Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጦርነት’

Alvin Bragg and George Soros: WAR by Any Means Necessary

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በዶናልድ ትራምፕ ላይ ክስ ያቀረበው የኒው ዮርክ አውራጃ ጠበቃ ‘አልቪን ብራግ’ እና መሰሪው ባለኃብት ጆርጅ ሶሮስ፤ “ጦርነት በማንኛውም መንገድ አስፈላጊ ነው” ይላሉ።

ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ድጎማ የሚያቀርበው ጆርጅ ሶሮስ በአሜሪካም እንደ አልቪን ብራግ ያሉትን ሊበራሎች እየደጎመ እንደ ፕሬዚደንት ትራምፕ ያሉትን ተቀናቃኞቹ ላይ ጦርነት ያካሂዳል።

ከሰባት ዓመታት በፊት ፕሬዚደንት ትራምፕ ሲመረጡ ባለኃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ከአንድ ቢሊየን ዶላር በላይ ገንዘብ ከስሮ ነበር።

ጆርጅ ሶሮስ በኢትዮጵያና በሌሎች አገሮች ጉዳይ ጣልቃ እንደሚገባው ሁሉ በተለይ በዩክሬይኑ ጦርነት ገና ከአስር ዓመት ጀምሮ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ያለ በጣም ወንጀለኛ የሆነ ሉሲፈራዊ ነው።

💭 George Soros says he did not fund Manhattan DA Bragg campaign and accuses the right of focusing on ‘far-fetched conspiracy theories’ after Trump indictment

  • Billionaire warmonger George Soros says he does not know Alvin Bragg
  • Trump allies have repeatedly described Manhattan DA as Soros-funded
  • But Soros says he never contributed to his campaign

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CIA Man Getachew Reda on BBC Hardtalk – 13 Aug 2021 | ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ ዓርብ፡ ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 Stephen Sackur to Getachew: “You had 8 months to investigate the atrocities in Tigray: What have you discovered?”

💭 ሃፍረተ-ቢሱ ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ – ዓርብ, ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም ስቴፈን ሳኩር ለአቶ ጌታቸው፡

👉 ጋዜጠኛው ገና ያኔ እንዲህ ሲል ጠይቆታል፤ “በትግራይ የተፈጸመውን ግፍ ለመመርመር የስምንት ወራት ጊዜ ነበረህ፤ እስካሁን ምን አገኘህ?”

እንግዲህ ይህ ቃለመጠይቅ የተደረገው ከዓመት ተኩል በፊት ነበር። እነዚህ ወንጀለኞች እሳክሁን አክሱም ጽዮናውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን የሚገኙበትን ሁኔታ በሚመለከት ዛሬም ተገቢውን መረጃ ከማውጣት ተቆጥበዋል። አቅደውት የነበረውን የሕዝበ ክርስቲያን ጭፍጨፋ በከፊልም ቢሆን ስላሳኩ አሁን ያለሃፍረት “ድላቸውን” እየተዘዋወሩ በማክበር ላይ ናቸው፤ ስካር ላይ ናቸው፣ ሽርሽር ላይ ናቸው።

አረመኔዎቹ ሕወሓቶች ሕዝባችን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለና ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰበት የማይነግሩን ከአረመኔው ፋሺስት ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ሆነው የሠሯቸውን ግፎችና ወንጀሎች ለመደበቅ እየሠሩ ነው። ወንጀሉ ሁሉንም ቡድኖች፣ የምዕራባውያን ሃገራትን፣ አረቦቹን፣ ቱርኮቹን፣ ዓለም አቀፋዊ ተቋማቱን ብሎም እነ አንቶኒዮ ጉቴሬዝንና ቴድሮስ አድሃኖምን ጨምሮ ብዙ ግለሰቦችን ጭምር ስለሚመለከት አሁን በእነ ባቢሎን አሜሪካ ትዕዛዝ “ሰላም” ብለው ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው፣ ነገሮችን በማረሳሳትና ሕዝቡንም በድጋሚ በማታለል ላይ ናቸው።

አዎ! እነዚህ አረመኔዎች እጅግ በጣም ብዙ የሚደብቁት ነገር አለ። ባጭር ጊዜ ውስጥ አንድ ሚሊየን ተኩል የሚሆነውን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ጨርሰው ዓለም ጸጥ በማለቱን እንዲሁም እነርሱ ምንም ሳይሆኑ እንዳሰኛቸው ይህን ያህል መንሸራሸር፣ መሳከርና መሳለቅ ከቻሉ፤ በቀጣዩ ምናልባት፤ “ሌላ ሁለት ሦስት ሚሊየን አክሱም ጽዮናውያንን የመጨረስና ደማቸውንም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የመሰዋት ዕድል አለን፤ በዚህም ሉሲፈራውያኑ አለቆቻችንን እናስደስታለን፤ እኛንም አመስግነው ባግባቡ ይንከባከቡናል፣ ያስጠጉናል፣ ሕክምና ያደርጉልናል” ብለው ያስባሉ።

ወደ ደብረዘይት ሆራ አምርተው በዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ምራቅ የተጠመቁት ቅሌታሞቹ እነ ጌታቸው ረዳና ጻድቃን ገብረ ትንሳኤ ዛሬም ከግራኝ ጋር አብረው ሰሜን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለመጨፍጨፍ፣ ለማስራብና ለመበከል በድጋሚ በጣታቸው ደም ፈርመዋል። ለጊዜው ሕዝቡን በድጋሚ ለማስተኛትና የሰሩትን ግፍና ወንጀል ለማስረሳ፤ “ራያንና ወልቅያትን አመለስን፤ ትግራይ ትስዕር!” ብለው እራሳቸውን በስልጣን ላይ ለማደላደል ይሞክራሉ። አይይይ!

የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደጀመሩት ስለው የነበረውን አሁንም እደግመዋለሁ፤ አረመኔዎቹ እነ ጌታቸው ረዳና ደብረ ሲዖል በዘር ማጥፋት ዘመቻው ወቅት በጭራሽ በተንቤን በረሃ አልነበሩም፤ እስኪ ቪዲዮ ያሳዩን፤ በጭራሽ እዚያ አልነበሩም! እነዚህ አውሬዎች ከባድ ሕመምተኞች ሆነው ያለ በቂ ህክምና እና ካቲካላ ያን ሁሉ ጊዜ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ሊያሳልፉ አይችሉም። የነበሩት፤ ወይ በደብረ ዘይት፣ በናዝሬት፣ በጂቡቲ፣ በደቡብ ሱዳንና በሌላ ምቹ ስውር ቦታ ነው። አቤት ከእግዚአብሔር የሚያገኙት ፍርድ፣ አቤት የሚጠብቃቸው እሳት! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2023

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

  • ፩ ሰነፍ በልቡ። አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐስቈሉ፤ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም።
  • ፪ የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።
  • ፫ ሁሉ ዐመፁ በአንድነትም ረከሱ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም፤ አንድም ስንኳ የለም።
  • ፬ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፥ በምላሳቸው ሸነገሉ፤
  • ፭ ከከንፈራቸው በታች የእባብ መርዝ አለ፤ አፋቸው መርገምንና መራራን ተሞልቶአል፤
  • ፮ ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም።
  • ፯ ሕዝቤን እንደ እንጀራ የሚበሉ ኃጢአት የሚሠሩ ሁሉ በውኑ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።
  • ፰ በዚያ በታላቅ ፍርሃት እጅግ ፈሩ፥ እግዚአብሔር በጻድቃን ትውልድ ዘንድ ነውና።
  • ፱ የድሆችን ምክር አሳፈራችሁ፥ እግዚአብሔር ግን ተስፋቸው ነው።
  • ፲ ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል፥ እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል።

ዛሬ በኪዳነ ምሕረት ዕለት የማርያም መቀነት/ የኖህ ቀስተ ደመና

እኛስ የምህረት ቃል ኪዳኑ ወራሽ ተጠቃሚዎች የሆንን ሃይማኖተኞቹ ኢትዮጵያውያን በእነርሱ ጥላ ሥር ከመዋል አልፈን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሠራን? ምንስ አደረግን?

ካሁን በኋላ፤ በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማያውቀውን ወንጀል፣ ግፍና መከራ እንድናስተናግድ ከፈቀድን በኋላ፤

፩ኛ. የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የሚያውለበለብ፤ ወዮለት!

፪ኛ. ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች ከሻዕቢያ የወረሱትን እንዲሁም የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian ሁለትዮሽ/Dualistic)) ከሉሲፈር ኮከብ ጋር ለማንገስ ሲባል የተመረተውን ጎዶሎ የቻይና ባንዲራንተቀብሎ የሚያውለበለብ፤ወዮለት! ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “ተጋሩየራሳቸው ያልሆነውን፣ ከኢ-አማኒያኑ ከቻይና የተዋሱትንና የአምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን የሉሲፈር ባንዲራን ባፋጣኝማስወገድ አለባቸው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ ነው!” ለማለት ደፍሬ ነበር።

፫ኛ. የኢትዮጵያን ሰንደቅ እያውለበለበ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ጥላቻን አንግቶ የሚዘምት ሁሉ፤ ወዮለት!

💭 ዛሬ ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን አክሱም ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። ካሁን በኋላ ኢትዮጵያን/ኩሽን፣ ሰንደቋን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ለአረመኔዎቹ አህዛብ ኦሮሞዎች አሳልፋችሁት ትሰጡና፤ ወዮላችሁ!

👉 Continue reading/ ሙሉውን ለማንበብ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬ በኪዳነ ምሕረት ዕለት የማርያም መቀነት/ የኖህ ቀስተ ደመና

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2023

‘የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ’ (በኢትዮጵያ አቅጣጫ) ቅዳሜ ፲፮ መጋቢት ፳፻፲፭ ዓ.ም

😇 ከአንድ ሰዓት በፊት፤ መልክአ ኪዳነ ምሕረትን እየሰማሁ ሳለ፤ ከቤቴ ፊትለፊት በሚገኘው ሰማይ ላይና እኔ “የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ” ብየ ከሰየምኩት ቦታ ላይ ይህ ድንቅ ክስተት ታየኝ። ይህ ሰሌዳ በስተ ደቡብ ምስራቅ ልክ በኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ነው የሚገኘው። መጀመሪያ ላይ ድንቅ ቀስት ሠርቶ ሲታየኝ በጣም ደማቅ ነበር፤ ካሜራየን እስካወጣ እየደበዘዘ መጣ።

በመልክአ ኪዳነ ምሕረት ላይ ደግሞ የሚከተሉትን ቃላት ስሰማ ክንፍ አውጥቼ የበረርኩ እስክሚስለኝ ነበር የደስታ ስሜት የተሰማኝ።

💭 “የቃል ኪዳኗ እመቤት ሆይ፤ ልዩ ኅብር ባለው ቀስተ ደመና ምሳሌ የቃል ኪዳን ምልክት አድርጎ ይቅር ባይ ከሚሆን ፈጣሪ ዘንድ አባታችን ኖኅ አንቺን ከተቀበለ ጀምሮ እነሆ ምድርን ዳግመኛ የጥፋት ውሃ አላገኛትም፡፡” መልክአ ኪዳነ ምሕረት

ይህ የማርያም መቀነት በጣም ኃይለኛ ምልክት ነው! በተለይ ሃገራችንና ዓለም ባጠቃላይ በሚገኙበት አስከፊ ሁኔታ ይህ የማርያም መቀነት ምልክት ለአንዳንዶቻችን የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ሲሆን ለብዙዎች ሌሎች ደግሞ የመሳለቂያ አርማ እየሆነ ይገኛል።

ከመንፈሳዊው ማንነታችንና ምንነታችን ጋር የተዋሐደው የማርያም መቀነት / የቀስተ ደመና ምልክት አሁን ላይ ባህርይ ጠባያችን ከማይፈቅደው ወግ ባህላችን ከማይወደው ነገር ጋር ተያይዞ እየተነሳ ነው።

አምላካችን ልዑል እግዚአብሔር ከሥነ ፍጥረታቱ መሀከል እንደ ሰው አክብሮ የሠራውና የፈጠረው ፍጥረት አይገኝም።በተቃራኒው ደግሞ ከፍጥረቶች ሁሉ እንደ ሰው ልጅ እርሱን የበደለውና እለት እለት የሚያስክፋውም የለም። በመጽሐፍ ፦ ፈጣሪ ሰውን በመፍጠሩ ተፀፀተተብሎ እስኪጻፍ ድረስ የሰው ልጅ በደል እጅግ ከፍቶ እንደ ነበር እናያለን። በዛውም አያይዘን የአምላክን ትእግስት ካሰብን ደግሞ ልኩ እስከየት እንደሆነ ወሰን አናገኝለትም። አባታችን አዳምና እናታችን ሔዋን በጥፋታቸው ከገነት ተባረው ከተቀጡ በኋላ በሰው ልጅ ላይ የደረሰው ሌላኛው ትልቅ ቅጣት በኖኅ ዘመን የሆነውና ዓለም በንፍር ውኃ የጠፋችበት ክስተት ነው። እግዚእብሔር አምላክ ይህን ካደረገ በኋላ ኖኅ ከነቤተሰቡ ከተጠለለባት መርከብ ሲወጣ ዳግመኛ የሰው ልጅን በእንዲህ ባለ መዓት እንደማይቀጣ ቃል ኪዳን ይገባለትና ለውላቸው ማሠሪያ ምስክር ፤ ለምህረቱም ዘላለማዊነት ማሳያ እንዲሆን ቀስቴን በደመና አድርጌአለሁ፥ የቃል ኪዳኑም ምልክት በእኔና በምድር መካከል ይሆናል። “(ዘፍ 9:13) ብሎ ቀስተ ደመናን ምልክት አድርጎ ይሰጠዋል።

ይህን የምህረት ቃል ኪዳን ያልተገነዘቡ ከኖኅ ዘመን በኋላ የተነሱ የሰዶምና የገሞራ ሰዎች ደግሞ በድጋሚ በከፋ ኃጢያት ወድቀው እንደገና እግዚአብሔርን ስላስቆጡት በከተሞቹ ውስጥ ያለውን ፍጥረት ሁሉ እሳትና ዲን አዝንቦ እንዲያጠፋቸው ምክንያት ሆኑ። የከተሞቹ ብቸኛ ጻድቅ ሎጥ ግን ከልጆቹ ጋር በመሆን ከጥፋት ዳነ።ይህ ሁሉ ካለፈ ከረጅም ጊዜያት በኋላ አሁን በዘመናችን ደግሞ የእነዛ የሰዶምና የገሞራውያን የግብር ልጆች ተነስተው እግዚአብሔር አምላክ ዘውትር ቃል ኪዳኑን እንዳንዘነጋ ምህረቱን እንድናስብ በጠፈሩ ላይ ደመናን ዘርግቶ ቀስቱን በደመናው ላይ እየሳለ ሲያስታውሰን አይተውና የኪዳኑንም ቃል ለራሳቸው እንዲመች አድርገው አጣመው በመተርጎም ይህን የሚያደርገው ሁሉን እንድናደርግ፤ልባችን ያሻውንም እንድንፈፅም ስለፈቀደ ነውበማለት የቀስተ ደመናውን ምልክት አስነዋሪ ለሆነ ሥራቸው አርማ ለማንነታቸውም መታወቂያ አደረጉት።

ወዳጆቼ እስኪ ስለ እውነት እንመስክር የኖኅ ቀስተ ደመና የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ነው? ወይስ የግብረ ሰዶማውያኑ አርማ? በእርግጥ አባቶቻችን ሊቃውንት እንዳስተማሩት እግዚአብሔር አምላክ የቀስቱን ደጋን ወደ እራሱ መገልበጡ ወታደር በሰላም ጊዜ ጠመንጃውን ፊት ለፊት እንደማይወድርና ወደ ላይ አንግቦ እንደሚይዝ እርሱም ፍፁም ምህረት መስጠቱን ማሳያ ነው እንጂ እንዳሻን አጉራ ዘለል መረኖች እንድንሆን መፍቀጃ አይደለም። እነሱ ማለትም ግብረ ሰዶማውያኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ በመላው ዓለም ተቀባይነት ባገኙባቸውም ሆነ ባለገኙባቸው ሀገራት ውስጥ ይህን አርማ በመያዝ ራሳቸውን በስፋት እየገለፁበት ይገኛሉ። ይባስ ብለውም ማንኛውም ሰው ሊገለገልባቸው በሚችል እቃወች ላይ ይህንኑ ምልክት እያኖሩ ሰውን ሳያውቀው የአላማቸው አራማጅና የሀሳባቸው አቀንቀኝ እንዲሆን እያደረጉ እራሳቸውንም ባላሰብነው መንገድ በደንብ እያስተዋወቁበት ይገኛሉ።

እኛስ የምህረት ቃል ኪዳኑ ወራሽ ተጠቃሚዎች የሆንን ሃይማኖተኞቹ ኢትዮጵያውያን በእነርሱ ጥላ ሥር ከመዋል አልፈን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሠራን? ምንስ አደረግን?

ካሁን በኋላ፤ በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማያውቀውን ወንጀል፣ ግፍና መከራ እንድናስተናግድ ከፈቀድን በኋላ፤

፩ኛ. የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የሚያውለበለብ፤ ወዮለት!

፪ኛ. ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች ከሻዕቢያ የወረሱትን እንዲሁም የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian ሁለትዮሽ/Dualistic)) ከሉሲፈር ኮከብ ጋር ለማንገስ ሲባል የተመረተውን ጎዶሎ የቻይና ባንዲራንተቀብሎ የሚያውለበለብ፤ወዮለት!

ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “ተጋሩየራሳቸው ያልሆነውን፣ ከኢአማኒያኑ ከቻይና የተዋሱትንና የአምስት ፈርጥ ኮከብ ረፈበት የሉሲፈር ባንዲራን ባፋጣኝማስወገድ አለባቸው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ ነው!” ለማለት ደፍሬ ነበር።

፫ኛ. የኢትዮጵያን ሰንደቅ እያውለበለበ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ጥላቻን አንግቶ የሚዘምት ሁሉ፤ ወዮለት!

💭 ዛሬ ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን አክሱም ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። ካሁን በኋላ ኢትዮጵያን/ኩሽን፣ ሰንደቋን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ለአረመኔዎቹ አህዛብ ኦሮሞዎች አሳልፋችሁት ትሰጡና፤ ወዮላችሁ!

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የተከፈተው ጦርነት ዋና ዓላማ ጽዮናውያን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ የጽዮን ሰንደቃቸውን እና ተዋሕዶ ክርስትናቸውን ተነጥቀው እንደ ኤርትራውያን ኩላሊታቸውን በሲናይ በርሃ ያስረክቡ ዘንድ ትግራይን ለቀው እንዲሰደዱ ለማድረግ ነው! ለኢትዮጵያ መቅሰፍት ያመጡት ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ሁሉም የስጋ ማንነትና ምንነት ካለው የኦሮሞ ዘር የተገኙ ናቸው። ሻዕቢያም፣ ሕወሓትም፣ ብእዴንም/ኢሕአዴግ/ኢዜማም፣ አብንም፣ ቄሮማ ፋኖም ሁሉም የእነርሱና የሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው ወኪሎች እንደሆኑ ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው!

  • የኢትዮጵያ ቀለማት / የማርያም መቀነት
  • የማርያም መቀነት ወርደሽ ንገሪያቸው
  • ወራሪና ባንዶች ካለ ባህሪያቸው
  • አይቶ ለመረዳት የታወሩ ናቸው
  • የኢትዮጵያ ሰንደቅ እኔ ነኝ በያቸው
  • በሠማዩ ላይ ሲታይ ቀለም
  • የሷ ነው እንጂ ሌላ አይደለም

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፰]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል። ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም። እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

During TV interview EMMANUEL Macron Sneakily Removes His $80,000 Gold Watch & EMMANUEL Odunlami Killed for FAKE Patek

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2023

😮 በጣም አስገራሚ ክስተት ነው፤ እነዚህን ወንጀለኞች እንዲህ እያጋለጠ ያዋርድልን! ማክሮን ገና ብዙ ጉድ ያለው አውሬ ነው። አዎ! እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ!

👉 የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን በቲቪ ቃለ መጠይቅ ወቅት ሰማኒያ ሺህ ዶላር የሚያወጣው ውድ የወርቅ ሰዓት እንዳይታይበት ቀስ ብሎ ወደታች በመደበቅ ከእጁ አወለቀው።

👉 ሌላው ኢማኑኤል ደግሞ፤ ‘ኢማኑኤል ኦዱንላሚ’ ይባላል፤ በለንደን የሚኖር የነበረ ናይጄሪያዊ የሙዚቃ ስራ አስኪያጅ ነበር። አማኑኤል ኦዱንላሚ እስከ ሦስት መቶ ሺህ ፓውንድ የሚያወጣ ሀሰተኛ የዲዛይነር የእጅ ሰዓት በማጥለቁ ምክኒያት በዘራፊ ወንበዴዎች በስለት ተወግቶ የተገደለው።

⏰ Watch Macron + Odunlami ⏰

👉 Emmanuel No 1

In the middle of his appearance on TV, Macron realized that he was wearing a watch worth 80,000 euros, so he quickly decided to take it off without anyone noticing…

👉 The other ‘Emmanuel is Music Manager who was stabbed to death for a FAKE Patek

Emmanuel Odunlami, 32, was out celebrating his 32nd birthday when a security guard allegedly told assailants he was wearing a £300,000 Patek Philippe watch.

https://www.dailymail.co.uk/news/article-11831459/Music-manager-32-stabbed-death-300-000-watch-celebrating-birthday.html

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Things Are Getting Really Intense in Paris: “Isolated And Powerless- Macron’s Retirement at 45?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2023

🔥 በፓሪስ ነገሮች በጣም እየጠነከሩ ናቸው፤ “የተገለለ እና አቅም የለሽ ፥ የማክሮን ጡረታ በ፵፭/45?”

በሮማኗ ፈረንሳይ የጡረታ አመፅ ከ ፻፵፱/149 በላይ ፖሊሶች ቆስለዋል፣ ፻፸፪/172 ሰዎች ታስረዋል።

በአክሱም ጽዮናውያን ስቃይና መከራ ላይ ለመሳለቅ ከአረመኔው ጋላሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር በቅርቡ ተገናኝተው የነበሩት የአውሮፓና አሜሪካ መሪዎች የእሳቱ ሙቀት እየጨመረባቸው ነው፤ አንድ በአንድ መጠረጋቸው የማይቀር ነው፤

  • የጀርመን እና የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች
  • የፈረንሳዩ ኢማኑኤል ማክሮን
  • የጣልያኗ ጂዮርጂያ ማክሮኒ
  • የአሜሪካው ብሊንከን አንቶኒ

🔥 More than 149 police injured, 172 people arrested in French pension protests

Millions of people are protesting on the streets of Paris in a new show of rage against President Emmanuel Macron’s pension reform – protesters setting the steeets on fire and police retaliating with tear gas.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The IV French Revolution? Bordeaux Town Hall Set On Fire As France Pension Protests Continue

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 24, 2023

፬ኛው የፈረንሳይ አብዮት? የፈረንሳይ የጡረታ ተቃውሞ በቀጠለ ቁጥር የቦርዶ ከተማ የማዘጋጃ ቤት አዳራሽ በእሳት ጋይቷል 🔥🔥🔥🔥

😈 ቀበጥባጣው፣ አምባገነን ልሁን ባዩ፣ ግራኝ ላሊበላን ሊሸጥለት የሚሻውና፣ ግብረሰዶማዊው የግራኝ ውሽማ ማክሮን ተደናግጧል

ፈረንሳዮች የሚገርም ጀግነነት ነው እያሳዩ ያሉት። የጡረታ እድሜ ከ፷፪/64 ወደ ፷፬/64 ከፍ አለ ብለው ነው ይህን ያህል በማመጽ ላይ ያሉት። ሕፃናቱ በመራብ ላይ፣ ሴት ልጆቹ ለባርነትና ለሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ወደ አረብ አገራት በመላክ ላይ ያሉበት እንዲሁም እድሜህ ከ፵/40 መብለጥ የለበትም ተብሎ በአረመኔዎቹ ጋላሮሞዎች በመጭፍጨፍ ላይ ያለው ክርስቲያን የኢትዮጵያ ሕዝብ ከዚህም የጠነከረ መሬት አንቀጥቅጥ አመጽ ማድረግ ነበረበት/አለበት። አሊያ አውሬዎቹ ጋላሮሞዎች አንድ በአንድ በልተው ይጨሩሳታል።

🔥 Bordeaux town hall has been set on fire as French protests continued over plans to raise the pension age. More than a million people took to the streets across France on Thursday, with 119,000 in Paris, according to figures from the interior ministry. Police fired tear gas at protesters in the capital and 80 people were arrested across the country. The demonstrations were sparked by legislation raising the retirement age by two years to 64.

👉 Courtesy: BBC

🔥How many revolutions did France have? It seems like that question should have a quick and easy answer, and it does: three. But, as with all things historical, there’s also a lengthy and complex answer: It depends.

“If revolution is a regime change involving collective physical force, then the key dates are 1789, 1830 and 1848,” said Peter Jones, a professor of French history at the University of Birmingham in the United Kingdom. The first revolt is the one we all know as the French Revolution, which ended with Louis XVI and Marie Antoinette losing their heads. The second is usually called the July Revolution, which saw the House of Bourbon dethroned in favor of the House of Orléans. And the third is sometimes called the February Revolution or the French Revolution of 1848, which ended the Orléanists and brought in a period known as the Second Republic.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tulsi Gabbard Says Attacks on Faith, God Drove Her to Leave Democrats: Many Think ‘They are God’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2023

💭 ጀግናዋ ተልሲ ጋባርድ በእምነት ላይ በሚሰነዘሩ ጥቃቶች ሳቢያ “እግዚአብሔር ዲሞክራቶችን እንድለቅ ገፋፍቶኛል፤ ብዙዎች ‘አምላክ ነን’ ብለው ያስባሉ” ብላለች።

❖❖❖[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፩፥]❖❖❖

፳፰ እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤

፳፱ ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥

ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥

፴፩ የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤

፴፪ እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።

💭 Democrats’ attacks on people of faith as well as their erasing God “from just about every facet of our public lives,” is one of the main reasons former Rep. Tulsi Gabbard says she chose to leave the Democratic Party, asserting that many of their policymakers “think that they [themselves] are God” as they attempt to “control us in every possible way.”

Gabbard, who formally announced her departure from the Democrat Party in October, joined Fox News’ Kayleigh McEnany, who served as former President Donald Trump’s press secretary, in lamenting how God was continually being “run out” of today’s society.

“It’s ironic to me that God, someone you can trust, is being run out of society,” McEnany said in the Friday segment. “[And] we know he was an integral part of our founding, mentioned in many of our founding documents.”

While separation of church and state is “found nowhere in our founding documents,” charged McEnany, “it’s been utilized to create a religion of secularism.”

Turning to Gabbard, McEnany asked if the former congresswoman thought that “erasing, broadly, God out of society in a way perhaps our founders never intended” was damaging society.

The former presidential candidate replied, “there’s no question about it.”

“This erosion of this spiritual foundation of our country is a direct consequence of those who are trying to erase God from just about every facet of our public lives,” Gabbard said.

💭 Tulsi Gabbard Who Often Flags The Persecution & Genocide of Christians Leaves The Democratic Party

If you are silent about the worldwide persecution of Christians you are in some way complicit.”

👉 Many Think ‘They are God’

❖❖❖[Romans 1:28-32-28-32]❖❖❖

Since they didn’t bother to acknowledge God, God quit bothering them and let them run loose. And then all hell broke loose: rampant evil, grabbing and grasping, vicious backstabbing. They made life hell on earth with their envy, wanton killing, bickering, and cheating. Look at them: mean-spirited, venomous, fork-tongued God-bashers. Bullies, swaggerers, insufferable windbags! They keep inventing new ways of wrecking lives. They ditch their parents when they get in the way. Stupid, slimy, cruel, cold-blooded. And it’s not as if they don’t know better. They know perfectly well they’re spitting in God’s face. And they don’t care—worse, they hand out prizes to those who do the worst things best!

💭 በክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለውን ዓለም አቀፍ ስደትና አድሎ ዝም ካልክ በሆነ መንገድ ተባባሪ ነህ ማለት ነው።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ICC Double Standard: WARRANT for Putin – AWARDS for Ahmed Who Massacred over 1 Million Ethiopian Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2023

💭 የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አድሎ እና ግብዝነት፤ ለፕሬዚደንት ፑቲን የእስር ትዕዛዝ– ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለጨፈጨፈው አብዮት አህመድ አሊ ሽልማት

  • 😈 ICC = European Court of Injustice
  • 👉 They chose a Polish SLAV Piotr Józef Hofmański to announce it, wow!

💭 የዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት አድሎ እና ግብዝነት፤

ለፕሬዚደንት ፑቲን የእስር ትዕዛዝ– ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለጨፈጨፈው አብዮት አህመድ አሊ ሽልማት

😈 ክፉው የሕወሃት መሪ ደብረፂዮን በዚህ ሳምንት በሲአይኤ/ብሊንከን ጌታቸው ረዳ በሚባል ሌላ ወንጀለኛ ተተካ፣ ሲ.አይ.ኤዎቹ በዚህ ሳምንት ወደ አዲስ አበባ የተጓዙት የተለመደውን ትእዛዝ ለመስጠት ነበር። በ፲፰፻፹፱ ዓ.ም ታላቁን ክርስቲያን ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ አራተኛውን ከገደሉና በጋላሮሞው ፀረክርስቲያን ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒልክ ከተተኩ በኋል ከአንድ ሚሊዮን በላይ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖችን ከጨፈጨፉ በኋላ ልክ እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ ልክ እንደ መንግስቱ ኃይለማርያምና ልክ እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ለዋቄዮአላህሉሲፈር ለማስገበር በቅተዋል።

እንግዲህ ምንሊክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግሱትና ግራኝ አብዮት አህመድ እስክ ስልሳ ሚሊየን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በጋራ ለመጨፍጨፍ በቅተዋል። በወስላታና ከሃዲ የትግራይ እና የአማራ ልሂቃን አጋርነት። እግዚኦ! ነው አየን አይደል ይቅርታ እየተባለ የት እንደደረስን? ጋላሮሞዎቹ አህዛብ ከዘመዶቻቸው ጋር ሳይቀር ልጆች እየወለዱ እግዚአብሔርን ክፉኛ እንዳስቆጡት ሞዓባውያን ከአራት አምስት ሴቶች እንደ እየፈለፈሉ ወደ ገሃነም እሳት የሚጣለውን ሕዝባቸውን ቁጥር ከፍ አደረጉት፤ እኛ ግን የእግዚአብሔር አገልጋይ የሚሆነውን ሕዝባችንን ቁጥር መጨመር አልቻልንም። ይቅርታ የሚለው እኮ የክርስቶስ ቤተሰብ ለሆኑት ለውንድሞቹ እና እኅቶቹ ብቻ እንጅ ለክርስቶስ ጠላቶችና ሊያጠፉን ለሚያልሙ ለክርስቶስ ተቃዋሚዎች አይደለም! በጭራሽ!

አሁን የትኛውም ርካሽ ምትክ ሁሉን ቻይ የሆነውን እግዚአብሔርርን አያታልለውም። በቃ! ከእግዚአብሔር ፍርድ የሚያመልጥ የለም።

😈 ይህ ዓለም ፍትሃዊ ያልሆነ ፣ ክፉ እና ጨለማ ነው!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፪፥፰]❖❖❖

ኃጢአትን የሚዘራ መከራን ያጭዳል፥ የቍጣውም በትር ይጠፋል።”

🔥 Three years into the 21st Century’s most brutal genocidal war in Ethiopia, but the ICC remained silent on the tragic and devastating situation in Ethiopia.

😈 The evil monsters Abiy Ahmed Ali and Isaias Afewerki (Abdullah Hassan) have massacred over a million Orthodox Christians, and have allowed up to 200.000 Women to be raped.

The response to the situation in Ukraine has shown what the ICC is capable of.

It shows that the ICC’s budgetary excuses for inaction on Ethiopia, Eritrea, Afghanistan, Nigeria and others can no longer be maintained.

We now call on the Office of the Prosecutor, and on states parties, to ensure that all investigations receive the same standard of treatment, so that all victims of international crimes have equal access to justice.

Criminal complaints against high-profile Western politicians: CIA agents involved in the rendition of terror suspects as well as former US Presidents, evils like Henry Alfred Kissinger, Zbigniew Kazimierz Brzeziński etc. should be filed by African and Asian countries.

💭 I Expect a Charge Posthumously For:

  • – Ronald Reagen over the raid on Grenada (1983)
  • – George Bush sen. for the raid on Liberia (1990)
  • – Bill Clinton for the invasion and bombing of Serbia (1999)
  • – George W. Bush for the raid on Afghanistan (2001)
  • – George W. Bush for the invasion of Iraq (2003)
  • – Tony Blair for Iraq war crimes (1 million dead) (2003)
  • – Barack Obama, David Cameron and Nicolas Sarkozy for committing war crimes in Libya (2011)
  • – Donald Trump for giving a green light to the fascist Oromo regime of Ethiopia, to the brutal regime of Eritrea, to the United Arab Emirates, to Turkey to open a genocidal war against Orthodox Christians of Northern Ethiopia. (US Presidential election day, 4 November 2020 till today)
  • – Abiy Ahmed Ali of Ethiopia & Isa Afewerki (Abdullah Hassan) of Eritrea and Debretsion of TPLF for massacring and starving to death over a million Orthodox Christians of Northern Ethiopia.

😈 Evil Debretsion of TPLF was replaced this week with another criminal called Getachew Reda by the CIA / Blinken, who were there in Addis Ababa this week to give the usual orderes. They have been doing it since they killed the great Christian Emperor Yohaness lV of Ethiopia in 1889 and replaced with an evil Anti-Christian Oromo Emperor Menelik II, who also massacred over a million Christians of Ethiopia. The next evil Oromo leaders like Emperor Haile Selasie and Mengistu Hailemariam did the evil.

So, Menelik II , Haile Selassie, Mengistu and Abiy Ahmed have massacred and starved to death altogether over 60 million Orthodox Christians of Northern Ethiopia. This is a fact now!

But now, no cheap replacement will deceive The Almighty Egziabher God. No, more! No One Escapes God’s Judgment.

❖❖❖[Proverbs 22:8]❖❖❖

Whoever sows injustice will reap calamity, and the rod of his fury will fail.

👉 Egypt 9 June 2018

The traitor in-chief in front of Egypt president Abdiaziz Sisi and international media, just three months after he assumed the power, that he will work for the interest of Ethiopia’s historical enemies (Arab Muslims), Egypt, Arabia and Turkey.

How on earth have Ethiopians allowed the evvvil Oromo warlord Abiy Ahmed Ali responsible for countless horrendous crimes and atrocities happen to remain in power to this day.?

💭 ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ የእስር ትዕዛዝ አወጣ ፥

ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን በጨፈጨፉት አረመኔዎቹ ጋላሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና የመኑ ኢሳ አፈቆርኪ (አብዱላ ሃሰን) ላይ ግን የእስር ትዕዛዝ ለማውጣት በጭራሽ አያስቡትም። ምክኒያቱም ሁለቱ የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎች ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የሚጨርሱ የጥቁር ሕዝቦችን ቁጥር የሚቀንሱ ጭፍሮቻቸው ናቸውና ነው።

ልብ ካልን ፍርድ ቤቱ የእነርሱ ጭፍሮች ያልሆኑትን የቀድሞ ዩጎዝላቪያ/ሰርቢያ ኦሮቶዶክሶች እና አፍሪቃውያን ላይ ብቻ ነው የእስር ትዕዛዝ የሚወጣው።

😈 ይህ ዓለም ፍትሃዊ ያልሆነ ፣ ክፉ እና ጨለማ ነው!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፪፥፰]❖❖❖

ኃጢአትን የሚዘራ መከራን ያጭዳል፥ የቍጣውም በትር ይጠፋል።”

😈 But they will never think of issuing an arrest warrant against the brutal fascist Oromo Abiy Ahmed Ali and Eritrea’s Isa Afqorki (Abdullah Hasan) who together with their Western, Arab, Turkish and Iranian brothers massacred more than a million Orthodox Christians of Northern Ethiopia. The reason is that the two servants of Waqeyo-Allah-Lucifer are their brothers in arms who will finish off ancient orthodox Christians and reduce the number of Africans for them.

Note that the court only issues arrest warrants against ex-Yugoslav/Serbian Orthodox Christians and Africans who are not members of their luciferian club. This world is unjust, evil and dark!

😈 War criminal US secretary of state Antony Blinken was there in Ethiopia two days ago:

💭 To Rehabilitate The Genocider Black Hitler Ahmed, SoS Antony Blinken Departs For Ethiopia

💭 Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

♀️ Cold and Empathyless Female European Ministers Meet Black Hitler – whose Oromo soldiers brutally raped up to 200.000 Christian Women – and Massacred Over a Million Orthodox Christians.

👉 The Franco-German visit, 12 and 13 January 2023

Mme Catherine Colonna, French Minister for Europe and Foreign Affairs pay a joint visit to Ethiopia with Mme Annalena Baerbock, the German Federal Minister for Foreign Affairs.

☆ Yesterday Nazi Ukraine – 🐺 Today Fascist Oromo of Ethiopia

😲 Just Unbelievable – Reel Mockery! What a wicked world!

😈 The Genocider Oromo-Jihadist PM of Ethiopia Who Masscared Over a Million Orthodox Christians is Now in the USA

💭 Is America Committing Suicide?

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ICC Issues Arrest Warrant for Putin – But Not For Black Hitler aka Abiy Ahmed?!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2023

ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ላይ የእስር ትዕዛዝ አወጣ ፥ ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን በጨፈጨፉት አረመኔዎቹ ጋላሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና የመኑ ኢሳ አፈቆርኪ (አብዱላ ሃሰን) ላይ ግን የእስር ትዕዛዝ ለማውጣት በጭራሽ አያስቡትም። ምክኒያቱም ሁለቱ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የሚጨርሱ የጥቁር ሕዝቦችን ቁጥር የሚቀንሱ ጭፍሮቻቸው ናቸውና ነው።

ልብ ካልን ፍርድ ቤቱ የእነርሱ ጭፍሮች ያልሆኑትን የቀድሞ ዩጎዝላቪያ/ሰርቢያ ኦሮቶዶክሶች እና አፍሪቃውያን ላይ ብቻ ነው የእስር ትዕዛዝ የሚወጣው።

😈 ይህ ዓለም ፍትሃዊ ያልሆነ ፣ ክፉ እና ጨለማ ነው!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፪፥፰]❖❖❖

ኃጢአትን የሚዘራ መከራን ያጭዳል፥ የቍጣውም በትር ይጠፋል።”

⚖ The International Criminal Court has issued an arrest warrant for Vladimir Putin for war crimes because of his alleged involvement in the abduction of children from Ukraine.

Putin “is allegedly responsible for the war crime of unlawful deportation of population (children) and that of unlawful transfer of population (children) from occupied areas of Ukraine to the Russian Federation,” the court said in a statement.

It also issued a warrant Friday for the arrest of Maria Alekseyevna Lvova-Belova, the Commissioner for Children’s Rights in the Office of the President of the Russian Federation on similar allegations.

😈 But they will never think of issuing an arrest warrant against the brutal fascist Oromo Abiy Ahmed Ali and Eritrea’s Isa Afqorki (Abdullah Hasan) who together with their Western, Arab, Turkish and Iranian brothers massacred more than a million Orthodox Christians of Northern Ethiopia. The reason is that the two servants of Waqeyo-Allah-Lucifer are their brothers in arms who will finish off ancient orthodox Christians and reduce the number of Africans for them.

Note that the court only issues arrest warrants against ex-Yugoslav/Serbian Orthodox Christians and Africans who are not members of their luciferian club. This world is unjust, evil and dark!

❖❖❖[Proverbs 22:8]❖❖❖

Whoever sows injustice will reap calamity, and the rod of his fury will fail.

😈 War criminal US secretary of state Antony Blinken was there in Ethiopia two days ago:

💭 To Rehabilitate The Genocider Black Hitler Ahmed, SoS Antony Blinken Departs For Ethiopia

💭 Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

♀️ Cold and Empathyless Female European Ministers Meet Black Hitler – whose Oromo soldiers brutally raped up to 200.000 Christian Women – and Massacred Over a Million Orthodox Christians.

👉 The Franco-German visit, 12 and 13 January 2023

Mme Catherine Colonna, French Minister for Europe and Foreign Affairs pay a joint visit to Ethiopia with Mme Annalena Baerbock, the German Federal Minister for Foreign Affairs.

☆ Yesterday Nazi Ukraine – 🐺 Today Fascist Oromo of Ethiopia

😲 Just Unbelievable – Reel Mockery! What a wicked world!

😈 The Genocider Oromo-Jihadist PM of Ethiopia Who Masscared Over a Million Orthodox Christians is Now in the USA

💭 Is America Committing Suicide?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: