Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጸጥታ’

Haaretz: The Repressive Oromo Police of Ethiopia Obtains Phone-hacking Tech From Israeli Firm Cellebrite

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2022

💭 የእስራኤሉ ሜዲያ ሀሬትስ፤ አፋኙ የኦሮሞ ፖሊስ ከእስራኤል ድርጅት ሴሊብሪት ስልክ መጥለፊያ ቴክኖሎጂ መግዛት ችሏል

ይህ ያስታወሰኝ ፤ ከሦስት ዓመታት በፊት በአዲስ አበባው መስቀል አደባባይ የደመራ ስነ ሥርዓት ወቅትና እና በመስቀል ዕለት በቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን ግቢ ውስጥ ያገኘሁትን ምስኪን በሬ ነበር። በወቅቱ እንዲህ በማለት ዘግቤ ነበር፤

😈 የቱርክ ጭፍሮቹ ጋላኦሮሞ የመስቀሉ ጠላቶች ደመራውን ለመበከል ምስኪኑን በሬ ጋኔን ሞልተው ለቀቁት

💭 ይህን ልክ በዛሬው የደመራ ዕለት (መስከረም ፳፻፲፪ ዓ.ም) የተከሰተውን በጣም አስገራሚ ክስተት ደግመን ደጋግመን እናስታውሰው ዘንድ ግድ ነው።

🐍 ለዛሬስ ምን ዓይነት ተንኮል አቅደው ይሆን?

ክፍል ፩

ዕለተ ደመራ

አስራ አንድ ሰዓት አካባቢ ክብረ በዓሉ በመካሄድ ላይ እያለ አንድ ከየት እንደመጣ ያልታወቀ “ባለቤትአልባ በሬ በመስቀል አደባባይ ሲንጎራደድ ይታያል። በዚህ ወቅት በበዓሉ ላይ የተሳተፉት አድባራትና የከበቧቸው ፖሊሶች አደባባዩን ሞልተውታል። በሬው ወዲያና ወዲህ እያለ ይወራጫል፤ በተዋሕዶ ልጆች ላይ አድሎና በደል የሚፈጽሙትን እንዲሁም የኢትዮጵያን ባንዲራ የሚከለክሉትን ጡትነካሽ ፖሊሶችን የሚፈልግ ይመስላል። ብዙም አልቆየም አንዱን ፖሊስ አግኝቶ መሬት ላይ አነጠፈው። ይህ “የፌደራል ፖሊስ” ለተባለው ፀረኢትዮጵያ እና ፀረአዲስ አበባ ሠራዊት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል። አዲስ አበባ ከፌደራል ሳይሆን የራሷ ፖሊስ ከራሷ ከተማ ነዋሪዎች መመልመል ይኖርባታልና ነው።

በኦሮሞ ብሔርተኞች በመዋጥ ላይ ያለው የፌደራል ፖሊስ ሠራዊት በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ብዙ በደሎችን በየዕለቱ በመፈጸም ላይ ነው። ይህ የገዳይ አልአብይ ሠራዊት ወደ ደመራ ክብረ በዓል በጥባጭ ቆርቆሮዎቹን ቄሮዎችን መላክ ሰልፈራ ያሰለጠነውን ምስኪን በሬ ወደ መስቀል አደባባይ መላኩን መረጠ።

እነዚህ የኢትዮጵያና የመስቀሉ ጠላቶች ለክፋት ያሰቡትን እግዚአብሔር ለበጎ አድርጎታል።

በሬ የሰውን ልጅ ለዘመናት ሲያገለግል የቆየ አሁንም በማገልገል ላይ ያለ ጠንካራና ጠቃሚ ፍጡር ነው። ያለበሬ ሰብል የለም፤ እህል የለም። አገልጋዩን በሬ እንደ ኢትዮጵያ አድርገን ብንወስደው ይህ በሬ የኢትዮጵያን ጡት የነከሱትንና ከ666ቱ ጋር የተደመሩትን ነበር ሲያሳድድ የነበረው። አዎ! “ጡት አጥብታ ያሳደገቻችሁን፣ የጠበቀቻችሁን፣ ያስተማረቻችሁንና ብዙ ነገር የሰጠቻችሁን ኢትዮጵያን አትንኳት!“ የሚል መልዕክት በሬው ያስተላለፈልን መሰለኝ። በሬው የጎዳቸው የኛዎቹስ? አትደመሩ! የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የኢትዮጵያ ባንዲራ አትያዙ!“ ተብለው አልነበረም!?

ክፍል ፪

ዕለተ መስቀል / ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ / ጠዋት ላይ

ምዕመናን ወደተሰበሰቡበት ቦታ ሳመራ የደመራው በሬ መሬት ላይ ተጋድሞ አገኘሁት፤ አራቱም እግሮቹ ተጠፍረው ታስረዋል፣ አፉ ታስሯል፤ በብዙ ፖሊሶቹም ተከብቧል። የበሬው ስቃይ አሳዘነኝ፤ በዚህ ወቅት ሞባይሌን አወጣሁና ቪዲዮ መቅረጽ እንደጀመርኩ “ተው! አታንሳ!” የሚል ድምጽ ከበስተጎኔ ሰማሁ ፥ እኔም፡ “ምን አገባህ!?” በማለት መለስኩለት። በዚህ ወቅት ሰውየው ወደኔ ጠጋ አለና መታወቂያ ነገር አሳየኝ። መለዮ ያልለበሰ የፌደራል ፖሊስ ነበር።

ለምንድን ነው በሬውን የምትቀርጸው? ሞባይሉን አምጣ!ያነሳኽውን አሳያኝ” አለኝና ሞባይሌን ወሰደው። ቪዲዮውን ከደመሰሰ በኋላ ሞባይሉን መለሰልኝ። “የአዲስ አበባ ሰው ነህ? እዚህ ምን ትሠራለህ?” አለኝ። እኔም “ይህች የእኔ ቤተክርስቲያን ነች፤ እርስዎ እዚህ ምን ይሠራሉ? የተዋሕዶ ማሕተብ አለዎት?” አልኩት በድፍረት። እርሱም፡ “የለኝም!” በማለት መለሰልኝ። እኔም፡ “ስለዚህ እዚህ መገኘት የለብዎትም፤ ይህ የተዋሕዶ ብቻ የሆነ የመስቀል ክብረ በዓል ነው፤ መልካም በዓል” በማለት ተሰናበትኩት።

ከዚያም ከበሬው በመራቅ በቅዱስ እስጢፋኖስ ክብረ በዓል ላይ ተሳተፍኩ። ክብረ በዓሉ ሲገባደድ የበሬውን ሁኔታ ለማየት ወደነበረበት ቦታ አመራሁ። በኢትዮጵያ ቦታ ያስገባሁትን በሬ ተጋድሞ ክፉኛ ሲንቀጠቀጥ ሳይ እምባየ መጣ ፥ በሬውን ሰዎች ከብበውታል፡ ፖሊሶች ግን በቦታው አልነበሩም። በዚህ ወቅት ካሜራየን አውጥቼ በስተመጨረሻ የሚታየውን ቪድዮ ቀረጽኩ። በቀጣዩ ቀን የበሬው ባለቤት መገኘቱንና በሬውም ከእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ መውጣቱን ተነገረኝ።

አይ! ይህ በሬ ሊያሳየን የፈለገው አንድ ትልቅ ነገር አለ” የሚለው ሃሳብ እስከ አሁን ድረስ አልለቀቀኝም። ይህን አስመልክቶ ወገኖች የመጣላችሁን ሃሳብ ብታካፈሉን መልካም ነበር።

👉 ለመሆኑ፤

  • በሬው የማን ነው?
  • በሬውን ማን አመጣው?
  • በሬው እንዴት ጥብቅ ፍተሻ ሲደረግበት ወደ ነበረው ወደ መስቀል አደባባይ ሊገባ ቻለ?
  • በሬው ወደ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ለምን ተወሰደ?
  • በሬው ፌደራል ፖሊሶችን ለምን አሳሰባቸው? በጠዋትስ ለምን በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ተገኙ?

Ethiopia Obtains Phone-hacking Tech From Israeli Firm Cellebrite

😈 The fascist Oromo Regime of Abiy Ahmed – whom last week President Joe Biden welcomed to the White House – has committed crimes against humanity, war crimes and genocide

👉 Courtesy: Haaretz

💭 As many other repressive regimes, the Ethiopian federal police have been using Cellebrite’s technology at the height of a civil war that caused tens of thousands of casualties and the prosecution of ‘unauthorized’ news outlets

The Ethiopian police, who according to reports, are responsible for mass detention of minorities and persecution of opposition forces and journalists, have purchased technology from the Israeli digital intelligence company Cellebrite to hack into the cellphones of detainees.

The Ethiopian federal police have been using Cellebrite’s systems since 2021, at the height of the civil war between the country’s prime minister’s forces and the Tigrayan People’s Liberation Force.

The flagship product of Cellebrite – a public company traded on NASDAQ – is a technology called UFED, which is used by authorities to hack into seized phones which are password-protected. This in turn allows Cellebrite’s clients to download all the information stored on those devices, including media files and text messages, call histories, contacts and more.

In a letter sent by Israeli human rights lawyer Eitay Mack to Israel’s Defense Ministry and Cellebrite, a number of human rights activists call for cessation of sales of the technology and support services to Ethiopia’s repressive regime.

The letter follows a harsh report by Amnesty International and Human Rights Watch, that details how Ethiopia has committed crimes against humanity and war crimes during the last round of fighting.

The report states that since November 2020, security and civilian forces have been responsible for “extrajudicial executions, rape and other acts of sexual violence. The widespread pillage of crops and livestock, and the looting and occupation of Tigrayan homes, destroyed sources of livelihood. Tigrayans have faced mass arrests and prolonged arbitrary detentions in formal and informal detention sites where detainees were killed, tortured, and ill-treated.”

A joint investigative commission by the UN and the Ethiopian Human Rights Commission found that both sides have committed crimes against humanity, war crimes and serious infractions of human rights including intentional artillery fire against civilians, executions, torture and rape. Some 2.6 million people have been uprooted from their homes.

On November 2, a peace treaty was signed between the Ethiopian government and the Tigrayan People’s Liberation Front, but conditions in the northern state (one of nine that make up Ethiopia), are still harsh. Government forces have retreated, but the Eritrean Army and militias of the state of Amhara, which are assisting Ethiopia, are still active in Tigray. Meanwhile, the TPLF has not yet disarmed.

Ethiopia’s federal police, which is under the direct aegis of the Prime Minister’s Office, posted on its Facebook page that it had purchased UFED systems and ancillary equipment for its Crime Investigation Bureau. Accompanying photos show police officials exhibiting new Cellebrite systems, out of the box.

According to Mack, the Crime Investigation Bureau serves Prime Minister Abiy Ahmed to persecute minorities, opponents of the regime and journalists. Ahmed has taken advantage of the civil war against the Tigrayan minority to declare a state of emergency in the country and arrest tens of thousands of people.

“The detainees are held for long periods without trial, are severely tortured and some are murdered. In June 2021, mainly in Addis Ababa, security forces, especially the federal police, began searching homes, arresting and disappearing civilians based on their Tigrayan ethnicity,” Mack wrote in the letter to the Defense Ministry and Cellebrite.

Since the beginning of the civil war, 63 journalists have been arrested, most of them Tigrayan. In August, the federal police indicted 111 “unauthorized” digital media outlets claiming incitement to violence, hate-mongering and harming the government. Over the past year, a number of independent media outlets have had to cease operations due to persecution by Ahmed’s regime.

The journalist Tamerat Negara, who returned to Ethiopia after years in exile and founded the website Terara Network, was arrested, released without charges and fled the country. Negara told the BBC that he had to leave out of fear for his life and the lives of his family. He said he had stayed in the country for seven months in the hope that things would change, but they had only worsened, and that he did not believe that one could tell the truth in Ethiopia.

Last week, Meskerem Abera, a lecturer and journalist with a pro-Amharic position on the conflict in Oromia, Ethiopia’s largest state and home to the Oroma people, was once again arrested. According to her husband, Abera was arrested by the Crime Investigation Bureau, which is now in possession of Cellebrite hacking equipment. Abera, the mother of a one-year-old baby, was first arrested in May, together with more than 10 journalists and thousands of civilians, according to the NGO Committee to Protect Journalists.

No evidence of the use of Cellebrite equipment has been found so far in reports from Ethiopia. However, some reports mention similar technology. For example, the federal police sought to extend the detention of the journalist Solomon Shumeye, and told the court that they had sent “electronic equipment taken from the suspect” to the “relevant investigative body.”

A woman by the name of Meron Tedele said that she had been arrested in the middle of the night by plainclothes’ police, who covered her head with a mask, opened her telephone and looked for information about her Facebook posts, her contacts and her political affiliation. Tedele, who spoke to the Ethiopian Reporter stressed that she is not a political activist.

“And so it happened that in another country, Cellebrite is assisting and/or might assist in serious infractions of the human rights of citizens of certain ethnic groups, protesters, journalists, opposition and democracy activists, as well as their contacts, friends and family,” Mack wrote in the letter.

“The repercussions of the hacking of mobile phones in Ethiopia could be abduction, blackmail, torture and extrajudicial execution, disappearance and deprivation of right without due process of the citizens who own these phones, as well as their friends and relatives,” Mack added.

Cellebrite didn’t deny that it sold its products to Ethiopia. The company said in a statement that it is “committed to its mission of creating a safer world by giving solutions to law enforcement bodies and strictly legal and ethical use of its products. To this end, we have developed stringent means of monitoring that will ensure proper use of our technology in the framework of investigations carried out legally.”

The company stated that “As a global leader in digital intelligence, Cellebrite’s solutions help thousands of law enforcement agencies to convict those who endanger public security and to bring justice to crime victims.”

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን አትንኳት | በአሜሪካዋ ቨርጂኒያ ግዛት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2020

በሃገረ ኢትዮጵያ በተዋሕዶ ዜጎቿ ላይ እየተካሄደ ያለው የጥቃትና የግድያ ዘመቻ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በአሜሪካ፣ አውሮፓ እና አረብ ሃገራት አበረታችነት እንደሆነ እያየነው ነው። በጅማ፣ ጅጅጋ፣ ሐረርጌ፣ ናዝሬት፣ ከሚሴ፣ ነገሌ፣ ሆሣእና፣ ደምቢዶሎ ወዘተ እየተሠራ ያለው ግፍና በደል በእስማኤላውያኑ አረብ ሙስሊሞች እና በዔሳውያኑ/ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ፕሮቴስታንቶች የሚደገፍ ነው።

በእነዚህ የዲያብሎስ ልጆች ላይ ምንም ዓይነት እርምጃ እንዳንወስድ ተኮላሽተናል፤ ነገር ግን የበቀል አምላክ እግዚአብሔር ዝም አይልም፤ እነዚህ ሃገራት አንድ በአንድ በእሳት እንደሚጠረጉ አብረን እንታዘባለን።

ከዚህ በፊት ይህን ቪዲዮ አቅርበን ነበር

፲፪ / / ፲፪ ቅዱስ ሚካኤል ዕለት በአሜሪካዋ ቪርጂኒያ ግዛት የተከሰተው ተዓምር ነው። በዋሽንግተን ዲ.ሲ እና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በየአብያተክርስቲያናቱ ቅዱስ ሚካኤልን ሲያወድሱና ሲማጸኑ በአቅራቢያቸው በሚገኝ አንድ መንገድ ላይ የተተከለው ግዙፍ የኢሬቻ ዛፍ መኪና ላይ ወድቆ ተጓዦቹ ለአርባ አምስት ደቂቃ ያህል ከመኪናቸው መውጣት አልቻሉም ነበር። እንደሚታወቀው ጂኒ ጃዋር በዚሁ መንገድ በኩል አድርጎ ነበር ቤተዘዳ ወደተባለው መንደር የሚያመራው። ይህ ዛፍ ለጂኒ ጃዋር ተዘጋጅቶለት ይሆን?

በእነዚሁ ቀናት እስክንድር ነጋ ወደ ዋሽንግተን እና ቪርጂኒያ ተጉዞ ነበር። ከዚህ በተጨማሪ ብዙ ኢትዮጵያውያን የድንግል ማርያም መቀነት ቀለማት ያረፉበትን የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ የጂኒ ጃዋርን እባባዊ እንቅስቃሴ ተከታትለውት ነበር። ጂኒ ጃዋር በመጀመሪያ ዋሽንግተን በሚገኝ አንድ የፊልጲናውያን ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ከቄሮ አጋንንት አጋሮቹ ጋር መሰባሰብ አቅዶ ነበር፤ ነገር ግን በኢትዮጵያውያኑ ተጽዕኖ ይህ አልተሳካለትም። ቤተ ሳይዳ የሚገኝ አንድ የጴንጤ መናፍቃን ቸርች ግን በሩን ጂኒው ለመክፈት ፈቃደኛ ስለነበር ወደዚያ አመራ። ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አንድ ላይ ይበራሉ!

ይህ ሁሉ የሆነው አሜሪካ ዋንኛ የሃገሪቱ ክብረ በዓል የሆነውን “የምስጋና ዕለት” / “Thanksgiving“ ለማክበር በምትዘጋጅበት ዋዜማ ነው። ይህ በዓል የኛዎቹ ጣዖተኞች የሚያከብሩት ዓይነት ኢሬቻ ነው፤ ይህ በዓል በአሜሪካም ሆነ በኢትዮጵያ በጭራሽ መከበር የለበትም። ምክኒያቱም በአሜሪካ ከአውሮፓ የመጡት ነጮች “አሜሪካን ህንዶች” ተብለው የሚታወቁትን ቀደምት የአሜሪካ ነዋሪዎችን በመጨፍጨፍ መሬታቸውን በመውረሳቸው አምላካቸውን የሚያመሰግኑበት በዓል ስለሆነ ነው። በኢትዮጵያም “ኦሮሞ” የተባሉት መጤዎች በተመሳሳይ ሁኔታ ከታንዛኒያ አካባቢ በመፍለስ ሃያ የሚጠጉ ቀደምት የኢትዮጵያን ነገዶችን በመጨፍጨፍ ምድራቸውን በመውረሳቸው ለዋቄዮአላህ “ዋቄኒ” እያሉ ምስጋናቸውን የሚሰጡበት እርኩስ በዓል ስለሆነ ነው። …”

አሁን በዚሁ የቨርጂኒያ ግዛት፡ ሰኞ በጥምቀት ዕለት፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጇል። በዚሁ ዕለት፡ ልክ እንደ ደምቢዶሎው “የታጠቁ ሚሊሻዎች/ሽፍቶች የቨርጂኒያ ካፒቶልን ለማጥቃት አቅደዋል ተብሏል።

የቨርጂኒያ ግዛት መሪዎች ስጋት ስላደረባቸው ስለሽፍቶች ማንነት ትክክለኛ ዝርዝር ለመስጠት ፈቃደኛ ባይሆኑም ፣ ነገር ግን ከክልሉ ውጭ የሚመጡና ትጥቅ ለመፍታት ፈቃደኞች ይልሆኑ ቡድኖች የቨርጂኒያ ግዛት መስተዳደር ካፒቶልን በጉልበት ለማጥቃት እንዳቀዱ ተናግረዋል። በሚቀጥለው ሰኞ ትጥቅ የማስፈታት ሕግን ለመደገፍ የሚሰበሰቡትን ቡድኖች በመቃወም ሚሊሻዎቹ / ሽፍቶቹ አመፅ እያቀዱ ናቸው ሲሉ ተደምጠዋል።

በየዋህና ንጹሐኑ በኢትዮጵያ ህፃናት፣ አረጋውያን፣ ሴቶችና ተማሪዎች ላይ በሚያስቆጣ መልክ ግፍና ወንጀል ሲፈጽሙባቸው የኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር ለዘላለም ዝምታውን የሚቀጥል ይመስለናል? አይቀጥልም፤ ፈጠነም ዘገይም የእግዚአብሔር ፍርድና ቁጣ በእነዚህ አመጸኞች ላይ ይሆናል።

በደንቢዶሎ የታገቱት እህቶቻችን ጥምቀትን ጫካ ውስጥ ከአውሬ ጋር ነው የሚያሳልፉት? ታዝበናል፡ ከስም ዝርዝሩ ኦሮሞ እንደሌለ ግልጽ ነው፡ ምናልባት ኦሮሞ ያልሆነ እስላም ሊኖር ይችላል ብላችሁ ለምታሰቡ ከመካከላቸው አንድም የታገት እስላም የለም። እስኪ እራሳችንን እንጠይቅ ከእህቶቻችን ጋር አብረው የሚማሩት ኦሮሞዎቹና ሙስሊሞቹ ተማሪ ጓደኞቻቸውትምህርታቸውን ያለእነሱ በሰላም ቀጥለዋል። በአንድ ጤናማ ዓለም ሁሉም ተማሪዎች ወይ ወደ ዩኒቨርሲቲ ከመሄድ ይቆጠቡ ነበር፤ ወይም ለታገቱት ተማሪዎች የድጋፍ ድምጻቸውን ያሰሙ ነበር። ግን ይህ አይሆኑም ምክኒያቱም ኦሮሚያ በሃገረ ኢትዮጵያ የሲዖል ተምሳሊት ለመሆን የበቃ እርኩስ ምድር ነውና።

ላለፉት ሁለት ዓመታት ይህ ሁሉ ግፍ ሲሰራ ቤተክርስቲያንና ምዕመናኗ ምንም አለማድረጋቸውን ያየውና በዚህም የደፋፈረው አውሬው አብዮት አህመድ ሥልጣን ላይ ገና ሁለት ዓመት ሳይሞላው እንደ ፈርዖን እራሱን እንደ አምላክ ማድረግ ጀምሯል(እየታየ ነው)፤ ምናልባት አሁን ለበዓል እኔ አስፈታኋቸው፤ ስለዚህ ስሜን ጥሩ፣ አጨብጭቡልኝ፣ ውደዱኝ፣ ምረጡኝ፣ አንግሡኝሊለን አቅዶ ይሆናል ተማሪዎቹን ያሳገታቸው።

ጦርነቱን በእግዚአብሔር አምላክ ላይ በመስቀሉ ላይ ቀስበቀስም በሰባቱ ምስጢረ ቤተክርስቲያን ላይ መሆኑን እየተከታተልነው ነው። ጥምቀት ከእግዚአብሔር ዳግም የምንወለድበት ምሥጢር ስለሆነ አሁን በጥምቀት ላይ ጦርነት ከፍተዋል። ቀጥሎም በቍርባን እና ተክሊል ላይ ይሆናል።

ለማንኛውም፤ የጥምቀት በዓልን በ666ቱ ተቋም ዩኔስኮ ከመዘገቡ በኋላ ሆን ተብሎ በዓሉ በደቡቡ የኢትዮጵያ ክፍል በነፃነት እንዳይከበር በአሜሪካና አረቢያ ግን እንዲከበር በማድረግ ያው በሃገራቸው አልቻሉም!” እያሉ ይሳለቁብናል። ግን፡ ቀስ በቀስ ሃገራችንን ብቻ ሳይሆን ተዋሕዶ ሃይማኖታችንንም ለመንጠቅ ከፍተኛ ሤራ መጠንሰሱን እያየን ነውን? አገራችንና ሃይማኖታችንን በምስር ወጥ ለመለወጥ ዝግኙና ፈቃደኞች ነንን? እንግዲያውማ እባቡ አብዮት አህመድብልጽግናብሎ መጥቶላችኋል። ከማን ጋር ነን? ከእግዚአብሔር ጋር ወይስ ከቄሳር ጋር?

የሚከተለውን ጽሑፍ ያቀበለን መምህር ዘመድኩን በቀለ ነው

የበዓለ ጥምቀት አከባበር ዝግጅት በኢትዮጵያና በአሜሪካ ልብ ብላችሁ ተመልከቱልኝማ።

ሀ፥ በኢትዮጵያ ፦

በደቡብ ኢትዮጵያ በሆሣዕና ከተማ የጥምቀት በዓል የማክበሪያ ስፍራውን ፕሮቴስታንቱ ወርሰውታል። የገበያ ሥፍራ፣ የቆሻሻ መጣያና የአውቶቡስ መነሃሪያ አድርገው የከተራ ሥፍራውን ከልክለዋል። ምን አባህ ታመጣለህ ተብለናል። የሚመጣውን አብሮ ማየት ነው። የከተማው አስተዳዳር ጴንጤዎቹ የምን ዩኔስኮ ነው፣ የምን ጥምቀት ነው ብለው ለአህያ ማቆሚያ ፓርኪንግ 5 ሺ ካሬ መሬት ፈቅደዋል። ለኦርቶዶክሳውያን ይሄም አይገባችሁም ተብለዋል። ዮናታን አክሊሉ መቶ ሺ ካሬ፣ ፓስተር እስራኤል ዳንሳም እንዲሁ በነፃ ተሰጥቷቸዋል። ኦርቶዶክስ ግን የራሷን ያላትን መሬት ዐይኗ እያየ ነጥቀዋታል።

በዚያው በደቡብ ኢትዮጵያ በመሎለሃ ከተማ የበዓለ ጥመቀቱን ማክበሪያ ሥፍራውን አሁንም የጌታ ልጆች ፕሮቴስታንቱ ባለሥልጣናት ጊዜ ሰጠን ብለው ወታደር አሰማርተው በቀን ብርሃን በአደባባይ መሬቷን ነጥቀው ወርሰዋል። ካህናቱን ደብድበው፣ ምዕማናንን ቀጥቅጠው ከወኅኒ ወርውረዋል። ዚስ ኢዝ ኢትዮጵያ አለ ኢዩ ጩፋ።

በአርሲ ነገሌም በቅርቡ የሆነውንም በዓይናችን አይተናል። መስቀሉን ነቅለው እንዲነሳ ሲያደርጉ አይተናል። አሁን በባሌ ለበዓለ ጥምቀቱ ምንጣፍ ማንጠፍ፣ አዲስ አበባ ጫፍ በሱሉልታ፣ በዝዋይ፣ በናዝሬትና በአጠቃላይ በኦሮሚያ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ መያዝና መስቀል ማውለብለብም ባልተጻፈ ዐዋጅና ባልተነገረ ሕግ በይፋ ተከልክሏል። ሞተን ነው ቆመን ነው እያሉ ነው። ፕሮቴስታንት ኦሮሞ ቄሮዎችና የወሃቢያ እስላም ቄሮዎች።

ቀውሲ በላይና አህመዲን ጀበል በሊቀመንበራቸው በጃዋር ትእዛዝ ኦሮሚያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ከታየ ሞተን ነው ቆመን እያሉ እየፎከሩ ነው። ኦርቶዶክሳውያኑ ኦሮሞዎችና ዐማራ፣ ትግሬ፣ ደቡብ ሁሉ እስቲ የሚሆነው ጊዜው ይድረስ እያሉ ነው። ሀረር ለጥር ሥላሴ ባንዲራው ሲዘረጋ፣ ሱልታ ልጥር ሥላሴ ከሐረር ተፈናቅለው ሱሉልታ እንዲሰፍሩ የተደረጉ እስላም ቄሮዎች ደብሩን አስፈራርተው ሰንደቅ ዓላማው እንዳይውለበለብ እንዳይሰቀልም አድርገዋል። [ የዘንድሮ ጥመቀት በተለይ በኦሮሚያ ከበድ የሚል ይመስላል። ]

ሁ ፥ በአማሪካ ፦

ይህን ሁሉ ዓይተው፣ በዓለ ጥምቀት በትውልድ ሃገሩ በኢትዮጵያ በገዛ ልጆቹ እንዲህ ፍዳውን ሲያይ አይተው፣ ተመልክተውም ከዚያ ራቅ ባለ ሥፍራ፣ በሰዶምና ገሞራ ምድር፣ በአህዛብ ምድር፣ በኢአማንያን ሀገር ደግሞ ሞተረኛ ተመድቦለት፣ በሰረገላ በሊሞዚን በፈረሰኛ ታጅቦ፣ ዐውራ ጎዳናዎች ተዘግተው፣ የየሀገሩ የየከተማዎቹ ከንቲባዎች በተገኙበት፣ የነጮቹ፣ የዐረቦቹ፣ የሩቅ ምስራቅና የጥቁሮቹ የመገናኛ ብዙሃን በተገኙበት በታልቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓትና ድምቀት ሲከበር ስታይ በእግዚአብሔር ድንቅ ሥራ ትደመማለህ።

ይሄን ማስታወቂያ ሳየው ገረመኝ። በሀገረ አሜሪካ እንዲህ በይፋ በዓለ ጥምቀትን እንዴት ኢትዮጵያውያኑ እንደሚያከብሩትና ከወዲሁ ዕቅድ አውጥተው በይፋ እንዴት እንደሚያውጁ ተመልከተሉኝማ። ቄሮ የለ ቀሬ፣ ወሃቢይ የለ ሰለፊ፣ ነፃነት ብቻ። ሰንደቅ ዓላማው ከፍ፣ ዝማሬው፣ ወዳሴው፣ ሥርዓተ አምልኮውና ሥርዓተ ቅዳሴው ከፍከፍ ይላል።

በዋሽንግተንና አካባቢው በሜሪ ላንድ ( ሀገረ ማርያም) የምትኖሩ ምዕመናን ፏ ብላችሁ፣ እንቁጣጣሽ መስላችሁ፣ ጅንስና ሚኒስከርታችሁን ወዲያ ጥላችሁ፣ በሀገር ባህል ልብሱ፣ በጃኖ፣ በኩታው፣ በእጀጠባቡ ጀነን ኮራ ብላችሁ አማሪካን የትራንፕን ከተማ በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማ፣ በዝማሬው፣ በከበሮ፣ በእልልታ አናውጧት። ማዕጠንቱ ይታጠን፣ መስቀሉ ይወጣ አጋንንቱን ይቀጥቅጥ፣ ይቀደስ፣ ወረቡ፣ ዝማሜው፣ ሽብሸባው ይታይ ይፈጸም።

በኢትዮጵያ ደግሞ በተቃራኒው ነው። በዓለ ጥምቀትን እንዴት እንደምታከብር፣ እንዴት እንደምትዘምር፣ ምን መልበስ፣ ምን መያዝ እንዳለብህ ቄሮ የተባለ የወሃቢያ እስላም ሠራዊት ሊያዝህና ሊያስፈራራህ ይሞክራል። አዲስ አበባ መርካቶ ተክለሃይማኖቶች ገራሚ ዝግጅት እያደረጉ ነው። አንዳንድ አድባራትም እንዲሁ። የተከልሃይማኖት ልጆች የሚሠሩትን ለማስቆም የወሃቢይ እስላሞቹ ሆያ ሆዬ ቢዘፍኑም የተክልዬ ልጆች ግን መስሚያችን ጥጥ ነው ብለው ዝግጅታቸውን ቀጥለዋል። አብነት አደባባዩ በሰንደቅ ዓላማው አሸብርቋል። ደምቋልም።

______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: