Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጴዴንያ’

No Pain, No Gain — No CROSS No CROWN – ያለህመም ማግኘት የለም ፥ ያለ መስቀል ፣ አክሊል የለም! | ይህን ተዓምር ተመልከቱማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 20, 2022

❖❖❖ መስቀል ኢየሱስ / መስቀል የመጣበት/ ጴዴንያ (የቅድስት ማርያም በዓል) ❖❖❖

❖❖❖

፩. ላለፉት ሦስት ቀናት ያህል ይህ ሰሞኑን አንገቴ ላይ የነበረው መስቀል ተሠውሮብኝ ለማግኘት በጣም ብዙ ፍዳዬን አየሁ። ዛሬ በመስቀለ ኢየሱስ ዕለት ያልጠበቅኩበት ቦታ ላይ አገኘሁት፤ ድንቅ ነው!

❖❖❖

፪. ሌሊት ላይ ደግሞ የተሰወረውን መስቀል ለመፈለግ ስነሳ ቴሌቪዥኑ ላይ ከዚህ በፊት ይታዩኝ የነበሩት የማርያም መቀነት ቀለማት ይህን ድንቅ መስቀል ሠርተው አየኋቸው፤ ድንቅ ነው!!

❖❖❖

፫. ዛሬ በመስቀለ ኢየሱስ ዕለት ከሥራ ስመለስ በከተማው የሜትሮ (ምድር ውስጥ ባቡር)ጣቢያዎች ውስጥ የማስታወቂያ ሰሌዳዎች ላይ ይህን ሰይፍ የያዘውን ልጅን በጽዮን ቀለማት ያሸበረቀ ሱሪ ነገር ለብሶ አየሁት፤ ድንቅ ነው!!!

የማስታወቂያው ሠሪዎች ምን አስበው ልጁን ሰይፍ እንዳያዙትና በጽዮን ቀለማት እንዳለበሱት የማውቀው ነገር የለም። ሆኖም አዕምሮዬ ላይ ወዲያው የመጣልኝ፤ በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት በሰሜን ኢትዮጵያ በመገፋትና በመሰቃየት ላይ ያሉት ልጆቻችን ናቸው። ምን ዓይነት አርመኔነንት፣ ምን ያህል ድፍረት ቢኖራቸው ነው ሕፃናትን የሚያስርቡትና የሚጨፈጭፉት? እነዚህ ሕፃናት እኮ እንደ መላዕክት ናቸው! አንድ የተገደለ ህፃን እንደ ሚሊየን መላዕክት ሰይፍ ይዞ በመመጣት በዳዮቹን፣ በወንድማማቾች (ትግራዋይ + ኤርትራው + አማራ) መካከል ጠብን የሚዘሩትን ገዳዮቹን ጋላኦሮሞዎችን በእንባው ሰይፍ፣ መለኮታዊ ንዝረቱ በሚፈጥረው የግጭት እሳት ያረበደብዳቸዋል፣ ይጠራርጋቸዋል! ይህን ደግሞ እያየነው ነው!

በእውነት ጋላ-ኦሮሞዎች ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት ስላሳዩን ክፉነታቸው ሳስብ ያቅለሸልሹኛል፤ በጥልቁ ያስጠሉኛል፤ ያስቆጣኛል! የበቀል አምላክ ልዑል እግዚአብሔርማ እንዴት እንደሚጸየፋቸው ሳስበው ደግሞ በአስከፊው ዕጣ ፈንታቸው ያሳዝኑኛል፤ ሆኖም ወዮላቸው፤ በእነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች መፈጸም ያለበት ይፈጸም ዘንድ ግድ ነው! አምስት መቶ ዓመታት ለንሰሐና ለምሕረት ከበቂ በላይ ጊዜ ነበርና።

የአረመኔዎቹ ኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ፍጻሜ ተቃርቧል፣ አሟማታቸው ከአክዓብና ኤልዛቤል የከፉ ይሆናል/መሆንም አለበት። እንደ ፋሺስቱ ጣልያን እንደ ቤኒቱ ሙሱሊኒ በአክሱም ጽዮን ተዘቅዝቀው መሰቀልና ሕፃናቱም ይሸኑባቸው ዘንድ ዝግጅተ መደረግ አለበት። አጋሮቻቸውም የትም አያመልጧትም፤ ከእንግዲህ ምሕረት የለም! የጽዮናውያንን ቁስል የሚፈወስወ ይህ ብቻ ነው!አሁን በቃ! በቃ! በቃ!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: