Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጸረ-ክርስቲያን’

በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የእሳት ቃጠሎው ቀጥሏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 28, 2020

ይህ ሰደድ እሳት ደግሞ ሃታይ በተሰኘው የደቡብ ቱርክ ጠቅላይ ግዛት ነው

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“ከፍሬአቸው ታውቁአቸዋላችሁ” | ሙስሊሞች ክርስቶስን ሲሳደቡ ኢትዮጵያዊ ልጆቹን ሲያንገላቱ፣ ሲያንቋሽሹና ሲዝቱባቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 19, 2017

የባቢሎን ቤል ሃውልት በመካ

ሳዑዲ ባቢሎን የመጥፊያዋ ጊዜ ተቃርቧል፤ በጎቹን ኢትዮጵያውያንን በድጋሚ ያው ሂዱ! ውጡ! እያለች እንደ ከብት በመንዳት ላይ ናት። ወይ ጉዷ!

ወንድሞች እህቶች የኢትዮጵያ ልጆች፡ አይክፋችሁ፡ አይክፋን፡ እንዲያውም ደስ ይበላችሁ፡ ደስ ይበለን ቶሎ ውጡ፡ ከባቢሎን በፍጥነት አምልጡ!

ትንቢተ ኤርሚያስ 50

2 በአሕዛብ መካከል ተናገሩ አውሩም፥ ዓላማውንም አንሡ፤ አውሩ፥ አትደብቁ። ባቢሎን ተወሰደች፥ ቤል አፈረ፥ ሜሮዳክ ደነገጠ፤ ምስሎችዋ አፈሩ፥ ጣዖታትዋ ደነገጡ በሉ።

6 ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቱአቸው፥ በተራሮችም ላይ የተቅበዘበዙ አደረጉአቸው፤ ከተራራ ወደ ኮረብታ አለፉ፥ በረታቸውንም ረሱ።

7 ያገኙአቸው ሁሉ በሉአቸው፥ ጠላቶቻቸውም። በጽድቅ ማደሪያ በእግዚአብሔር ላይ፥ በአባቶቻቸው ተስፋ በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት ስለ ሠሩ እኛ አልበደልንም አሉ።

8 ከባቢሎን መካከል ሽሹ፥ ከከለዳውያንም ድር ውጡ፥ በመንጎችም ፊት እንደ አውራ ፍየሎች ሁኑ።

ርስቴን የምትበዘብዙ እናንተ ሆይ፥ ደስ ብሎአችኋልና፥ ሐሤትንም አድርጋችኋልና፥ በመስክ ላይም እንዳለች ጊደር ሆናችሁ ተቀናጥታችኋልና፥ እንደ ብርቱዎችም ፈረሶች አሽካክታችኋልና፥

12 እናታችሁ እጅግ ታፍራለች፥ የወለደቻችሁም ትጐሰቍላለች፤ እነሆ፥ በአሕዛብ መካከል ኋለኛይቱ ትሆናለች፤ ምድረ በዳና ደረቅ ምድር በረሀም ትሆናለች።

13 ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ ሰው አይቀመጥባትም፤ በባቢሎንም በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይደነቃል በመጣባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጫል።

35 ሰይፍ በከለዳውያንና በባቢሎን በሚኖሩ ላይ፥ በአለቆችዋና በጥበበኞችዋ ላይ አለ፥ ይላል እግዚአብሔር።

36 ሰይፍ በሚጓደዱት ላይ አለ ሰነፎችም ይሆናሉ፥ ሰይፍም በኃያላኖችዋ ላይ አለ እነርሱም ይደነግጣሉ።

37 ሰይፍ በፈረሶቻቸውና በሰረገሎቻቸው ላይ በመካከልዋም ባሉት በልዩ በልዩ ሕዝብ ሁሉ ላይ አለ፥ እነርሱም እንደ ሴቶች ይሆናሉ፤ ሰይፍም በመዝገብዋ ላይ አለ ለብዝበዛም ይሆናል።

38 እርስዋ የተቀረጹ ምስሎች ምድር ናት፥ እነርሱም በጣዖታት ይመካሉና ድርቅ በውኆችዋ ላይ ይሆናል እነርሱም ይደርቃሉ።

የእፉኝት ምላስ


ትንቢተ ኤርሚያስ 50

24 ባቢሎን ሆይ፥ አጥምጄብሻለሁ አንቺም ሳታውቂ ተይዘሻል፤ ከእግዚአብሔር ጋር ስለ ተዋጋሽ ተገኝተሻል ተይዘሽማል።

27 ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ፥ ወደ መታረድም ይውረዱ፤ ቀናቸው፥ የመጐብኘታቸው ጊዜ፥ ደርሶአልና ወዮላቸው!

28 የአምላካችንን የእግዚአብሔርን በቀል የመቅደሱንም በቀል በጽዮን ይነግሩ ዘንድ ሸሽተው ከባቢሎን አገር ያመለጡት ሰዎች ድምፅ ተሰምቶአል።

31 ትዕቢተኛው ሆይ፥ የመጐብኘትህ ጊዜ፥ ቀንህ ደርሶአልና እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

32 ትዕቢተኛው ተሰናክሎ ይወድቃል የሚያነሣውም የለም፤ በከተሞቹም ውስጥ እሳት አነድዳለሁ፥ በዙሪያውም ያለውን ሁሉ ትበላለች።

ሰይጣን ተለቅቋል፤ ልጆቹም የልብልብ ብሏቸዋል፣ ደፋር፣ ጯሂ፣ ተናጋሪና ተሳዳቢ ሆነዋል። ጊዚያቸው ነው፤ የተሰጣቸውም ጊዜ በጣም አጭር ስለሆነ በየአቅጣጫው እያጠቁን ነው።

ክርስቲያን ኢትዮጵያችን የሚዋጓትን ሙስሊም ጠላቶቿን ፡ እጆቿን ዘርግታ ተቀበለቻቸው፣ ተርባና ተጠምታ፡ ካላት፣ ከለፋችበት አካፍላ በጉርሻ አበላቻቸው፣ ለሺህ ዓመታት ታግሳ፣ እራሷን ዝቅ አድርጋ፣ ላቧ ጠብ እስኪል እንደ ከባድ ሸክም ተሸከማ አሳደገጃጀቸው፣ ፈወሰቻቸው፣ አስተማረቻቸው። አሁን ጠገቡባት፣ ጠሏት፣ ከመካ መዲና መስጊድ አሳድዶ ከሚያወጣቸውና ኢሰብዓዊ በሆነ መልክ እየሰበሰበ ከጠረፋቸው ከአረብ ጋር እየተማከሩ ባገራችን ላይ መልሰው ሴራው ጠነሰሱባት፣ ወደ እግዚአብሔር በመምጣት ፋንታ› ይባስ ብለው አምላኳን በድፍረት አንቋሸሹባት፣ ልጆቹንም ይሳደባሉ ይገድላሉ

የእፉኝት ምላስ ያላት ይህች ሴት በክርስቶስና በድንግል ማርያም ላይ ኡ! ! የሚያሰኝ የብልግና ቃል የምትሰነዝረው የት ባገኘችው መረጃ ላይ በመመርኮዝ ይሆን? ወልድን የት ታውቀዋለችና? ቁራኗ ወይም ሃዲቷ ላይ ተጽፏልን? ሰይጣን ይህን ያህል ዘልቆ ደፍሮ አይጽፍም። ግን ቁራኑም ሃዲቱም ብልግናውን የጻፈው ስለራሷ መሀመድ ነው። መንፈስ አልባ ጭንቅላቷም ውስጥ ሊቀረጽ የሚችለው ይኽው ስለ መሀመድ የተጻፈው ብልግና ብቻ ነው የሚሆነው። ታዲያ የራሷን ጉድ አረብ አገር ሄዳ ስላወቀች በተዘዋዋሪ መንገድ በራሱ በመሀመድ ላይ እያላገጠች አይደለምን? መቼም ሙስሊሞች እንደተለመደው ነገሮችን ፕሮጀክት ማድረግ ይወዳሉና እራሳቸው እየገደሉ ሌላውን ገዳይ እንደሚሉት አሁንም የመሀመድን ጉድ ለክርስቶስ ይሰጣሉ፤ የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች እንዲሉ።

ሰይጣን ሳይቀር በጌታችን ላይ ይህን ያህል ደፍሮ እንደማይናገር እናውቃለን፤ ታዲያ እንደነዚህች ላሉት ብኩን ባለጌ ከሃዲ ሴቶች እግዚአብሔር ምን ዓይነት ፍርድ የሚሰጣቸው ይመስለናል?

እንቆጣለን፣ ዳዊትን እንደግማለን፤ ግን አንጥላቸው! ሆኖም፡ ብዙም አንቅረባቸው!

___

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ርጉም አረቦች እህታችንን ሊሰቅሏት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2014

ማን ነው፡ ! የአባይን ቧንቧ እንዘጋለን! ብሎ በመዛት እህታችንን ከስቅላት ሊያተርፋት የሚችል?

EthioMadonnaአፋችን ተለጉሟል፣ እጆቻችን ተሣስረዋል። በእህቶቻችን፣ በወንድሞቻችን፣ በልጆቻችን ላይ ርኩስ አረቦች የሚፈጽሙትን በደል ማቆም፣ መቋቋም አቃተን። ከሱዳን እስከ ሳዑዲ የስለት ሲሳይ፣ የጅራፍ ተቀባይ ሲሆኑ እንደ ቆሻሻ ተቆጥረው ከፎቅ ሲወረወሩ ፣ መሆን ያለበት ነገር እንደሆነ አድርገን በመቁጠር ዝም ብለን ኑሮአችንን እንገፋለን። ለምንድን ነው የምዕራብ መገናኛ ብዙኃን ሁሉንም ነገር እሲያራግቡልን ድረስ የምንጠብቀው?

እህታችን እናቷ ተዋሕዶ ክርስቲያን አባቷ እስላም ናቸው። እህታችን ከእናቷ ጋር በክርስትና እምነት ያለ እስላም አባቷ አድጋ ከክርስቲያን ሰው አረገዘች። ከእስልምና አንፃር ወንጀሏ ምንድን ነው? ከክርስቲያን ማርገዟ፡ ክርስትናን መቀበሏ። በእስልምና ወንዶቻቸው የክርስቲያን ሴቶች እንዲያገቡ ሲፈቀድ፡ ሴቶቹ ግን ክርስቲያን ወንድ እንዲያገቡ አይፈቀድም፡ ያው የሞት ፍርድ ያስከትላል። ይህም ዲያብሎሳዊውን ተንኮል በግልጽ የሚያሳይ ነው። እግዚኦ! እንበል።

ዓረቦች ጠላቶቻቸው እንደሆንን አድረገው ማሰብ ከጀመሩ ሺህ ዓመታት አስቆጥረናል፤ ታዲያ እነርሱን ላለማስከፋት እያልን የወገኖቻችንን ውድ ደምና ነፍስ እንዲሁም ቅዱስ ውኃችንን፡ ውድ እንጀራችንን በመስዋዕት መልክ ለነርሱ ማቅረቡን ቀጥለናል፤ ለምን፡ መከፋት ቀርቶ እየፈረጡ ተነው አይጠፉም! መቼ ነው፡ አታስፈልጉንም፣ አትምጡብን፣ አንመጣባችሁም ማለት የሚቃጣን? መጪው ትውልድ እንደሚረግመንና እረፍት እንደሚነሳን እንዴት አይታወቀነም?

አረመኔው የሱዳን ፕሬዚደንት፡ ኦማር አልበሽር፡ በቀድሞዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ፓትርያርክ ሞት እጃቸውን ካስገቡት ግለሰቦች መካከል አንዱ ናቸው። እኝህ አጭበርባሪ ሰው ላለፉት 6 ወራት ብቻ አዲስ አበባን ለ አምስት ጊዜ ያህል ተመላልሰው ጎብኝተዋል፤ እግረመንገዳቸውንም አንበጣን፣ ጨለማን እና ሞትን በሳዑዲና በግብጽ አምላክ ስም ይዘው መጥተዋል። በአዲስ አበባ የአንበጣ መንጋ? መቼ ነው በአዲስ ታይቶ የሚታወቀው? የአረብ አውሮፕላኖች ለአንበጣዎች መናኽሪያ ከሆነችው ከአረቢያ በረሃ ያመጡት ሊሆን አይችልምን?

አባይን አስመልክቶ ከግብጽ ጋር የወታደራዊ ልምምዶችን እያካሄዱ የሕዳሴ ግድቡን እደግፋለሁ!” ማለታቸው እኛን ሊያሳምነን ይገባልን? እንደው ማነው አሁን እኚህን አታላይ የግብጽ ቱጃር የሚያምነው? የላይቤሪያዋ ፕሬዚዳንትን የመሳሰሉት የአፍሪቃ መሪዎች በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የቀበር ስነሥርዓት ወቅት ወደ አዲስ አበባ ያልመጡት የሱዳኑ ፕሬዚደንት እዚያ በመገኘታቸው ምክኒያት ነበር። ለምንድን ነው ኢትዮጵያውያን ከነዚህ የአረብ ቡችሎች ጋር ይህን ያህል መቀራረቡን የሚሹት? ቀደም ሲል፡ ንጉሥ ኃይለሥላሴም፣ እስራኤልን ተወት በማድረግ ወደ አረቦቹ ጠጋ ጠጋ ማለት ሲጀምሩ ነው በኋላ ላይ መቃብራቸውን ለመቆፈር የበቁት። ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ከአረቡ ሆነ ከ ቱርኩ፣ ከኢራኑ ሆነ ከግብጹ ጋር፡ በአገር እና በግል ደረጃ የጠበቀ ግኑኝነት ማድረግ የለባቸውም። እነዚህ አገሮች/ሕዝቦች በዘመን ፍጻሜ ከፍተኛ ጸረክርስቶሳዊ የሚጫወቱ መሆናቸውን መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ይነግረናል። ታዲያ ለምንድን እራሳችንን የምናታልለው?እናስታውስ፣ ኢትዮጵያ ከነዚህ ሕዝቦች በራቀችበት ዘመን ነበር በሁሉም ረገድ ጤናማ፣ የሠለጠነ እና የበለጸገ ማሕበረሰባዊ ኑሮ የነበራት።

በአዱሱ መስከረም 1 ዓመታችን ሽብር ፈጣሪዎች ኒውዮርክን በማጥቃት ዓለምን ለወጡ። በዛሬው ዕለት ደግሞ በኒዮርክ ለ3ሺሆቹ ሟቾች አንድ መታሰቢያ በኒዮርክ ከተማ ቆመ፡ የእህታችን የሞት ፍርድም እንዲሁ ለብዙዎችን ዓለምን ይለውጥልናል።

በአዱሱ መስከረም 1 ዓመታችን ሽብር ፈጣሪዎች ኒውዮርክን በማጥቃት ዓለምን ለወጡ። በዛሬው ዕለት ደግሞ በኒዮርክ ለ3ሺሆቹ ሟቾች አንድ መታሰቢያ በኒዮርክ ከተማ ቆመ፡ የእህታችን የሞት ፍርድም እንዲሁ ለብዙዎችን ዓለምን ይለውጥልናል።

አይይኢትዮጵያ አገሬ፡ እምዬ ጽዮን አልቅሺ

እህታችንን ይሰቅሏቸዋል፣ ግን አይሞቱም፡ ክርስቶስን አልካዱምና። ነፍሳቸው በሺህ እጥፍ ይጠነክራል፣ ከመላዕክትም ጋር አብሮ ይጓዛል፤ በበዳዮቿም ላይ ኃይለኛ ፍርድንም ይፈርዳል፡ ይበቀላል፤ ወዮላቸው የዲያብሎስ ደቀመዛሙርት፡ ወዮላቸው!

የእግዚአብሔርን ትእዛዛት የሚጠብቁት ኢየሱስንም በማመን የሚጸኑት ቅዱሳን ትዕግሥታቸው በዚህ ነው። 

ከሰማይም። ከእንግዲህ ወዲህ በጌታ የሚሞቱ ሙታን ብፁዓን ናቸው። መንፈስ። አዎን፥ ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ፥ ሥራቸውም ይከተላቸዋል ይላል ብለህ ጻፍ የሚል ድምፅ ሰማሁ።[ራዕይ ፲፬᎓፲፪፲፫]

__

 

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: