Posts Tagged ‘ጴንጤ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2020
አቴይዝም (አምላክ–የለሽነት) + ፕሮቴስታንቲዝም + ኮሙኒዝም + እስላሚዝም + ሂንዱይዝም + ቡድሂዝም + ፌሚኒዝም + ሰዶሚዝም + ቩዱይዝም + ዋቀፌታይዝም = አደገኛ ቫይረስ
“ፕሮቴስታንት ነኝ” የሚለው የዋቄዮ–አላህ ልጅ አብዮት አህመድ አሊ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ወደ ቻይና በመላክ የኮሮና ቫይረስ ተሸካሚ እንዲሆን አድርጎታል። ቫይረሱ መቀስቀሱ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለታል። አምና ልክ በዚህ ዕለት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን በደብረዘይት–ሆራ እንዲከሰከስ ያደረገው አብዮት አህመድ ነው የሚል ስሜት አሁንም አለኝ(በወቅቱ የእስክንድር ነጋ ጉዳይ በጣም አስደንግጦት ስለነበር ዓለም አቀፍ አትኩሮት የሚስብ ድርጊት መፈጸም ነበረበት / የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት (ባልደራስ)፣ በዛሬው ዕለት (መጋቢት 21 ቀን 2011 ዓ.ም) ሊሰጥ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በፖሊስ ሀይሎች ሊሰረዝ ችሏል)።
የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ሞዴል ችግር እንዳለበትና ቀደም ሲልም በኢንዶኔዥያ መከስከሱ በወቅቱ ለግራኝ አህመድ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለት ነበር። ሰውየው በጋኔን የተሞላና የሚመራ ነው!
አሁንም የቫይረሱና የአባይ ወንዝ ድራማ ከታገቱት / ምናልባትም ከገደላቸው እህቶቻችን ጉዳይ ሰውን ለማራቅ እንዲችል ይረዳው ዘንድ ጥሩ አጋጣሚ ተፈጥሮለታል። ደግሞም ተቀዳሚ ሊሆን የሚገባውን ይህን አንገብጋቢ ጉዳይ በማስረሳቱ ረገድ ስኬታማ እንደሆነ እያየነው ነው።
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: anti-Ethiopia Conspiracy, ሕዝብ ቁጥር ቅነሳ, መቅሰፍት, ተላላፊ በሽታዎች, ቸነፈር ወረርሽኝ, ቻይና, ኑፋቄ, ኢትዮጵያ, ኮሮና ቫይረስ, ደቡብ ኮርያ, ጴንጤ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Depopulation Agenda, Ethiopia | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2020
ልክ የሃገራችን እና የአምላካችን ጠላቶች ለሆኑት ለምዕራባውያኑ ኤዶማውያን እና ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን የሃገራችንን በር ብርግድ አድርገው በመክፈት እርስታችንን አስላፈው ለመስጠት በመጣደፍ ላይ እንዳሉት ሁሉ አባቶችና ወንድሞች ደማቸውን ያፈሰሱበትን ቦታም ለክርስቶስ ጠላቶች ሊሸልሟቸው በመድፈር ላይ ናቸው። ይህች ቁራሽ ቦታ የኢትዮጵያ መስተዋት ናት። ግን አቤት ድፍረት! አቤት ንቀት! አቤት ክህደት! አቤት እብደት! እነዚህ ወንበዴዎች በአፋጣኝ መጠረግ አለባቸው!
_______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: 22, መናፍቃን, ታቦት, ታከለ ኡማ, አብይ አህመድ, አብዮት አህመድ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞ መንግስት, የሰማዕታት ደም, የዋቄዮ-አላህ, ጂሃድ, ገብርኤል እና አርሴማ, ግራኝ አህመድ, ጴንጤ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፋሺዝም | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 19, 2019
በዘመነ ዮሐንስ፡ እንዲያውም እንደ አፄ ዮሐንስ የመሰለ ተዋሕዶ መሪ ነው ለሃገራችን የሚያስፈልጋት!
አቶ ታየ ቦጋለን ይህን ያህል እብሪተኛና ቁጡ ያደረገው የትግሬ ጥላቻ ይሆን? ወይስ “የአንድ ዓለም ጣዖታዊ አምልኮን” ለመመስረት አፄ ዮሐንስና ተዋሕዶ ልጆቻቸው መሰናክል ስለሆኑበት? አቶ ታየ እና ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ግማሽ ሐቅ ይዘው እባባዊ በሆነ መልክ ታሪክን ለመከለስ በመታገል ላይ ናቸው። ጉድ እኮ ነው፤ የታሪክ ሊቆቹ ሁሉ “ኦሮሞ” ነን የሚሉት ታሪክ አልባዎች ናቸው። በትግሬዎች ላይ ያላቸው ጥላቻ በዘር የሚተላለፍ ወይም ጄኔቲካዊ ይመስላል። ለእነዚህ አደገኛ ሰዎች የሚያጨበጭብ ኢትዮጵያዊ ግብዝ የሆነ ወገን ብቻ ነው፤ ዘጠኝ መድኃኒት ሰጥተውት አንድ መርዝ ጠብ እያደረጉለት መሆኑ አይታወቀውም።
ማን ከማን ጋር መዋለዱ/መወላለዱ የስጋ ነገር ነውና እንደ ኢትዮጵያውያን ላሉ መንፈሳዊ ሕዝቦች ብዙ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ነገር አይደለም። የስጋውን ነገር ከረጅም ጊዜ በፊት አልፈነዋል! ዋናው የኑሯችን ጉዳይ ከመንፈሳዊ ሕይወት ጋር የተያያዘ ነው፤ ስለዚህ ከመንፍሳዊ ማንነታችን ጋር በተያያዘ በዚህ በጉ ከፍየሎች በሚለይበት ዘመን ወይ ከክርስቶስ ጋር ወይ ከዲያብሎስ ጋር፣ ወይ ከቅዱስ መንፈስ ጋር ወይ ከእርኩስ መንፈስ ጋር፣ ወይ ከመስቀሉ ጋር ወይ ከጨረቃ ጋር፣ ወይ ከበጉ ጋር አሊያ ደግሞ ከፍየሉ ጋር መደመር ግድ ነው። ከፍየሉ ጋር ከሆንክ የኢትዮጵያና ክርስቶስ አምላኳ ጠላት ነህ ማለት ነው።
ኢትዮጵያ ማለት ክርስትና ማለት ነው፤ ወደድንም ጠላንም፡ ከዚህ ውጭ ሌሎች አምልኮዎች በሃገረ ኢትዮጵያ ምንም ዓይነት ሚና ሊጫወቱ አይገባቸውም።
እነ አቶ ታየ ቦጋለና ፕሮፊሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ኩሽ፣ ዋቀፌና ቅብርጥሴ እያሉ ክንቱ የሆነ ዝባዝንኬ ነገር ከሚቀበጣጥሩ “ሕዝቤ ነው” የሚሉትን “ኦሮሞ” የተባለውን ሕዝብ አባቶቹ በኢትዮጵያ ላይ ከሠሩትና ከተረገሙበት አስከፊ በደል ተጸጽተው ለንስሐ እንዲበቁ በቅንነት ቢያስተምሩት የተሻለ ነው። የሚያስዝን ነው፤ የኦሮሞ “ልሂቃን” ዘመን ያለፈበትን የነገስታት ታሪክ ሌት ተቀን እያነሱ ባለፈበትና በሞተ ነገር ሲጨቀጭቁን ነው እሚውሉት ፥ ታሪክ ከመስራት ይልቅ ታሪክ በማውራት ዘመናቸው ሊያበቃ ነው።
“ኦሮሞ ነን” የሚሉት ምስጋና–ቢሶች ሰፊውን ጠልተው ጠባቡን፣ የሚያኮራውን ንቀው የሚያቀለውን፣ የሚያስከብረውን አውግዘው የሚያዋርደውን፣ ግዕዝን ትተው ላቲኑን፣ ክርስቶስን ትተው ዲያብሎስን፣ የማርያም መቀነትን ትተው የዘንዶውን ቀበቶ፣ እውነቱን ትተው ውሸቱን መርጠዋልና በቅርቡ ክፉኛ ይቀጣሉ። መዳን የሚፈልጉ ወገኖች ግን ዲያብሎስ የሰጣቸውን ኦሮሞነታቸውን በመካድ ከአምልኮተ ጣዖት መላቀቅ አለባቸው፣ ዋቄዮ አላህን እርግፍ አድርገው በመተው ንስሃ ገብተው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ቶሎ ቢቀላቀሉ ይሻላቸዋል።
[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮፡፳፯]
“ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም። ማንም መስቀሉን ተሸክሞ በኋላዬ የማይመጣ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።”
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: መጋቢሽ ሐዲስ እሸቱ, ምንፍቅና, ታሪክ ክለሳ, ታየ ቦጋለ, አሕዛብ, አምልኮተ ጣዖት, አባ ገዳ, አፄ ዮሐንስ, ኢሬቻ, እስልምና, ዋቄፈና, ዶ/ር ወዳጄነህ, ጴንጤ, ፓስተር ዮናታን | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2018
የእባብ ቸርች ይሉታል።
አንድ አሜሪካዊ ጴንጤ ፓስተር በአገልግሎት ጊዜ በመርዛማ እባብ ተነደፈ።
ፓስተር ኮዲ ኩይትስ ትልቅ መርዛማ እባብ እየተሸከመ በኬንታኪ ግዛት በሚገኘው የጴንጤኮስታል ቸርቹ ውስጥ አገልግሎት ይሰጣል። ይህ አደገኛ የአምልኮ ሥርዓት የቀድሞውን ፓስተር አባቱን የ 42 ዓመቱን ጄሚ ኮትስን በ 2014 ዓ.ም እንዲሁ በእባብ ተንደፎ እንዲሞት አድርጓል።
በዚህ አስደንጋጭ ቪዲዮ ላይ ፓስተር ኮዲ ኮጽስ በተሸከመው እባብ ከተነደፈ በኋል ሸሚዙ በደም ተቀብቶ፣ እባቡ ሊገድለው ከሚችለው መርዛማ ቁስል ለመነሳት ሲሞክርና ሰዎች ለእርዳታ ሲደግፉት ይታያል።
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Faith, Infotainment | Tagged: America, መርዝ, ምንፍቅና, አሜሪካ, እባብ, ጴንጤ, Cody Coots, Pentecostal church, The Snake Church | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2018
አስቃቂ ነው፤ ነፍሳቸውን ይማርላቸው!
ቢቢሲ እንደዘገበው፦
በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በላንቴ ቀበሌ ልዩ ስሙ “መርከብ ጣቢያ” በተባለ ስፍራ ከሀይቅ ዳር ቆመው መንፈሳዊ አገልግሎት በመስጠት ላይ የነበሩ ፓስተር በአዞ በደረሰባቸው ድንገተኛ ጥቃት ህይወታቸው ማለፉን የአካባቢው ነዋሪዎች እና የወረዳው ፖሊስ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
ፓስተር ዶጮ እሸቴ የተባሉት የሃይማኖት አባት እሁድ ጠዋት 2 ሠዓት ተኩል አካባቢ ቁጥራቸው በግምት ሰማኒያ አካባቢ የሆኑ ተከታዮቻቸውን በሃይቁ ውሃ እያጠመቁ በነበረበት ሰዓት አደጋው እንደደረሰባቸው አቶ ከተማ ካይሮ የተባሉ የከተማው ነዋሪ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
አቶ ከተማ ስለ ክስተቱ ሲያስረዱ ”አጥማቂው የመጀመሪያውን ሰው አጥምቀው ሁለተኛውን ማጥመቅ ሲጀምሩ አዞው በድንገት በመውጣት የሚጠመቀውን ሰው ገፍትሮ ሲጥለው አጥማቂውን ግን ጎትቶ ወደ ውሃው ይዞት ሄዷል” ብለዋል።
የወረዳው ፖሊስ ባልደረባ የሆኑት ዋና ሳጅን እውነቱ ካንኮ በበኩላቸው ክስቱት መፈጠሩን አረጋግጠው፤ በወቅቱ በአካባቢው የነበሩ ዓሳ አስጋሪዎችና ወጣቶች በአዞው ጥቃት የተፈፀመባቸውን ግለሰብ ከአዞው ለማስጣል ያደረጉት ጥረት ሳይሳካ እንደቀረ ተናግረዋል።
ዋና ሳጅን እውነቱ ምንም እንኳን የፓስተሩን ህይወት ማዳን ባይቻልም የአካባቢው ማህበረሰብ የሟች አስከሬን ከአዞው ለማስጠል እንደተቻለ ጨምረው አስረድተዋል።
የሟቹ ፓስተር ዶጮ እሸቴ የቀብር ሥነ–ሥርዓትም ሰኞ እለት ተፈፅሟል።
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: አርባ ምንጭ, አዞ, ኢትዮጵያ, ደቡብ ኢትዮጵያ, ጥምቀት, ጴንጤ, ፓስተር, ፓስተር ዶጮ እሸቴ | Leave a Comment »