Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጽዮን ማርያም’

Hitler Speech & Nazi Slogans over Austrian Train Loudspeaker Shocks Passengers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2023

🛑 የሂትለር ንግግር እና የናዚ መፈክሮች በኦስትሪያ ባቡር ድምጽ ማጉያ ተሳፋሪዎችን አስደነገጡ።

ከተለመዱት ማስታወቂያዎች ይልቅ፣ በባቡሩ ድምጽ ማጉያ ስርዓት ላይ “ሰላም ሂትለር!” እና “ድል ሂትለር!” ሲጮሁ ብዙ ሰዎችም ይሰማሉ።

ኦፕሬተሩ በቅርብ ቀናት ውስጥ ብዙ እንደዚህ ያሉ ክስተቶች እንደነበሩ ተናግረዋል። አውስትሪያ የአረመኔው ሂትለር የትውልድ ሃገር ናት።

ፋሺዝምና ናዚስም በመላው ዓለም ተመልሰው እየመጡ ነው፤ ይህ ገና ጅማሮው ነው። ኢትዮጵያን የፋሺስት እርኩስ መንፈስ ባላቸው በጋላ-ኦሮምዎቹ በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል የቤተ ሙከራ ምድር እያደረጓት ነው። መንፈሱ ምን ያህል ተመሳሳይ እንደሆነ በደንብ እንታዘብ። ዛሬ ስለ ፍትህና ተጠያቂነት በጭራሽ የማይወራው የጠጡት የንጹሐን ደም ገና ስላላረካቸው ነው፤ በሃገራችንም በመላው ዓለምም ገና ብዙ ሕዝብ ለመጨረስ እየተዘጋጁ ነው።

👉 ከዚህ በፊት የቀረበ ቪዲዮና ጽሑፍ፤

💭 Protestants Demonizing Orthodox Tigrayans | ጴንጤዎች በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ ሲሳለቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 6, 2021

የምኒልክ ኢትዮጵያ እንዲህ የአጋንንት ማራገፊያ አገር መሆኗ ያሳዝናል፤ ያኔ ወደ ቅድስት ምድር ኢትዮጵያ ሰተት ብለው የገቡት ኤዶማውያኑ ፕሮቴስታንቶች፤ አራተኛው የምኒልክ ትውልድ በሆነው በዘመነ ኢሕአዴግ እንደ ግራር ተሰራጭተው ከእስማኤላውያኑ መሀመዳውያን ጋር ሆነው ስልጣን ላይ ወጡ። አሁን ይህን በየዋሕነቱ ሁሉንም ነገር የፈቀደላቸውን (በዘመነ መሐመድ እና በዘመነ ማርቲን ሉተር) የትግራይን ሕዝብ ማጥላላት፣ ማንቋሸሽ ብሎም መጨፍጨፉን መረጡ። ግን የሚጠበቅ ነው፤ ሰይጣን ጊዜው በጣም አጭር እንደሆነ ስለሚያውቅ በድፍረት የማሽሟጠጫው ጊዜ ስለሆነ ነው፤ አጋንነት ከሁሉም አቅጣጫ እየተሸነፉ ስለሆኑ በጣም ተበሳጭተዋልና ነው፣ የጽዮን ልጆች ጠላታችንን ለይተን በማወቅ ከስህተታችን እንማር ዘንድ ግድ ስለሆነብን ነው።

😈 እስኪ እነዚህ የአጋንንት ፋብሪካዎች የሚያደርጉትን እንመለከት፤

የአረመኔው ግራኝ የኦሮሞ ፕሮቴስታንት እና እስላም አገዛዝ በተዋሕዶ ትግራይ ላይ ጦርነት የከፈተበት ዋንኛው ምክኒያት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማጥፋት፣ ጽላተ ሙሴን ለመስረቅ እና የጽዮን ማርያምን መታሰቢያ ለማስወገድ እንዲሁም የትግራይ ሕዝብ ጽላተ ሙሴ በደሙ ውስጥ የተዋሐደው ሴማዊበመሆኑ ነው። እኛ ነን እንጂ ይህን በደንብ አጠንቅቀን የማናውቅ፤ እነርሱ በደንብ አውቀውተዋል/ደርሰውበታል። በዚህ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ፤ እኔ በአቅሜ እንኳን ላለፉት ሃያ ዓመታት፤ “ኢትዮጵያ በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ተከብባለች፣ አጋጣሚውንና ወቅቱን እየጠበቁ ነው።” ስል ነበር፤ ወደ ጦማሬ ገብተን መመልከት እንችላለን።

አሁን የሚገርመው ነገር ይህ ፋሺስታዊ/ናዚያዊ አገዛዝ የፕሮቴስታንቶች አምልኮ ክልል ከሆነበትና ፕሮቴስታንቶችንም ለሰላሳ ዓመታት ያህል በእስር ቤት ከአጎረው ከኢሳያስ አፈወርቂ አገዛዝ ጋር አብረው ኦርቶዶክስ ትግራይን ለማጥቃት መወሰናቸው ነው። ይህ እንግዲህ እባባዊ/ዲያብሎሳዊ አካሄድ መሆኑ ነው። በዚህ ዓለም ላይ ወይ ቅዱስ መንፈስ፣ አልያ ደግሞ እርኩስ መንፈስ ብቻ ነው ሊኖር የሚችለው። ስለዚህ ፕሮቴአፍጋኒስታንቲዝም ክርስቲያንዊ ሊሆን አይችልምና እንደተቀሩት ኢክርስቲያንዊ አምልኮዎች፤ እንደ እስላም፣ ሂንዱዊዝም ቡድሂዝም ወዘተ የእርኩስ መንፈስ መገለጫ አምልኮ ነው።

መሀመድ – ማርቲን ሉተር – ዮሃን ክራፕፍ (የኦሮሞ ፈጣሪ) አዶልፍ ሂትለር – የዋቄዮ-አላህ ፋሺዝም። የአንድ ሺህ አራት መቶ ዓመት ፕሮጀክት! ወስላታው ዳንኤል በቀለ

በጣም ከሚታወቁትና የማይናወጥ ፀረሴማዊያን (አይሁድ ጠልነት/ጽላተ ሙሴ ጠልነት) አቋም ከነበራቸው ግለሰቦች መካከል የፕሮቴአፍጋኒስታንታዊ ተሐድሶው ማርቲን ሉተር እና የጀርመኑ ቻንስለር አምባገነኑ አዶልፍ ሂትለር ይገኙበታል። ስለ ሂትለር ፀረሴማዊነት ብዙ እናውቃለን፤ ሂትለር “ማይን ካምፍ ወይንም የኔ ትግል” የሚለውን መጽሐፉን ሙሉ በሙሉእስኪያሰኝ የኮረጀው ከእስልምናው “ቁርአን/የእኔ ጂሃድ” ነው። ስለ ማርቲን ሉተር ግን ብዙዎች አያውቁም። የፕሮቴስታንት አምልኮ አባት ማርቲን ሉተር On the Jews and Their Lies/ በአይሁዶች እና በውሸቶቻቸው ላይ” በተባለው ዝነኛ ጽሑፉ፤ እንኳን ከአንድ የሃይማኖት መሪ ነኝከሚል ግለሰብ ከተራ ግለሰብ እንኳን የማይጠበቁ የፀረአይሁድ የጥላቻ ጽሑፎችን አቅርቧል። የሚል በተጨመሪ፤ Martin Luther: Hitler’s Spiritual Ancestor፤ የሚለውን መጽሐፍ እናንብበው።

እንደ አባት፣ እንደ ልጅ! አዲስ አበባ የገቡት የመሀመድ፣ የማርቲን ሉተር እና የሂትለር ጭፍሮች ዛሬ በትግራይ ሕዝብ ላይ የፈጸሙት ግፍ ከመሀመድ እና ሂትለር ግፍ የከፋ ነው። ጂሃዲስቶች፣ ናዚዎችና ፋሺስቶች ከሚፈጽሟቸው ወንጀሎች የከፉ ወንጀሎችን ነው በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ የፈጸሙት።

በጣም የሚገርመን፣ የሚያሳዝነንና ሊያስቆጣን የሚገባው አንድ ነገር ግን፤ “ተዋሕዶ ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች ከእነዚህ አረመኔ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጎን ተሰልፈው የትግራይን ምድር ለመውረር ማሰባቸው፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝቧን ለመጨፍጨፍና ለማስራብ መድፈራቸው፣ የኢትዮጵያ ስልጣኔ ማዕካላትን ማውደማቸው፣ የተዋሕዶ ክርስትና እናት የሆኑትን ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ማፈራረሳቸው፣ ሺህ የሚሆኑ መነኮሳትን ከዋልድባ ገዳም ማባረራቸው እጅግ በጣም የሚያስገርም፣ የሚያሳዝን እና የሚያስቆጣ ነገር ነው። 😠😠😠 😢😢😢

በሚቀጥሉት ቀናት ከትግራይ ብዙ መውጣት ያለባቸውን ተጨማሪ መረጃዎችን በመጠባበቅ ላይ ነን።

ለምኒልክ ኦሮሞዎች ለመሰለል ወደ ትግራይ ተልከው ከነበሩት ግለሰቦች መካከል፤ የአጼ ዮሐንስ እና የራስ አሉላ አባ ነጋ ጠላት የሆኑት “ዲያቆን” አባይነህ ካሴ አንዱ ነበሩ፤ ዛሬ ልክ እንደተቀሩት የጽዮን ጠላቶች እንደ ቃኤል በመቅበዝበዝ ላይ ናቸው። በጣም ያሳዝናል!

🛑 Travellers on an intercity train in Austria were startled on Sunday when a recording of an Adolf Hitler speech was played on board.

Instead of the normal announcements, a crowd could also be heard shouting “Heil Hitler” and “Sieg Heil” over the train’s speaker system.

The operator said there had been several such incidents in recent days.

One passenger on the Bregenz-Vienna service told the BBC that everyone on the train was “completely shocked”.

David Stoegmueller, a Green Party MP, said the speech by the Nazi German leader was played over the intercom shortly before the train, an ÖBB Railjet 661, arrived in Vienna.

“We heard two episodes,” he said. “First there was 30 seconds of a Hitler speech, and then I heard ‘Sieg Heil’.”

Mr Stoegmueller said the train staff were unable to stop the recording and were unable to make their own announcements. “One crew member was really upset,” he added.

In a statement sent to the BBC, Austrian Federal Railways (ÖBB) said: “We clearly distance ourselves from the content.

“We can currently assume that the announcements were made by people directly on the train via intercoms. We have reported the matter to the police,” the ÖBB said.

It is understood that complaints have been filed against two people.

Mr Stoegmueller said he had received an email from a man who was on the train with an old lady who was a concentration camp survivor. “She was crying,” he said.

He said another passenger remarked that when other countries had technical problems, it involved the air conditioning breaking down.

“In Austria, the technical problem is Hitler.”

Hitler was born in Austria and emigrated to Germany in 1913 as a young man.

👉 Courtesy: Firstpost + BBC

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Erdogan is Alive, Struggling And Waving at Putin

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 ኤርዶጋን ሕያው ፣ እየታገለ እና ለፑቲን እያውለበለበ ነው።

🔥 War in Sudan, War Between Russia and Turkey and The Fight Over The Nile

St. Paisios was born in Cappadocia in 1924, coincidentally that’s the year the Republic of Turkey was founded! The Turks invaded this part of Greece. The Greeks fought ferociously and in fact won the first stage of the war. The Turks returned with more reinforcements and were victorious. The Greeks were allowed to peacefully leave …

👉 Here are a few of his predictions in brief:

  1. ❖ Soviet Russia will collapse 70 years after the Bolshevik revolution of 1917. The prediction was made in the late 70s – early 80s.
  2. ❖ He saw a vision of the Turkish invasion of Cyprus in 1974 2 weeks before it occurred.
  3. ❖ He foresaw the destruction of Turkey by Russia, after Turkey attacks Greece. ❖ NATO will oppose the Russians but its forces will be destroyed
  4. ❖ The nation of Israel will be destroyed 70 years after its conception. 2/3 of their People will become Christians. Is it a coincidence that the Elder died at age 70
  5. ❖ The beginning of Armageddon will be near after Turkey closes the Euphrates River dam.
  6. ❖ Turkey will be divided in pieces. One piece will go to Greece; one Piece will go to Armenia and one to Kurdistan.
  7. ❖ The Dome of the Rock will collapse from bellow. Armageddon will be close when Solomons temple is ready to be rebuilt.
  8. ❖ Israel will attack its close neighbors with nuclear weapons when they see their end is near.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

Antichrist Turkey’s Erdogan Cuts Off Live TV Interview, Cites Health Issues

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 26, 2023

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን የቀጥታ የቴሌቭዥን ቃለ ምልልስን አቋረጠ፣ የጤና ጉዳዮች ተጠቅሷል

😈 አዎ የኦሮሞ ክፉ ጋኔን ግራኝ አህመድ አሊ የነካው ሁሉ ፈጠነም ዘገይም ይሞታል። በዛሬው ዕለት እንኳን ፪ሺህ የሚሆኑ ቱርኮችን ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ አምጥቷቸዋል። እንግዲህ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን በሱዳን እየማቀቁ ነው ለታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ቱርክ ይህን ያህል ውለታ እየዋለላት ያለው። ወንጀለኞቹ አጋሮቹ ሕወሓቶችም ከግራኝ አህመድና ከኢሳያስ አብደላሃሰን ጋር በጋራ የፈጸሙትን ወንጀል ለመሸፍንና ሽጉጣማዋን ትግራይን ገንጥለው የኢአማኒያን ሲዖል ለመመስረት የሽግግር ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው። ግን መስሏቸው ነው፤ እነ ጌታቸው ረዳን ከረባት፣ ሱፍ፣ ጥቁር መነጸርና የጋላኦሮሞ ሽልማት አይሸፍናቸውም/አያድናቸውም።

‘ሳዊሮስ’ የተሰኘውን የጋላ-ኦሮሞ ጋኔንና ጭፍሮቹን ወደ ትግራይ ያስገቧቸው እንደ ደብረ ሲዖል ናቸው። በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ለመሳለቅ! ደብረ ሲዖል አሁን የትግራይ ፓትርያርክ ሆኖ አክሱም ጽዮናውያንን፣ ቤተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን የማሳደዱን ሃላፊነት ወስዷል። “የትግራይ ቤተ ክህነት” ተብዬውንም የሕወሓት ቅርንጫፍ ደብረ ሲዖል ማቋቋሙን ወኪሎቹን በይፋ ሲያስተዋውቃቸው ቪዲዮውን አይተናል። ለእነዚህ አረመኔ የሰይጣን ቁራቾች፤ “ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!” እንላለን።

😇 ታላቁ ንጉሣችን አፄ ዮሐንስ አራተኛ ዛሬ የኢትዮጵያ ንጉሥ ቢሆኑ ኖሮ ታች የተዘረዘሩትን አረመኔ ከሃዲዎች በፒያሳ ኮረብታ ላይ አንድ በአንድ በሰቀሏቸው ነበር።

😈 የእነዚህ ሰሜን ጠል፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ፣ ፀረግዕዝ ፋሺስቶችና አሸባሪዎች ሙሉ ስም ዝርዝር የሚከተለው ነው፤ እኛ አንታወቅም፣ እነርሱ ግን ያውቁናል፤ ዝም አንላቸውም፤ የሚቻለንን ሁሉ በማድረግ ላይ ነን፤ የእግዚአብሔርና ቅዱሳኑ ሥራም በመሥራት ላይ ነው፤ የእነዚህ ከሃዲ አረመኔዎች መጠረጊያ ጊዜ ተቃርቧልና ስሞቻቸውን በደንብ እንመዘግባቸዋለን፤

  • አብዮት አህመድ አሊ(ሙስሊም መናፍቅ)
  • ዝናሽ አቴቴ አህመድ አሊ (ኦሮማራመናፍቅ)
  • ጌታቸው ረዳ (ዋቀፌታ ኢአማኒ)
  • ደብረ ጽዮን ገ/ሚካኤል (ኦሮትግሬ አማኒ)
  • ጻድቃን ገ/ትንሳኤ (ኦሮትግሬ አማኒ)
  • ታደሰ ወረደ (ኦሮትግሬ አማኒ)
  • ፈትለወርቅ ገ/እግዚአብሔር (ኦሮትግሬ አማኒ)
  • ኦቦ ስብሃት (ኦሮትግሬ አማኒ)
  • ደመቀ መኮንን ሀሰን(ሙስሊም)
  • ሳሞራ አሞራ ዩኑስ (ሙስሊም)
  • ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር (ሙስሊም)
  • ብርሃኑ ጂኒ ጁላ(ዋቀፌታመናፍቅ)
  • መራራ ጉዲና (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ሹማ አብደታ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ☆ ይልማ መርዳሳ(ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ናስር አባዲጋ (ዋቀፌታሙስሊም)
  • ቀጀላ መርዳሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ዲና ሙፍቲ (ሙስሊም)
  • አብዱራህማን እስማኤል(ሙስሊም)
  • መሀመድ ተሰማ (ሙስሊም)
  • ሀሰን ኢብራሂም(ሙስሊም)
  • ሬድዋን ሁሴን (ሙሊም)
  • ሞፈርያት ካሚል (ሙስሊም)
  • ኬሪያ ኢብራሂም (ሙስሊም ፥ ለስለላ ነበር ወደ መቀሌ ተልካ የነበረችው)
  • አህመድ ሺዴ (ሙስሊም)
  • ጃዋር መሀመድ(ሙስሊም)(“የታሰረው” ለስልት ነው)
  • አህመዲን ጀበል (ሙስሊም)
  • ፊልሳን አብዱላሂ (ሙስሊም)
  • ለማ መገርሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ታከለ ኡማ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ሽመልስ አብዲሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ሰለሞን ኢተፋ(ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ብርሃኑ በቀለ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • አስራት ዲናሮ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • አለምሸት ደግፌን (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ሀጫሉ ሸለማ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • በቀለ ገርባ(ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ህዝቄል ገቢሳ(ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ዳውድ ኢብሳ(ዋቀፌታመናፍቅ)
  • እባብ ዱላ ገመዳ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • አምቦ አርጌ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ፀጋዬ አራርሳ(ዋቀፌታመናፍቅ)
  • አደነች አቤቤ(ዋቀፌታመናፍቅ)
  • መአዛ አሸናፊ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ሳህለወርቅ ዘውዴ (ኦሮማራመናፍቅ)
  • ብርቱካን ሚደቅሳ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ታዬ ደንደአ(ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ሌንጮ ባቲ (ዋቀፌታመናፍቅ)
  • ዳንኤል ክብረት (ኦሮማራአርዮስ)
  • ዘመድኩን በቀለ (ኦሮማራአርዮስ)
  • ኢሬቻ ጂኒ በላይ (ዋቀፌታአርዮስ)
  • አለማየሁ ገብረ ማርያም (ኦሮማራመናፍቅ)
  • ብርሀኑ ነጋ (ኦሮጉራጌመናፍቅ)
  • ገዱ አንዳርጋቸው (ኦሮማራመናፍቅ)
  • አንዳርጋቸው ፅጌ (ኦሮማራመናፍቅ)
  • አንዱዓለም አንዳርጌ (ኦሮማራመናፍቅ)
  • ታማኝ በየነ (ኦሮማራመናፍቅ)
  • አበበ ገላው (ኦሮማራመናፍቅ)
  • አበበ በለው (ኦሮማራመናፍቅ)
  • አሉላ ሰለሞን (ኦሮማራ-መናፍቅ)
  • ስታሊን (ኦሮትግሬ አማኒ)
  • ሃብታሙ አያሌው (ኦሮማራመናፍቅ)
  • ኤርሚያስ ለገሰ (ዋቀፌታ-ኢ-አማኒ) (የTMH ተከፋይ የሆነውን ቴዎድሮስ ፀጋዬን ያጠምድ ዘንድ ተነጥሎ ቻነል ከፍቷል)
  • ዝባዝንኬ የሜዲያ ቱልቱላዎች

ወዘተ.

😈 Yes, Everything the Oromo Demon aka Abiy Ahmed Ali Touches Dies

Erdogan Health: In the live version, the camera shook and the reporter asking the question stood up from his chair.

Turkey’s President Recep Tayyip Erdogan stopped a live television interview to which he later returned saying that he had developed a stomach bug and is apologetic for the interruption. The 69-year-old leader gave three campaign speeches ahead of the parliamentary and presidential election set to take place on May 14.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The World Was Supposed to Act to Prevent Another Armenian Genocide, But, it’s Occurring Today in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2023

✞ ሌላ የአርመን የዘር ማጥፋት ወንጀልን ለመከላከል ዓለም እርምጃ እወስዳለሁ፤ አይደገምም ሲል ነበር፣ ነገር ግን ዛሬ በኢትዮጵያ እየተደገመ ነው ✞

ሁለቱ የዓለማችን በጣም ጥንታውያን ክርስቲያን ሃገራት፤ አርሜኒያ እና ኢትዮጵያ በጣም ተመሳሳይ ታሪክና እጣ ፈንታ ነው ያላቸው ናቸው። በሃገራችን እና በአርሜኒያ ላይ እየተካሄደ ያለው ጂሃድ አሁን መከሰቱ በአጋጣሚ አይደለም! በምዕራቡ ኤዶማውያን የምትደገፈዋ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በሁለቱ የዓለማችን ጥንታውያን ክርስቲያን ሃገራት ላይ ሥር የሰደደ ጥላቻ እንዳላት የሁለቱ አገሮቻችን የረጅም ጊዜ ታሪክ ይነግረናል። ዛሬ “ቱርክ” እና “አዘርበጃን” የሚባሉት ሃገራት የአርሜኒያ ግዛቶች ነበሩ። አርሜኒያ ልክ እንደ ኢትዮጵያ ወደብ-አልባ እንድትሆን፣ ልክ እንደ ኢትዮጵያ የነዳጅ ዘይት ማውጣት እንደማይፈቀድላት (ሙስሊሟ አዘርበጃን የነዳጅ ዘይት አምራች ናት)መደረጓም የክርስቶስ ተቃዋሚው በሁለቱ ጥንታውያን የክርስቲያን ሃገራት ላይ ምን ያህል እንደሚናደድና ሊያጠፋቸውም እንደተነሳ መረዳት እንችላለን። ከዚህ በተጨማሪ አርሜኒያ እና ኢትዮጵያ በቅድስት አርሴማ በኩል የተሣስሩ እህትማማች ሃገራት ናቸው!

👉 ኦርቶዶክስ አርሜኒያ እና ጆርጂያ የቋንቋ ፊደሎቻቸውን ከግዕዙ ተውሰው ነበር የራሳቸውን ፊደላት ለመቅረጽ የወሰኑት። ጠላቶቻችን ኦሮሞዎች ግን የጠላቶቻችንን ኤዶማውያን ፌደላት መርጠዋል!

የተዋሕዶ አባቶች ከእኝህ ድንቅ የአረሚኒያ ኦርቶዶክስ አባት ትምህርት ሊወስዱ ይገባል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 30, 2020

የፕሮግራሙ አቅራቢ ‘ሪክ ዋይልስ’፦ “ስለ ክርስቲያን አርሜኒያ እና ሙስሊም አዘርበጃን ግጭት የምናወራው ይህን ልናሳያችሁ ስለፈለግን ነው፤ ኦርቶዶክስ ቄሱ “በጎቼን፣ ቤተ ክርስቲያኔን እና ሃገሬን እጠብቃለሁ” ብለው

በጀግነነት መውጣታቸውን ልናሳውቃችሁ ነው፤ ክርስትና ይህ ነው!

  • 👉 ሞኝ ሰው እራሱ ከሠራው ልምድ ብቻ ለመማር ይሻል፤ ብልህ ሰው ግን ከሌሎች ልምድ ይማራል
  • ከእንግዲህ፤
  • 👉 ወሬ ይብቃ!
  • 👉 መለሳለሱ ይብቃ
  • 👉 ስንፍና ይብቃ!
  • 👉 ማለቃቀሱ ይብቃ!
  • 👉 ሰበባ ሰበቡ ይብቃ!
  • 👉 ምዕመኑን ማታለሉ ይብቃ!

አባቶቼ፤ እኛን ጊዜ እየገዙ ማታለል ይቻል ይሆናል፤ እግዚአብሔርን ግን በጭራሽ ማታለል እንደማይቻል ታውቁታላችሁ፤ ስለዚህ ጊዜውን ተዋጁ! ለዓለም ዓቀፍ ሁኔታዎች ትኩረት ስጡ፤ እህት ክርስቲያን ሃገር በሆነችው አርሜኒያ በክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ በፊትም አሁንም እየደረሰባት ስላለው ጥቃት ኢትዮጵያውያን እንዲያውቁ አድርጉ፤ በእኛም ላይ ተመሳሳይ ጥቃት ነውና እየተፍእጸመብን ያለው፤ ምዕመናንን ለመጨረሻው ፍልሚያ ቀስቅሷቸው፣ አነሳሷቸው! ወገን እግዚአብሔር በሰጠው ሃገሩ በክብርና በፍትህ ለመኖር እንዲችል እንደ አርሜኒያው አባት “በጎቼን፣ ቤተ ክርስቲያኔን እና ሃገሬን አሳልፌ አልሰጥም!” በማለት መሪነቱን ያዙ፣ አርአያም ሁኑት። እስኪ ተመልከቱት፤ ፕሮቴስታንቱ “ለብቻየ ናቸው” የሚላቸው ከመቶ በላይ ሃገራት አሉት፣ ሙስሊሙም “የኔ ብቻ” የሚላቸው ሃምሳ ሃገራት አሉት፤ ካቶሊኩም እንዲሁ፤ ለኢትዮጵያውያን ያላቸው አንዲት ብቸኛ ሃገር ኢትዮጵያ ናት፤ ታዲያ ይህችን እግዚአብሔር የሰጣቸውን ትንሽ፡ ግን ታላቅ ሃገር እንዴት ለእግዚአብሔርና ለእኛ ጠላት አሳልፈን ለመስጠት እንፈቅዳለን?!

We Ethiopians stand together with our Armenian brothers & sisters in Christ. Armenia and Ethiopia are the oldest Christian nations in the world. Parallel to what is happening in the Caucuses, there is also a full-scale genocide of Orthodox Christians in Ethiopia. This genocide receives little to no attention in the world. Just two days ago, a group of Muslims, called ‘Silte’ – who have Turkish heritage – attacked and Orthodox Church in the capital Addis Ababa – instead of protecting the church the pro Islam government police went inside the church and arrested the clergy.

The current genocidal Protestant-Muslim PM of Ethiopia – to our disgrace a Nobel Peace Prize Laureate – is proudly sponsored by Turkey and the Luciferian West. Edomites & Ishmailites are united once again to wage genocide against the two most ancient Christian nations of the planet.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Armenian Genocide Remembrance Day 2023 – Today Marks 108 Years Since Armenian Genocide

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2023

✞ እ.ኤ.አ. 2023 የአርሜኒያ የዘር ማጥፋት መታሰቢያ ቀን ፥ ዛሬ በአርሜኒያ የዘር ማጥፋት ወንጀል ፻፰/108 ዓመታትን አስቆጥሯል✞

አርመን ወገኖቻችን መታሰቢያውን ላለፉት መቶ ስምንት ዓመታት በየዓመቱ በዚህ ዕለት በትጋት በከፍተኛ ሥነ ስርዓት ያስቡታል። የኛስ? በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የተፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ሰለባ የሆኑትን ወገኖቻችንን በሁለት ዓመት ውስጥ ብቻ ረስተን ምንም ነገር ሳናደርግ ልናልፍ ነውን? ይህን ከፈቀድን በዚህ ዓለም መኖር አይገባንም። ለዚህ ኃላፊነቱን መውሰድ የነበረባቸው በቤተ ክህነት ውስጥ ተሰግስገው የገቡትና ዛሬ ፈሪሳውያን መሆናቸውን ያወቅናቸው “አባቶች” ናቸው። አንዳንዶቻችን ግን በጭራሽ አንረሳውም፤ ልንረሳውም አንችልም፤ በዚህም ዓለም በወዲያኛውም ዓለም ወንጀል ፈጻሚዎቹና አጋሮቻቸው ለፍርድ የሚቀርቡበትን ሥራ እንሠራለን።

የአርሜኒያ ጀነሳይድ የጀመረው በጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር ሚያዝያ 24 ዕለት 1915 ዓ.ም ላይ ሲሆን የአክሱም ኢትዮጵያውያን ደግሞ በጥቅምት ፳፬/24 ዕለት (ቅዱስ ጊዮርጊስ /አቡነ ተክለሐይማኖት)፳፻፲፫/2013 ዓ.ም ነው።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ዛሬ ከአርሜኒያው የዘር ማጥፋት ወንጀል ያላነሰ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየተፈጸመ ነው። ታች በእንግሊዝኛ ታይም መጋዚን ያቀረበውን ጽሑፍ ስናነብ ቱርኮች በአርሜኒያ ወገኖቻችን ያኔ የፈጸሙትን ዛሬ ከጋላ-ኦሮሞ አጋሮቻቸው ጋር ሆነው በተመሳሳይ መልክ በትግራይ ፈጽመውታል፤ ነገ ደግሞ በአማራ ክልል እና በአርሜኒያ ላይ ለመፈጸም በዝግጅት ላይ ናቸው። ቱርኮቹ/የአዘርበጃን አዛሪዎቹ እና ጋላ-ኦሮሞዎቹ እነ ግራኝ የሚጠቀሟቸው የጥላቻ ቃላትም በጣም ተመሳሳይ ናቸው።

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂዎቹ የውስጥም የውጭም ቡድኖች፣ ፓርቲዎች፣ ፖለቲከኞች፣ ማሕበረሰቦች፣ ግለሰቦች፣ ሜዲያዎች ወዘተ በተጠቂው ወገናችን ሞት ላይ በመሳለቅ ላይ ናቸው፣ ተጠያቂነታቸውን ይሸፋፍናሉ፣ ፍትሕ እንዳይሰፍን ሤራዎችን በመጠንሰስ ላይ ናቸው። ሰላም ሳይኖር ሰላም ሰላም እያሉ የወገኖቻችንን መታሰቢያ ለማጥፋት እየተንቀሳቀሱ ያሉትን ሕወሓቶችን፣ ሻዕቢያዎችን፣ የአማራ፣ ጋላ-ኦሮሞ እና ኦሮማራ ቡድኖችንና ግለሰቦችን ለፍርድ ሳናቀርብ እንቅልፍ የለንም፤ በጭራሽ!

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፮፥፲፫፡፲፭]❖❖❖

ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ስስትን ያስባሉና፥ ከነቢዩም ጀምሮ እስከ ካህኑ ድረስ ሁሉ በተንኰል ያደርጋሉና። የሕዝቤንም ስብራት በጥቂቱ ይፈውሳሉ፤ ሰላም ሳይሆን። ሰላም ሰላም ይላሉ።

ርኩስን ነገር ስለ ሠሩ አፍረዋልን? ምንም አላፈሩም፥ እፍረትንም አላወቁም፤ ስለዚህ ከሚወድቁ ጋር ይወድቃሉ፤ በጐበኘኋቸው ጊዜ ይዋረዳሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።”

😠 እኔ በአቅሜ “በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ የሚደርሰው በክርስቲያን ኢትዮጵያም ላይ ይደርሳል ❖” እያልኩ ሳስጠነቅቅ ሳስጠነቅቅ ከአስር ዓመት በላይ ሆኖኛል።

👉 ከሁለት ዓመታት በፊት የቀረበ፦

💭 በኢትዮጵያ ያንዣበበው መጠነ-ሰፊ የክርስቲያኖች ፍጅት በቅድስት አርሴማ ወገኖች ላይ ከታየው የከፋ ነው። ይህን፡ የአርሜኒያ ክርስቲያኖች አሳዛኝ ታሪክን የተከታተለ ሁሉ በግልጽ የሚገነዘበው ነው።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 25, 2020

👉 በአርመኖች ላይ የዘር ፍጅት በተፈጸመ በ25 ዓመት ውስጥ ጨካኙ ናዚ አዶልፍ ሂትለር የሚከተለውን ተናግሮ ነበር፦

“ደግሞስ ዛሬ የአርሜንያውያንን መጥፋት የሚናገር ማነው?”

አዶልፍ ሂትለር ወዲያው ፮/ 6 ሚሊየን አይሁዶችን ለመጨፍጨፍ ወሰነ።

“Who, after all, speaks today of the annihilation of the Armenians?” Adolf Hitler, August 22, 1939

👉 በተመሳሳይ መልክም ለስላሳ-መሳዩ የኦሮሚያ ሂትለር ግራኝ አህመድ አሊ፤ “የኢትዮጵያ ሕዝብ ነገሮችን በቶሎ ይረሳል”(ሾርት ሜሞሪ አለው)ብሎን ነበር።

✞ የአርሜኒያ ዕልቂት (1915 – 2020)

ከ105 ዓመታት በፊት በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሞግዚት በክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ በተካሄደው የጅምላ ጭፍጨፋ ሁለት ሚሊየን ክርስቲያን አረመን ወገኖቻችን ስልታዊ በሆነ መንገድ ተፈጅተዋል።

አርሜኒያ ቅድስት አርሴማ ለሰማዕትነት የበቃችባት ሃገር ናት።

በዘመነ ኮሮና በመሀምዳውያኑ ወራሪ ቱርኮች የተፈጸመው አሰቃቂው የአርሜኒያ ክርስቲያኖች ዕልቂት ፻፭ኛ/105ኛ ዓመት መታሰቢያ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰው ሳይገኝበት በትናንትናው ዓርብ ዕለት ታስቦ ውሏል ይህ በተለይ በዛሬዎቹ ኢትዮጵያውያን ዘንድ በቅርብ ሊመለከቱት የሚገባ ታሪካዊ ሂደት ነው።

ከ105 ዓመታት በፊት መሀመዳውያኑ ቱርኮች ጎራዴና ጠመንጃ በመያዝ ልዩ የቀለም ምልክት ወደ ተደረገባቸው የክርስቲያኖች ቤቶች በማምራት በርና መስኮት እየሰባበሩ ዘው ብለው ከገቡና የቤተሰብ እናቶችን ባሎቻቸው ፊት ከደፈሩ በኋላ ያርዷቸው ነበር። ጨቅላ ሕፃናትን ቤት ውስጥ ካገኙ ወደ ውጭ በማውጣት እንደ ፊኛ ወደ ሰማይ ይወረውሯቸውና በሳቅና በጭፈራ ጉራዴዎቻቸውን ከፍ አድርገው በመያዝ ሕፃናቱ ጎራዴው ላይ እንዲሰኩ በማድረግ ይገድሏቸው ነበር። እግዚኦ! ቱርክ ይህን ጭካኔ የተሞላበትን ታሪኳን ተቀብላ ይቅርታ ለመጠየቅ እንኳን እስካሁን ድረስ ፈቃደኛ አይደለችም። ከታሪክ የማይማሩ ሰዎች ስህተታቸውን ይደግማሉ እንዲሉ አገራችንን በመክበብ ላይ ያለቸው(ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ጂቡቲ) ቱርክ የኃይማኖት ማጽዳት እና የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በድጋሚ ታካሂዳለች። ለጊዜው በሶሪያ እና ኢራቅ በመለማመድ ላይ ነች፤ ከምዕራባውያኑ እርዳታ ጋር።

አሁን ቱርክ እየተባለች የምትጠራዋ ሃገር፡ እግዚአብሔር ለአርመኖች እና ግሪኮች የሰጣቸው ሃገር ናት። ይህች ሃገር ከብዙ ዕልቂት በኋላ በቅርቡ ከወራሪ ቱርኮች ሙሉ በሙሉ ከጸዳች በኋላ ተመልሳ የአርመናውያን እና የግሪኮች ሃገር እንደምትሆን እንደ አባ ፓይሶስ የመሳሰሉ ግሪካውያን የበርሀ አባቶች ተንብየዋል።

በሃገራችንም የእነዚሁ ቱርኮች ወኪሎች ዓይናችን እያየ ተመሳሳይ የዘርና ሃይማኖት ማጽዳት ተግባር እያሳሳቁና እያታለሉ ቀስበቀስ በመካሄድ ላይ ናቸው። እነ አብዮት አህመድ ኢትዮጵያውያንን በየቤተ ክርስቲያናቸው ሳይቀር በገደሉ ማግስት፤ “እንደመር፣ ችግኝ እንትከል፣ ቆሻሻ እናጽዳ፣ ፓርክ እንስራ ፣ ፒኮክ እናቁም” እያሉ ልክ በባሌ፣ በጅማ፣ በሻሸመኔ፣ በድሬዳዋ፣ በሐረር፣ በቢኒ ሻንጉል፣ በደብረ ማርቆስ፣ በጅማ፣ በናዝሬት፣ በቡራዮ፣ ለገጣፎ፣ ጌዲኦ፣ ሱሉልታ፣ አጣዬ፣ በአዲስ አበባ፣ በላሊበላ እንደታየው የዘርና ኃይማኖት ማጽዳት ዘመቻውን ተራ በተራ በማካሄድ አሁን የምንገኝበት በጣም አሳዛኝ የሆነ ደረጃ ላይ ለመድረስ በቅተዋል። ሆኗቸዋል። አንድ ዙር ጭፍጨፋና ቃጠሎ ካካሄዱ በኋላ “አልተደመሩም” በማለት በእስር ጨለማ ጉድጓድ ውስጥ ያስገቧቸውን ኢትዮጵያውያንን ይለቅቃሉ ፥ በዚህም ሕዝቡ ይረሳሳል፣ ተመልሶ ይተኛል። የሚቀጥለውን ዙር የዘር ማጽዳት ዘመቻ ካካሄዱ በኋላም ተመሳሳይ እርምጃ ይወስዳሉ። አዎ! ለሰብአዊ መብት እንቆማለን የሚሉት የዓለም አቀፍ ተቋማት፣ ኤምባሲዎችና ሜዲያዎችም ፀጥ ለጥ እንዲሉ ተደርገዋል። ለገዳይ አብይ የኖቤል ሽልማት የሰጡት የሚፈሯቸውን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን እንዲያስወግድላቸው መሆኑን ያው አሁን በደንብ እያየን ነው።

በምዕራባውያኑ በደንብ የተቀነባበረ በቱርኮችና በአረቦች የተደገፈ የዘርና ሃይማኖት ማጽዳት ዘመቻ እየተካሄደ ነው። አዲስ አበባን የሚጎበኙ የውጭ ሰዎች፤ “የተለመደውን የኢትዮጵያውያን ፊት ማየት አቅቶናል፣ ካሜሩን ወይም ጋና ያለን ነው የምትመስለው” እያሉ ነው።

የኢትዮጵያን ማንነት በመጤ ኦሮሞና እስላም ማንነት የመቀየር ብሎም ኢትዮጵያን የማጥፋት ተልዕኮ የተሰጣቸውና የኑሮ ዋስትናቸውን በህዝብ ብጥብጥ፣ ምከራ፣ ስቃይ እና ዕልቂት ላይ መሠረት ያደረጉት እንደ እነ አብዮት አህመድ የመሳሰሉት የኢትዮጵያ ጠላቶች የእነ አርሜኒያ እና ሩዋንዳ ታሪክ ለመድገምና ደም ለጠማው አምላካቸው መሰዋዕት ለማቅረብ ጓግተዋል፤ አሁን ኮሮናን እያመሰገኑ የመጨረሻውን ዝግጅታቸውን በማገባደድ ላይ ናቸው።

ኢትዮጵያ በየትኛውም የዓለማችን ክፍል ታይቶ በማይታወቅ መልክ ሊካሄድ ለሚችል የዘርና ሃይማኖት ፍጅት በጣም ተቃርባለች። በመጭዎቹ የክረመት ወራት በሰፊው ሊቀሰቅሱት ያሰቡትን የኮሮና ወረርሽኝ ተገን በማድረግ ከጎረቤት ሃገራት ሳይቀር (በጂቡቲ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ኪኒያ እየተዘጋጁ ነው)በተቀነባበረ የወረራ ዘመቻ በቫይረሱ የተዳከመውን ሕዝበ ክርስቲያን ለመጨፍጨፍ አንድ የፊሽካ ትዕዛዝ መስማት ብቻ ነው የቀራቸው። ልክ ከ 500 ዓመታት በፊት ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ከ”ኦሮሞዎች” ጋር በማበር ያን ሁሉ ዕልቂት እንደፈጸመው። ወረርሽኙ የእሳት ጎርፍ ሆኖ እነርሱን አስቀድሞ ይጨርሳቸው!

ዋናው የክፋት፣ የመርገም፣ የመቅሰፍት ወቅት ገና አልመጣም፤ ጊዜው የመከራ መሆኑን እያየነው ነው። አታላዮችን፣ ፌዘኞችና ከሃዲዎችን የሚጠላ እና ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል ወገን እጅና እግሩ መንቀሳቀስ በሚችሉበት በዚህ ጊዜ ዛሬውኑ በቃኝ ማለት አለበት፤ እንደገና መታለል የለበትም፤ ዝም ሊልም በጭራሽ አይገባውም፤ በአባቶቹና እናቶቹ፣ በወንድሞቹና በእህቶቹ እንዲሁም በልጆቹ እስካሁን ካየነው የከፋ ጥፋት ሳይደርስ፤ ቅድስት አርሴማን ከሰጠችን አርሜኒያ ፈጥኖ በመማር ጂኒዎቹን አብዮት አህመድን አሊንና የጥፋት አጋሮቹን ለመጠራርግ ቶሎ መነሳት አለበት ።

ሁለቱ የዓለማችን ጥንታውያን ክርስቲያን የተራራ ሕዝቦች፣ አርመኖችና ኢትዮጵያውያን በቅድስት አርሴማ በኩል ያገኙት ድንቅ የሆነ መንፈሳዊ ትስስር የክርስቶስ ተቃዋሚውን ማንነት ለማጋለጥ ይበቁ ዘንድ ነው።

Don’t Just Remember the Armenian Genocide. Prevent It From Happening Again

Every year on April 24 we mark the 1915 Armenian genocide, in which up to 1.5 million Armenians perished at the hands of the Ottomans. But this year, we should also reflect on the present day, for Armenians are again facing a new set of atrocities as the world watches on with indifference.

Over the past year, ethnic Armenians have endured decapitations, sexual mutilation, cultural destruction, dehumanizing statements by authorities, and a constant threat of attacks—all coming from Azerbaijan, with direct military and economic support from Turkey, the successor nation of the Ottoman Empire.

The situation has descended into a humanitarian crisis as Azerbaijan has thwarted the movement of families, food, and medical supplies along Armenia’s border, a move condemned by the International Court of Justice and, just yesterday, the U.S. State Department.

This threat to today’s Armenians resurfaced in September 2020, when Azerbaijan launched an attack on Nagorno-Karabakh—a disputed territory inhabited principally by ethnic Armenians but internationally recognized as part of Azerbaijan, based on territorial lines drawn by the Soviet Union, which once controlled the area. The attack marked the beginning of the 44-day war, which saw over 6,500 killed and tens of thousands displaced. When a ceasefire was signed in December of that year, Azerbaijan ended up taking over most of Nagorno-Karabakh.

To the world, the war ended, but on the ground, the brutality against Armenians has continued.

But what concerned me most on my recent fact-finding trip to Armenia, my third in the last year, is that the rights abuses I had previously witnessed in Nagorno-Karabakh—including indiscriminate killings, torture, and arbitrary detention—are now being carried out by Azerbaijan in sovereign Armenian territory with impunity.

In March, my team and I documented the recent bombing of buildings, homes, a cemetery, and tourist sights in Armenia. We walked through school hallways adorned with children’s drawings of their burning homes and posters teaching kids to identify cluster bombs and other unexploded ordnances. Perhaps most unsettling were the videos we were shown by a woman who fled her village of Azerbaijani soldiers beheading and mutilating the bodies of her neighbors.

And as we met with torture victims and displaced families, we remained vigilant—since Azerbaijani soldiers, who had set up posts in Armenian territory nearby, had been shooting at people in their range of vision.

Azerbaijan’s preparation, persecution, dehumanization, and denial—each considered a “stage” of genocide—has prompted Genocide Watch to issue a genocide warning about Armenians under attack by Azerbaijan. Others in the global community, including the United States, have also expressed alarm. Following the shelling of Armenian villages in September last year, then-Speaker Nancy Pelosi and Congressman Adam Schiff condemned Azerbaijan’s attacks, and Senate Foreign Relations Committee Chairman Bob Menendez called for immediate cessation of economic assistance to Azerbaijan.

The outrage was fleeting, however, and Azerbaijan has yet to have been held to account.

Two years ago today, U.S. President Joe Biden made history when he formally recognized the Armenian genocide, promising to “remain vigilant against the corrosive influence of hate in all its forms” and to “recommit ourselves to speaking out and stopping atrocities that leave lasting scars on the world.”

For his statements to be more than mere words, the U.S. government must take action to discourage and deter Azerbaijan’s attacks against ethnic Armenians and any further incursion into sovereign Armenian territory. Those who have carried out egregious abuses against Armenians must be held to account.

One theme was pervasive in nearly every interview we conducted during our fact-finding trip: Armenians and residents of Nagorno-Karabakh insisted that the abuses we witnessed were part of a larger campaign to eradicate Armenians in the region. While some may dismiss these claims as alarmist, statements by leading Azerbaijani officials suggest otherwise.

Over the past decade, Azerbaijani officials have invoked language used in the Rwandan genocide and the Holocaust, referring to Armenians as a “cancer tumor” and a “disease” to be “treated.” More recently, the country’s authoritarian leader Ilham Aliyev has threatened to “drive [Armenians] away like dogs” and “treat” Armenians because they are “sick” with “a virus [that] has permeated them.” The Baku government even issued a 2020 commemorative stamp depicting a person in a hazmat suit “cleansing” Nagorno-Karabakh.

Equally concerning are Azerbaijan’s statements on conquering Armenia: Since Aliyev took power, officials have declared, “Our goal is the complete elimination of Armenians,” and claimed Armenians “have no right to live in this region.” Aliyev has asserted that “Yerevan is our historic land and we, Azerbaijanis, must return to these Azerbaijani lands…This is our political and strategic goal.” Last week he stated: “One day [Armenians] may wake up to see the Azerbaijan Flag above their heads.”

When tyrants and bullies speak, it is wise to heed what they say. Words may not kill—but they often lead directly to actions that do.

👉 Courtesy: TIME

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬ በኪዳነ ምሕረት ዕለት የማርያም መቀነት/ የኖህ ቀስተ ደመና

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2023

‘የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ’ (በኢትዮጵያ አቅጣጫ) ቅዳሜ ፲፮ መጋቢት ፳፻፲፭ ዓ.ም

😇 ከአንድ ሰዓት በፊት፤ መልክአ ኪዳነ ምሕረትን እየሰማሁ ሳለ፤ ከቤቴ ፊትለፊት በሚገኘው ሰማይ ላይና እኔ “የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ” ብየ ከሰየምኩት ቦታ ላይ ይህ ድንቅ ክስተት ታየኝ። ይህ ሰሌዳ በስተ ደቡብ ምስራቅ ልክ በኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ነው የሚገኘው። መጀመሪያ ላይ ድንቅ ቀስት ሠርቶ ሲታየኝ በጣም ደማቅ ነበር፤ ካሜራየን እስካወጣ እየደበዘዘ መጣ።

በመልክአ ኪዳነ ምሕረት ላይ ደግሞ የሚከተሉትን ቃላት ስሰማ ክንፍ አውጥቼ የበረርኩ እስክሚስለኝ ነበር የደስታ ስሜት የተሰማኝ።

💭 “የቃል ኪዳኗ እመቤት ሆይ፤ ልዩ ኅብር ባለው ቀስተ ደመና ምሳሌ የቃል ኪዳን ምልክት አድርጎ ይቅር ባይ ከሚሆን ፈጣሪ ዘንድ አባታችን ኖኅ አንቺን ከተቀበለ ጀምሮ እነሆ ምድርን ዳግመኛ የጥፋት ውሃ አላገኛትም፡፡” መልክአ ኪዳነ ምሕረት

ይህ የማርያም መቀነት በጣም ኃይለኛ ምልክት ነው! በተለይ ሃገራችንና ዓለም ባጠቃላይ በሚገኙበት አስከፊ ሁኔታ ይህ የማርያም መቀነት ምልክት ለአንዳንዶቻችን የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ሲሆን ለብዙዎች ሌሎች ደግሞ የመሳለቂያ አርማ እየሆነ ይገኛል።

ከመንፈሳዊው ማንነታችንና ምንነታችን ጋር የተዋሐደው የማርያም መቀነት / የቀስተ ደመና ምልክት አሁን ላይ ባህርይ ጠባያችን ከማይፈቅደው ወግ ባህላችን ከማይወደው ነገር ጋር ተያይዞ እየተነሳ ነው።

አምላካችን ልዑል እግዚአብሔር ከሥነ ፍጥረታቱ መሀከል እንደ ሰው አክብሮ የሠራውና የፈጠረው ፍጥረት አይገኝም።በተቃራኒው ደግሞ ከፍጥረቶች ሁሉ እንደ ሰው ልጅ እርሱን የበደለውና እለት እለት የሚያስክፋውም የለም። በመጽሐፍ ፦ ፈጣሪ ሰውን በመፍጠሩ ተፀፀተተብሎ እስኪጻፍ ድረስ የሰው ልጅ በደል እጅግ ከፍቶ እንደ ነበር እናያለን። በዛውም አያይዘን የአምላክን ትእግስት ካሰብን ደግሞ ልኩ እስከየት እንደሆነ ወሰን አናገኝለትም። አባታችን አዳምና እናታችን ሔዋን በጥፋታቸው ከገነት ተባረው ከተቀጡ በኋላ በሰው ልጅ ላይ የደረሰው ሌላኛው ትልቅ ቅጣት በኖኅ ዘመን የሆነውና ዓለም በንፍር ውኃ የጠፋችበት ክስተት ነው። እግዚእብሔር አምላክ ይህን ካደረገ በኋላ ኖኅ ከነቤተሰቡ ከተጠለለባት መርከብ ሲወጣ ዳግመኛ የሰው ልጅን በእንዲህ ባለ መዓት እንደማይቀጣ ቃል ኪዳን ይገባለትና ለውላቸው ማሠሪያ ምስክር ፤ ለምህረቱም ዘላለማዊነት ማሳያ እንዲሆን ቀስቴን በደመና አድርጌአለሁ፥ የቃል ኪዳኑም ምልክት በእኔና በምድር መካከል ይሆናል። “(ዘፍ 9:13) ብሎ ቀስተ ደመናን ምልክት አድርጎ ይሰጠዋል።

ይህን የምህረት ቃል ኪዳን ያልተገነዘቡ ከኖኅ ዘመን በኋላ የተነሱ የሰዶምና የገሞራ ሰዎች ደግሞ በድጋሚ በከፋ ኃጢያት ወድቀው እንደገና እግዚአብሔርን ስላስቆጡት በከተሞቹ ውስጥ ያለውን ፍጥረት ሁሉ እሳትና ዲን አዝንቦ እንዲያጠፋቸው ምክንያት ሆኑ። የከተሞቹ ብቸኛ ጻድቅ ሎጥ ግን ከልጆቹ ጋር በመሆን ከጥፋት ዳነ።ይህ ሁሉ ካለፈ ከረጅም ጊዜያት በኋላ አሁን በዘመናችን ደግሞ የእነዛ የሰዶምና የገሞራውያን የግብር ልጆች ተነስተው እግዚአብሔር አምላክ ዘውትር ቃል ኪዳኑን እንዳንዘነጋ ምህረቱን እንድናስብ በጠፈሩ ላይ ደመናን ዘርግቶ ቀስቱን በደመናው ላይ እየሳለ ሲያስታውሰን አይተውና የኪዳኑንም ቃል ለራሳቸው እንዲመች አድርገው አጣመው በመተርጎም ይህን የሚያደርገው ሁሉን እንድናደርግ፤ልባችን ያሻውንም እንድንፈፅም ስለፈቀደ ነውበማለት የቀስተ ደመናውን ምልክት አስነዋሪ ለሆነ ሥራቸው አርማ ለማንነታቸውም መታወቂያ አደረጉት።

ወዳጆቼ እስኪ ስለ እውነት እንመስክር የኖኅ ቀስተ ደመና የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ነው? ወይስ የግብረ ሰዶማውያኑ አርማ? በእርግጥ አባቶቻችን ሊቃውንት እንዳስተማሩት እግዚአብሔር አምላክ የቀስቱን ደጋን ወደ እራሱ መገልበጡ ወታደር በሰላም ጊዜ ጠመንጃውን ፊት ለፊት እንደማይወድርና ወደ ላይ አንግቦ እንደሚይዝ እርሱም ፍፁም ምህረት መስጠቱን ማሳያ ነው እንጂ እንዳሻን አጉራ ዘለል መረኖች እንድንሆን መፍቀጃ አይደለም። እነሱ ማለትም ግብረ ሰዶማውያኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ በመላው ዓለም ተቀባይነት ባገኙባቸውም ሆነ ባለገኙባቸው ሀገራት ውስጥ ይህን አርማ በመያዝ ራሳቸውን በስፋት እየገለፁበት ይገኛሉ። ይባስ ብለውም ማንኛውም ሰው ሊገለገልባቸው በሚችል እቃወች ላይ ይህንኑ ምልክት እያኖሩ ሰውን ሳያውቀው የአላማቸው አራማጅና የሀሳባቸው አቀንቀኝ እንዲሆን እያደረጉ እራሳቸውንም ባላሰብነው መንገድ በደንብ እያስተዋወቁበት ይገኛሉ።

እኛስ የምህረት ቃል ኪዳኑ ወራሽ ተጠቃሚዎች የሆንን ሃይማኖተኞቹ ኢትዮጵያውያን በእነርሱ ጥላ ሥር ከመዋል አልፈን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሠራን? ምንስ አደረግን?

ካሁን በኋላ፤ በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማያውቀውን ወንጀል፣ ግፍና መከራ እንድናስተናግድ ከፈቀድን በኋላ፤

፩ኛ. የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የሚያውለበለብ፤ ወዮለት!

፪ኛ. ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች ከሻዕቢያ የወረሱትን እንዲሁም የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian ሁለትዮሽ/Dualistic)) ከሉሲፈር ኮከብ ጋር ለማንገስ ሲባል የተመረተውን ጎዶሎ የቻይና ባንዲራንተቀብሎ የሚያውለበለብ፤ወዮለት!

ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “ተጋሩየራሳቸው ያልሆነውን፣ ከኢአማኒያኑ ከቻይና የተዋሱትንና የአምስት ፈርጥ ኮከብ ረፈበት የሉሲፈር ባንዲራን ባፋጣኝማስወገድ አለባቸው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ ነው!” ለማለት ደፍሬ ነበር።

፫ኛ. የኢትዮጵያን ሰንደቅ እያውለበለበ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ጥላቻን አንግቶ የሚዘምት ሁሉ፤ ወዮለት!

💭 ዛሬ ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን አክሱም ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። ካሁን በኋላ ኢትዮጵያን/ኩሽን፣ ሰንደቋን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ለአረመኔዎቹ አህዛብ ኦሮሞዎች አሳልፋችሁት ትሰጡና፤ ወዮላችሁ!

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የተከፈተው ጦርነት ዋና ዓላማ ጽዮናውያን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ የጽዮን ሰንደቃቸውን እና ተዋሕዶ ክርስትናቸውን ተነጥቀው እንደ ኤርትራውያን ኩላሊታቸውን በሲናይ በርሃ ያስረክቡ ዘንድ ትግራይን ለቀው እንዲሰደዱ ለማድረግ ነው! ለኢትዮጵያ መቅሰፍት ያመጡት ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ሁሉም የስጋ ማንነትና ምንነት ካለው የኦሮሞ ዘር የተገኙ ናቸው። ሻዕቢያም፣ ሕወሓትም፣ ብእዴንም/ኢሕአዴግ/ኢዜማም፣ አብንም፣ ቄሮማ ፋኖም ሁሉም የእነርሱና የሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው ወኪሎች እንደሆኑ ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው!

  • የኢትዮጵያ ቀለማት / የማርያም መቀነት
  • የማርያም መቀነት ወርደሽ ንገሪያቸው
  • ወራሪና ባንዶች ካለ ባህሪያቸው
  • አይቶ ለመረዳት የታወሩ ናቸው
  • የኢትዮጵያ ሰንደቅ እኔ ነኝ በያቸው
  • በሠማዩ ላይ ሲታይ ቀለም
  • የሷ ነው እንጂ ሌላ አይደለም

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፰]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል። ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም። እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum Massacre: Someone is Trying to Steal The Ark | የአክሱም እልቂት፤ ታቦተ ጽዮንን ማን ሊሰርቅ እንዳሰበ ይመልከቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 አይሞክሩትም አይባልም። የቃልኪዳኑ ታቦት ዝምብሎ እቃ ብቻ አይደለም፤ ይህም እንዳልሆነ ሉሲፈራውያኑ ያውቃሉ። ለዚህም ነው በአክሱምም ሆነ በመላው ዓለም አክሱም ጽዮናውያንን ልክ ሔሮድስ እንዳደረገው አሳድደው ከምድረ ገጽ ማጥፋት የሚሹት። እያንዳንዱ ጽዮናዊ ውስጥ የቃልኪዳኑ ታቦት ‘መንፈስ’ ተቀብሮበታል። የሳጥናኤል ዘሮች ይህን ምስጢር ደርሰውበታል፤ የአክሱም ጽዮንን ጭፍጨፋ መታሰቢያ ለማስታወስ የበቃ ብቻ ነውና ትክክለኛ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያን፤ አሁን ጽዮናውያንን ይህን በውስጣቸው ያለውን ቅዱስ ስጦታ በቁም ነገር ሊንከባከቡት ይገባል። ጊዜውን እንዋጅ፣ በያለንበት አካባቢያችንን በጥሞና እንቃኝ፤ ሉሲፈራውያኑን ለማገልገል ከተጠሩት፣ እራሳቸውን ለምናምኑ አሳልፈው ከሰጡት ወገኖችም ሳይቀር እንራቅ፤ ወደ ዶክተር መሄዱን አናዘውተር፤ መቅኒያችንንና ደማችንን በከንቱ አንስጥ! ነቅተን እንኑር፤ እንጠንቀቅ፤ ውጊያው መንፈሳዊ ነው!

👹 የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች ግን ወዮላቸው! እግዚአብሔርን እየተፈታተኑት ነው። 🔥 አቤት የሚጠብቃቸው እሳት!

❖❖❖[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፭፥፩፡፬]❖❖❖

“ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወሰዱ፤ ከአቤንኤዘርም ወደ አዛጦን ይዘውት መጡ። ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወስደው ወደ ዳጎን ቤት አገቡት፥ በዳጎንም አጠገብ አኖሩት። በነጋውም የአዛጦን ሰዎች ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ ዳጎንንም አንሥተው ወደ ስፍራው መለሱት። በነጋውም ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ የዳጎንም ራስ እጆቹም ተቈርጠው በመድረኩ ላይ ወድቀው ነበር፤ የዳጎንም ደረት ብቻውን ቀርቶ ነበር።”

❖❖❖[1 Samuel 5:1-4]❖❖❖

“And the Philistines took the ark of God, and brought it from Ebenezer unto Ashdod. When the Philistines took the ark of God, they brought it into the house of Dagon, and set it by Dagon. And when they of Ashdod arose early on the morrow, behold, Dagon was fallen upon his face to the earth before the ark of the Lord. And they took Dagon, and set him in his place again. And when they arose early on the morrow morning, behold, Dagon was fallen upon his face to the ground before the ark of the Lord; and the head of Dagon and both the palms of his hands were cut off upon the threshold; only the stump of Dagon was left to him.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Second-Year Commemoration of The Massacre of Axum | የአክሱም እልቂት ሁለተኛ አመት መታሰቢያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

In the Ethiopian Holy City of Axum – where we Orthodox Tewahedo Christians believe The Ark of the Covenant is housed — a massacre took place on 28 November 2020, continuing on 29 November, tallying more than 800 Christian worshipers deaths.

Survivors of these and other horrifying massacres in Tigray, and we children of Axum crying out for justice. Hundreds of thousands of survivors are still seeking justice and redress, which may only come through independent and credible investigations into the atrocities they and we all suffered. Our calls for justice and accountability must not go unheeded because of the hypocrite international community’s empty and self-serving refrain of “African solutions for African problems”.

❖❖❖ [Isaiah 42:1–4] ❖❖❖

“Behold my servant, whom I uphold, my chosen, in whom my soul delights; I have put my Spirit upon him; he will bring forth justice to the nations. He will not cry aloud or lift up his voice, or make it heard in the street; a bruised reed he will not break, and a faintly burning wick he will not quench; he will faithfully bring forth justice. He will not grow faint or be discouraged till he has established justice in the earth; and the coastlands wait for his law.„

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፵፪፥፩፡፬]❖❖❖

“እነሆ ደግፌ የያዝሁት ባሪያዬ፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል። አይጮኽም ቃሉንም አያነሣም፥ ድምፁንም በሜዳ አያሰማም። የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም፥ የሚጤስንም ክር አያጠፋም፤ በእውነት ፍርድን ያወጣል። በምድርም ፍርድን እስኪያደርግ ድረስ ይበራል እንጂ አይጠፋም፤ አሕዛብም በስሙ ይታመናሉ።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“በዚያ ወራት ስለ ሕዝብ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል” [ዳን ፲፪.፩]

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 21, 2022

✞✞✞

እያንዳንዱ ክርስቲያን በእግዚአብሔር ፊት የሚቆሙ ቅዱሳን መላእክት አሉት

የእግዚአብሔር መልአክ ስሙ ድንቅ ነው … ኃያሉ ሚካኤል ድንቅን አደረገ

😇 ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን አንሣ፤ ፈጣኑ መልአክ ሆይ ነበልባላዊ ሰይፍህን በጠላታችን በዲያብሎስ ላይ መዘህ ተነሣሣበት።

ኃያሉ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ ኃይልህን የስው ኃይል ሊተካከለው አይችልምና የክርስቶስን ልጆች ጽዮናውያንን፤ “እንግደላቸው፣ ከምድረ ገጽ እናጥፋቸው ብለው በአባቶቼና እናቶቼ ላይ፣ በወንድሞቼና እኅቶቼ እና ልጆቻቸው ሁሉ ላይ የዘመቱትን የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍሮች ጠላቶቻችንን ጭጋን በቀላቀለ ዓውሎ ነፋስ በታትነህ ከገጸ ምድር አጥፋቸው። ሕፃናትን በርሃብ ለመፍጀት የጨከኑትን እነዚህን አውሬዎች በእሳት ጠራርጋቸው። ድል አድራጊው መልአክ ሆይ፤ ያ የቀድሞ አመፀኛው አውሬ ዲያብሎስ የጥንት ተንኰሉ ሊተው አልቻለምና የጦር መሣሪያህን ታጥቀህ፣ መጥተህ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊንና ጭፍሮቹን ሁሉ ድምጥማጣቸውን አጥፋቸው።

😇 እንኳን ለሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል አመታዊ የንግስ በዓል አደረሳችሁ። በዓሉን የበረከት በዓል ያድርግልን።

😇 ሊቀ መላእክ ቅዱስ ሚካኤል ይጠብቅን

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia: Chronicle of a Massacre I የትግራይ ጅምላ ጭፍጨፋ ታሪክ | ARTE.tv Documentary

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 13, 2022

💭 A year and a half ago, a soldier filmed a civilian massacre perpetrated by the Ethiopian army in the region of Tigray. Now captured by Tigrayan forces, along with many Ethiopian soldiers, the region is trying to bring those responsible to justice.

💭 ከአንድ አመት ተኩል በፊት አንድ ወታደር በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ ጦር ያደረሰውን የዜጎች ጭፍጨፋ በፊልም ቀርጿል። አሁን በትግራይ ሃይሎች ተይዞ ከብዙ የኢትዮጵያ ወታደሮች ጋር ክልሉ ተጠያቂ የሆኑትን ለፍርድ ለማቅረብ እየሞከረ ነው።

💭 Ethiopia’s civil war: Inside Tigray’s capital Mekelle

‘A military drone is flying over my city as I write’

As the war in Ethiopia’s Tigray region intensifies, the BBC gets an exclusive report from its main city.

💭 ‘I don’t know if my family is alive or dead’, says campaigner on ‘forgotten’ war

The region has been cut off from the world during two-year conflict with Ethiopia

A Midland woman said she had no idea if her relatives were alive or dead in a brutal conflict described by some analysts as more bloody than that playing out in Ukraine. Leandra Gebrakedan, from Willenhall, has not heard from her relatives in Tigray for 18 months.

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: