Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጥቁር ድንጋይ’

The New York Times Pushes U.S. to Fund Abortions in Ethiopia, Which is Currently in a Genocidal War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 21, 2022

👉 Courtesy: BreitbartNews

The New York Times opinion piece promoting abortion in Ethiopia fails to mention that the country has been at war for nearly two years, or that basic medical services in Tigray, and in much of the rest of the country, essentially do not exist. It instead shames America for not doing enough to ensure that more babies are aborted in the Christian-majority African nation.

💭 የኒው ዮርክ ታይምስ ጋዜጣ በአሁኑ ጊዜ በዘር ማጥፋት ጦርነት ውስጥ ላለችው ኢትዮጵያ ሴቶቿ ፅንስ ያስወርዱ ዘንድ አሜሪካ ድጋፍ እንድትሰጥ ይገፋፋል።

“የኒውዮርክ ታይምስ የጋዜጣ ፅንስ ማስወረድን የሚያስተዋውቅው አስተያየት ኢትዮጵያ ለሁለት አመታት ያህል በጦርነት ውስጥ እንዳለች ወይም በትግራይ መሰረታዊ የህክምና አገልግሎቶች እና በአብዛኛዎቹ የሀገሪቱ ክፍሎች እንደሌሉ ሳይጠቅስ ቀርቷል። ይልቁንስ በክርስቲያን አብላጫዋ አፍሪካዊት ሀገር ኢትዮጵያ ብዙ ሕፃናት በፅንስ ማስወረድ እየተወገዱ መሆናቸውን አሜሪካ ለማውሳት በቂ ጥረት አለማድረጓ ያሳፍራል።”

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

ያው እንግዲህ፤ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ የሚካሄደው ጦርነት እንዲሁም ጽንስ ማስወረድ ሉሲፈራውያኑ በጥንታውያኑ ክርስቲያን ሕዝቦች ላይ የዘረጉት ዲያብሎሳዊ ፕሮጀክት አካል መሆኑን በትናንትናው ዕለት እንዲህ በማለት ጽፌ ነበር፤

👉 “The plan is for accelerated depopulation. It is part of the extermination of the Tigrayan ethnicity, crime against humanity, war crimes,”

Depopulation is exactly what’s happening – depopulation of ancient Christians / original humans who have the identity and essence of the spirit. The Luciferians have planned their satanic project a long time ago – and executing it accordingly. For now! Africa is the continent with the youngest population worldwide. As of 2021, around 40 percent of the population is aged 15 years and younger.

In 2021, there were around 207 million children aged 0-4 years in Africa. The population aged 17 years and younger amounted to approximately 650 million. In contrast, only approximately 48 million individuals were aged 65 years and older as of the same year.”

A bizarre opinion column published by the New York Times on Monday lamented that the American government is currently not funding abortions in Ethiopia – a country ravaged by a genocidal civil war where basic health care is increasingly difficult to access, the World Health Organization (W.H.O) warned this week.

The column, written by abortion activist Anu Kumar, notably omits that Ethiopia is in the throes of a war between its government, backed by allied Eritrea, and the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), a Marxist political party that previously ruled Ethiopia for nearly 30 years. The war began in November 2020, when the TPLF reportedly attacked a government military base, prompting Prime Minister Abiy Ahmed, the 2019 Nobel Peace Prize winner, to blockade the entire Tigray region. The government has since designated the TPLF a terrorist organization and surrounded Tigray with the aid of the Eritrean military.

The Tigray blockade is reportedly causing mass starvation, depriving civilians of critical medical aid, and making it impossible for Tigrayans outside the region to know the fate of their families. Multiple international actors, including the U.S. government, have accused Abiy of “ethnic cleansing.”

Members of other ethnic groups have accused TPLF fighters of atrocities, as well, including the mass murder and gang rape of Amharic and other civilians. Both the government and the TPLF deny the evidence against them.

The article also fails to note the years-long phenomenon of outsider pro-abortion activists complaining that the world has too many Africans, enthusiastically urging African mothers to reconsider having more children. The most prominent of these scandals occurred in 2017 when French President Emmanuel Macron, leading a nation with a dark history of oppression on the African continent, complained that Africa has a “civilizational” problem in its large families. A year later, he stated that girls in Africa were not “properly educated,” leading to too many children, and “more choice would mean fewer children in Africa.”

Advocating for abortion in Ethiopia joins support for terrorist-turned-dictator Fidel Castro in Cuba, denial of the Holodomor genocide of Ukrainians by Joseph Stalin, and the claim that women enjoyed better sex under totalitarian communist regimes among the dubious causes the New York Times has embraced throughout its existence.

The New York Times opinion piece promoting abortion in Ethiopia fails to mention that the country has been at war for nearly two years, or that basic medical services in Tigray, and in much of the rest of the country, essentially do not exist. It instead shames America for not doing enough to ensure that more babies are aborted in the Christian-majority African nation.

“Abortion has been legal in Ethiopia under a broad range of circumstances for the past 17 years. Nevertheless, at the Shekebedo Health Center, abortions cannot be performed at all,” the author, Kumar, laments. “The clinic, situated in a rural part of southwestern Ethiopia where quality health care is hard to access, is partially funded by the U.S. Agency for International Development. This funding has stopped the clinic from offering abortions to Ethiopian women.”

The column did not specify where the Shekebedo Health Center is exactly, though the southwest is far from the northern Tigray region. It also largely ceased to discuss Ethiopia following its opening. Instead, it lambasted the Helms amendment of the Foreign Assistance Act, which does not allow U.S. funding abroad to go to the killing of an unborn child “as a method of family planning” or towards the promotion of killing unborn children.

“In 2020, America sent more than $592 million in family planning funds overseas — about as much as the next three countries combined — and has contributed 40 percent to 50 percent of total direct funding over the past decade,” Kumar nonetheless noted while condemning Washington for its alleged lack of support for family planning.

The column concluded with a demand for legislation that would allow American taxpayers’ dollars to fund the killing of unborn children abroad, lamenting that “widespread Republican support for the Helms Amendment” would likely block any such legislation.

Two days after the New York Times published the pro-abortion opinion piece, the world’s most prominent Tigrayan, W.H.O. Director-General Tedros Adhanom Ghebreyesus warned that his home region was once again on the verge of “genocide.”

“Yes, I’m from Tigray, and yes, this affects me personally. I don’t pretend it doesn’t. Most of my relatives are in the most affected areas, more than 90 per cent of them,” Tedros told reporters at a regular W.H.O. press briefing. “This is a health crisis for six million people, and the world is not paying enough attention.”

Tedros reportedly said that a small “window” existed for the world to prevent a “genocide” of ethnic Tigrayans, most of them trapped behind the blockade with little food or medicine. The director-general noted that, in addition to the absence of outside communication and food, health care is practically nonexistent in Tigray.

“There are no services for tuberculosis, HIV, diabetes, hypertension and more – those diseases, which are treatable elsewhere, are now a death sentence in Tigray,” Tedros said.

The W.H.O. did not list access to abortions among Tedros’ concerns for Ethiopia.

The Ethiopian government announced the capture of three towns in Tigray – Shire, Alamata, and Korem – from the TPLF on Tuesday, promising civilians there would receive humanitarian aid. At least one aid worker in Shire died in an Ethiopian government bombing this week, despite the government claiming it captured the towns “without fighting in urban areas.”

Advances against the TPLF – which, when it had managed to expand outside of Tigray, reportedly allowed fighters to engage in mass gang rapes in Amharic villages – have occurred as mounting reports elsewhere in Ethiopia have surfaced implicating the government in the recruitment of child soldiers.

“The children are being abducted,” one eyewitness in eastern Harar told the Addis Standard last week. “They [security forces] break into houses and abduct children. They pick them, throw them on trucks and drive them to police stations and concentration camps. The majority of the victims are daily laborer children aged between 13 to 15.”

🐷 Pro-Abortion Activists Take Bible And Play Soccer With It. They Then Put The Bible in a Toilet

Posted in Ethiopia, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Pro-Abortion Activists Take Bible And Play Soccer With It. They Then Put The Bible in a Toilet

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 1, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በአሜሪካዋ ሲያትል ከተማ ያሉ የፅንስ ማስወረድ አራማጆች ጸያፍ ድርጊቶችን ፈጸሙ፤ መጽሐፍ ቅዱስን ነጥቀው በሱ ኳስ ተጫወቱበ። ከዚያም መጽሐፍ ቅዱስን በተንቀሳቃሽ መጸዳጃ ቤት ውስጥ ጣሉት። የሚገርም ነው! 😛 ይህ “የመጸዳጃ ቤት” ምስል ልክ የመካን ጥቁር ድንጋይ / ካባን + zየሂንዱዎችን ሺቫቤተ መቅደስ ይመስላል። እርኩሱን ቁርአንን የማይደፍሩት ለዚህ ሳይሆን አይቀርም! ባቢሎን አሜሪካም አበቅቶላታል!

😛 Amazing! This „Toilette„ image looks exactly like the Islamic Black Stone of Mecca (The Kaaba) + The Hindu ‘Shiva’ temple.

💭 Pro-abortion activists play soccer with a Bible, commit acts of desecration. The activists threw the Seattle preacher’s Bible into a portable toilet outside.

Disturbing footage from Seattle shows pro-abortion activists playing soccer with a Bible before proceeding to completely desecrate and destroy the sacred book.

In the highly offensive footage posted to social media on Sunday, a group of pro-abortion activists can be seen kicking a Bible back and forth to each other as if it were a soccer ball.

Desecration of another persons Religious material is a HATE CRIME.
If this was a Quran people would be outraged. People must really hate the WORD of GOD right now. pic.twitter.com/IjXqab1qma

When the man recording the footage – who goes by “The Seattle Preacher” on social media — explains to the anti-Christian protesters that it is a “hate crime” to destroy someone else’s religious texts, a voice in the background can be heard cackling with laughter.

The video proceeds to cut to the Seattle Preacher holding the now-damaged Bible, telling the protesters that they would not have treated the book with such disrespect if it were the Quran.

Immediately, one of the protesters snatches the Bible back from the man, and the next piece of footage shows the Bible sitting in human waste in the bottom of a portable toilet.

“That right there is a hate crime … That is ungodly and it is wrong,” the Seattle Preacher lamented, with his voice breaking.

The blasphemous footage sparked a large reaction on social media, with pro-lifers and Christians expressing their disgust with the anti-Christian actions of the pro-abortion activists.

“These people are truly the cancer of Earth. Everything they pretend to be against is *exactly* who they are,” reacted prominent songwriter “Five Times August.”

“One day, their souls will understand how foolish and blind they truly are,” added professional poker player turned Christian evangelist Anna Khait.

This display of sacrilege is only one incident of many similar events that have occurred in the United States since the overturning of Roe v. Wade by the U.S. Supreme Court last Friday.

As reported by LifeSiteNews, two Christian pregnancy centers were the target of vandalism over the weekend, with one of the centers being set ablaze after being spray-painted with pro-abortion messages and threats.

In addition to the pregnancy centers, a historic Catholic church in West Virginia was burned to the ground last weekend in what authorities are describing as a “suspicious” fire.

Source

💭 Legal Abortion in Ethiopia Has Led to The Deaths of Mothers as Well as Babies

💭 በኢትዮጵያ ህጋዊ ፅንስ ማስወረድ ለእናቶች እና ለህፃናት ሞት ምክንያት ሆኗል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዲያብሎስ በቀል በኢትዮጵያ ላይ | ጂኒ ጀዋር ከቱርኩ ኤርዶጋን እና ከሳውዲው ሸህ ጋር በመካ ተገናኝተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 3, 2022

አክስሟዊቱ ኢትዮጵያ የሉሲፈርን አምልኮ ሙሉ በሙሉ ባለመቀበሏ በእጅጉ የሚበሳጩትና በኤዶማውያኑ የዒሳው ዘሮች የሚደገፉት እማኤላውያኑ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች ዛሬ የሺህ አራት መቶ ዓመቱን የበቀል ጂሃዳቸውን በጽዮናውያን ላይ ለማጠናቀቅ በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ይህ የመጨረሻ ሙከራቸው ነው፤ ብዙ ግፍና መከራ በሕዝባችን ላይ ያደርሳሉ፤ ሆኖም በመጨረሻ መሸነፋቸው የማይቀር ነው። እነርሱም ሆኑ ጣዖታዊው እስልምናቸው ከኢትዮጵያ ምድር ብቻ ሳይሆን ከመላው ዓለም ተጠራርገውና በኤርታ አሌ እሳት ገሞራ በኩል ተሽከርክረው በመንፈስ ወደ ጥልቁ የሲዖል ጉድጓድ ይጓዛሉ። ሙስሊም ሳይሆኑ እንደ ሙስሊም የሚራመዱትንና፤ በድንቁርና'”እንኳን ለኢድ አደረሳችሁ!” የሚሉትን ግብዞች ረዳቶቻቸውንም ሁሉ ይዘዋቸው ይጓዛሉ። ለመሆኑ ግድየለሾቹና “ብቻችንን ወደገነት እንገባለን!” ባዮቹ እነዚህ ግብዞች፤”እንኳን አደረሳችሁ!” ሲሉ፤ ማን? ለምኑ? ነው ያደረሳቸው? “እንኳን ሉሲፈር ለጣዖት በዓል አደረሳችሁ?”

የቱርኩ መሪ ኤርዶጋን በአምስት ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በመካ በመገኘትና ከጂኒ ጃዋር ጋር በ666 መሳለሚያ በመካው ካባ ጥቁር ድንጋይ ዙሪያ ሲዞር ይታያል። እ..አ በ2015 ላይ ነበር ቀደም ሲል በእነ ኦባማ ተቅብቶ የነበረው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በኤርዶጋንና በጂኒ ጃዋር አማካኝነት በመካ ጂኒ ተሞልቶ የነበረው።

በዚሁ በረመዳናቸው ዕለት ሺህ ኢትዮጵያውያን ጂኒ ተሞልተው ከሳውዲ ወደ አዲስ አበባ ተጠርፈዋል! አገር ቤት የገቡት ደግሞ በቄሮ እና ፋኖ አርበኞች አካል ውስጥ ገብተው ስራቸውን ይሠሩላቸዋል። የ፪ሺ፱ኙ የ’ኦሮማራ’ ጂሃድን እናስታውስ! በወቅቱም የይሑዳ አንበሣ አውሎ ነፋሱን ከኢትዮጵያ ተራሮች በማስነሳት ወደ መካ ልኮ አህዛብን አስጠነቀቀ! ያኔ ነፋሱ የጣለው የግንባታ መሰላል የዓለማችን መስጊዶች እናት” በምትባለው የመካ መስጊድ ላይ ወድቆ ከሦስት ሺህ እስከ ሃያ ሺህ መሀመዳውያንን መግደሉ የምናስታውሰው ነው። ያውም በእንቍጣጣሽ ዕለት፣ ያውም እኔ በጂዳ በኩል አድርጌ በአውሮፕላን በበረርኩ በማግስቱ!

የጃዋር ሆቴል፤ መካ

እንደ ሙስሊሞቹ መጽሐፍ ሃዲትከሆነ ፤ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ይህን የ666 መሳለሚያ ጥቁር ድንጋይ ያፈርሰዋል

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እርዳታ ከኦርቶዶክስ ሰርቢያ በተነጠቀችው በኮሶቮ ግዛት የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ መሀመዳውያኑ የዓብያተ ክርስቲያናቱን መስቀል በጥላቻ ኃይል ሲያፈርሱ

💭 ከዘጠኝ ዓመታት በፊት በጦማሬ ካቀርብኳቸው ጽሑፎች መካከል፤ ልብ እንበል፤ የኮሮና ወረርሽኝ ያኔ በሳውዲ መነሳቱን በዚሁ ጽሑፌ አውስቼው ነበር። በመካ የወደቀውን መሰላል አስመልክቶ የሚያሳየው ቪዲዮ በድጋሚ እነሆ (10:30 ደቂቃ በኋላ ይታያል)

☪ “Saudi Arabia Doubles Down on Abuse“

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2013

እነዚህ የሳዑዲ ፍጡራን ምን ያህል ደካሞች፣ ርጉሞች እና ጨካኞች እንደሆኑ አገር ቤት ያለው ወገናችን በደንብ አድርጎ የሚገነዘበው አይመስለኝም።

ሁላችንንም በጣም ሊያሳስበንና በተለይ ደግሞ ኢትዮጵያውያን የሕክምና ባለሙያዎች ተገቢውን ትኩረት ሊሰጡት የሚገባው ጉዳይ፡

በቅርቡ በአረብ አገሮች የተስፋፋውና “ኮሮና” የሚባለው መቅሰፍታዊ የግመል ቫይረስ ነው። ይህ ቫይረስ ወይም ተመሳሳይ የባዮሎጂ መርዝ ምናልባት በሚመለሱት ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ዓማካይነት በአገራችን ተስፋፍቶ ሕዝባችንን የበለጠ እንዳያዳክምብን ጉዳዩን በቅርብ እየተከታተልን ማጥናት ይኖርብናል። ሳዑዲዎች ኢትዮጵያውያኑን ለማባረር የተዘጋጁት ዱሮ ነው። የኢትዮጵያውያኑ ‘ህገወጥነት‘ ጉዳይ ምክኒያቱ እንዳልሆነ ብዙዎቻችን የምናውቀው ነው።

ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣው የአውሮፕላን በረራዎችስ? የሳዑዲ አውሮፕላኖች ለዓለም ዓቀፉ የ Chemtrails ሴራ አስተዋጽዖ በማበርከት በአገራችን የዓየር ክልል መርዙን የመርጨትስ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮላቸው ይሆንን? ሲ አይ ኤ በቻይና አካሂዶታል ሲባል እንደነበረው። ወደ ኢትዮጵያ የሚበሩ የአረብ አውሮፕላኖች ሁሉ በዚህ የ Chemtrails ሴራ ሊጠረጠሩ ይገባቸዋል። ቀይ ባሕርን በእጃቸው አስገብተዋል፡ የቀሯቸው ዓየራችን፣ ውሃችን እና መሬታችን ናቸው።

ባለፈው ጊዜ የመከላከያ ምኒስትራቸው ግብጽ ውስጥ ፀረ–ኢትዮጵያ የሆነውን ንግግር ማሰማቱም ከዚህ ሁሉ ሁኔታ ጋር የተያያዘ ነው። ኢትዮጵያውያን በሳውዲ ዕብድ ውሾች በየመንገዱ መታደን በጀመሩት ዕለት፡ የ Skull & Bones ምስጢራዊ ድርጅት ዓባል፡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በሳዑዲ ዓረቢያ ጉብኝት እያደረጉ ነበር። ስለሁኔታው የተነፈሱት ነገር የለም።

የዓለም ዓቀፋዊ ምስጢራዊ ቡድኖች ሁሉ መናኽሪያዋ ሳዑዲ የሰይጣን መቀመጫ ሆና በማገልገል ላይ ትገኛለች። ይህን መናኽሪያ ሊያወድም እና ሊያጠፋ የሚችለውም “ቀጫጫ እገር ያለው ኢትዮጵያዊ” እንደሚሆን እራሳቸው ሙስሊሞች ቅዱስ ናቸው የሚሏቸው ሃዲቶች ይተነብያሉ።

ቀደም ሲል መሪዎቻችንን ገድለው ብሔራዊ አለመረጋጋትን በመፍጠር የዋሐቢዎችን እንቅስቃሴ ባገራችን ለማጠናከር ሞከሩ። አሁን ደግሞ በሚቀጥለው እርምጃቸው ይህ በታሪክ ከፍተኛ ቦታ መያዝ የሚችለው የስደተኞች እንደገና ወደ ኢትዮጵያ መጉረፍ ለዚህ ህልማቸው አስተዋጽዖ ያበረክታል ብለው ያምናሉ። ሕብረተሰባችንን በሁሉም አቅጣጫ በመተናኮልና በሕዝባችን ላይ ውጥረት እየፈጠሩ በማደናገር ዲያብሎሳዊ ህልማቸውን እውን ለማድረግ መውደቂያቸው እስኪደርስ ይታገላሉ። የመውደቂያቸው እና ኤርታዓሌ የእሳት ጉድጓድ ውስጥ የመግቢያቸው ቀን በጣም ተቃርቧል!

የሳዑዲ ዜጋ እና ከልዑሉ ቀጥሎም ሁለተኛው ኃብታም የሆኑት ሸህ ሙሀመድ አላሙዲ የኢትዮጵያውያኑን እጣ በሚመለከት ምን እያሉ ይሆን? ሳዑዲዎች በወገኖቻችን ላይ ለብዙ ዓመታት ስላደረሱት የከፋ በደል እንዲሁም ስለ ዋሃቢዝም ርዕዮተዓለም የሚሉትን ለመስማት በጣም ነው የጓጓሁት። ይህን በተመለከተ ለኢንተርቪው የሚጋብዛቸው ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን?

ወገናችንን ወደ ሳዑዲ የሚልኩ፡ ኢትዮጵያውያንን ከሳዑዲ እንዲባረሩ ካደረጉት የሚለዩ አይደሉም!

More Than a Million Ethiopians Get Together to Celebrate Life Under The Full Moon – Millions of ‘Saudis’ to Celebrate Death ‘With’ The Half Moon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 22, 2015

ከ ፪ ዓመት በፊት በመካ ፭ሺ “ሀጂዎችን” የገደለው ፡ ከቁልቢ በቱርኮች ተሠርቆ ወደ መካ የተወሰደው የ ‘ቅ/ ገብርኤል ጽላት’ ይሆን?

ግራኝ አህመድ በቱርኮች እየተደገፈ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ዘመቻውን ልክ ባካሄደበት የ16ኛ መቶ አጋማሽ ላይ ኦቶማን ቱርክ መላው አረቢያን ብሎም መካና መዲናን ትገዛ ነበር።

የግራኝ ዘመቻ ክርስትናን መዋጋትና ክርስቲያኖችንም ጨፍጨፍ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይ የተደበቁ ቅርሶችንና መረጃዎችን ለማጥፋት፣ ጽላቶችን ለመስረቅ፡ በዚህም የእስልምናን ቅጥፈት እንዲሁም መሀመድን ጎበኘ የሚባለው የጂብሪልን ጋኔናዊነት ለመደበቅ መሆኑ እንደነበር አሁን የሚያጠራጥር ነገር አይደለም።

ነሐሴ ፪ሺ፯ ዓ.ም ላይ ከህንድ ወደ አዲስ አበባ ስበር በዱባይ ቀጥሎም በሳዑዲ አረቢያ በኩል ነበር ያለፍኩት፤ የሆነ ነገር ይሰማኝ ነበር። ከዓመት በፊት መስከረም ፪ሺ፮ ላይ መካኒሳ ቅ/ ሚካኤል ቤ/ ክርስቲያን በነበረኝ ቆይታዬ፤ ደመናው ላይ አፉን የከፈተ አንበሳ ወደ ሳዑዲ አቅጣጫ ነፋሱን የሚነፋ መስሎ ታየኝ (እታች በቪዲዮ አቅርቤዋለሁ በጊዜው)

ወደ ቤት እንደተመለስኩ፤ ቤተሰቦችና ጎረቤቶች በተሰባሰቡበት፤ “ሰሞኑን በመካ ከፍተኛ አደጋ ይኖራል”

አልኩ፡ እንዲያው በዝግታ። መቼም በእኛ ዘንድ ነገሮች እስኪከሰቱ ድረስ ይህን መሰል ነገር በደፈና መቀበል ስለሚቸግረን በጊዜው በቂ አትኩሮ አላገኝም ነበር።

ከጥቂት ቀናት በኋላ፡ በቅዱስ ዮሐንስ ዕለት በመካ ክሬኑ በኃይለኛ አውሎ ነፋስ ተሰባብሮ 107 ሰዎች ሲሞቱ ከሁለት ሳምንታት በኋላም 5ሺህ የሚሆኑ ሀጂዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ዘመድ አዝማድ በሙሉ እየተገረመ ስልክ ይደውልልኝ ጀመር። እኔም ሁሉም በእጃችሁ ነው“ሂዱና ቅዱስ ሚካኤልን ወይም ቅዱስ ገብርኤልን ጠይቁ” ነበር ያልኩት።

ቁልቢ ገብርኤል ከዚህ ታሪክ ጋር ምናልባት ሊዛመድ እንደሚችል የተረዳሁት ይህ ሰውየ ያቀረበውን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ነበር። በጣም የሚገርም ነገር ነው፤ ብዙ ወደ ቁልቢ ገብርኤል የሚሄዱ ሰዎች እንደነገሩኝ ከሆነ በጣም ብዙ አረብ ሙስሊሞች በተለይ ለታህሣሥ ገብርኤል ወደ ቁልቢ ይሄዳሉ። ምን/ ማን ይሆን ወደዚህ ቅዱስ ቦታ እንዲጓዙ የሚገፋፋቸው? ይህ የሁላችንም የቤት ስራ ሊሆን ይገባል።

እነዚህ ትዕቢተኞች እጃቸውን ሰጥተው እስኪንበረከኩ ድረስ ገና ይንቀጠቀጣሉ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መታየት ያለበት | የመካን ካዕባ ጥቁር ድንጋይ የሚያፈራርሰው በአላህ የተጠላውና ቀጫጫ እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2019

ይህን የተነበየው የኢስልምና ነብይ መሀመድ ነው

[የዮሐንስ ራዕይ ፲፮÷፲፫፡፲፮]

ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው።

ተከታዩ ክፍል አስተያየት ከሰጠን ከአንድ ወንድማችን የተወሰደ ነው። መልካም ንባብ፦

ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮ ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው ። በታላቁም ሀሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቷቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገስታት ይወጣሉ ። እነሆ እንደ ሌባ ሁኘ እመጣለሁ ራቁቱን እንዳይሄደና እፍረቱን እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁእ ነው ። በዕብራይስጥ አርማጌዶን ወደ ሚባል ስፍራ አስከተቱአቸው ።

ጌዶን ማለት መሰብሰቢያ መከማቻ መዲና ማለት ነው።እስራኤሎች ከግብፅ አርነት ነፃ ሆነው በባህር መካከል ወጥተው የሰፈሩበት ቦታ ሜጌዶል ይባላል ። ይህ መሰብሰቢያ ሰፈር ማለት ነው ።

ማጌዶሎ ( ዘፍ 14፲፬÷፩፡፫) ሰልፍ አደረጉ እነዚህ ሁሉ በሲዲም ሸለቆ ተሰብስበው ተባበሩ ይኸው የጨው ባህር ነው . . .ኤር ፵፬÷፩ በግብፅ ምድር በሚግዶል.. .ኤር ፵፬÷፲፬ በሚግዶል. . . ሰይፍ በዙሪያህ ያለውን በልቶታልና ተነስ ተዘጋጅም በሉ ) ኢየሱ የእስራኤል ልጆች ለጦርነት ያሳለፈበት ቦታ ጌዶን ብሎ ጠራው።በሰማርያና በናዝሬት መካከል በየጊዜው ደም የሚፈስበት ቦታ መጊዶ ይባላል ።

፩ኛ ነገ ፳፪÷፲፱ ሚኪያሰም እንግዲህ የእግዚአብሔር ቃል ስማ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ የሰማይ ሰራዊት ሁሉ በቀኝ እና በግራ ቆመው አየሁ ። እግዚአብሔርም በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ አካአብን የሚያሳስት ማን ነው ? አለ ። አንዱ እንዲህ ያለነገር ሌላውም እንዲያ ያለ ነገር ተናጋረ ። መንፈስ ወጣ በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ እኔ አሳስተዋለሁ አለ ። እግዚአብሔር በምን? አለው። እርሱም ወጥቸ በነብያቶች ሁሉ አፍ የሀሰት መንፈስ እሆናለሁ አለ ። እግዚአብሔርም ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ ይሆንልሀልም ውጣ እንዲህም አድርግ አለ ። አሁንም እነሆ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሀሰተኛ መንፈስ አድርጓል እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሀል ።

አርማጌዶን= አረብ + መካ +ጌዶን =አረብ መሰሰብሰቢያ መካ መዲና ሳውዲ አረቢያ ሀሰተኛው ነብይና አርማጌዶን [ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮]

አርማጌዶን የጥፋት እርኩሰት መናፍስት የተቆጣጠራቸው የሚሰሰበሰቡበት ስፍራ ፣የሀሰት አባት፣ በሆነው በቀድሞ ስሙ ሣጥናኤል በአሁኑ ስሙ ዲያብሎስ=ወራዳ=ዉዳቂ በተባለው ነው ። ለዚህ ለስሙ ሲል ለውርደቱ ለውድቀቱ ሲል የሰው ዘር አባት አዳምን ለመግደል ከሰማይ የወረወረው ጥቁር ድንጋይ ይገኝበታል ። ለዚህ ጥቁር ድንጋይ ወደ ወደቀበት እንዲሰግዱ እንዲዘይሩ በሀሰተኛው ነብይ ላይ አድሮ ያናገረውን እስካሁን እየፈፀመ ነው ። እግዚአብሔር እስከወሰነለት ድረስ ይከናወንለታል ። አስተውሉ ዲያብሎስ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ነው ። ሄዋን የዲያብሎስ ባሪያ ናት ብሎ ያስፈረመበት ሁለት ድንጋዮች አንዱን በዮርዳኖስ ሌላውን በሲኦል አኖረው ። ጌታ አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ አንዱን በዮርዳኖስ ሲጠመቅ አቀለጠው።ሌላውን በአፀደ ነፋስ ሲኦል ወርዶ ደመሰለው ።

ዲያብሎስን ምርኮውን ለቀቀ ተቀጠቀጠ ። ሲኦል ተበረበረች ባዶዋን ቀረች ። ወደ ሶስተኛው ጥቁር ድንጋይ ተዙሮ ዛሬም እስማኤላውያን ይሰግዳሉ ÷ይሰበሰባሉ ÷ ይከማቻሉ ።

፩ኛ ዮሀ፬÷.ወዳጆቸ ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ ፤ ብዙወች ሀሰተኛ ነብያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና ።

ኤር፮÷፲፮ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል መንገድ ቁም ተመልከቱትም የቀደመችዋን መንገድ ጠይቁ መልካሚቱም መንገድ ወዴት እንደሆነች እወቁ በእርሷም ላይ ሂዱ ለነፍሳችሁ እረፍት ታገኛላችሁ እነርሱግን አንሄዱባትም አሉ ።

የአዳም ፣ የሂኖክ ፣ የአብርሀም ፣ የይሳቅ ፣የያዕቆብ ፣ የነብያት የሀዋርያት ፣ የሰማዕታት ፣ የፃድቀን የአበው ሀይይማኖት ። ልብስ የተባለች ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት ናት ። ORTHO +DOX= የመጀመሪያ የበፊት ቀጥተኛ + እምነት መንገድ

ተዋህዶ ሀይማኖታችሁን ጠብቁ!!!

በቪዲዮው ላይ ከተላኩት ግሩም የተመልካች አስተያየቱች መካከል፦

  • የተባረኩ ኢትዮጵያውያን!”
  • በምድር ላይ ትልቁን ጣዖት ለማጥፋት ኢትዮጵያውያን ጎን እሰለፋለሁ”
  • መቼስ ያ ጥቁር ሰውዬ ጀግናዬ ነው የሚሆነው”
  • አንድ ሰይጣንን የሚመስል ጥቁር ሰው ጥቁሩን ድንጋይ ያፈርሰዋል”
  • ይፈለጋል፦ ቀጫጫ እግር ያለው ጥቁር ሰው ከኢትዮጵያ!”
  • ሀይሌ ገብረ ሥላሴን እና የኢትዮጵያ አትሌቶች ሠራዊትን ልብ በል
  • እኔ ከኢትዮጵያ ነኝ ቀጫጫ እግር ነው ያለኝ፤ ምናልባት እኔ የተመረጥኩ እሆን?”
  • ለኢትዮጵያ መዋጮና ድጎማ ማድረግ አለበን!”
  • መሀመድ ጠላቶቹ የሆኑትን ክርስቶስ ተከታዮችን እና ጥቁሮችን ለመግደል እስልምናን መሠረተ
  • ይህን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ለጥቁር ህዝቦች ትልቅ አክብሮት ሰጠሁ”
  • ባካችሁ ይህን ቀጭን እግር ያለውን ጥቁር ሰው ኢትዮጵያ ሄደን እንፈልገው
  • ጥቁር ሰው ካዕባን ያጠፋል ትምህርት ደግሞ እስልምናን ያጠፋል
  • ይህን ጉድ የሚያውቅ አንድ ጥቁር ሰው እንዴት እስላም ይሆናል?”
  • ኢትዮጵያ ጥንታዊት የክርስትና አገር ናት
  • ኢትዮጵያ? የቃል ኪዳኑ ታቦትም እዚያ ነው የሚገኘው፤ በአጋጣሚ?”
  • ምናለ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ብሆን”
  • በቅርቡ ኢትዮጵያን እጎበኛለሁ”
  • መሀመድ አንድ ቀን እውነቱ እንደሚወጣ አውቋል፤ እኔ ቀጭን እግር ካለው ኢትዮጵያዊው ጋር አብሬው ነኝ
  • በተግባር ላይ የሚውል የመሀመድ ብቸኛ ትንቢት”
  • ኢትዮጵያዊ ጓደኛይህን ሰምቶ መሳቁን ቆም በኋላእንሂድ፤ እናድርገው!” ለኝ”
  • ከሳምንታት በፊት በረሮና አንበጣ በካዕባው ድንጋይ ላይ ጥቃት ስነዝረው ነበር”
  • ካዕባን የሚያጠፋው ኢትዮጵያዊ ምን ያህል የታደለ ቢሆን ነው!”
  • ኢትዮጵያዊያን ህይወት በጣም ጠቃሚ ናት!!!”
  • ለኢትዮጵያውያን እርዳታ መስጠት አለብን”
  • ካዕባ የሰይጣን ምሽግ ነው
  • አንድ ቀን ከኢትዮጵያ የመጣ አንድ ጦረኛ ካዕባን ያጠፋል፤ ዓለማችንም እርሱን በጉጉት እየጠበቀ ነው
  • ታዲያ አሁን ሳውዲ አረቢያ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ አታስገባም ማለት ነው”
  • ባራክ ኦባማ ጥሩ እድል አመለጠው”
  • ለኢትዮጵያውያን የከበረ ሰላምታ
  • ካዕባ የሰይጣን ቤት ነው
  • ካዕባ በአለም ዙሪያ የሽብርተኝነት ሁሉ ማዕከል ነው ካዕባው ከጠፋ የሽብርተኝነት ሥራ እና እብሪት በሙሉ ይጠፋል፤ እግዚአብሔር ሆይ፡ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ ቶሎ ላክልን”
  • በጣም የሚገርመኝ ነገር ኢትዮጵያውያን ጥንቱ ኢስላማዊ ህብረተሰብ እርዳታ አደረጉ፤
  • ከዚያ በኋላ የሙስሊሞች ቁጥር ከፍ ሲል ኢትዮጵያውያንን በጂሃድ ለመግደል ተመለሱ። በእርግጥ ኢትዮጵያውያ በተደጋጋሚ ጊዜያት የደረሰባን ጥቃት መክታለች፤ ለዚህም ነው እስካሁን ድረስ ኢትዮጵያ በዋነኛነት የክርስትያን ሃገር ሆና የቆየችው።”

_________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: