለፋቸው የሚታወቅ ነው፤ ግን “አማራ” የተባሉትስ በወቅቱ ተመሳሳይ ክህደት ፈጽመዋልን? ታሪክ እኮ የዛሬው እና የወደፊቱ መስተዋት ነው! እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!!!

😈 በአማራዎች፣ በሶማሌዎች እና በኦሮሞዎች የሚደገፈው የፋሺስቱ ኦሮሞ እና ቤንአሚር ኤርትራ አገዛዝ አህዛብ ሰአራዊት እንዲህ ነበር አባቶቻችንን እናቶቻችንን የጨፈጨፋቸውና ✞ የቤተ ክርስቲያኑንም ሕንፃ ያፈራረሰው! ዋይ! ዋይ! ዋይ!

በትግራይ አሲምባ ተራሮች ላይ የሚገኘው እንዳ መስቀለ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ❖

Enda Meskel Kristos Church in the Asimba Mountains

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፳]

ማንም። እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?”

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፳፩፡፳፫]❖❖❖

በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም። በዚያ ቀን ብዙዎች። ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል። የዚያን ጊዜም። ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።”

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፲፱]✞✞✞

፩ በተጨነቅሁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፥ ሰማኝም።

፪ ከዓመፀኛ ከንፈር ከሸንጋይም አንደበት፥ አቤቱ፥ ነፍሴን አድናት።

፫ ስለ ሽንገላ አንደበት ምንም ይሰጡሃል? ምንስ ይጨምሩልሃል?

፬ እንደ በረሃ እንጨት ፍም የኃያላን ፍላጾች የተሳሉ ናቸው።

፭ መኖሪያዬ የራቀ እኔ ወዮልኝ፤ በቄዳር ድንኳኖች አደርሁ።

፮ ሰላምን ከሚጠሉ ጋር ነፍሴ ብዙ ጊዜ ኖረች።

፯ እኔ ሰላማዊ ነኝ፤ በተናገኋቸው ጊዜ ግን በከንቱ ተሰለፉብኝ።

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅድስት ሥላሴ ዓመታዊ ክብረ በዓል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 14, 2020

ጊዜው የሚያዘናጋ፣ የሚያዘልል፣ የሚያስፈነጭ የሚያስጨበጭብ ጊዜ አይደለም ፥ ለፀሎት የምንነቃበት ጊዜ እንጂ: ሕዝብ ሲያምጽ፣ ኃጢዓት ሲበዛ፣ ጽዋ ሲሞላ እምቢ ለሚል እግዚአብሔርን ለሚገዳደር በተናጠል ይቀጣል

[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

የሰይፈ ሥላሴ ፀሎት ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቀን!

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዘመነ ማዕጠንት | ታከለ አራስ እናቶችን ያፈናቅላል ፥ ተዋሕዶ ኮሮሞ ቫይረስን ታጥናለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2020

አባቶችን፣ እናቶችን፣ ወንድሞችን፣ እህቶችንና ሕፃናቱን እንዲህ ስላየሁ ደስ ቢለኝም፡ በሞዛምቢክ በወገኖቻችን ላይ ስለደረሰው አሰቃቂ ነገር የሰማሁት ዜና በጣም አሳዝኖኛል። እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

ተቀዳሚ መሆን የሚገባው የጠፋት እህቶቻችንም ጉዳይ ቀሰበቀስ እየተረሳሳ መምጣቱ ደሜን ያፈላዋል። ይህ ጉዳይ በከፍተኛ ደረጃ እስካልተያዘና ልጆቹ ምን እንደሆኑ እስካልታወቀ ድረስ ከኮሮና የከፋ መቅሰት በእያንዳንዱ ቤት ይገባል።

የዋቄዮአላህ ልጆች ለሃገረ ኢትዮጵያ መጥፎ ዕድል፣ እርግማንና ለፃድቃን የሚተርፍ መቅሰፍት አምጥተውብናል። ሃገራችንን ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት ምን ዓይነት ምንፈስ እንዳሰራትና ኋላ ቀር እንዳደረጋት እግዚአብሔር እያሳየን ነው። እስኪ ምንድነው ለኢትዮጵያችን ያበረከቱት ነገር? እነ አፄ ዮሐንስ “ኦሮሞዎቹንና መሀመዳውያኑን የዋቄዮአላህ ልጆች አባሯቸው፣ በወረራ የቀየሯቸውንም የቦታዎችን ስም ወደቀደሙት ስሞቻቸው ለውጡ” ሲባሉ የዋሁ እምዬ ሚኒሊክ ሰምተው ቢሆን ኖሮ እንደዚህ ዓይነት መቀመቅ ውስጥ ባልገባን ነበር። ከግራኝ ወረራ በፊት መላው ዓለም በጦርነቶች፣ ረሃብና ወረርሽ በተደጋጋሚ ስትታመስ በሃገር ኢትዮጵያ ግን ይህ ነው የሚባልና በታሪክ የተመዘገበ መቅስፈታዊ ክስተት ታይቶና ተሰምቶ አይታወቅም ነበር። በተለይ ላለፍቱ 150 ዓመታት እንደ ኢትዮጵያ በረሃብ፣ በበሽታና በጦርነት መቅሰፍት የተመታች የዓለማችን ሃገር የለችም። ደጋማውና ክርስቲያኑ የሰሜን ኢትዮጵያ ሕዝብ በበሽታ፣ በርሃብና ጦርነት ደሙን እያፈሰሰ ሲመነምን፣ የዋቄዮአላህ ልጆች አሥር ሚስቶችን እያገቡ በመፈልፈል ቁጥራቸውን እስከ ዛሬ ድረስ በሰላም ይጨምራሉ። እስኪ በጎንደር አካባቢ ሰሞኑን እየፈጸሙት ያሉትን ተንኮል እንመልከት፤ አዎ! ከአምስት መቶ ዓመት በፊትም በተመሳሳይ መንገድ ነው ወረርሽኞችን ተገን አድርገው በመዝረፍና በመግደል ሲስፋፉ የነበሩት።

ባጠቃላይ ኦሮሞም እስልምናም እንደ ግራር ዛፍ እየተስፋፉ የመጡ አደገኛ ቫይረሶች መሆናቸውን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ያለምንም ይሉኝታ ሊያውቅ ይገባዋል። እነዚህ ቫይረሶች ከኢትዮጵያ ምድር በፍጥነት በእሳቱ እስካልተጠረጉ ድረስ ፥ ስልጣን ላይ ያሉትም ኢትዮጵያን መምራት የማይገባቸው የአጋንንት ጥርቅሞችም ዛሬውኑ እስካልተወገዱ ድረስ ችግሩና ሰቆቃው በሰፊው ይቀጥላል። ሃቁ ይህ ነው!

በሰማእቱ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ማዕጠንት መካሄዱ አበረታችና አስደሳችም ነው፤ ምክኒያቱም እዚያ አካባቢ ነው ከሃዲዎቹ ኦሮሞዎች የኢሬቻ ጋኔናቸውን አራግፈው የሄዱት። ኦሮምኛ ተናጋሪ ወንድሞቼና እህቶቼ ከኦሮሞ ቫይረስ አምልጡ፣ መስቀል አደባባይ ላይ አምልኮተ ዛፍ ትልቅ እጅግ በጣም ትልቅ ስድብ ነው ለእግዚአብሔር አምላክ። ወገኖቼ ባካችሁ በመስቀል አደባባይ ላይ የመስቀሉና የቅዱስ እስጢፋኖስ ጠላቶች የሆኑት የዋቄዮአላህ ልጆች ባለፈው መስከረም ለጣዖት አምላካቸው የተከሏቸውን ዛፎች በፍጥነት ቁረጧቸውና አቃጥሏቸው። የማንንም ፈቃድ አትጠይቁ፤ ይህን ማንም ሊያደርገው ይችላል።

ስሙኝ ሰማእታት ቅዱስ ቂርቆስ እና ቅዱስ እስጢፋኖስ፡ የዛሬው መልእክቴ ይኸው ነው!

የፃድቁ አባታችን አቡነ አብተማርያም ቃል ኪዳናቸው ይጠብቀን የመጣውን መቅሰፍት ከአገራቸን ኢትዬጵያና ከመላው ዓለም ይሰውርልን!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሕዝብ ሲያምጽ፣ ኃጢዓት ሲበዛ፣ ጽዋ ሲሞላ እምቢ ለሚል እግዚአብሔርን ለሚገዳደር በተናጠል ይቀጣል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 17, 2019

[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

የሰይፈ ሥላሴ ፀሎት ከክፉ ነገር ይጠብቀን!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህ ወንድማችን ወደ አዲስ አበባ ገቡ ከተባሉት ስውር አባቶች መካከል አንዱ ቢሆንስ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2019

ዮሐንስ ማለት የእግዚአብሔር ጸጋ ነዉ፤ ደስታ ማለት ነዉ።

በቅዱስ ዮሐንስ ዕለት፤ ረፋድ ላይ በቦሌ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን፤

እንደልብስ አካሉን በካርቶኖች ብቻ የሸፈነው ይህ ወንድማችን የቤተክርስቲያኑ አንድ ደረጃ ላይ ቁጭ ብሎ ይታይ ነበር። በካርቶኖቹም ላይ ኃይለኛ መልዕክት ያዘሉ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች ተጽፈውባቸው ይነበቡ ነበር። ገና ከሩቁ ሳየው መጥምቁ ዮሐንስ መስሎ ነበር የታየኝ። ሁኔታውን ከሩቅ መከታተል ስጀምር፤ ምዕመናኑ ከእርሱ ጋር በደስታ አብረው ፎቶ ይነሱ ነበር፤ አንዳንዶቹ ገንዘብ ነገር ሊሰጡ ሲሞክሩ ለመቀበል ፈቃደኛ አልነበረም። ብዙም ሳይቆይ “በየቤተክርስቲያኑ አስቸጋሪ እየሆኑ የመጡት ዘበኞች” ከቤተክርስቲያኑ ግቢ እንዲወጣ አዘዙት። በጣም አዘንኩ። ቤተክርስቲያኑን ተዘዋውሬ ስመለስ ወደ መውጫው ሲያመራ አየሁትና ራመድ ብዬ፤ “ጤና ይስጥልኝ ወንድሜ፤ እንኳን አደረስህ!” ብዬ ሳቅፈው አፃፋውን ሞቅ ባለ ድምጹ በትህትና ከመለሰለኝ በኋላ “ኧረ አይገባኝም ወንድሜ! ለኢትዮጵያ ፀልይላት!” በማለት ተሰናበተኝ።

ምናልባት እኮ ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ነው ከተባሉት አባቶች አንዱ እርሱ ሊሆን ይችላል፤ ክርስቶስም እኮ ሱፍ በከረባት ለብሶ አይደለም የሚመጣው” አሰኘኝ።

መድኃኔ ዓለም ማለት፦ የአለም መድኃኑት ማለት ነው። በእርሱ አለም ስለዳነ (በሞቱ አለምን ስላዳነ) መድኃኔ ዓለም የአለም መድኃኒት እንለዋለን። [ሉቃስ ፪፥፲፩] ላይ እነሆ ለሕዝብ ሁሉ የምሆን መድኃኒት እንዳለ ሉቃስ፤ [ዮሐ.ወ ፩፥፳፱] ላይ መጥምቁ ዮሐንስ እነሆ የአለምን ኃጢአት የምያስወግድ የእግዚአብሔር በግእንዳለው እንደገና [በሮሜ ፭፥፲፪፡፳፩] ስናነብ በአንድ ሰው በአዳም ምክንያት ሞት ወደ አለም እንደመጣ ሁሉ በአንዱ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትም አለም እንደዳነ ይናገራል።

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅዱስ ዑራኤል በደመናው ላይ አሳየኝ | አባቶች ለኢትዮጵያ ሲፀልዩና ሲያለቅሱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 7, 2019

በጣም የሚያስደንቅ ዕለት ነበር። እነ አባ ዘወንጌል ይሆኑ ይሆን? አልኩ።

በቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን በአጠገቤ ከነበሩ ከአንዲት ደስ ከሚሉ እናት ጋር ስለ አዲስ አበባ የጸጥታና ሰላም ሁኔታ እያወራን ነበር። ብዙ ነገር ነበር ያጫወቱኝ፤ ለምሳሌ፦ የሚኖሩባቸውንና በእርሳቸውና በጎረቤቶቻቸው ስም የተመዘገቡትን መኖሪያ ቤቶች ወራሪዎቹ ቄሮ ኦሮሞዎች ደባል አድርገው በአድራሻቸውና በቁጥራቸው መታወቂያ እንዳወጡባቸው፣ ለመሰለል በየጊዜው ብቅ እንደሚሉ ወዘተ ከሃዘን ጋር አወሱኝ። ቀጥለውም፦ “ወራሪዎቹ የአዲስ አበባን ሕዝብ ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጁ ነው፤ ነገር ግን አያሳካላቸውም፡ ምክኒያቱም ብዙ የገዳም አባቶች በስውር ወደ አዲስ አበባ በመግባት ላይ ናቸው።” አሉኝ። ልክ በዚህ ጊዜ ነበር ደምናው ላይ አፋቸውን ከፍተው የሚጸልዩና የሚያለቅሱ አባት ቁልጭ ብለው የታዩኝ። ለእናታችን ቪዲዮውን ቀድቼ እንዳሳየኋቸው ዓይኖቻቸው በደስታ እምባ ተሞልተው አየሁ። እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!

ስውር የሆኑ እና ለመለየት ከባድ የሆኑ የገዳም አባቶች ወደ አዲስ አበባ በመግባት ላይ መሆናቸውን ከሌሎች ወገኖችም ደግሜ ሰምቻለሁ። አዎ! አዲስ አበባ በአጠቃላይ ተኝታለች፤ ህዝቡ እንዲያንቀላፋና እየተካሄደ ስላለው የዘር መተከታት ዘመቻ ምንም እንዳያውቅ ሚዲያዎችን እንደ የእንቅልፍ ታብሌት ይጠቀምባቸዋል። ከሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል (ጎጃም፣ ትግራይ፣ ኤርትራ) በመጡ የተዋሕዶ ልጆች እየተደገፈ ያለው የአዲስ አበባ ክርስቲያን በጣም በሚያስደንቅና በሚያኮራ መልክ እምነቱን በየአብያተክርስቲያናቱና አድባራቱ ሲኖር ይታያል።

በሌላ በኩል ግን፤

***አማንያኑ፣ አሕዛብ የዋቄዮአላህ ልጆችና መናፍቃን ጴንጤዎች፦

  • የኢትዮጵያን አምላክ በመክዳታቸው፣

  • ለባዕዳውያኑ ጣዖት አምልኮዎች በመገዛታቸው፣

  • ገንዘብን በማምለካቸው፣

  • ወገንን ለባዕድ አሳልፈው በመስጠታቸው፣

  • የየዋሁን ሕዝብ ንብረት በመስረቃቸው፣

  • በድፍረት ህፃናትን በመመረዛቸው፣ በመድፈራቸው

  • እናቶችን በማፈናቀላቸው፣

  • የግመልና ፍየል ስጋ በመብላታቸው፣

  • ኢትዮጵያዊ ያልሆኑትን አመጋገቦችን በማስገባታቸው፣

  • ምድሩን፣ አየሩን፣ ውሃውን እና ምግቡን በመበከላቸው፣

  • ያለቅጥ ቡና በመጠጣታቸው፣ ጥንባሆና ሺሻ በማጨሳቸው፣ ጫት በመቃማቸው፣

  • በተዋሕዶ ላይ ሰይፍ በመምዘዛቸው፣

  • ካህናትንና ምዕመናንን በመግደላቸው፣

  • አብያተክርስቲያናትን በማቃጠላቸው

  • በሰንበት ዕለት ሳይቀር በመጯጯህ ሰላም በመንሳታቸው፣

  • በመሳከራቸው፣ ዳንኪራ በመርገጣቸው፣

  • እስኪታመሙ ድረስ በማመንዘራቸው፣

  • ግብረሰዶማዊነትን በማስፋፋታቸው

  • ሜዲያዎቻቸው ነዋሪውን እውነትንና እውቀትን እንዲነሷቸው በማድረጋቸው

ባጠቃላይ፤ በመንፈሳዊ ሥነ ምግባር በፈሪሐ እግዚአብሔር እየተጓዘች በኖረችው አገራችን እነዚህን ድርጊቶች ለመፈጸም የሚንቀሳቀሱ ሰዎች መነሳታቸው እጅግ ያሳዝናል፤ ሰዎችን የሚያምኑና ሥነ ምግባር የጎደለውን አኗኗር የመረጡ እነዚህ ከሃዲዎች የሰዶምን ሥራ በመሥራታቸው ዛሬ ለአዲስ አበባ ከተማ በሰዶምና ገሞራ ላይ የታየው ዓይነት ቅጣት ሊያመጡባት ይችላሉ።

ውጊያው የመንፈሳዊ ውጊያ ነውና የገዳም አባቶች ወደ አዲስ አበባ በስውር መግባት ነጣቂ አውሬ የክርስቶስን ልጆች እንዳይወጣባቸው ያደርጋል። እግዚአብሔር ይጠብቀን!

እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ!!!

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ ጂሃድ በአዲስ አበባ ካራ ቅድስት ሥላሴ | ትክክለኛው እስልምና ይህ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 6, 2019

ጂሃድ ይህ ነው፤ ሕዝበ ክርስቲያኑ የደከመ፣ የጃጀ እና እየሞተ የመጣ መስሎ ስለታየው ጥንብ አንሳው እንደለመደው በማሽኮብኮብ ላይ ይገኛል።

ላለፉት አስራ አምስት ዓመታት ስናስጠነቅቅ የነበረው ነገር አሁን እይተከሰተ ነው። ኢትዮጵያ ተከብባለች ስንል ነበር። ወደ እኛ ሳይመጣ ከግብጽና አረብ አገራት እንማር ስንል ነበር። የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ሃገራችንን ከውስጥም ከውጭም እንዴት እያጠቋት እንደሆነ በግልጽ እያየን ነው።

ወገን፤ እስልምና አንድ ነው፤ እርሱም የክርስቶስ ተቃዋሚው እስልምና ነው። እስልምና የክርስትና ተቃራኒ ነው፤ እውነተኛ ሙስሊሞች የእውነተኛ ክርስቲያኖች ጠላቶች ናቸው። እራስን ማታላልና ማድከም ካለሆነ በቀር ከዚህ ሌላ ምንም ሃቅ ሊኖር አይችልም። የኢትይጵያ ሙስሊሙች እኮ እንዲህ አይደሉም ፤ እስልምና ይህን አያደርግም ቅብርጥሴእየተባለ በግብዝነትና በስንፍና የሚነዛው ወሬ ከንቱ ነውና አትመኑት። ሲጀመር የኢትዮጵያ ሙስሊሞች እውነተኛ ሙስሊሞች አይደሉም፤ ቢያንስ እስከ አሁን ድረስ። ሰዎች(ሙስሊሞቹን ጨምሮ) በሃገረ ኢትዮጵያ በእግዚአብሔር አምላክና በቅዱሳቱ ቁጥጥር ሥር ነው የሚነቀሳቀሱት፤ በቅድስት ኢትዮጵያ የፈለጉትን ነገር ማድረግ አይቻላቸውም፤ በተወሰነ ድረጃ ጉዳት ሊያደርሱ ይችላሉ፡ ሆኖም አላህ አምላካቸውን ለዘላቂ ድል የሚያበቃ ተግባር ማከናወን ፈጽሞ አይቻላቸውም። እንዲያውም፡ እግዚአብሔርን የሚያሳዝንና የሚያስቆጣ ድርጊት በፈጸሙ ቁጥር ለመዳን ዕድል ያላት ነፍሳቸው ወደ ሲዖል ትወርዳለች።

የኢትዮጵያን ሙስሊሞች የሚያድነው እስልምና እንደዚህ አይደለም…ማለት፡ ወይንም ድርጅቶቻቸው የማታለያ መግለጫ (ታኪያ = በእስልምና የሚፈቀድ የማታለያ ስልት)እንዲሰጡ ማድረግ ሳይሆን፤ እስልምናን እርግፍ አድርገው በመተው ወደ መድኃኔ አለም ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ብቻ ነው።

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሮማው ጳጳስ ፍራንቸስኮ የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ክርስትያኖች በደረሰባቸው ግፍ በጣም ማዘናቸውን ገለጡ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 3, 2019

ቫቲካን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን አስመልክታ ይህን መሰሉን መልዕክት ስታስተላልፍ አትሰማም፤ ይህ ያልተለመደ ነው። አሕዛብ እና የኦሮሞ ፋሲስቶች የከፈቱት የፍጅት ዘመቻ ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆነና ዓለማችንም ቀስበቀስ ወደ ተጨነቁት የኢትዮጵያ ድንኳኖች አይኗን መጣሏን እንደጀመረች ነው የሚጠቁመን።


Pope Francis Asks For Prayer For Persecuted Christians In Ethiopia


Pope Francis Sunday asked for prayer for persecuted Orthodox Christians in Ethiopia, who have been targeted in ongoing ethnic clashes that have left 78 people dead.

I am saddened by the violence of which Christians of the Tewahedo Orthodox Church of Ethiopia are victims,” Pope Francis said in his Angelus address Nov. 3.

I express my closeness to this beloved church and her patriarch, dear brother Abune Mathias, and I ask you to pray for all the victims of violence in that land,” he said.

Since violent protests broke out in Ethiopia’s Oromia region Oct. 23, more than 400 people have been arrested and 78 have died, according to the office of Prime Minister Abiy Ahmed.

The Orthodox Christian community has been a target of violence in Oromia. A church official told AFP Africa that 52 Orthodox Ethiopians, including two church officials, have been killed in the violence since the protests began in October.

A hand grenade was thrown in a churchyard in Tsadiku Gebrekristos, and the homes and businesses of Christians were set on fire, according to local Ethiopian Borkena news.

The Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church Abune Mathias delivered a speech Oct. 28 calling for peace and grieving the dead.

I carry a cross in my hand, not a gun. My children, I am tearfully praying to our God about your suffering. I am also continuing to plead with the government,” Mathias said, according to local Ethiopian media.

Today I am deeply grieved. I have the urge to weep like a child … In the hopes day to day for improvement, we have been asking the government to put a stop to it. However we have seen nothing change,” the patriarch said.

Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed was awarded the 100th Noble Peace Prize in October for leading peacekeeping efforts to end the 20-year conflict with neighboring Eritrea. Violent protests began within Ethiopia less than 2 weeks after.

The protests were sparked by an allegation by political activist Jawar Mohammed that the Ethiopian government had attempted to arrest him.

The Holy Synod of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church met with Ethiopian government officials to Oct. 26 to call for peace and dialogue in the face of the violence. The Ethiopian Orthodox Church also called for three days of prayer and fasting for peace.

“God is with us,” Orthodox priest Markos Gebre-Egziabher said at a memorial service Oct. 26 for Christians killed in Addis Ababa, according to AFP.

“If they come with machetes, we will go with crosses,” Father Markos said.

The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church is the largest of the Oriental Orthodox Churches. These Churches reject the 451 Council of Chalcedon, and its followers were historically considered monophysites – those who believe Christ has only one nature – by Catholics and the Eastern Orthodox.

Pope Francis met with Ethiopian Orthodox Patriarch Abune Mathias in Feb. 2016, and expressed his condolences for the Ethiopian Christians executed by Islamic State militants in Libya in April 2015.

In an emotional speech Oct. 28, Patriarch Mathias told his persecuted community in Ethiopia:

While I was preaching to you about peace, those that do not know peace have deprived you of peace. My children, do not hold a grudge on me. Do not think I am silent to your plight. I always weep for you. Lord, send your Judgement, or come down to us.”

Source

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: