Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጭካኔ Genocide’

አውሬው ከ፶/ 50 ዓመታት በፊት የተከላቸው ሦስቱ ችግኞች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2021

አንድ ነገር ልንረዳው የሚገባን እንደ እነ 😈 ጋንኤል ክህደት + 😈 ገመድኩን ሰቀለ + 😈 ለማኝ በነነ ያሉትን የሉሲፈር ካድሬዎች የአረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን አካሄድን ሲያሞግሱ ሲያጨበጭቡ ፡እስካሁን ድረስ ይህንን ጥንሰሳ በትግራይ ህዝብ ጥላቻ ብቻ ቀልባቸው ተወስዶ በተለያየ አጋጣሚ ሲባርኩና ሲሸልሉ የነበሩት የዘር ማጥፋት ሂደቱ ተካፋዮች መሆናቸው መረሳት የሌለበት ነገር ነው።

እኔ ከሁሉ የሚገርመኝ ይህ ጉዳይ አሁን ሰይጣናዊ ስራ በመስራት ላይ ያለው የአረመኔውና አታላዩ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጉዳይ ብቻ አለመሆኑ ነው።ጉዳዩ የዚህን የጨካኙን መቋጫ የሌለውንአሳዛኝ ድራማውንየተቀለበውንናኢትዮጵያዊ ሳይሆን “ኢትዮጵያዊ ነኝ ለሚለው አብዛኛው መንጋም ህዝብም ጭምር ነው በጽኑ የሚመለከተው። እንደው እንደዚህ በጥላቻና በቅናት የተመረዘ ህዝብ ጋር በምን አይነት እምነት ነው ከዚህ በሚገርም አይነት ክህደት፡ እስካሁን ድረስ የሚፎክራና ሁል ጊዜ ጣቱን ወደ ትዕግስተኛውና የተቀደሰው የትግራይ ህዝብ ቀስሮ፡ የትግራይን ህዝብ ጥፋት በይፋና እንዲሁም በዝምታ በመመኘት የሚጠብቅ መንጋ አንድ ላይ መሆን የሚቻለውን? በእውነት ህዝቡም የሚገባውን አውሬ መሪ ነው ያገኘው ያስብላል። ይህ ሁሉ ውሸት እየተዋሸም ልቡ እስከ አሁን በትግራይ ህዝብ ጥላቻ ተሞልቶ ሱዳንን፣ ሶማሊያን፣ ኤሚራቶችን ቱርክን፣ ኢራንን፣ ዩክሬንን ጋብዞ አገሪትዋ ስትወረርና ካህናት፣ ቀሳውስት እና ምዕመናን ሲታረዱ፣ ሴት መነኮሳት በአህዛብ ሲደፈሩ፣ ኢትዮጵያን ለዘመናት ገናና ያደረጓትና የጠበቋት ቅዱሳን ቦታዎች በድሮንና በቦምብ ሲጨፈጨፉ ትንፍሽ ያላለ ህዝብ እንዴት ነው ከእንግዲህ ታማኝ ሊሆን የሚችለው? ኢትዮጵያዊነት ተብሎ የሚነገርለት ርህራሄ፣ ፍትህ፣ ፍቅር፣ አንድነትና ወንድማማችነት የሚገልጸው አሁን እንደማየው በትግራይ ህዝብ ዘንድ ብቻ ነው።ትግራይ ህዝብ ላይ የደረሰው ግፍ በአሳዛኝ መልክ በዓለም ታሪክ ሁሉን ክብረ ወሰን ሰብሯል። አይይ! ወዮላችሁ ኦሮሞዎች!(፹፭/85% ተጠያቂዎች ) ፥ ወዮላችሁ አማራዎች! (፲/10% ተጠያቂዎች)

💭 ባለፈው መጋቢት ወር ላይ በቀድሞው ቻነሌ ቀርቦ የነበረ ነው፤ ሁሉንም ነገር ዛሬ ቁልጭ ብሎ እያየነው ነው! አይደል?!

😈“ሦስቱ የአማራ/ጋላማራ ልሂቃን እስከ መጪው ስቅለት ድረስ ንሥሐ ካልገቡ ገሃነም ይጠብቃቸዋል”

አለቃቸው አውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ ከተፈጠረበት ዕለት ጀምሮ ተፈርዶባታልና ገሃነም እሳት እንደሚጠብቀው 100% እርገጠኛ መሆን ይቻላል። የእርሱ ካድሬዎች እና ገንዘብ ሰብሳቢዎች + ከመቶ የሚበልጡ ዩቲውብ እና ሌሎች ሜዲያዎች ባለቤቶች (እንደ አክሱም ቲውብ፣ ላሊበላ ቲውብ፣ ሳድስ ቲቪ፣ ኢትዪጵ ቲውብ፣ ግዕዝ ቲውብ፣ ግዜ ቲውብ፣ አደባባይ፣ ቤተሰበ ሜዲያ ወዘተ)በብዛት ስለ ኢትዮጵያ ትንቢት + የኢትዮጵያ ትንሳኤ የሚናገሩ ናቸው፤ ስለ አክሱም ጽዮን ዝም ያሉ ናቸው) ዳንኤል ብረት መድኩን ቀለ ማኝ የነ (ዳክዘበታበ – በታበዘ ክዳ)ወይንም 😈 ጋንኤል ክህደት + 😈 ገመድኩን ሰቀለ + 😈 ለማኝ በነነ? አላውቅም፤ ግን ማንነታቸው ግን ቃኤላዊ የፍዬል ማንነትና ተግባራቸው ብዙ ዕድል የሚሰጣቸው መስሎ አይታይም። እነዚህ የአክሱም ጽዮንና የትግራይ ሕዝብ ጠላቶች ያለማቋረጥ ምስኪን አማሮችን ወደ ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ በመጥራት ላይ ይገኛሉ።

💭 😢😢😢ታዋቂው ፈረንሳዊ ጸሐፊ እስክንድር ዱማ (ኢትዮጵያው ዝርያ አለበት ይባላል) ሦስቱ ሙሽኪቴሮችና ዴአርታኛ/ D’Artagnan and Three Musketeers” የሚባል ሮማን ነበረው፤ እኔ ደግሞ ይህን ቪዲዮ “ሦስቱ ከሃዲ ቀበዝባዛ ፍዬሎች እና 666 አውሬው” ልበለው። ከየትኛው ወገን ነን? ከበጉ ወይስ ከፍየሉ?

❖❖❖ [የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭፥፴፩፡፴፫]❖❖❖

“የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መላእክቱ ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል፤ አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየሎች እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል፥ በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል።”

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

#TigrayGenocide | Africans are Being Massacred & The World is Ignoring it

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2021

Biden’s Brewing Problem in Ethiopia

War broke out in the Tigray region of Ethiopia in November. Five months later, the scale of the carnage, destruction, and destabilisation is becoming evident.

The spark for the fighting was an attack on army bases by soldiers loyal to the region’s ruling Tigray People’s Liberation Front which was at odds with the federal government headed by Prime Minister Abiy Ahmed. But wars don’t happen overnight: the European Union, International Crisis Group, and many others issued warnings. Most worryingly, Eritrea — with whom Prime Minister Abiy had made a much-heralded peace agreement in 2018 — had a scarcely-hidden war plan.

Abiy’s initial goal was cutting the TPLF down to size. But his coalition partners’ war aims appear to go much further. For Eritrea’s President Isaias Afwerki, the aim is nothing less than the extermination of any Tigrayan political or economic capability. For the militia from the neighboring Amhara region it is a land grab — described by the U.S. State Department as “ethnic cleansing.”

Since then, we have learned of massacres, mass rape, ransacking of hospitals, and hunger as a weapon of war. It’s an urgent humanitarian crisis—and a threat to international peace and security.

For the first month, the Trump administration endorsed the war, backing up Abiy’s depiction of it as a domestic “law enforcement operation” and praising Eritrea for ‘restraint’ — at a time when divisions of the Eritrean army had poured over the border and reports of their atrocities were already filtering out.

The Biden administration is building a sensible policy — but is hampered by the slow process of putting its senior team in place. Secretary of State Antony Blinken made reasonable demands. President Biden dispatched Senator Chris Coons to convey how seriously Washington is taking the crisis. A special envoy for the Horn of Africa — reported to be the senior diplomat Jeffrey Feldman — is due to be appointed, short-cutting the process of confirming an Assistant Secretary of State for Africa. The new USAID Director Samantha Power, a passionate advocate of action against mass atrocity, is awaiting confirmation.

The Ethiopian government is providing just enough of a plausible impression of compliance to postpone or dilute effective action

But Biden’s approach is not working. To be precise, the Ethiopian government is providing just enough of a plausible impression of compliance to postpone or dilute effective action.

Blinken’s first demand was that Eritrean forces should withdraw. This pushed Abiy — after months of dissembling — to admit that the Eritrean army was actually present and that he would request Pres. Isaias to pull them back. Abiy’s problem is that if Eritrea withdraws, he loses Tigray: the Tigrayan resistance would overwhelm his depleted army. Isaias is a veteran operator and he has prepared for this: his security agents and special forces are now so strategically placed inside Ethiopia that Abiy’s fragile government would be endangered if he withdrew.

Second, the U.S. insisted on a ceasefire and political negotiations. This is essential to stop the battlefield slaughter — thousands were killed in combat in March—and the ongoing scorched earth campaign that is reducing Tigray’s economy to the stone age. But Abiy rejected this. He and Isaias appear determined to try one more offensive to vanquish the Tigrayan Defense Forces. What they fail to see is that inflicting atrocities only stiffens the resolve of the Tigrayans to fight back. Speaking on April 3 Abiy belatedly conceded that a “difficult and tiresome” guerrilla war is in prospect — but he has made no mention of peace talks.

Third, Blinken demanded unfettered humanitarian access for international relief agencies to provide food and medicine for to the starving. He might have added, without a pause in the fighting, farmers cannot prepare their lands for cultivation. The agricultural cycle brooks no delay: ploughing needs to begin soon, before the rains come in June. If there’s no harvest this year, hunger will deepen.

The World Food Program and international agencies are reaching about 1.2 million of the 4.5 million people estimated to need emergency relief. But there are reports that as soon as food is distributed, soldiers sweep through and take it from civilians at gunpoint. The aid effort is, at the moment, too little and too late.

Last, there should be an independent investigation into reports of atrocities, which the U.N. High Commissioner for Human Rights has begun, but in partnership with the Ethiopian Human Rights Commission. This has the drawback that it’s unrealistic to expect the staff of an Ethiopian government body—whatever their personal integrity—to withstand the personal pressure that the authorities will put on them. And many Tigrayans will automatically reject their findings as biased.

The United States has other policies in this complicated mix too. Last year, the Treasury took on the task of trying to mediate in the Nile Waters dispute between Ethiopia and Egypt. Abiy inherited a huge dam, under construction on the Blue Nile, from his predecessors. It’s a point of national pride, the centrepiece of Ethiopia’s development. Egypt sees any upstream state controlling the Nile waters as an existential threat.

To protect the “Grand Ethiopian Renaissance Dam” project, Ethiopia’s ministry of foreign affairs had constructed a coalition of African riparian states, which isolated Egypt and minimised the danger of direct confrontation.

Abiy upended this: 18 months ago he went into direct talks with Egyptian president Abdel Fattah al-Sisi, who invited the United States to mediate — confident that the Trump administration would lean his way. Sudan, the other party to the talks, had no option but to line up with Cairo and Washington. By the time he had realised his error, Abiy was stuck, and the scenario foreseen by his diplomats was unfolding: Ethiopia was the one isolated as Egypt pressed home its advantage and the United States suspended some aid. Since then the talks have repeatedly broken down, with each side escalating its rhetoric.

The African peace and security order lies wrecked

To compound the error, in preparing for his assault on Tigray, Abiy antagonised Sudan. A few days before the war, he asked Sudanese leader General Abdel Fattah al-Burhan to seal the Sudanese border. He hadn’t anticipated that this would trample over a delicate live-and-let-live border agreement, whereby the Sudanese allowed Ethiopian farmers to cultivate land inside their territory. They were ethnic Amharas. In sealing the frontier, the Sudanese troops drove those villagers out — enraging the powerful Amhara regional government and igniting a needless border conflict.

To complicate the picture still further, Isaias’s planned axis of autocracy extends through Ethiopia to Somalia. A painstaking process of stabilising and reconstructing Somalia is imperiled by President Mohamed Farmajo’s failure to agree an electoral timetable with the opposition, and refusal to step down when his term of office expired in February. Farmajo’s special presidential forces have been trained in Eritrea and many Somalis believe that he plans to use them to impose a military solution on his rivals.

The African peace and security order lies wrecked. The African Union has failed to act. Ethiopian diplomacy and pressure (the organisation’s headquarters are in Addis Ababa) has kept Ethiopia’s war and Eritrea’s destabilisation of the wider region off the AU agenda. Abiy rebuffed African mediators and convinced enough of his fellow African leaders that it was a purely domestic affair to prevent an African consensus position against the war.

At the centre of the chaos is Abiy, at every turn he has blundered

In turn, Africa’s inaction gave a green light to Russia and China to threaten to veto any resolution at the UN Security Council. Last month, the U.S. tried and failed this route. This passes the baton to the U.S. and Europe acting alone — at the G7 last week and next week at the Spring meetings of the World Bank and IMF.

At the centre of this chaos is Abiy. At every turn he has blundered. He has overpromised, mistaken image for reality, made needless enemies and locked himself into dangerous alliances. Those who once embraced his rhetoric of reform and peacemaking are looking naïve at best. He’s not a consensus-builder, rather an agent of polarisation. Perhaps most significantly for the incoming U.S. diplomatic team, the Ethiopian leader has demonstrated an explosive combination of hubris and poor judgement that make him an unreliable interlocutor — sitting atop a fragile country of 110 million people in a volatile region.

There’s no obvious solution: it’s a problem from hell.

Source

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US Senators Meet Tigrayan Refugees in Sudan | የአሜሪካ ሴናተሮች በሱዳን ከትግራይ ስደተኞች ጋር ተገናኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2021

Delegation members have met some of the refugees who have fled across the border to escape the conflict in neighbouring Tigray at Um Rakuba camp in Sudan’s Gadarif state.

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Massacre of Civilians By Abiy Ahmed’s Army on The Road From Mekelle to Adigrat

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2021

View Post

እንደው እንደ ሚዳቋ?!😠😠😠 😢😢😢እዬ እዬ እዬ!

🔥 የጦር ወንጀለኛው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።

💭 Massacre Witnessed by Médecins Sans Frontières (MSF)

💭 ከመቀሌ ወደ አዲግራት በሚወስደው ጎዳና ላይ የግራኝ ወታደሮች የፈጸሙት እልቂት፤ በሜዴክንስ ሳንስ ፍሮንቴርስ (ኤም.ኤስ.ኤፍ) የተመሰከረለት

💭 ኤም.ኤስ.ኤፍ ሰራተኞቹ ምስክሮች እንዳሉት የኢትዮጵያ ወታደሮች በትግራይ ውስጥ ሲቪሎችን ሲገድሉ አይተዋል።

MSF Says Staff Witness Ethiopian Troops Execute Civilians In Tigray

👉 ቢያንስ አራት ሰዎች ከህዝብ አውቶቡሶች ተጎትተው በመውጣት ሲገደሉ አይተናል

👉 Ethiopia: Doctors Without Borders/Médecins Sans Frontières MSF staff attacked after witnessing killings by soldiers in Tigray

👉 At least four men were dragged off public buses and executed

We are horrified by the continued violence in Tigray, Ethiopia. This includes the extrajudicial killings of at least four men who were dragged off public buses and executed by soldiers, while our staff members were present, on Tuesday, March 23.

The latest incident took place on the road from Mekelle to Adigrat, where three MSF staff members were traveling in a clearly marked MSF vehicle. Along the journey they encountered what appeared to be the aftermath of an ambush of an Ethiopian military convoy by another armed group, in which soldiers were injured and killed. Military vehicles were still on fire.

Ethiopian soldiers at the scene stopped the MSF car and two public transport mini-buses driving behind it. The soldiers then forced the passengers to leave the mini-buses. The men were separated from the women, who were allowed to walk away. Shortly afterward, the men were shot.

The M S F team was allowed to leave the scene but saw the bodies of those killed on the side of the road. A short distance farther away, the MSF vehicle was stopped again by soldiers. They pulled the MSF driver out of the vehicle, beat him with the back of a gun and threatened to kill him. Eventually the driver was allowed to get back into the vehicle and the team could return to Maekkaellae.

This horrific event further underscores the need for the protection of civilians during this ongoing conflict, and for armed groups to respect the delivery of humanitarian assistance, including medical aid. Our teams are still reeling from witnessing the senseless loss of lives from this latest attack.

Source

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

MSF Says Staff Witness Ethiopian Troops Execute Civilians In Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2021

💭 ኤም.ኤስ.ኤፍ ሰራተኞቹ ምስክሮች እንዳሉት የኢትዮጵያ ወታደሮች በትግራይ ውስጥ ሲቪሎችን ሲገድሉ አይተዋል።

👉 ቢያንስ አራት ሰዎች ከህዝብ አውቶቡሶች ተጎትተው በመውጣት ሲገደሉ አይተናል

👉 Ethiopia: Doctors Without Borders/Médecins Sans Frontières MSF staff attacked after witnessing killings by soldiers in Tigray

👉 At least four men were dragged off public buses and executed

We are horrified by the continued violence in Tigray, Ethiopia. This includes the extrajudicial killings of at least four men who were dragged off public buses and executed by soldiers, while our staff members were present, on Tuesday, March 23.

The latest incident took place on the road from Mekelle to Adigrat, where three MSF staff members were traveling in a clearly marked MSF vehicle. Along the journey they encountered what appeared to be the aftermath of an ambush of an Ethiopian military convoy by another armed group, in which soldiers were injured and killed. Military vehicles were still on fire.

Ethiopian soldiers at the scene stopped the MSF car and two public transport mini-buses driving behind it. The soldiers then forced the passengers to leave the mini-buses. The men were separated from the women, who were allowed to walk away. Shortly afterward, the men were shot.

The M S F team was allowed to leave the scene but saw the bodies of those killed on the side of the road. A short distance farther away, the MSF vehicle was stopped again by soldiers. They pulled the MSF driver out of the vehicle, beat him with the back of a gun and threatened to kill him. Eventually the driver was allowed to get back into the vehicle and the team could return to Mekelle.

This horrific event further underscores the need for the protection of civilians during this ongoing conflict, and for armed groups to respect the delivery of humanitarian assistance, including medical aid. Our teams are still reeling from witnessing the senseless loss of lives from this latest attack.

Source

__________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sen. Coons | አሜሪካዊው ሰኔተር ኩንስ ግራኝን “ዋ! ተናዘዝ” ብለው እንዳስፈራሩት ጠርጥረን ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2021

አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የውጭ ኃይላትን፣ ሜዲያዎችንና ተቋማትን ብቻ ነው የሚፈራው። አይ ለሦስት ሺህ ዓመታት “ነፃነትሽን” ጠብቀሽ የኖርሽው ኢትዮጵያ፤ ምን ዓይነት ወራዳ ግለሰብ ላይ ወደቀሽ?!😢😢😢 ይህ ከንቱ ድውይ ለዚህ ደካማና ሰነፍ ትውልድ ይገባዋል፤ ይህን አውሬ ባፋጣኝ የሚደፋለት ኃይል ካላገኘ ገና ደም ያስለቅሰዋል!

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዘመነ 666 | ጂኒው ግራኝ አህመድ አሊ በፓርላማ ቀባጠረ ፥ ሶሪያዊው አጋሩ አህመድ አሊ በአሜሪካ ፲ ሰዎችን ገደለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2021

👉 የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ ሲገለጥ☆

የአሜሪካዋ ኮሎራዶ ግዛት ገዳይ፤ አህመድ አል አሊዊ አሊ

አብዮት አህመድ አሊ ከ፳ ዓመታት በፊት ጂሃድ በጎንደር ጀምሮ ነበርን?

የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ረዳት ፓይለት፤ አህመድ ኑር መሀመድ

☆ ”አላህ ደም ይወዳል” ሽህ አህመድ አሊ

👉 ኦሮሞው አብዮት አህመድ አሊ እና ሶሪያው አህመድ አል አሊ

በመንፈሳዊ ገጽታቸው እንዴት እንደሚመሳሰሉ እንመልከት

🔥 ክፍል ፩

👉 ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በፓርላማ ቀበጣጠረ ፣ ጂኒውን ለቀቀው!

የአውሬው 666 ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በፓርላማ ቀበጣጠሩ ዝም አሉ፣ በአክሱም ጽዮን ላይ የሠሯቸውን ወንጀሎች ተቀበሉ አልተቀበሉ ትርጉም የለውም! ዋጋ አይሰጠውም። (ግራኝ ዛሬ “እነሱ” እና “እኛ” እያለ ምን አለን፤ ፟”እነሱ ሴቶቻቸው ነው የተደፈሩት ፤ የኛ ወታደሮች እኮ በሳንጃ ተደፍረዋል” አለን፤ አፉን ለከፈተልን እግዚአብሔር አማልክ የተመሰገነ ይሁን። በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ ያሠራቸውን ተከቷዮቹን እንዲህ ያዋርድልን፤ በተለይ የአማራ ልሂቃኑን!

💭 አህመድ ሶሪያዊው ፲/10 ሰዎችን ገደለ! ግራኝስ፤ “ዝናብ አዘነብኩ” ነው ያለው?“ ፲፩ ሌላም አውሬ ከምድር ሲወጣ አየሁ፥ የበግ ቀንዶችን የሚመስሉ ሁለት ቀንዶችም ነበሩት እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር። ፲፫ እሳትንም እንኳ ከሰማይ ወደ ምድር በሰው ፊት እስኪያወርድ ድረስ ታላላቆችን ምልክቶች ያደርጋል።”

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫]

፩ አንድም አውሬ ከባሕር ሲወጣ አየሁ፤ አሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ነበሩት፥ በቀንዶቹም ላይ አሥር ዘውዶች በራሶቹም ላይ የስድብ ስም ነበረ።

፪ ያየሁትም አውሬ ነብር ይመስል ነበር፥ እግሮቹም እንደ ድብ እግሮች፥ አፉም እንደ አንበሳ አፍ ነበሩ። ዘንዶውም ኃይሉንና ዙፋኑን ትልቅም ሥልጣን ሰጠው።

፫ ከራሶቹም ለሞት እንደ ታረደ ሆኖ አንዱን አየሁ፥ ለሞቱ የሆነውም ቍስል ተፈወሰ። ምድርም ሁሉ አውሬውን እየተከተለ ተደነቀ፥

፬ ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት።

፭ ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው፥ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው።

፮ እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ።

፯ ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ ድልም ያደርጋቸው ዘንድ ተሰጠው፥ በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠው።

፰ ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።

፱ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።

፲ ይማረክ ዘንድ ያለው ማንም ቢኖር ወደ ምርኮነት ይሄዳል፤ በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል። የቅዱሳን ትዕግሥትና እምነት በዚህ ነው።

፲፩ ሌላም አውሬ ከምድር ሲወጣ አየሁ፥ የበግ ቀንዶችን የሚመስሉ ሁለት ቀንዶችም ነበሩት እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር።

፲፪ በፊተኛውም አውሬ ሥልጣን በእርሱ ፊት ሁሉን ያደርጋል። ለሞቱ የሆነውም ቍስል ተፈወሰለት ለፊተኛው አውሬ ምድርና በእርሱ የሚኖሩት እንዲሰግዱለት ያደርጋል።

፲፫ እሳትንም እንኳ ከሰማይ ወደ ምድር በሰው ፊት እስኪያወርድ ድረስ ታላላቆችን ምልክቶች ያደርጋል።

፲፬ በአውሬውም ፊት ያደርግ ዘንድ ከተሰጡት ምልክቶች የተነሣ በምድር የሚኖሩትን ያስታል፤ የሰይፍም ቍስል ለነበረውና በሕይወት ለኖረው ለአውሬው ምስልን እንዲያደርጉ በምድር የሚኖሩትን ይናገራል።

፲፭ የአውሬው ምስል ሊናገር እንኳ ለአውሬውም ምስል የማይሰግዱለትን ሁሉ ሊያስገድላቸው፥ ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው።

፲፮ ታናናሾችና ታላላቆችም ባለ ጠጋዎችና ድሆችም ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁሉ በቀኝ እጃቸው ወይም በግምባራቸው ምልክትን እንዲቀበሉ፥

፲፯ የአውሬውም ስም ወይም የስሙ ቍጥር ያለው ምልክት የሌለበት ማንም ሊገዛ ወይም ሊሸጥ እንዳይችል ያደርጋል። ጥበብ በዚህ አለ።

፲፰ አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፥ ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው።

አብዮት አህመድ አሊ፤

☆ “ቀይ ሽብር” በተሰኘው ለዋቄዮአላህአቴቴ የደም ግብር መስጫው “አብዮታዊ” ዘመን ገዳዩ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ልክ ይህን የቤን አሚሮች ጎራዴ ሲመዝ “አብዮት አህመድ አሊ የተባለው የግራኝ ዝርያ ያለበት አውሬ በአቴቴ መንፈስ በበሻሻ ተፈጠረ።

በባድሜው ጦርነት ወቅት የባርነትንና ሞትን ማንነትና ምንነት ከደቡብ ወደ ሰሜን ወሰደው

ስልጣን ላይ እንደወጣ በመላዋ ኢትዮጵያ ደም በየቦታው መጉረፍ ጀመረ

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድን እንዲከሰከስ አዘዘ

የመጨረሻውን የሞትና ባርነት መንፈሱን ወደ ትግራይ ወሰደው

🔥 ክፍል ፪

👉 በአሜሪካዋ ኮሎራዶ ግዛት አህመድ አል አሊዊ አሊሳ የተባለ ሶሪያዊ ፲/10 ሰዎችን ገደለ

ግራኝ አህመድ አሊ በፓርላማ ጂኒውን በጠራበት ዕለት ሶሪያዊው አህመድ አሊ አሥር ሰዎችን በአሜሪካዋ ኮሎራዶ ገደለ። (ግራኝ እዚያ የሚፈልገው ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን?) አህመድ ከ 6 ቀናት በፊት በማርች 16 ሩገር AR-556 ጠመንጃውን ገዛ 👉 666

More details are emerging the day after a 21-year-old identified as the alleged suspect killed 10 people, including a police officer, during a mass shooting at a Boulder, Colorado, grocery store this week.

The suspect allegedly bought the firearm used in the attack six days earlier, and was known by former classmates to be short-tempered and paranoid, according to reports and an arrest affidavit released Tuesday.

The document did not disclose where Ahmad Al Aliwi Alissa, from the Denver suburb of Arvada, bought the Ruger AR-556 but stated he did so on March 16. Just six days later, he allegedly shot multiple people outside the King Soopers on Table Mesa before entering the store and continuing the killing spree inside.

🔥 ክፍል ፫

ትናንትና የተሰማ አስገራሚ መረጃ፦

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከ፳/20 ዓመታት በፊት በጎንደር መስጊድ ጂሃድ ቀስቅሷልን? ይህ የበሻሻ ቆሻሻ በ1999 ዓ.ም በጅማ በሻሻ ጂሃዱን ጀምሮት ነበር። በዚሁ ዓመት በርካታ ክርስቲያኖች በበሻሻ አቦ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በገጀራእና በእሳት መገደላቸው የሚታወስ ነው።

በትግራይ ጦርነት ዋዜማ☆

👉 ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ በጅማ ተገናኙ፤ እዚያም ኢሳያስ በዋቄዮአላህአቴቴ የባርነትና ሞት መንፈስ ከተጠመቀ በኋላ በትግራይ ላይ ጦርነት አወጁ፤ ስደት፣ ሰቆቃውና ዕልቂቱ ተጀመረ።(በዚህ መንፈስ የወደቁት የአማራ አክቲቪስቶች ለግራኝ፣ ኢሳያስና ኤሚራቶች ወዲያው ድጋፋቸውን ሰጧቸው፤ “ዘራፍ! ያዘው! በለው! ግደለው!” ብለው ፎከሩ)

🔥 ክፍል ፬

ሸህ አህመድ አሊ “አላህ ደም ሲፈስ ደስስስ ነው የሚለው” በማለት የዋቄዮአላህአቴቴን የ666ማንነትና ምንነት በግልጽ መሰከረልን

👉 ቀደም ሲል የቀረቡ፦

ታዲያ ዛሬም ለዳግማዊ ግራኝ አህመድ የኖበል ሽልማት ቢሰጡት ብዙም አያስደንቀንም። የጠበቅነው ነው። ዐቢይ አህመድ በደርግ ዘመን እ..አ በ1976 .ም የተወለደ ነው። ልክ በዚህ ዓመተ ምሕረት ነበር በተዋሕዶ ልጆች ላይ የቀይ ሽብር ዘመቻው የተጀመረው። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ዐቢይ አህመድ ለሃገረ ኢትዮጵያ መጥፎ ዕድል ይዞ መጥቷል፤ ዳግማዊ ግራኝ አህመድ በሚሄድበት ቦታ ሁሉ የእሳት፣ የሞትና የእልቂት ጥላዎች ያንዣብባሉ። (ቀይ ሽብር፣ ባድሜ ጦርነት፣ ሩዋንዳ ዕልቂት፣ የአብያተ ክርስቲያናት ቃጠሎ)

ቀይ ሽብር” በተሰኘው ለዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የደም ግብር መስጫው “አብዮታዊ” ዘመን ገዳዩ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ልክ ይህን የቤን አሚሮች ጎራዴ ሲመዝ “አብዮት አህመድ አሊ የተባለው የግራኝ ዝርያ ያለበት አውሬ በአቴቴ መንፈስ በበሻሻ ተፈጠረ።

በልደት ዕለት የ ፻፸፮/176 ተጓዦቹን ህይወት የቀጠፈው አውሮፕላን ተከሰከሰ ሲባል የታየኝ ኢራኖች አውሮፕላኑን እንደመቱት፤ በቢሾፍቱ ሆራ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድም በገዳይ አብይ አህመድ ትዕዛዝ አሻጥር ተሠርቶበት እንደወደቀና የ፻፶፯/157 ሰዎችን ሕይወት እንደቀጠፈ ነበር። ሁለቱም አውሮፕላኖች የተለያዩ ሞዴሎች ቢሆኑም ከቦይንግ ተቋም መሆናቸው ለጉዳዩ ሌላ ተጨማሪ ክብደት ሊሰጠው ይገባል።

👉 “የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ተቃጠለ | ስጋዊው ግራኝ ለኢትዮጵያ መጥፎ እድል አመጣ”

በቻናዋ ሻንግሃይ ፑዶንግ አውሮፕላን ማረፊያ በአንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዕቃ ማመላለሻ አውሮፕላን ውስጥ እሳት ተቀጣጠለ። ምክኒያቱ ምን ይሆን? ለማንኛውም የአህዛብ አገዛዝ ለሃገራችን ብዙ መጥፎ ዕድሎችን ይዞ መምጣቱን እያየነው ነው። ኢትዮጵያ ሃገራችን ከሁሉም አቅጣጫ ነው የተደፈረቸው! ዐቢይ አህመድ የሚመራው የአህዛብ አገዛዝ ባፋጣኝ መወገድ አለበት!

👉 “አየር መንገዳችንን የከሰከሰው ግራኝ ነው| የእህታችን፣ የወንድማችን እና የእኔ ጽንሰሐሳቦች ተገጣጠሙ”

ገዳይ ዐቢይ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ሲበርር የአየር መንገዱ ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደ አብረውት እንዲበርሩ ያደርጋል፤ ለምን?

👉 ተክለሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድሐኔ ዓለም

የእሑድ ነሐሴ ፳፬ / ፪ሺ፲፪ ዓ.ም አቡነ ተክለሐይማኖት ዕለት በቀላሉ አላለፈም፦

የተክልዬን ተዓምር ተመልከቱ – አባታችን ሁሉንም ነገር እየጠቆሙን እኮ ነው፤

በኢትዮጵያ ታሪክ እኮ እንደዚህ ዓይነት ቆሻሻ ሰው በመሪነት ቦታ ላይ ተቀምጦ አያውቅም! በምን ዓይነት ሃጢአት ውስጥ ብንዘፈቅ ነው?

በዘመነ ቀይ ሽብር የተወለደው፤ በባድሜ ጦረነት የብዙ መቶ ሺህ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ደም ያስፈሰሰው አብዮት አህመድ በሁለት ዓመት ውስጥ ካስጨፈጨፋቸው ብዙህ ሺህ ኢትዮጵያውያን ጎን የአየር መንገዳችንን አውሮፕላንንም በደብረ ዘይት(ሆራ) አስከስክሶ የመቶ ሃምሳ ሰባት ሰዎችን ነፍስ ለዲያብሎስ አባቱ የሰዋ ጂኒው እራሱ ነው። (በረዳት ፓይለት አህመድ ኑር መሀመድ በኩል)። ተክለ አህመድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኑ ውስጥ የተከለው መሰሪው ዐቢይ ነው። ቦይንግ ማክስ አውሮፕላን ችግር ያለበት መሆኑን በዓለም በመሀመዳውያን ቁጥር ብዛት የመጀመሪያውን ቦታ ከያዘችው ኢንዶኔዥያ ተመልክቷል። ቀደም ሲል ተመሳሳይ የኢንዶኔዢያ ቦይንግ 737 max8 አውሮፕላን መከስከሱን እናስታውሳለን። መሀመዳውያኑ የኢንዶኔዥያ አየር መንገድ አውሮፕላን አብራሪዎች የአጥፍቶ መጥፋት እቅድ እንደነበራቸው አንዳንድ መረጃዎች ጠቁመውን ነበር።

The Disturbing History Of Pilots Who Deliberately Crash Their Own Planes

In December 1997, Silk Air Flight 185 crashed in Indonesia, killing 104 people on board. Indonesian authorities weren’t sure exactly what had happened, though US investigators suggested the captain may have switched off the flight recorders and caused the plane to dive — possibly after his co-pilot had left the cockpit. At the time of the crash, investigators noted, the pilot had been experiencing significant financial difficulties and had work-related problems.“

በመሀመዳውያኑ ዘንደ በአውሮፕላን እየበረሩ ሰዎችን ይዘው ከሞቱ ወደ እስልምና ጀነት ባቋራጭ ፈጥነው ይገባሉ የሚል እምነት አለ። ግብረሰዶማውያን አብራሪዎችም ተመሳሳይ ስሜት እንዳላቸው ከአምስት ዓመታት በፊት በፈረንሳይ አልፕስ ተራሮች ተከስክሶ የመቶ ሃምሳ ተሳፋሪዎችን ህይወት የቀጠፈው የጀርመን ዊንግስ አየር መንገድ ሰዶማዊ ረዳት አብራሪ ታሪክ ይጠቁመናል።

The Investigation determined that the crash was caused deliberately by the co-pilot, Andreas Lubitz, who had previously been treated for suicidal tendencies and declared “unfit to work” by his doctor.”

👉 በቪዲዮው፦

👉 እሑድ ነሐሴ ፳፬/ ፪ሺ፲፪ ዓ.

ስለ ተክልዬ ያቀረብኩትን ቪዲዮ አስመልክቶ ወንድማችን “ምስክር” ያቀረበው አስገራሚ ጽሑፍ + እኔም አውሮፕላኑን አስመልክቶ የሰጠሁት መልስ

👉 በቀጣዩ ዕለት፤ ሰኞ ነሐሴ ፳፭/ ፪ሺ፲፪ ዓ.

የአንዲት ስሟን ያልሰማሁት እህታችን ድንቅ መረጃ በ “አዲስ ታይምስ” ቻነል፤ “አውሮፕላኑን የከሰከሰው አብዮት አህመድ ነው”

👉 እህታችን የተሰማት ዓይነት ስሜት ምስክርንእና እኔንም ተስምቶናል። እህታችን በጠቆመችን ነገሮች ሁሉ ትክክል ናት፦ “የኢትዮጵያ መሪ” የተባለው አሸባሪው ዐቢይ አህመድ፤ በፌስቡክ + ዩቲዩብ

በተለያዩ አካውንቶች እየገባ ሲቀበጣጥር እንደሚያነጋ፣ የፌስቡክ እና ዩቲውብ አካውንቶችን እንደሚያሳግድ እኔም ካለፈው ዓመት ጀምሮ የደረስኩበት ነው። ገና ብዙዎችን የሚያስደነግጥና ኩምሽሽ የሚያደርግ ጉድ እንሰማለን፤ አሸባሪው ዐቢይ አህመድ ረዳቶቹን እነ ዘመድኩን በቀለን ተጠቅሞ የፌስቡክ እና ዩቲውብ አካውንቶችን ያዘጋል።

አዎ! በጣም አዝናለሁ! ሆኖም ይህን ጉዳይ አልፎ አልፎ መደጋገም አለብኝ፤ እስካሁን ድረስ ይቅርታ ለመጠየቅ ፈቃደኞች አይደሉምና ፥ “ዘማሪ ሉልሰገድን (ሉሌ ቋንቋዬ) እና “ሰማያት” የተሰኙትን ቻነሎች በመጠቀም የእኔን የቀድሞውን “ኢትዮጵያዊ እና ፀረግራኝ” የሆነውን ዩቲውብ ቻነሌን ያዘጋብኝ ዘመድኩን በቀለ እንደሆነ ደርሼበታለሁ። ምክኒያቱ፤ ቻኔሉ የግራኝ አብዮት አህመድን እርኩስ ሤራ ገና ከጅምሩ ተከታትሎ ስለሚያጋልጥ። በዚሁ በወንድማችን የ አዲስ ታይምስ / Addis Times ቻነል ዘመድኩንን በተመለከተ ከሳምንት በፊት ያየሁት አስገራሚ ነገር አለ፤ በቀጣዩ ቪዲዮ ለማቅረብ እገደዳለሁ። ሁሉም ነገር በአጋጣሚ አይደለም።

ኢትዮጵያዊው በማይረቡ ነገሮች እየተጠመደ ጊዜ በመግዛት ላይ ያሉት በግራኝ ዐቢይ አህመድ የሚመሩት ኦሮሞዎች ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ የተባለውን ህገ-ወጥ ክልል ወርረው የቦታውን ነዋሪዎች ባፋጣኝ በመተካት አካባቢውን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር በመጣደፍ ላይ ናቸው። ዋናው ዓላማቸው፦ ድኾቹ ኢትዮጵያውያን ቆጥበው ከሰበሰቡት ገንዘብ ያሠሩት የሕዳሴ ግድብ ነው። ገና ዱሮ መጠረግ የሚገባው ከሃዲው ዐቢይ አህመድ አሊ ሁሉን ነገር ከአረቦችና ከግብጾች ጋር ሆኖ ጨርሶታል። በኢትዮጵያ ላይ የሞት ፍርድ የፈረደባት ገና ወጣት እያለ ወደ ባድሜው የጦርነት ድንበር እንደተላከ ነው። ከልጅነቱ ጀምሮ በደንብ ነው ያዘጋጁት፤ ትግርኛውንም ቋንቋ እንዲያጠና ተደርጓል። ማየት የምንችለው እናየዋለን፤ ሰውዬው ጂኒ ጋኔን ነው! ባሁኑ ሰዓት ታላቅ ህልሙን ለማሳካትም የአምሐራና ተጋሩ ተዋሕዶ ወንድማማቾች እርስበርስ እንዲባሉ፣ በበሽታ፣ በረሃብና በስደት እየደከሙ እንዲያልቁ ተግቶ በመሥራት ላይ ነው። ህልማቸው በቤኒሻንጉል ብቻ አይወሰነም፤ ደቡብን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠሩ በኋላ ጎንደርንም፣ ላሊበላንም፣ አክሱምንም የመጠቅለል ትልቅ የወራሪዎች ምኞት አላቸው። ለማንኛውም በእርሱ እና በከሃዲዎቹ ኦሮሞ ወራሪዎች ላይ እሳት ከሰማይ የሚወርድበት ቀን ሩቅ አይደለም!

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CHELI Massacre, Tigray | Evil Abiy Ahmed Ali’s & Isaias’ Soldiers Slaughtered Everyone in The Village

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2021

and – torched food supplies for humans and animals

❖ ❖ ❖ ጭፍጨፋው በዓመቱ የኪዳነ ምሕረት ዕለት ነው የተፈጸመው። የአክሱም ጽዮንን የጅምላ ጭፍጨፋ እናስታውስ ፥ እንዲሁ በዓመቱ በጽዮን ማርያም ክብረ በዓል ዕለታት ነበር። ❖ ❖ ❖

❖ ❖ ❖ይብላን ለገዳዮቻቸው፤ ወገኖቼ የሰማዕትነትን አክሊል ተጎናጽፈዋል!❖ ❖ ❖

💭 የጭካኔ ተግባራት፣ አሰቃቂ እልቂቶች፣ የአይን እማኞች ዘገባዎች ፣ የአሰቃቂ ድርጊቶች ማስረጃዎች እጅግ የበዙበት የትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል፦

“ሁለት ወንድሞቼ ‘በኢትዮጵያ’ ሰአራዊት ተገድለዋል”

የSkyNews ዘገባ በትግራይ ቼሊ፤ የካቲት ፲፮/፪ሺ፲፫ Feb 23, 2021 የአረመኔው የአብይ አህመድ አሊ እና የኢሳያስ አፈቆርኪ ወታደሮች – የመንደሩን ሰው ሁሉ አርደዋል – ለሰውና ለእንስሳት የምግብ አቅርቦትን አቃጥለዋ ፥ ብዙ ቤቶችን አውድመዋል … በእያንዳንዱ ቤት ቢያንስ ከ፪/2 እስከ ፬ /4 የሚሆኑ የቤተሰብ ዓባላት ሕይወት ጠፍቷል … መሸሽ ያልቻሉት በጅምላ ተገድለው በጅምላ መቃብር ውስጥ ተቀብረዋል። 😢😢😢

“Two of my brothers were shot by ENDF”

A report by SkyNews: In Cheli, Tigray, on Feb 23, 2021, evil Abiy Ahmed Ali’s and Eritrean soldiers – slaughtered everyone in the village – torched food supplies for humans and animals – destroyed homes…Each house has lost at least 2 to 4 of their family memebers…Those who could not flee were killed & berried in mass graves “Eyewitness accounts of Cheli massacre, #TigrayGenocide where evidences of the atrocities is overwhelming. 😢😢😢

__________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሻለቃ ዳዊትን ምን ነካቸው? | የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ SYNDROME? TigrePHOBIA?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2021

💭 የአማራ ልሂቃን ሞተዋል፤ ወይንስ አክሱም ጽዮን ጭምብላቸውን በጥቅምት ፳፬/፪ሺ፲፫ ዓ.ም ገለጠችባቸው?

🌑 ክፍል ፩

👉 መጋቢት መግቢያ ላይ ከሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ

ትርጓሜው የኔ ነው፦

ትግራይን አስመልክቶ እየወጣ ያለው መረጃ ከሦስተኛ አካል ነው፤ ከ፬ ወራት በኋላ“ማስረጃ ካላየን” ምንም መናገር አንችልም።” ስለዚህ የትግራይ ሕዝብ ይበደል፣ ግፍ ይድረስበት፤ ለጊዜው የምናውቀው ነገር የለምና!”

💭 ይገርማል፤ ዛሬም ወያኔ! ወያኔ ወያኔ! ሁሌ ወያኔ፤ ምንም የተሻለ አማራጭ ሳይመጣና በጎ የተሠራ ነገር ሳይኖር። አገሪቷ ከምንግዚውም በከፋ ሁኔታ ላይ በምትገኝበት በዚህ ወቅት ለአገሪቷ ውድቀት ተጠያቂ የሆነው ህገ-ወጡ የግራኝ ፋሺስታዊ አገዛዝ በትግራይ ህዝብና በወያኔ ላይ ማን ፈራጅ አረገው?

ሞራላዊ ልዕልናስ አለውን? መቼስ ከኦሮሞ ብልጽግና ጋር ሲነጻጽር ትግሬ ወያኔ ሞኝ እና መልአክ እንደሆነ እያየነው እኮ ነው!

ሻለቃ “ወያኔ የኢትዮጵያን ኤኮኖሚ ደቁሷታልና ካሳ መክፈል ይኖርበታል (ይህች በአማራ ልሂቃኑ ዘንድ ተወዳጅ የሆነች ከንቱ ፕሮጀክሽን ናት።) አቤት! አቤት!ሻለቃ፤ የፋሺስት ደርግን ዘመን ረሷት እንዴ?

ሚሊዮኖች የረገፉበት ረሃብ ስንቴ ተከሰተ? ያውም በትግራይ ሕዝብ ላይ? ሦስት ጊዜ!!ለምን ሐሰት ይናገራሉ? ሌላው ቢቀር ኢትዮጵያ በታሪኳ ከፍተኛ የኤኮኖሚ ዕድገት ያሳያቸው በወያኔ ዘመን መሆኑን ምናለ ያለ ቅናትና ምቀኝነት ሃቁን ብትቀበሉት? ምነው ጃል?! ዓይናችን እያየው? ባዕዳውያኑ ሳይቀሩ እየመሰከሩ? ለምድን ነው ጥሩውን ጥሩ? መጥፎውን መጥፎ የማትሉት? ዕድገቱን ያመጡት ትግሬዎች ስለሆኑ?

አይ ሻለቃ! የኢትዮጵያውያን ሳይሆን የአማራ መሬት? ወልቃይት እርስቴ? በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ “የኢትዮጵያ ሕዝብ ዛሬም ይደግፈዋል”። የትኛው “ኢትዮጵያዊ?”

የሚገርምና የሚያሳዝን ነውዛሬ “ወያኔ” ማለት ናዚዎች “አይሁድ” ይሉት እንደነበረው

“የትግራይን ሕዝብ” መሆኑ ነው። ዛሬም አረቦችና ፀረ-ሴማውያን አይሁዶችን ለማጥቃት ሲያስቡ “እስራኤል” እንደሚሉት ፀረ- ሴማዊ-ትግራዋያንም “ወያኔ” “ጁንታ” የሚሉትን የኮድ ቃላት ሲጠቀሙ ይታያሉ።

💭 ልብ በሉ፦ ስለ ህዋሃት ፕሮፓጋንዳ ያዘኑ በመምሰል ይህን ሊደብቁት ያልቻሉትን መልዕክት ለማስተላለፍ ይሻሉ፤ “የትግራይ ሕዝብ የዚህ ጥፋት አካል ነው፤ ልክ እንደ ናዚ ዘመን ጀርመን ህሊናቸው በሂትለር ፕሮፓጋንዳ ታጥቧል”፤ ሃሳቡ ሲገለበጥ፤ “ስለዚህ እንደ ፮ ሚሊየን አይሁዶች መጨፍጨፍ አለባቸው”። ዋው!

ግን ሻለቃ፤ እርስዎ ማን ነዎትና ነው ከሌላው “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ባይ በላቀ ፈሪሃ እግዚአብሔር ባለው የትግራይ ሕዝብ ላይ ይህን ያህል የሚፈርዱት?

ሻለቃ፤ ምን ያህል ቢንቁት ነው፤ ከሌሎች በጠነከረ ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን የትግራይን ሕዝብ ለኢ-አማንያኑ ህወሃቶች ፕሮፓጋንዳ እንዲህ በቀላሉ ሰለባ ሆኗል ለማለት የደፈሩት? ፺/ 90% የሚሆነውን ሜዲያውን የተቆጣጠሩት የእናንተ የአማራ ልሂቃኑ ፕሮፓጋንዳ አይብስምን? እንግዲህ የአንድ ፕሮፓጋንዳ ውጤታማናት የሚለካው በተግባር በሚታዩ ሥራዎች ነው። ናዚዎች ባካሄዱት ፕሮፓጋንዳ አብዛኛው የጀርመን ሕዝብ ሂትለርን ተቀብሎት ነበር። የሂትለሯ ጀርመን ደግሞ ከብሪታኒያ እስከ ሶቪየት ሕብረት በጣም ብዙ ሃገራትን ለመውረርና ብዙ ሕዝቦችን ለመጨረስ፣ ስድስት ሚሊየን አይሁዶችንና ብዙ ጂፕሲ/ሮማዎችንና ሌሎች አናሳ ብሔሮችን የጨፈጨፈች ሃገር ነበረች። ታዲያ መቼ ነው ትግራይ፣ የትግራይ ሕዝብ ወይንም ወያኔ ሌሎች ሃገራትንና ሕዝቦችን በመውረር ጭፍጨፋ ያካሄዱት። ከሦስት ዓመታት በፊት እንደ ኢትዮጵያውያን የራሳቸው ከተማ የሆነችውንና ከደርግ ጨለማ ነፃ ያወጧትን አዲስ አበባን አንድ ጥይት ሳይተኩሱና ዜጎችን ሳይገድሉ ለቅቀው በመውጣት ወደ መቀሌ አልገቡምን። እውነት እንነጋገር ካልን የናዚን ዓይነት ፕሮፓጋንዳ ተጠቅመው በሥራ ላይ ያዋሉት የትግራይን ሕዝብ እግዚአብሔር የሰጣቸው የትግራይ ምድር ድረስ ተከታትለው በመግባት ወረራውን ያካሄዱት የአማራ እና ኦሮሞ ሕዝቦች አይደሉምን? በ፮ ሚሊየን ትግራዋያን ላይ እንደ ሂትለር የጅምላ ጭፍጨፋ እየፈጸሙ ያሉት ኦሮሞዎችና አማራዎች አይደሉምን? ታዲያ ለናዚ ዓይነት ፕሮፓጋንዳ ሰለባ የሆኑት ኦሮሞዎችና አማራዎች አይደሉምን? በዳዩ ተበዳይ ሆኖ የሚቀርብበት ዓለም የፈሪሃ እግዚአብሔር የሌለበት የዋቄዮ-አላህ ዓለም ብቻ ነው።

💭 እንደምናየው ዛሬ አማራዎች በተቀላቀሏት የአህዛብ (መሀመዳውያን፣ ሂንዱዎች፣ ኦሮሞዎች፣ ግብረ-ሰዶማውያን፣ ዘረኞች) ዓለም ይህ ዓይነት ባሕርይ ወይም የውጊያ ስልት፤ በእንግሊዝኛው “Projection” አንጸባራቂነት (ማስመሰል/ማሳየት) ይባላል፤ ማለትም እራሳቸው ቆሻሾች መሆናቸውን ስለሚያውቁ ከመቀደማቸው በፊት እራሳቸውን ንጹህ አድርገው ሌላውን ቆሻሻ ያደርጋሉ። እነርሱ መናፍቅ ሆነው ሌላውን ኩፋር/ መናፍቅ ይላሉ፣ እነርሱ በአመንዛሪነት፥ በዝሙት፥ በሌብነት፥ በውሸት፣ በስድብ፣ በግድያ ዓለማቸው ውስጥ ተዘፍቀው ሌሎች እነዚህ ሃጢአቶች ፈጽመዋል ብለው ይኮኑኗቸዋል ፣ እነርሱ በዳዮች እና ገዳዮች ሆነው እኛ ተበድለናል እያሉ ሌላውን ይወቅሳሉ። ወራሪዎቹ አቴቴ ኦሮሞዎች “ምኒሊክ ጡት ቆራጭ ነበር” ሲሉ “እኛ ጡር ቆራጮች ነበርን ወደፊትም እንሆናለን” ማለታቸው ነው።

🌑 ክፍል ፪

👉 ሻለቃ ዳዊት ከቴዎድሮስ ፀጋዬ ጋር፤ በጦርነቱ ማግስት ፥ ከ፬ ወራት በፊት፤

“አላውቅም !አላየሁም! አልሰማሁም!” ፥ ግን በትግራይ በአማራዎች ላይ ጀነሳይድ ተፈጽሟል

እግዚኦ!ጀነሳይድ በአማራዎች ላይ ብቻ ነው! ሌሎቹሽ ሻለቃ? በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ስላለው፡ ታይቶም ተሰምቶም ስለማያውቀው ጀነሳይድ ግን ያው እስከ ዛሬ ድረስ ጸጥ ብለዋል! እንዲያውም “የትግራይ ሕዝብ የናዚ ዓይነት ፕሮፓጋንዳ ሰለባ ሆኗል” ብለው ያለአግባብ ፍርድ ይሰጣሉ። እንደው ምን ነካዎት፤ ሻለቃ?

አይ ሻለቃ፤ ከዚህ ወንጀለኛ “መሪ” ጋር ተደምረው ሳሉ “አብይ በትግራይ ሕዝብ (በ“ወያኔ”)ላይ መዝመቱ ተገቢ ነው” ይሉናል! ታዲያ እርስዎም ግራኝ በትግራይ ሕዝብ ላይ በሚያካሂደው ጀነሳይድ ተባባሪ ሆኑ እኮ! አማራው “እርስቱን” ያስመልስ ዘንድ ብቻ ነው ድጋፉን የሰጡት? በዚያ ላይ የኢሳያስ ጣልቃ መግባት ወያኔን/ትግራዋይን እስካጠፋልን ድረስ ተገቢ ነው! ይሉናል። እንዴ ምን ዓይነት ግብዝነት ነው?!

አዩ አይደል፤ ሻለቃ! ትክክለኛው ኢትዮጵያዊ ልክ እንደ ቴዎድሮስ ፀጋዬ ዓይነቱ ነው። ከቻሉ ይመስክሩለት።

የትግራይ ሲሆን፤ “እ እ እ…ማስረጃ፣ ማረጋገጫ” ፥ ከዚያም ወዲያው ርዕሱን ወደ “ወያኔ! ወያኔ! ወያኔ!” መቀየር። ሁሉም ነገር በግልጽ ይታያል እኮ!“አማራው ብቻ ነው ለኢትዮጵያው የቆመ! አማራ ሃጢዓት የለውምና “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ!የሚለውን “ወልቃይት እርስቴ” አማራን ተከተሉ፤”

ሻለቃ፤ ታዲያ ከ፬ ወራት በኋላ ምነው ዛሬ እንደ ቴዲ ለትግራይ ሕዝብ አልቆሙም? ይህ አቋም እኮ እንኳን ለንስሐ ለአብሮ መኖር እንኳ አያበቃም።

💭 የተከበሩ ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ፤ በግልጽነትዎ አከብርዎት ነበር፤ በእነዚህ ፬ ወራት ግን ደስ የማይለውን ማንነትዎን ለማየት በመቻሌ እያዘንኩ፤ ያወገዙትን የደርግ አገዛዝ የገረሰሰዎለትን የትግራይ ሕዝብን በሰማዕቱ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም ይቅርታ ጠይቀው “ንሰሐ ይግቡ!” ለማለት እንድደፍር ይፍቀዱልኝ። ያኔ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩትን ትግራዋይን ለረሃብ የቀጣውን የመንግስቱ ኃይለ ማርያምን የኦሮሞ አገዛዝ ያገለግሉ ነበር። አላውቅም፣ ለመፍረድም አልደፍርም ፥ ሆኖም መንግስቱን ትተውት ወደ አሜሪካ የሸሹት ምናልባት ከተጠያቂነት ለማምለጥ ሊሆን ይችላል ፥ ወይንም ደግሞ ተጸጽተው ይሆናል። ተጸጽተው ከሆነ በጣም ጥሩ፤ ዛሬም ሥልጣን ላይ ያሉት የኦሮሞው የግራኝ አብዮት አህመድ አገዛዝ ባለሥልጣናት የእርስዎን የጸጸት ፈለግ ተከትለው የሥልጣን ወንበሮቻቸውን ባፋጣኝ ቢያስረክቡ ይሻላቸዋል፤ በእርስዎም በኩል በድጋሚ ተጸጽተውና ሰሞኑን የያዙትን አቋም ቀይረው በምዕራብ ትግራይ በጀነሳይድ እና ዘር ማጽዳት ወንጀል የሚያስጠይቅ ከፍተኛ ግፍ በመስራት ላይ ያሉት የፋሺስት አማራ ሚሊሺያዎች የትግራይን ግዛት ለቀው እንዲወጡ ጥሪዎትን እንዲያስተላልፉ እላለሁ።

______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sky News: Hundreds Executed in Tigray, Ethiopia | በመቶዎች የሚቆጠሩ በትግራይ ተረሸኑ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2021

Exclusive: Allegations and stories of atrocities and human rights abuses have surfaced in Tigray despite a government-imposed communications blackout.

After four months of warfare between Ethiopia’s national defence force and fighters from the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), more than 500,000 Tigrayans have lost their homes and 60,000 have sought refugee status in neighbouring Sudan.

But other stories are emerging of executions and other atrocities.

Sky’s Africa correspondent John Sparks and his team are the first broadcast journalists to reach the region south of Tigray.

Ethiopia’s government has been asked for a response to this story.

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: