Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጭራቅ’

የቅዱስ ሩፋኤል ተአምር | ቤተ ክርስቲያኗን ካላፈረስኩ እያለ ሲዝት የነበረው ጠንቋይ ፈነዳ ፥ በቦታው ላይ ይህ መስጊድ ለሉሲፈር ተሠራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 8, 2022

😇 የሊቀ መላእክት ሩፋኤል ክብረ በዓል በታሪካዊቷ ቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን፤ አዲስ አበባ ጉለሌ።

ጳጕሜን ፫፥ ፪ሺ፲ በታሪካዊቷ የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን፡ ዝናባማ በነበረበት ቆንጆ የቀትር ሰዓት ላይ፡ የጸሎት ስነሥስርዓቱ ልክ እንዳለቀ የመሀመዳውያኑ ጋኔን አዛን ተለቀቀ። (ቪድዮው መጨረሻ ላይ ይሰማል) ወዲያውም ይህ የዲያብሎስ ተንኮል እንደሆነ በመረዳት ወደ አንድ አባት ጠጋ ብዬ፡ ለምን ቅዳሴና ጸሎት ሲገባደድ ይህ ሰይጣናዊ ጩኽት ይከተላል? ከየትስ ነው የሚመጣው? ብዬ አብረዋቸው ከነበሩት ሌላ ሰው ጋር ስጠይቃቸው፤

ከ ፻፴/130 ዓመታት በፊት የዚህች ውብ ቤተክርስቲያን ህንፃ በተሠራ ማግስት አንድ ከቤተክርስቲያኗ ፊት ለፊት ይኖር የነበረ ጭራቅ/ጠንቋይ በየቀኑ እየመጣ ቤተክርስቲያኗን ካላፈረስኩ፣ ካላቃጠልኩ እያለ ለሳምንታት ሲዝት ከቆየ በኋላ አንድ ቀን እራሱ ፈንድቶ ሞተ” አሉኝ።

እኔም፡ በመገረም፡ “በዚህ ፈጽሞ አልጠራጠረም! ግን ጠንቋዩ የሞተበት ቦታ ምን ተደርጎበት ይሆን?“ ብዬ ስጠይቃቸው፤ “ያው!“ አሉኝና፤ ሦስታችንም ዘወር ስንል ለካስ ቤተክርስቲያኗ ፊት ለፊት (በ፶/50ሜትር ርቀት) መስጊዱ ተተክሎ ይታያል። እንዴ፡ “ጠንቋዩ ፈንድቶ በሞተበት ቦታ ላይ ይህ መስጊድ ተሠርቷል ማለት ነው“ እንዳልኩ ሁላችንም በመገራረም እርስበርስ ተያየን።

አዎ! የሚያጠራጥር አይደለም፤ እስከ ቅርብ ጊዜ ግን ይህን ሁላችንም አናውቅም ነበር፤ በጣም ይገርማል!

ከዚያም ከቤተክርስቲያኗ ግቢ እንደወጣሁ፤ የኔ ቢጤዎች ከነበሩበት ቦታ አስር የሚሆኑ ወጣቶች ተነስተው ከበቡኝና “ምን ፈልገህ መጣህ? ለምን መጣህ? ምን ትሠራለህ? … ወዘተ” እያሉ በሚገርም መልክ ይጨቀጭኩኝ ጀመር። ልክ እዚህ ቪዲዮ ላይ እንደሚታየው፦ “ለንደን ሃይድ ፓርክ | ሺ ደካማ ጂቦች ጀግናውን አንበሣ አፍነው ሊገድሉት”

እኔም፡ ምንም አለመለስኩላቸውም “በ ስም ልቀቁኝ!” አልኩና ዘወር ብዬ መራመድ እንደጀመርኩ አሁንም ተከተሉኝ፤ በዚህ ወቅት መንገድ ላይ ለነበረው አንድ ፖሊስ “ኧረ እባክዎ ከነዚህ ሰዎች ይገላግሉኝ!“ አልኩት፤ እርሱም “ሂዱ!“ እያለ ይጮኽባቸው ጀመር፤ እኔም ታክሲዎች ወደሚገኙበት ቦታ አመርቼ እንደተሰለፍኩ፤ ልጆቹ አሁንም በየአቅጣጫው ቆመው ወደ እኔ ይመለከቱ ነበር፤ በዚህ ወቅት ከየት መጣ ሳልለው አንድ ደግ ባለ መኪና “ወደ ፒያሳ ነህ?” አለኝና አሳፍሮ ወሰደኝ።

በዚህ ወቅት በ “ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፱” ላይ ሰዶማውያን ወደ አብርሃም ዘመድ ወደ ሎጥ ቤት ወጥተው ለማጥቃት ሲሞክሩ መላዕክት በአካል ወደ ሎጥ ቤት እንግድነት ገብተው አደጋ እንዳይፈጠር በር ሲዘጉና ሎጥን ከጥፋት ሲያድኑ የተነገረን ታሪክ ትዝ አለኝ።

ታዲያ የኔ ቢጢዎች ጋር የነበሩት እነዚህ ልጆች እነማን ናቸው? እያልኩ እራሴን ጠየቅኩ። እነዚህን ከ፲፫/13 እስከ ፳/20 የሚጠጉ እድሜዎች ያሏቸውን፡ በደንብ መናገር የሚችሉትን ጎረምሳዎችን ያውኩ ዘንድ የመሀመድ ዲያብሎስ ምዕመናኑን አዘጋጅቷቸው ይሆን? መቼም ሰይጣን ሁሌ ከቤተክርስቲያን አይርቅምና!

አህዛብ ከዓብያተ ክርስቲያናት ጎን የሰይጣን ማምለኪያ መስጊድ የገነቡት የአዛዜልን አዚምና ማደንዘዣበመበተን ለዘመናት ለቡና፣ ጫትና ጥንባሆ የተጋለጠውን ሕዝበ ክርስቲያኑን ለማደንዘዝ መሆኑ የዛሬው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ምስክር ነው። እንዲያውም አንዳንዴ እኮ ታቦት ሳይቀር በመስጊዶች አካባቢ ሲያልፍ መንቀሳቀስ እንደሚያቅተው በተደጋጋሚ ታዝበናል።

በቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያንም የታዘብኩት ይህንን ነበር። ጠንቋዩ በፈነዳበት ቦታ ላይም ይህ መስጊድ ተሠራለት፤ ዲያብሎስን፣ 666 ድል የሚያደርገው ቅዱስ ሩፋኤል መስጊዶቹን በመላዋ ኢትዮጵያ አንድ ቀን ያስወግዳቸዋል፣ ዛሬ የነገሰውንም አረመኔ የኦሮሞ አገዛዝ በቅርቡ ከነ ፒኮኮ ያፈነዳዋል።

ቻይ እና ወዳጅመስለው ለመታየት የሚሹትና በዋቄዮአላህዲያብሎስ አዚም የፈዘዙት ብዙ ወገኖች፣ የተመረጡት ሳይቀሩ በእነዚህ ቀናት፤ “ሁላችንም በየሃይማኖታችን እንጸልይ…’ዱዋእናድርግክርስቲያኑ እግዚአብሔርን ሙስሊሙም አላህን ይማጸንክርስቲያኑ መጽሐፍ ቅዱስንሙስሊሙም ቁርአንን ያንብብእግዚአብሔር ከሁሉም ጋርጸጥ ለጥ ብለን በሰላም እንድንኖር ያዘናልወዘተ.” በማለት እየተዝለገለጉና እይቀበጣጠሩ ነው። በጣም የሚያሳዝን ነው፤ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ አታምልክ ፥ የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ“(ዘጸ. )” የሚሉትን የእዚአብሔርን የመጀመሪያ ትዕዛዛት እየጣሱና ከባድ ኃጢዓት እየሠሩ መሆናችውን አይገነዘቡትምን? እኛ ክርስቲያኖች፤ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት“(ኤፌ ፬:)! ያመነ የተጠመቀ ይድናል ያላመነ ያልተጠመቀ ይፈረድበታል(ማር ፲፮ ÷፲፮)” እያለን አንዱንና ብቸኛውን አምላካችንን እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስን ነው የምናመልከው እንጂ ሌላ አምላክ፣ ሌላውን ሃይማኖት ወይም መጽሐፍ ሁሉ ከዲያብሎስ ነውና አንቀበለውም!

ኢትዮጵያ ሁለት አማልክትየሚመለኩባት ምድር አይደለችምና ባካችሁ እንደ ኤዶማውያኑ ያልሆነ የሃይማኖት እኩልነትና፣ የዲሞክራሲ ቅብርጥሲ የመቻቻል ተረተረትእየፈጠራችሁ በሃገራችን ላይ መቅሰፍቱን አታብዙባት፤ ሃገር በሁሉም አቅጣጫ እየነደደች እኮ ነው።

😈 የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ ስጋን የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለን ስንወጣ የምናመልጥባት ስፍራ ጭምር ትድናለች፡፡ የሚጠፉትን የምናድነው በመደባለቅ ሳይሆን ጥሪውን ተቀብለን ለእግዚአብሔር በመለየት ነው፡፡

ሸሽተህ አምልጥ

መላእክቱ ለሎጥ ያስተላለፉት ሌላው የሕይወት መመሪያ፡- “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” የሚል ነው[ዘፍ. ፲፱፥፲፯]፡፡ ስለ መሸሽ ብቻ አልነገሩትም፣ ወዴት መሸሽ እንዳለበትም አመልክተውታል፡፡ ወደ ተራራ!!

የተለያዩ የተፈጥሮ አደጋዎች በተለይ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊከሰት ሲል ከሰዎች ቀድመው እንስሳት ያውቃሉ፡፡ በሱናሚ አደጋ ወቅት የተፈጸመ አንድ ታሪክ እናስታውስ፡- በኢንዶኔዥያ የባሕር ዳርቻ ባለ የመዝናኛ ስፍራ የዝሆኖች ትርኢት በማሳየት የሚተዳደር አንድ ሰው ዝሆኖቹን እንደ ወትሮው ለማዘዝ ቢሞክር ባልተለመደ ሁኔታ እምቢ አሉት፡፡ እንዲያውም ይባስ ብለው እየጮኹ ባቅራቢያው ወደሚገኘው ተራራ መሮጥ ጀመሩ፡፡ በሁኔታው የተደናገጠው ባለቤቱ ተከትሏቸው ወደ ተራራው ይሮጣል፡፡ ልክ ተራራው ላይ እንደ ደረሱ የሱናሚ አደጋ ይከሰታል፡፡ አካባቢውም እንዳልነበረ ሆነ፡፡ ያም ሰው ዝሆኖቹን ይዞ ሲመለስ ሁሉም ነገር ወደ አለመኖር ተቀይሮ ያገኘዋል፡፡ ቤተሰቡን ጨምሮ ብዙ ወገኖቹን አጣ፡፡ ዝሆኖቹን ተከትሎ ወደ ተራራው በማምለጡ የራሱን ሕይወት አተረፈ፡፡ መላእክቱም ሎጥን፡- “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]።

በተራራው ላይ የመረጣትን ከተማ ጥፋትም ያያል፡፡ ተራራው ከፍ ያለ በመሆኑ ሁሉን ያሳያል፡፡ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም እንኳ በተራራ ተመስላለች [ዕብ. ፲፪፥፳፪]፡፡ እግዚአብሔር ለእኛም ያዘጋጀልን ተራራ አለ፡፡ እርሱም ቀራንዮ ወይም የክርስቶስ ሞት ነው፡፡ ከክርስቶስ ሞት በቀርም ከዘላለም ጥፋት የምንድንበት ምንም ማምለጫ የለም [የሐዋ. ፬&፲፪፤ ዮሐ. ፲፬&፮]፡፡

ሎጥ ስለ ደከመ ወደ ተራራው ሳይሆን በቅርብ ወዳለችው ኋላ ዞዓር ወደተባለችው ከተማ ለመሸሽ መላእክቱን ጠየቀ፡፡ ከተማይቱም ለጥፋት የተቀጠረች ብትሆንም ሎጥ ወደ እርስዋ ሸሽቷልና ከጥፋት ዳነች [ዘፍ.፲፱÷፲፰፡፳፪]፡፡ የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለን ስንወጣ የምናመልጥባት ስፍራ ጭምር ትድናለች፡፡ የሚጠፉትን የምናድነው በመደባለቅ ሳይሆን ጥሪውን ተቀብለን ለእግዚአብሔር በመለየት ነው፡፡

ሎጥ ሌሊቱን አልተኛም፣ የማምለጫ ሌሊት ሆነለት፡፡ እርሱ ያሰበው እንግዶቹን አብልቶ፣ አጠጥቶ፣ መኝታውን ለቆ ሲያሳርፋቸው ነበር፡፡ ያቺ ሌሊት ግን መልካም የመሥሪያ ሳይሆን የበጎነት ዋጋ የሚከፈልባት ሌሊት ሆነች፡፡ ይህች ሌሊት ለመልካሞቹ ሁሉ የተቀጠረች ሌሊት ናት፡፡ ይህችን ዓለም ትተን ስንወጣ በሰማይ የምንሸለምበት ሌሊት አለች፡፡ ሎጥን በሌሊት ለማውጣት የተደረገው ተልእኮ ዛሬም ጭምር የታገቱትን ለማስመለጥ የሚመረጥ ሰዓት ሆኗል፡፡ ሎጥ ወደ ዞዓር ሲደርስ ፀሐይ ወጣች፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፡- “እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፡፡ እነዚያንም ከተሞች በዙሪያቸው ያለውንም ሁሉ ከተሞቹም የሚኖሩትን ሁሉ የምድሩንም ቡቃያ ሁሉ ገለበጠ፡፡ የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፡፡ የጨው ሐውልትም ሆነች” ይላል [ዘፍ. ፲፱÷፳፫፡፳፮]፡፡

❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፪፥፲]❖

“በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ።”

❖[መጽሐፈ ዕዝራ ምዕራፍ ፱፲፤፲፩፤፲፪]❖

“አሁንስ አምላካችን ሆይ። ትወርሱአት ዘንድ የምትገቡባት ምድር በምድር አሕዛብ ርኵሰት ረክሳለች፥ ከዳር እስከ ዳርም ድረስ ከርኵሰታቸው ከጸያፍ ሥራቸውም ተሞልታለች፤ አሁንም ትበረቱ ዘንድ፥ የምድሩንም ፍሬ ትበሉ ዘንድ፥ ለዘላለም ለልጆቻችሁ ታወርሱአት ዘንድ ሴቶች ልጆቻችሁን ለልጆቻቸው አትስጡ፥ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለልጆቻችሁ አትውሰዱ፥ ሰላማቸውንና ደኅንነታቸውንም ለዘላለም አትሹ ብለህ በባሪያዎችህ በነቢያት ያዘዝኸውን ትእዛዝ ትተናልና ከዚህ በኋላ ምን እንላለን?”

❖[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፪፥፵፫]❖

“ብረቱም ከሸክላው ጋር ተደባልቆ እንዳየህ፥ እንዲሁ ከሰው ዘር ጋር ይደባለቃሉ፤ ነገር ግን ብረት ከሸክላ ጋር እንደማይጣበቅ፥ እንዲሁ እርስ በርሳቸው አይጣበቁም።”

❖[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፯፥፩]❖

እንግዲህ፥ ወዳጆች ሆይ፥ የዚህ ተስፋ ቃል ካለን፥ በእግዚአብሔር ፍርሃት ቅድስናን ፍጹም እያደረግን ሥጋንና መንፈስን ከሚያረክስ ሁሉ ራሳችንን እናንጻ።

❖[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፬]❖

ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ | ከጽዮናውያን ጎን ሆነው ውጊያ፣ ጦርነትና ድል እያደረጉ ያሉት ቅዱሳኑ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 14, 2021

ዛሬ በብቸኛነት ለፍትሕ እና ለሕልውናቸው እየታገሉ ካሉት ከጽዮናውያን ተጋሩ፣ አገው እና ቅማንት ኢትዮጵያውያን ጎን ያልቆመ በጭራሽ ክርስቲያንም፣ ኢትዮጵያዊም፣ የእግዚአብሔር ልጅም ሊሆን አይችልም!

✞✞✞ቤተ ክርስቲያን ቅዱሳን የምትላቸው እነማንን ነው? ✞✞✞

😇 ቅዱሳን መላእክት፡ቅዱሳን መላእክት ከማንኛውም ነገር የራቁ፣ ሥርዓታቸውን የጠበቁ፣ እግዚአብሔርን ያወቁ፣ እግዚአብሔርን የሚቀድሱ ስለሆኑ ቅዱሳን ይባላሉ፡፡

አንዱም ለአንዱ፣ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያሉ ይጮሁ ነበር፡፡” [ኢሣ. ፮፥፫]ስለዚህ በባህሪዩ ቅዱስ የሆነውን እግዚአብሔርን ስለሚያመሰግኑ፣ ስለሚቀድሱ ቅዱሳን ተብለዋል፡፡

😇 ቅዱሳን አበው፡መጻሕፍት ሳይጻፍላቸው መምህራን ሳይላኩላቸው በሕገ ልቡና በቃል ብቻ የተላለፈላቸውን ይዘው እንዲሁም በሥነ ፍጥረት በመመራመር ፈጣሪያቸውን አምነው እርሱ የሚወደውን ሥራ የሠሩና በጣኦት አምልኮ ራሳቸውን ያላረከሱ አባቶች ቤተ ክርስቲያናችን ቅዱሳን ትላቸዋለች፡፡ ለምሣሌ አበው ብዙኃን አብርሃም ኩፋሌ [፶፥፵፪፡፵፬፣ ፲፩፥፩]

😇 ቅዱሳን ነቢያት፡እግዚአብሔር ከማኅፀን ጀምሮ ጠርቶ መርጧቸው ሀብተ ትንቢትን አጐናጽፏቸው ያለፈውንና ወደፊት የሚሆነውን በእርግጠኝነት እየተናገሩ ሕዝቡን ይመክሩትና ይገስጹት የነበሩ ቤተ ክርስቲያን በቅድስና ማዕረግ የምትጠራቸው አባቶች ናቸው፡፡

ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና፣ ዳሩግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎችበ መንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ” [፪ኛጴጥ ፩፥፳፭] እንዲል፡፡

😇 ቅዱሳን ሐዋርያት፡በነቢያት የተነገረውን ቃለ ትንቢት መድረሱንና በዘመናቸው መፈጸሙን ለዓለም እንዲያስተምሩ ጌታችን ራሱኑ ተከተሉኝ ብሎ የጠራቸውና የመረጣቸው ናቸው፡፡

በእውነት ቀድሳቸው ቃልህ እውነት ነው፡፡ወደ ዓለም እንደላክኸኝ እንዲሁ እኔ ወደ ዓለም ላክኋቸው፤ እነርሱም ደግሞ በእውነት የተቀደሱ እንደሆኑ እኔ ራሴን ስለ እነርሱ እቀድሳለሁ“[ዮሐ. ፲፯፥፲፯፡፲፱]

😇 ቅዱሳን ጻድቃን፡ቅዱሳን ጻድቃን ጌታን አርአያ አድርገው መላ ዘመናቸውን ከጣዕመ ዓለም ተለይተው ፈቃደ ሥጋቸውን ለፈቃደ ነፍሳዋው አስገዝተው በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ በምናኔ ጸንተው ድምጸ አራዊትን፣ ጸብአ አጋንንትን፣ ግርማ ሌሊትን ሳይሳቀቁ ዳዋ ጥሰው፣ ደንጊያ ተንተርሰው፣ ጤዛ ልሰው የኖሩ አባቶችን ቤተ ክርስቲያን በቅድስና ማዕረግ ታከብራቸዋለች፡፡

ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ያገኛል“[ማቴ ፲፥፵፪] እንዲል፡፡

😇 ቅዱሳን ሰማዕታት፡ቅዱሳን ሰማዕታት ጌታችን በጲላጦስ ፊት “እኔ እውነት ልመሰክር ስለዚህ ተወልጃለሁ ስለዚህም ወደ ዓለም መጥቻለሁ“[ዮሐ ፲፰፥፴፯] ያለውን ምስክርነት በመከተል እግዚአብሔርን አንክድም ለጣኦት አንሰግድም በማለት በዓላውያን ነገስታት ፊት ሳይፈሩና ሳያፍሩ ቆመው የመሰከሩትን ቤተ ክርስቲያን በቅድስና ትጠራቸዋለች፡፡

😇 ቅዱሳን ነገሥታት፡እንደ አሕዛብ፣ ዓላማውያን ነገሥታት በሥልጣናቸው በሀብታቸው በሠራዊታቸው ሳይመኩ ኃይማኖት ይዘው ምግባር ሰርተው የተገኙ እንደ ዳዊት ያሉ ቅዱሳን አባቶችናቸው፡፡

😇 ቅዱሳን ሊቃውንት፡ቅዱሳን ሊቃውንት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ያልተመሰለውን መስለው የተመሰለውን ተርጉመው በማስተማር መጻሕፍትን በመተርጐም መናፍቃንን ጉባኤ ሰርተው ረትተው ያስተማሩ ቅዱሳን ይባላሉ፡፡

መልካሙን የምስራች የሚያወሩ እግሮቻቸው እንዴት ያማሩ ናቸው” [ሮሜ. ፲፥፲፭]

😇 ቅዱሳን ጳጳሳት፡ቅዱሳን ጳጳሳት የካህናትና የምዕመናን፣ የሰማያውያንና የምድራውያን አንድነት የሆነችውን ቤተ ክርስቲያን በኃይማኖት በመምራት መንጋውን ከተኩላ በመጠበቅ የክርስቶስን ትዕዛዝ የፈጸሙ ቅዱሳን ናቸው፡፡

😇 ቅዱሳን መነኮሳት (ደናግል)ቅዱሳን መነኮሳት (ደናግል) ከሕገ እንስሳ ሕገ መላእክት ይበልጣል ብለው ራሳቸውን ለክርስቶስ አጭተው ከሴት ወይም ከወንድ ርቀው ስለ መንግሥተ ሰማያት ብለው ራሳቸውን ጃንደረቦች ያደረጉ ናቸው፡፡

😇 ቅዱሳት አንስት፡ጌታችን መርጦ ካስከተላቸው ፻፳/120ው ቤተሰብ ፴፮/36ቱ ቅዱሳት አንስት ጌታ ሲሰቀል ሳይሸሱ፣ በመቃብሩም በመገኘት፣ የትንሳኤው ምስክርም በመሆን መከራ በበዛበትና በጸናበት የክርስትና ጐዳና የተጓዙ እናቶች፣ እህቶች ሁሉ ቅዱሳት አንስት ይባላሉ፡፡

😇 ቅዱሳት መካናት፡ማለት የተለዩ፣ የተከበሩ ሥራዎች ቦታዎች እግዚአብሔር በመዝሙር፣ በቅዳሴ፣ በማኅሌት ይገለገልባቸው ዘንድ የመረጣቸው ገዳማትና አድባራት ቅዱሳት መካናት ይባላሉ፡፡

የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ኢያሱን፡አንተ የቆምክባት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ አለው” [ኢያሱ ፭፥፲፭]

😇 ቅዱሳት መጻሕፍት፡ቅዱሳት መጻሕፍት የሚባሉት የብሉያትና ሐዲሳት፣ የመነኮሳትና ሊቃውንት፣ እንዲሁም አዋልድ መጻሕፍት ናቸው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍት ስንል የተመረጡ፣ የተከበሩ የተወደዱና የተመሰገኑ መጻሕፍት ማለት ነው፡፡

😇 ቅዱሳን መጻሕፍት ቅዱስ መሰኘታቸው የሰውን ልጅ መነሻና መድረሻ ታሪክ በሦስቱም ሕግጋት የተነሱ ቅዱሳን ጥንተ ክብራቸውን ገድላቸውን ከእግዚአብሔር የተቀበሉትን ጸጋ እግዚአብሔር ወልድ የሰውን ልጅ ለማዳን ያደረገውን ጉዞ የማዳን ሥራውን ስለያዙ ቅዱሳን ተባሉ፡፡

😇 ቅዱሳትሥዕላት፡በእግዚአብሔር ትእዛዝና ፈቃድ ተስለው የእግዚአብሔር ስም በሚጠራበት ቦታ የሚቀመጡና ከስዕሉ ባለቤት ተራዳኢነትና በረከትን ለማግኘት የሚጠቅሙ የእግዚአብሔር ልዩ ስጦታዎች ናቸው፡፡ [ዘፀ. ፳፭፥፲፰፡፳፪፣ ዘኁ.፯፥፹፱]

ሥጋዊውን ዓለም ከሚያንጸባርቁ ዓለማውያን ሥዕላት ፈጽመው የተለዩ በመሆናቸው ነው፡፡ የቅዱሳኑ ቅድስና ሥዕላቱንም ቅዱሳት አሰኝቷቸዋል። ሥዕላቱ በራሳቸው የሚያደርጉት ገቢረ ተአምራት ቅዱሳት አሰኝቷቸዋል፡፡

😇 ቅዱሳት ንዋያት፡በእግዚአሔር ቤት ውስጥ ለመንፈሳዊ አገልግሎት የሚውሉ ንዋያት ሁሉ የተቀደሱ ናቸው፡፡ ምክንያቱም አገልግሎቱ የሚፈፀመው ቅድስና የባህሪይ ገንዘቡ ለሆነ ለእግዚአብሔር ነውና፡፡

ቅዱስ መስቀል፡የጌታችን ቅዱስ መስቀል ሕያው፣ አማናዊ በሆነው በክርስቶስ ደም ከመክበሩ የተነሳ ቅዱስ ተብሏል፡፡ (ቅዱስ ያሬድ ስለመስቀሉ በድጓ ዘክረምት ላይ እንዲህ ብሏል) “የቅዱሳን ክብራቸው የጻድቃን ሞገሳቸው የዕውራን ብርሃናቸው እነሆ ይህ መስቀል ነው” ብሏል፡፡

ታቦት፡ቤተክርሲያን ቅዱስ ብላ ከምታከብራቸው አንዱ ታቦተ ሕጉን ነው፡፡

ታቦት ማለት በግእዝ ቋንቋ ማዳሪያ፣ ማዳኛ ማለት ሲሆን በዚህ ታቦት ላይ እግዚአብሔር የሚያድርበትና የሚገለጥበት የጽላት ሕጉ ማዳሪያ ነው፡፡ [ዘፀ. ፳፭፥፳፪]

________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዲያብሎስ በዚህ ክርስቲያናዊ ትዕግስት፣ ፍቅርና የእምነት ጽናት በጣም ይቀናል፣ ይቃጠላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 9, 2020

እጣን እጣን ይሸታል መሬቱ.…

ስለዚህ በእኛ በክርስቲያኖች ላይ ዕባባዊ ተንኮሉን፣ ፈተናውንና መሰናክሉን በማፈራረቅ ስልታዊ በሆነ መንገድ ይመጣብናል።

በትናንትናው ቪዲዮ፤ “የቅዱስ ሩፋኤል ተአምር | ቤተ ክርስቲያኗን ካላፈረስኩ እያለ ሲዝት የነበረው ጠንቋይ ፈንድ “ለዚህም ነው ጠንቋዩ በፈነዳበት ቦታ ላይ ያ መስጊድ የተሠራው” ብየ ነበር።

አዎ! ለዚህም ነው ታች በሙስሊሙ በቀረበው “የመቻቻል” ጽሑፍ ላይ ረመዳንን ለማክበር የመጡ ሙስሊሞች ባልጠፋ ቦታ ቀስ ብለው ወደ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን በመጠጋትና ሆን ብለው ወደ ግቢው በመግባት ለዲያብሎስ አላሃቸው ለመስገድ የፈለጉት።

በመቻቻል” ስም ሙስሊሙ ጸሐፊ በከረሜላ ቀለም ነክሮ የጻፈልንን ቃላት አንብበን እንዳንታለል፤ መሀመዳውያኑ የአላህንና የመሀመድን ስም እየጠሩ ለዲያብሎስ አላህ እስከ ሰገዱ ድረስ ሁልጊዜ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው፣ የቤተ ክርስቲያንና ክርስቲያኖች ቀንደኛ ጠላቶች ናቸው።

ሆኖም ይህ ሙስሊም ጸሐፊ ያየውን ለመጻፍና ለመመስከር በመሞከሩ ሊመሰገን ይገባዋል። ምስክረነቱ በግልጽ የሚያረጋግጥልን በእኔ በኩል ሁልጊዜ የምናገረውን አንድ ነገር ነው፤ ይህም፡ “በፍርድ ቀን በዓለማችን ካሉ ሙስሊሞች ሁሉ ከባዱን ፍርድ የሚቀበሉት ወይም በጥብቅ የሚፈረድባቸው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ናቸው፤ ምክኒያቱም “ወንጌልን አልሰማንም””ክርስቲያናዊ ፍቅርን አላየንም” ማለት አይችሉምና ነው።” የሚለውን መራራ ሐቅ ነው።

ጸሐፊው “ፍቅር ያሸንፋል!” ይላል፤ ግን ይህ ፍቅር በእስልምና ዘንድ አለን? የለም! በጭራሽ፤ የሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ግቢ ቢሞላና ክርስቲያኖች የመስጊዱን ግቢ ለመጠቀም ቢጠይቋቸው መሀመዳውያኑ የሺህ ሆጀሌ መስጊድን በር ይከፍቱላቸው ነበርን? እ እ! በጭራሽ! ለመግባትም የሚሻ ክርስቲያን አይኖርም!

አዎ! ፍቅሩ በክርስትና እና ክርስቲያኖች ዘንድ ብቻ ነው የሚገኘው፤ ፍቅር ደግሞ አሸናፊ ከሆነ “በመቻቻል” ሳይሆን ሊገለጽ የሚችለው ይህን ፍቅር ያዩት ሙስሊሞች ወደ ክርስቶስ መምጣት ሲችሉ ብቻ ነው። ዋናው ጥያቄ ይህን ፍቅር ያየው ይህ ሙስሊም ጸሐፊ ከእስልምና ድቅድቅ ጨለማ ወጥቶ ወደ ክርስቶስ ብርሃን መጥቷልን? የሚለው ነው። ሌላው ነገር ሁሉ ከንቱ ነውና!

ሙስሊሙ ስለ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን እና ጠንቋዩ በፈነዳበት ቦታ ላይ ስለተሰራው መስጊድ እንዲህ ሲል ጽፏል፤ ተመልከቱ “ቤተ ክርስቲያን”ን “ቤተስኪያን” እያለ ሲጽፍ፦

27ኛዋ የረመዳን ሌሊት በቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን”

(አክረም ሐበሻዊ )

በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በረመዳን ወር የመጨረሻዎቹ ቀናት አንድ የተባረከች

ሌሊት አለች ከ 1000 ወር የምትበልጥ “የውሳኔዋ ሌሊት ” ትባላለች አማኙም የዚህ በረከት ተቋዳሽ ለመሆን ሌቱን በፀሎት ያሳልፋል። 2003 ዓ/ም ነበር እኔም በአቋራጭ መክበር ቢያቅተኝ በአቋራጭ ሀጢያቴን ላራግፍ ብዬ የዚች ሌሊት ቋሚ ተሰላፊ ለመሆን ጉዞዬን ወደ ሼህ ሆጀሌ መስጂድ አደረኩ።

ስግደቱን የሚመራው በድምፁ ውበት በሚወደደው መሀመድ ደጉ የተባለ ወጣት ነበር።

በሚገርም ሁኔታ ከአራቱም አቅጣጫ በመጡ ሰጋጆች አካባቢው ተሞልቶ መስገጃ አይደለም መቆሚያ ቦታ ጠፋ ልብ በሉ ይህ የሚሆነው ሌሊት 8:00 ሰዓት ላይ ነው!! እኔና ብዙ እንደኔው ሀጢያታቸውን ለማራገፍ የመጡ ሰዎች ሩፋኤል ደጃፍ ተሰግስገን በአይናችን መስገጃ ቦታ በምንማትርበት ጊዜ ነበር አንድ የቤተስኪያኑ ቄስ የመጡት ሌት ስለነበር መልካቸው ብዙም ትዝ አይለኝም ግን እንደ ካድሬ የሐይማኖት አባቶች በብስጭት ሳይሆን በእዝነት የሸበተ ነጭ ፂማቸው ፊቴ ላይ አለ “እንደምን አመሻችሁ ልጆቼ ” የመጀመሪያ ቃላቸው ነበር ከሁኔታችን መስገጃ ቦታ እንዳጣን ተረዱ የቤተስኪያኑንም ደጃፍ ለስግደት ሲፈቅዱልን ጊዜ አልፈጀባቸውም።

እኛም አመስግነን ስግደታችንን ቀጠልን እሳቸውም ወደ መቅደሱ ዘለቁ ግን አፍታም ሳይቆዩ ተመልሰው መጡ የመሬቱን እርጥበት ለመከላከል ይረዳል ያሉትን የሚነጠፍ ነገር ሰብስበው አመጡልን ያኔ ግን ሁላችንም እንደ መጀመሪያው ማመስገን አልቻልንም ይልቁንም የኒያን ሽማግሌ አባት ፊት እያየን አይኖቻችን እንባ አቀረሩ እንጂ !!

ኢትዮጵያዊነቴን ወደድኩት! ኮራሁበት! ሰዓቱ እየሄደ ሲመጣ ወደ ቤተስኪያኒቱ ለመሳለም የሚመጡ ሰዎች ቁጥር እየበረከተ መጣ። ስግደታችንን ላለማቋረጥ የሚያደርጉት ጥረት እጅግ ልብን ይነካል “እንደምን አደራችሁ” “ሰላም ለናንተ” የሚሉ ድምፆች ይሰሙኛል። እናት ክርስቲያኖች” እኔን ልጆቼ ብርዱ ገደላቹ” ሲሉ ኢትዮጵያዊ እንባ አነባው !!

አንዳንዶቻችን ፍቅር ያሸንፋል ሲባል የሰማነው የሙዚቃ ኮንሰርት ላይ ሊሆን ይችላል እኔ ግን በዛች በተቀደሰች የረመዳን ሌሊት በአይኔ አየሁት!!

ወዳጄ እውነታው ይሄ ነው፤

ስለመቻቻል የሚያስተምሩህ አላማቸው እንድትቻቻል አይደለም ይልቁንም ልዩነትህን እንድታውቅ ነው ከዛም ብስለት ከሌለህ የኔ ይበልጣል ማለት ትጀምራለህ፣ ታዲያ ያኔ መቻቻል ድራሹ ጠፋ አይደል የሚባለው? ከዛም ፍቅር በገሐድ ማሸነፉ ይቀርና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ ብቻ “ፍቅር ያሸንፋል”

ሲባል ትሰማለህ። ፍቅርም የሕይወት ማጣፈጫ መሆኑ ይቀርና የአልበም ማሻሻጫ ይሆናል!ይብላኝ ፍቅርና መቻቻልን ከ ETV ዶክመንተሪ ለሚጠብቁ እኔስ ፍቅር ሲያሸንፍ እንዴት እንደሆነ እኒያ ነጭ ፂም ያላቸው የሩፋኤል አባ አሳይተውኛል።

እኔም እንዲህ አልኩ፤

አቦ አትጨቅጭቁን ከተቻቻልን ዘመን አለፈን!!! ወዳጄ፤ ሃገሩን የማይወድ አቦ አይወለድ !!! ኢትዮጵያ ለዘልአለም ትኑር”

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅዱስ ሩፋኤል ተአምር | ቤተ ክርስቲያኗን ካላፈረስኩ እያለ ሲዝት የነበረው ጠንቋይ ፈንድቶ ሞተ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 8, 2020

ጠንቋዩ በፈነዳበት ቦታ ላይም ይህ መስጊድ ተሠራለት፤ ዲያብሎስን፣ 666 ድል የሚያደርገው ቅዱስ ሩፋኤል ይህን አውሬ የአህዛብ አገዛዝ በቅርቡ ከነ ፒኮኮ ያፈነዳዋል።

ጳጕሜን ፫፥ ፪ሺ፲ በታሪካዊቷ የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን፡ ዝናባማ በነበረበት ቆንጆ የቀትር ሰዓት ላይ፡ የጸሎት ስነሥስርዓቱ ልክ እንዳለቀ የመሀመዳውያኑ ጋኔን አዛን ተለቀቀ። (ቪድዮው መጨረሻ ላይ ይሰማል) ወዲያውም ይህ የዲያብሎስ ተንኮል እንደሆነ በመረዳት ወደ አንድ አባት ጠጋ ብዬ፡ ለምን ቅዳሴና ጸሎት ሲገባደድ ይህ ሰይጣናዊ ጩኽት ይከተላል? ከየትስ ነው የሚመጣው? ብዬ አብረዋቸው ከነበሩት ሌላ ሰው ጋር ስጠይቃቸው፤

130 ዓመታት በፊት የዚህች ውብ ቤተክርስቲያን ህንፃ በተሠራ ማግስት አንድ ከቤተክርስቲያኗ ፊት ለፊት ይኖር የነበረ ጭራቅ/ጠንቋይ በየቀኑ እየመጣ ቤተክርስቲያኗን ካላፈረስኩ፣ ካላቃጠልኩ እያለ ለሳምንታት ሲዝት ከቆየ በኋላ አንድ ቀን እራሱ ፈንድቶ ሞተ” አሉኝ።

እኔም፡ በመገረም፡ “በዚህ ፈጽሞ አልጠራጠረም! ግን ጠንቋዩ የሞተበት ቦታ ምን ተደርጎበት ይሆን?“ ብዬ ስጠይቃቸው፤ “ያው!“ አሉኝና፤ ሦስታችንም ዘወር ስንል ለካስ ቤተክርስቲያኗ ፊት ለፊት (50ሜትር ርቀት)መስጊዱ ተተክሎ ይታያል። እንዴ፡ “ጠንቋዩ ፈንድቶ በሞተበት ቦታ ላይ ይህ መስጊድ ተሠርቷል ማለት ነው“ እንዳልኩ ሁላችንም በመገራረም እርስበርስ ተያየን።

አዎ! የሚያጠራጥር አይደለም፤ እስከ ቅርብ ጊዜ ግን ይህን ሁላችንም አናውቅም ነበር፤ በጣም ይገርማል!

ከዚያም ከቤተክርስቲያኗ ግቢ እንደወጣሁ፤ የኔ ቢጤዎች ከነበሩበት ቦታ አስር የሚሆኑ ወጣቶች ተነስተው ከበቡኝና “ምን ፈልገህ መጣህ? ለምን መጣህ? ምን ትሠራለህ? … ወዘተ” እያሉ በሚገርም መልክ ይጨቀጭኩኝ ጀመር። ልክ እዚህ ቪዲዮ ላይ እንደሚታየው፦ “ለንደን ሃይድ ፓርክ | ሺ ደካማ ጂቦች ጀግናውን አንበሣ አፍነው ሊገድሉት”

እኔም፡ ምንም አለመለስኩላቸውም “በ ስም ልቀቁኝ!” አልኩና ዘወር ብዬ መራመድ እንደጀመርኩ አሁንም ተከተሉኝ፤ በዚህ ወቅት መንገድ ላይ ለነበረው አንድ ፖሊስ “ኧረ እባክዎ ከነዚህ ሰዎች ይገላግሉኝ!“ አልኩት፤ እርሱም “ሂዱ!“ እያለ ይጮኽባቸው ጀመር፤ እኔም ታክሲዎች ወደሚገኙበት ቦታ አመርቼ እንደተሰለፍኩ፤ ልጆቹ አሁንም በየአቅጣጫው ቆመው ወደ እኔ ይመለከቱ ነበር፤ በዚህ ወቅት ከየት መጣ ሳልለው አንድ ደግ ባለ መኪና “ወደ ፒያሳ ነህ?” አለኝና አሳፍሮ ወሰደኝ።

በዚህ ወቅት በ “ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፱” ላይ ሰዶማውያን ወደ አብርሃም ዘመድ ወደ ሎጥ ቤት ወጥተው ለማጥቃት ሲሞክሩ መላዕክት በአካል ወደ ሎጥ ቤት እንግድነት ገብተው አደጋ እንዳይፈጠር በር ሲዘጉና ሎጥን ከጥፋት ሲያድኑ የተነገረን ታሪክ ትዝ አለኝ።

ታዲያ የኔ ቢጢዎች ጋር የነበሩት እነዚህ ልጆች እነማን ናቸው? እያልኩ እራሴን ጠየቅኩ። እነዚህን ከ13 እስከ20 የሚጠጉ እድሜዎች ያሏቸውን፡ በደንብ መናገር የሚችሉትን ጎረምሳዎችን ያውኩ ዘንድ የመሀመድ ዲያብሎስ ምዕመናኑን አዘጋጅቷቸው ይሆን? መቼም ሰይጣን ሁሌ ከቤተክርስቲያን አይርቅምና!

______________________________

 

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅዱስ ሩፋኤልን ሰይጣን አይችለውም | ሰማያት ተከፈቱ፤ የምሕረት ዓመቱ በር ተከፈተ ደስ ይበላችሁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 5, 2019

በየዓመቱ ጳጕሜን ፫ ቀን የሊቀ መላእክት የቅዱስ ሩፋኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት፣ በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ይከበራል፡፡ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሩፋኤል ከከበሩት ቅዱሳን መላእክት ሦስተኛው ነው፡፡ ከከበሩ ከሰባቱ አለቆች አንዱ አለቃ እኔ ሩፋኤል ነኝ” እንዲል /ጦቢት ፲፪፥፲፭/፡፡

ያለማቋረጥ ፈጣሪያቸውን ልዑል እግዚአብሔርን ከሚያመሰግኑ ቅዱሳን መላእክት መካከል አንዱ መልአከ ጥዒና ወሰላም /የሰላምና የጤና መልአክ/ የሚባለው ቅዱስ ሩፋኤል ነው፡፡ ሩፋኤልየሚለው የስሙ ትርጓሜ ደስ የሚያሰኝ፣ ቸር፣ መሐሪ፣ ቅን የዋህ ማለት ነው፡፡

የሰው ልጆች ከተያዙበት የኀጢአት ቁስል ይፈወሱ ዘንድ በአማላጅነቱና በጸሎቱ የማይለይ መልአክ ነው፡፡ በበሽታ ኹሉ ላይ በሰው ልጆችም ቍስል ላይ የተሾመው ቅዱስ ሩፋኤል ነውበማለት ሄኖክ ከእግዚአብሔር መልአክ ያገኘውን የምስክርነት ቃል ጽፏል /ሄኖክ ፲፥፲፫/፡፡ ቅዱስ ሩፋኤል በሰውነታችን ላይ የሚወጣውን ደዌም ኾነ ቍስል ይፈውስ ዘንድ ከልዑል እግዚአብሔር ሥልጣን ተሰጥቶታል፡፡ በሰው ቍስል ላይ የተሾመ ከከበሩ መላእክት አንዱ ቅዱስ ሩፋኤል ነውእንዳለ ሄኖክ /ሄኖክ ፮፥፫/፡፡

ለቈሰሉ ፈውስን የሚያሰጣቸው ለማኅፀን ችግር ኹሉ ለሴቶች ረዳታቸው ቅዱስ ሩፋኤል ነው፡፡ ሴት በፀነሰችበት ወቅት ቅዱስ ሩፋኤል አይለያትም ሕፃኑ ዐርባ ቀን ሞልቶት፣ በማኅፀን እያለ ተሥዕሎተ መልክዕ” (በሥላሴ አርአያ መልኩ መሳል) ከጀመረበት ቀን አንሥቶ እስከሚወለድበት ቀን ድረስ ቅዱስ ሩፋኤል አይለየውም፡፡ በወሊዳቸው ቀን ሴቶች ከሚደርስባቸው ጭንቀትና ሕመም ስሙን ጠርተው ይማጸኑታል፡፡ ፈታሔ ማኅፀን ነውና ቅዱስ ሩፋኤልም ጭንቀታቸውን ያቀላል፡፡

አስማንድዮስ የተባለ ጋኔን በወለተ ራጉኤል ላይ አድሮ ባሎቿን እየገደለ ቢያሰቃያት ቅዱስ ሩፋኤል ጋኔኑን አስጨንቆ አስወጥቶላታል /ጦቢት ፫፥፰፲፯/፡፡ ቅዱስ ሩፋኤል ዳግመኛም እግዚአብሔር ሩፋኤልን፣ አዛዝኤልን እጁን እግሩን አስረህ በጨለማ ውስጥ ጣለው አለውተብሎ እንደ ተጻፈ /ሄኖክ ፫፥፭/ ለቃየን ልጆች ሰይፍና ሾተል መሥራትን፣ የምንዝር ጌጥ ማጌጥን፣ መቀንደብን ያስተማረ አዛዝኤል የተባለውን ጋኔን በእሳት ሰይፍ እየቀጣ በረቂቅ አስሮ ወደ ጥልቁ የጣለው ይኸው መልአክ ቅዱስ ሩፋኤል ነው /ሄኖክ ፪፥፲፰/፡፡

የቅዱስ ሩፋኤል ተአምር

የቅዱስ ሩፋኤልን ቤ/ክርስቲያን ካላፈረስኩ እያለ ሲዝት የነበረው ጠንቋይ ፈንድቶ የሞተው እዚህ ነበር፤ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ጠንቋዩ በፈነዳበት ቦታ ላይም ከቤተክርስቲያኑ ፊት ለፊት አንድ መስጊድ ተሠራ!

132 ዓመታት በፊት የዚህ ውብ ቤተክርስቲያን ህንፃ በተሠራ ማግስት አንድ ከቤተክርስቲያኗ ፊት ለፊት ይኖር የነበረ ጭራቅ/ጠንቋይ በየቀኑ እየመጣ ቤተክርስቲያኗን ካላፈረስኩ፣ ካላቃጠልኩ እያለ ለሳምንታት እያጓራ ሲዝት ከቆየ በኋላ አንድ ቀን እራሱ ፈንድቶ ሞተ።

ያው እንግዲህ፡ ልክ ጠንቋዩ በሞተበት ቦታ ላይ ከቤተክርስቲያኑ ፊት ለፊት (150 ሜትር ርቀት ላይ)መስጊዱ ተተክሎ ይታያል።

ሰይጣን ሁሌ ከቤተክርስቲያን አይርቅም!

ከበዓሉ በረከት ያሳትፈን!

____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: