Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 28, 2018
መለኮታዊ ማስጠንቀቂያ?
ምን ዓይነት ሤራ በአገራችን ላይ እየተጠነሰሰ እንደሆነ፣ ተንኮሉ ከየት እንደሚመጣና ማን እንደሚያመጣው እግዚአብሔር እያየ ነው…የሳዑዲን መሬት የረገጠ የእናት ኢትዮጵያን ምድር መርገጥ የማይችልበት ጊዜ በቅርቡ ይመጣል… እነርሱን አያድርገን። ለመሆኑ ለምንድን ነው መሪዎቻችን ፍየሎቹ የእግዚአብሔርና የሕዝባችን ጠላት ወደሆኑት አገራት ጉብኝቱን ሲያዘወትሩ፡ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ወዳጆች ወደ ሆኑት ወደ እስራኤል፣ ግሪክ ወይም አርሜኒያ ጉብኝት ከማድረግ የተቆጠቡት?
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር, ሤራ, ሳውዲ አረቢያ, ሳዑዲ, ኢትዮጵያ, እምቦጭ, እስልምና, ደመቀ መኮንን ሃሰን, ጉብኝት, ጣና ሐይቅ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2018
ከጥቂት አመታት በፊት አክሱም ላይ ትንሽ ሃውልት ሰርቆ በጉያው አስገብቶ ለመውጣት ሲል አንድ አባት የያዙት የአንድ አውሮፓ ቤተ መዘክር አስተዳዳሪ ታሪክ ትዝ ይለኛል። ታሥሮ እንደነበር አስታውሳለሁ።
ትክክል ነው፤ ወደ አገራችን የሚጓዙትና እኛን የሚቀርቡን ነጮች ለእኛ በፍጹም በጎ ነገር አያስቡልንም፣ አያደርጉልንም። በእርግጥ እንደ መልአክ የሆኑ ነጮች አሉ፤ ነገር ግን ወደ እኛ የመቅረብ እድሉ የላቸውም፤ 90% የሚሆነው ነጭ ግን ለፀረ-ክርስቶሱ መንግሥት የተዘጋጀ ኤዶማዊ ነው፤ በመሪዎቹ በቀላሉ የሚነዳ ነው፡ የእኛ ጠላት እንዲሆን ተደርጎ የተኮተኮተ ነው፣ “የአፍሪቃውያን ድኽነት የእኛ ኃብት ነው፣ እነርሱ ኃብታም ከሆኑ እኛ እንደኽያለን” የሚለውን መርኾ ተቀብሎ የሚኖር ነው ።
ነጮቹም ቢሆኑ “ብሔራዊ” በሚሏቸው ቁልፍ ቁልፍ ቦታዎች ላይ አፍሪቃውያንን ማሳደር ቀርቶ፡ ለጉብኝት እንኳን አያስገቧቸውም። በየላብራቶሪው እንኳን፡ እራሳቸውን ሙሉ በሙሉ ከሸጡት ወገኖቻችን በቀር፡ ጥቁሩን አስገብተው ለማሠራት ፈቃደኞች አይደሉም። ምስጢራት ናቸው የሚሏቸውን ነገሮች ለጥቁር ሕዝቦች አያካፍሉም።
ለምሳሌ፡ በጥቁር ሰው አካል ላይ በተፈጥሮ በብዛት እንድተቀበረ የሚነገርለትን “አምላካዊ የሜላኒን ቅመም” በተመለከተ በአውሮፓ፣ አሜሪካና አውስትራሊያ በየዓመቱ ምስጢራዊ ስብሰባዎች ይካሄዳሉ፤ ነገር ግን አንድም ጥቁር በስብሰባዎቹ ተካፍሎ አያውቅም። የኢሉሚናቲዎቹ የቢልደርበርግ ስብሰባም ጥቁሮችን ያገለለ ነው። በሌላ በኩል፤ በረጅሙ የጠፈር ምርመራ ታሪክ፡ ይህን ሁሉ ዘመን፡ አንድም “አፍሪቃዊ” ወደ ጠፈር ተልኮ አያውቅም፤ አንድም! ሁሌ ተፎካካሪዎች መስለው እርስበርስ የሚጠዛጠዙትና ለጦርነት የሚዘጋጁት አውሮፓውያን፣ አሜሪካውያንና ሩሳውያን ጠፈር ላይ ቤት ሠርተው እስያዊውንና አረቡን እየጋበዙ በሕብረት “ምርምሮችን” ያካሂዳሉ። አፍሪቃውያን ግን አይጋበዙም፤ ለጠፈር ብቁ የሆነ አፍሪቃዊ ጠፍቶ ነውን? አይደለም!
የጣና ሀይቅ ገዳማት አባቶች ለሌላውም “ፈረንጅ አምላኪ” ወገናችን ትልቅ አርአያ ሊሆኑ ይገባቸዋል።
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: ልጅ አለማየሁ, መቅደላ, ብሔራዊ ቅርስ, አፄ ቴዎድሮስ, እህተ ማርያም, እንግሊዝ, የብሪታኒያ መጽሐፍት ቤት, የኢትዮጵያ ቅርሶች ዘረፋ, ገዳማት, ጣና ሐይቅ | Leave a Comment »