Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጎርፍ’

Antichrist Turkey: First The Earthquake, and Now Another Biblical Flood

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2023

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ፡ መጀመሪያ የመሬት መንቀጥቀጡ አሁን ደግሞ የመጽሐፍ ቅዱስ ጎርፍ

💭 At least 11 people have been killed according to Turkish authorities after flash floods caused by heavy rain submerged the southern Turkish provinces of Malatya, Sanliurfa and Adiyaman.

The water ruined homes, buildings, roads, and various other structures. It also swiftly carried away cars and debris. The area is home to about 2.7 million people still recovering from recent earthquakes. Because of the quakes, thousands have been staying in container homes and tents. Many of those structures are now flooding and drifting away.

💭 ይህን በቱርክ የተከሰተውን ጎርፍ አስመልክቶ የወጣውን ዜና ከማየቴ በፊት ዛሬ ጠዋት ላይ በባቡር እየተጓዝኩ ሳለሁ አንድ ረዘም ያለ ሰው ፊት ለፊት ካለው ወንበር ላይ መጥቶ ቁጭ አለ። ሰውየውን ሳይ ወዲያው የታየኝ አንድ የክርስትና አባቴ የሆነ አጎቴ ነበር። ነጭ ከመሆኑ በቀር ቁመናው፣ ቅጥነቱና ድምጹ/አንገጋገሩ እንዳለ እርሱ ነው የሚመስለው። በአጎቴ ቤት ዘንድ ፯/7 የሥላሴ ዕለት በትልቁ እንደሚከበርም ትዝ አለኝ። “ዛሬ ሥላሴ ነው፤ ምልክቱና መልዕክቱ ምን ይሆን?” ብዬ እራሴን ጠየቅኩ።

ከስውዬው ጋር ወሬ ጀመርንና፤ የሰባት ዓመት ሴት ልጅ እንዳለችው ካጫወተኝ በኋላ በሆነ ነገር ትናንትና እና ከትናንት ወዲያ ስለተካሄደው የአውሮፓ ቻምፕየንስ ሊግ ጨዋታዎች ማውራት ጀመርን። በዚህ ወቅት ብልጭ ብሎ የመጣልኝ፤ ማክሰኞ ዕለት ማንቸስተር ሲቲ፡ ላይፕዚግን 70 መቅጣቱን፤ ከሳምንት በፊት ደግሞ ትናንትና በሪያል ማድሪድ የተሸነፈው ሊቨርፑል፡ ማንቸስተር ዩናይትድን 70 መቅጣቱን ነበር። ሁለት ጊዜ 7/ ሰባት በማንቸስተር” ምን ይሆን ብዬ እራሴን እንደገና ጠየቅኩና፤ የሰውየውን ልጅ እድሜ 7 መሆኑን፤ እስከ 7 ዓመት እድሜ ያሉ ሕፃናት ልክ እንደ መላዕክት መሆናቸውን፤ ሰባቱ የራዕይ ዮሐንስ ዓብያተ ክርስቲያናት የሚገኙባትና ዛሬ ቱርክ በተባለችው አገር በደረሰው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ በኋላ ከሁለትና ሦስት ሳምንታት በኋላ በሕይወት ተርፈው ከየፍርስራሹ በተዓምር የወጡ ብዙ ሕፃናትና እንስሳት መኖራቸውን ከዛሬው ዕለት ጋር ሳገጣጥመው እንባዬ መጣ።

በመሬት መንቀጥቀጡ ክፉኛ የተመታችውና በደቡብ ቱርክ የሚገኘው የአንታኪያ (አንጾኪያ) አውራጃ በአዲስ ኪዳን ዘመን ብዙ ወንጌላዊ እንቅስቃሴዎች የሚካሄዱበትና በኋላም አህዛብ ቱርኮች ብዙ የክርስቲያኖችን ደም ያፈሰሱበት ታሪካዊ አውራጃ ነው። ዛሬ ቱርክ በምትባለዋ ሃገር ከመካከለኛ እስያ የፈለሱት መሀመዳውያኑ ቱርኮች በግሪኮችና አረመን ክርስቲያኖች ሃገር ባለቤት ሆነው ይኖሩ ዘንድ አልተፈቀደላቸውም፤ ተምረው በክርስቶስ ይድኑ ዘንድ ነው ወደዚህ ሃገር እንዲገቡ የተፈቀደላቸው። ለዚህም እኮ ነው ቤቱ ሁሉ በመፈራረስ ላይ ያለው፤ ዘላቂ የሆነ ኑሮ መግፋት አይችሉም፤ መሀመዳውያን ሆነው እዚያ መኖር በጭራሽ አይፈቀድላቸውም። በእኛም ሃገር የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያ የሆኑት ጋላ-ኦሮሞ የቱርኮች ወገኖች በሃገረ ኢትዮጵያ ከእግዚአብሔር አምላክ ሥርዓት ውጭ ይኖሩ ዘንድ አይፈቀድላቸውም። እያንዳንዷ ሃገር ለተወሰነ ሕዝብ እንደተሰጠችው፤ ሃገረ ኢትዮጵያም ለኢትዮጵያውያን ብቻ ነው የተሰጠችው። ይህ መለኮታዊ የእግዚአብሔር ዕቅድና ፍላጎት ነው!

😈 በቱርክ ድሮኖች ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ለጨፈጨፈችው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወዮላት!

😈 ባዕዳውያኑን የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋብዘው ከሚሊየን በላይ ኦሮቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝባችንን ለጨፈጨፉት ጋላ-ኦሮሞዎችና የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ አጋሮቻቸው ወዮላቸው!! ባቢሎን አሜሪካ በጭራ አታድናቸውም!

ቅዱስ ዮሐንስ በራዕዩ ”ዲያቢሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቁጣ ወደ እናንተ ወርዷልና” ብሎ ስለነገረን ወደ ሕይወታችን በቅናት ቁጣ እየመጣ የሚያመሰቃቅለንን፣ ግራ የሚያጋባንን፣ የሚያባክነንን፣ የእኛ የሆነውን የሚነጥቀንን ዲያቢሎስ በሰይፈ ሥላሴ ጸሎት ልናርቀው እና ልንርቀው ይገባል። [ራዕ. ፲፪÷፲፪]

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!

❖ አዎ፤ ድንቅ ነው፤ ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው!

በቅዱስ መጽሐፍ አቆጣጠር ሰባት (፯) ፍጹምና ሙሉ ቁጥር በመሆኑ ከአንድ እስከ ሰባት ( ፩–፯ ) የተዘረዘሩት ምስጢራተ ቤተክርስቲያንም እንከንና ጉድለት የሌለባቸው ፍጹማን ናቸው።
ሰባት ቁጥር በመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓት ፍጹም ለመሆን ለማወቅ ከዚህ የሚከተሉትን ማስረጃዎች እንመልከት፦

ሰባት ቁጥር ምስጢራት በቤተክርስቲያን፤

በመጽሐፍ ቅዱስና በስርዓተ ቤተ-ክርስቲያን አስተምህሮ ስባት ቁጥር ብዙ ምሳሌ እንዳለው ይታወቃል፡፡ በዕብራዊያን ዘንድም ሰባት ፍጹም ቁጥር ነው፡፡ ምሳሌ ፪፬፡፩፮ እግዚአብሔር ከሰኞ እስከ እሑድ ያሉትን ቀናት በሰባት ቁጥሮች ወስኗል ሕዝበ እስራኤል ከግብጽ ባርነት ወጥተው በሲና በርሀ ሲጓዙ ይመሩት
የነበሩት በ፯ ደመና እንደነበረ ይታወቃል፡፡ ዘዳ ፩፫፡፪፩

ከዚህ ቀጥለንም ለቤተ-ክርስቲያን አስተምህሮ የ፯ ቁጥር ምስጢራትን ምሉዕነትን የሚያስረዱ ልዩ ልዩ ማስረጃዎችን በዝርዝር እንመለከታለን፦

ሀ/ ሰባቱ አባቶች

፩. ሰማያዊ አባታችን እግዚአብሔር
፪. የነፍስ አባት
፫. ወላጅ አባት
፬. የክርስትና አባት
፭. የጡት አባት
፮. የቆብ አባት
፯. የቀለም አባት

ለ/ ሰባቱ ዲያቆናት

፩. ቅዱስ እስጢፋኖስ
፪. ቅዱስ ፊልጶስ
፫. ቅዱስ ጵሮክሮስ
፬. ቅዱስ ጢሞና
፭. ቅዱስ ኒቃሮና
፮. ቅዱስ ጳርሜና
፯. ቅዱስ ኒቆላዎስ

ሐ/ ሰባት የጌታ ቃላት /እኔ ነኝ

፩. የሕይወት እንጅራ እኔ ነኝ
፪. የዓለም ብርሃን እኔ ነኝ
፫. እኔ የበጎች በር ነኝ
፬. መልካም እረኛ እኔ ነኝ
፭. ትነሣዔና ሕይወት እኔ ነኝ
፮. እኔ መንገድና ሕይወት ነኝ
፯. እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ

መ/ ሰባቱ ሰማያት

፩. ጽርሐ አርያም
፪. መንበረ መንግሥት
፫. ሰማይ ውዱድ
፬. ኢየሩሳሌም ሰማያዊት
፭. ኢዮር
፮. ራማ
፯. ኤረር

ሠ/ ሰባቱ ሊቃነ መላእክት

፩. ቅዱስ ሚካኤል
፪. ቅዱስ ገብርኤል
፫. ቅዱስ ሩፋኤል
፬. ቅዱስ ራጉኤል
፭. ቅዱስ ዑራኤል
፮. ቅዱስ ፋኑኤል
፯. ቅዱስ ሳቁኤል

ረ/ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት

፩. የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን
፪. የሰርምኔስ ቤተ ክርስቲያን
፫. የጴርጋሞን ቤተ ክርስቲያን
፬. የትያጥሮስ ቤተ ክርስቲያን
፭. የሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን
፮. የፊልድልፍያ ቤተ ክርስቲያን
፯. የሎዶቅያ ቤተ ክርስቲያን

ሰ/ ሰባቱ ተዐምራት

ጌታ እኛን ለማዳን በመስቀል ላይ በተሰቀለ ጊዜ የተፈጸሙ ተዐምራት

፩. ፀሐይ ጨልሟል
፪. ጨረቃ ደም ሆነ
፫. ከዋክብት ረገፉ
፬. ዐለቶች ተሠነጠቁ
፭. መቃብራት ተከፈቱ
፮. ሙታን ተነሡ
፯. የቤተ መቅደስም መጋረጃ

ሸ/ ሰባቱ የመስቀሉ ቃላት

፩. አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝ
፪. አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው
፫. ዛሬ ከእኔ ጋራ በገነት ትሆናለህ
፬. እነሆ ልጅሸ እናትህ እነሆት
፭. ተጠማሁ
፮. ተፈጸመ
፯. አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እስጥሃለሁ

ቀ/ ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን

፩. ምሥጢረ ጥምቀት
፪. ምሥጢረ ሜሮን
፫. ምሥጢረ ቁርባን
፬. ምሥጢረ ክህነት
፭. ምሥጢረ ተክሊል
፮. ምሥጢረ ንስሐ
፯. ምሥጢረ ቀንዲል

በ/ ሰባቱ ዐበይት አጽዋማት

፩. ዐቢይ ጾም
፪. የሐዋርያት ጾም
፫. የፍልሰታ ጾም
፬. ጾመ ነቢያት
፭. ጾመ ገሀድ
፮. ጾመ ነነዌ
፯. ጾመ ድኅነት

ተ/ ሰባቱ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠሉ ነገሮች

፩. ትዕቢተኛ ዓይን ምሳ ፩፮፡፮-፲፱
፪. ሃሰተኛ ምላስ
፫. ንፁህን ደም የምታፈስ እጅ
፬. ክፉ ሃሳብን የምታፈልቅ ልብ
፭. ለክፋት የምትፈጥን እጅ
፮. የሐሰት ምስክርነት
፯. በወንድሞች መካከል ጠብን የምታፈራ ምላስ

ቸ/ ሰባቱ ፀሎት ጊዜያት

፩. ነግህ የጠዋት ጸሎት
፪. ሠለስት (የ፫ ሰዓት ጸሎት)
፫. ቀትር (የ፮ ሰዓት ጸሎት)
፬. ተሰአቱ (የ፱ ሰዓት ጸሎት)
፭. ሰርክ (የ፲፩ ሰዓት ጸሎት)
፮. ነዋም (የምኝታ ጸሎት)
፯. መንፈቀ ሌሊት (የሌሊት ጸሎት)

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Major Earthquake Likely to Strike Sodom California Soon | ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ሰዶም ካሊፎርኒያን በቅርቡ ሊመታ ይችላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 3, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖ Colors of Zion / የጽዮን ቀለማት ❖

🔥 እሑድ በግሪጎርያኑ አዲስ ዓመት መጀመሪያ ዕለት ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ካሊፎርኒያን ለሁለተኛ ጊዜ መትቷት ነበር። ከዚህ በተጨማሪ፤ የካሊፎርኒያ ከተሞች በኃለኛ ጎርፍ በመጥለቅለቅ ላይ ናቸው።

🛑 Quake Prediction Says “Signal Just Hit,” Warns of Potential Big Earthquake From San Francisco To LA

An earthquake rattled parts of Northern California on Sunday for the second time in two weeks. The 5.4-magnitude quake was centered about 30 miles south of Eureka. On Dec. 20, a 6.4-magnitude earthquake also struck near Eureka.

Now one quake prediction research firm warned that the next big one could be imminent.

On Monday morning, Quake Predictions published a warning that read for the next two days — there is a “dangerous situation” of the likelihood of a 7.0-magnitude “in the San Francisco Bay to NW of Los Angeles area.”

Magnitude 6.4 Earthquake Rocks Sodom California, Aftershocks Expected

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Massive Flood in Jeddah: Desert Turns to Rivers, Disaster for Babylon Saudi Arabia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 25, 2022

💭 በጅዳ ከተማ ከባድ ጎርፍ፤ በረሃው ወደ ወንዞች ተለወጠ፣ ለባቢሎን ሳውዲ አረቢያ ከባድ አደጋ

በኖኅ ዘመንም እንደ ሆነ፥ በሰው ልጅ ዘመን ደግሞ እንዲሁ ይሆናል።

👉 ህዳር ፲፭/15 ቀን ፳፻፳፪/2022 ዓ.ም

  • በባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ ያልተለመደ ጎርፍ
  • በባቢሎን አሜሪካ የምስጋና ቀን (ኢሬቻ)
  • እንግዲህ ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት በቀደምት አሜሪካውያን (ቀይ ሕንዶች) ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመችው አሜሪካ በተመሳሳይ መልክ ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት በቀደምት ጽዮናውያን ኢትዮጵያውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በማካሄድ ላይ ካሉት ከጋላኦሮሞዎች ጋር ሕብረት ፈጥራለች። ሁለቱም እኮ Thanksgiving/ ኢሬቻ/ምስጋና በዚህ ጊዜ ነው ተከታተለው የሚያከብሩት። ጣዖታዊው በዓል ዘር አጥፊዎቹ የቀደምት ነዋሪዎችን ደም በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ ስለገበሩለት ምስጋናቸውን ለልዑላቸው ለዋቄዮአላህሉሲፈር በማቅረባቸው ነው የሚከበረው። ሁለቱ፣ ኢጣሊያውያን እና ቱርኮች ንሰሐ ለመግባት አሻፈረን ብለዋል።
  • ❖ የቅዱሳን ነቢያት ጾም መጀመሪያ / ልደቱ በመንፈሳዊ እስራኤል፣ በኢትዮጵያ። ጾም በየዓመቱ በሂዳር 15 (ህዳር 24) ይጀመራል እና በገና ዋዜማ ታህሳስ 28 (ጥር 06) ያበቃል።

አክሱም ጽዮንን የደፈሩት በስተምስራቅና በስተምዕራብ ያሉት ባቢሎናውያኑ የግራኝ ሞግዚቶች አንድ በአንድ ወደቁ፣ ወደቁ፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆኑ ፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ ሆኑ።

💭 Unusual Phenomenon – Watch Video: Heavy rains, thunderstorms and floods hit Saudi Arabia’s Jeddah, play havoc with cars on city streets. The storm claims two lives, forced schools to close, delayed flights, blocked the road to Mecca and umrah pilgrimages.

👉 November 24, 2022

  • ☆ Extraordinary flood in Babylon Saudi Arabia
  • ☆ Thanksgiving Day in Babylon America
  • ❖ The Start of the Fast of the Holy Prophets / The Nativity in spiritual Israel, in Ethiopia. Fast begins every year on Hidar 15 (November 24) and ends on Christmas Eve 28th of Tahsas (January 06)

❖❖❖ [Luke 17:26-37] ❖❖❖

Jesus said to his disciples: “As it was in the days of Noah, so it will be in the days of the Son of Man; they were eating and drinking, marrying and giving in marriage up to the day that Noah entered the ark, and the flood came and destroyed them all. Similarly, as it was in the days of Lot: they were eating, drinking, buying, selling, planting, building; on the day when Lot left Sodom, fire and brimstone rained from the sky to destroy them all. So it will be on the day the Son of Man is revealed. On that day, a person who is on the housetop and whose belongings are in the house must not go down to get them, and likewise a person in the field must not return to what was left behind. Remember the wife of Lot. Whoever seeks to preserve his life will lose it, but whoever loses it will save it. I tell you, on that night there will be two people in one bed; one will be taken, the other left. And there will be two women grinding meal together; one will be taken, the other left.” They said to him in reply, “Where, Lord?” He said to them, “Where the body is, there also the vultures will gather.”

People in the time of Noah and Lot rejected God’s call for repentance and insisted on their routine of living. It is for people like them that the end-time could really be scary. Since their focus is to seek to gain their lives on their own terms, they will lose their lives. In contrast, those who lose their lives by turning away from worldly allurements and following the Lord’s instructions will preserve their lives. Before the final judgment, people could be seen together, enjoying family life together, maybe working together, or asleep in one bed. Jesus says that every person is responsible for one’s own choice in one’s lifetime — either he sought to gain life only in this world, or by his faithfulness to Jesus Christ he has long ago decided to sign up for God’s Kingdom.

The story of Noah, the Ark, and Flood speaks an inspired and powerful message about judgment and grace, that has instructed God’s people throughout the ages about God’s hatred of sin and his love for his creation. Most importantly, we see God’s promise never to destroy the Earth again fully realized in the death and resurrection of Jesus Christ, where God takes the judgment for sin upon himself rather than humanity. Thus, through the lens of Christ, the biblical Flood story proclaims the marvelous news of God’s grace and love for his people.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

God Has Unleashed All His Fury on Europe: Italy is Destroyed by a Deadly Flood

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 16, 2022

💭 እግዚአብሔር ቁጣውን ሁሉ በአውሮፓ ላይ ገለጠ ፥ ጣሊያን በገዳይ ጎርፍ ወደመች

ጎርፍ በካንቲያኖ፣ ፔሳሮ ጣሊያን – ሴፕቴምበር 16፣ 2022

በፔሳሮ ላይ ዓመቱን ሁሉ ያልዘነበ ብዙ ዝናብ በአንድ ቀን ብቻ ወረደ።

🔥 አውሮፓ 2022፡ ድርቅ፣ ሙቀት፣ እሳት እና አሁን ጎርፍ

❖ በአክሱም ጽዮን ላይ ሁሉም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች👹 በድፍረት እንዳመጹ ሁላችንም እየየነው ነው.…

❖[መጽሐፈ ኢዮብ ምዕራፍ ፲፪፥፲፭]❖

“እነሆ፥ ውኆቹን ይከለክላል፥ እነርሱም ይደርቃሉ፤”

❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፳፱፥፭]

“ጽዮንን የሚጠሉ ሁሉ ይፈሩ፥ ወደ ኋ❖ላቸውም ይመለሱ።”

❖[መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፫፥፱፡፲፪]❖

“ወደ ኪዶንም አውድማ በደረሱ ጊዜ በሬዎቹ ይፋንኑ ነበርና ታቦቱን ሊይዝ ዖዛ እጁን ዘረጋ።

የእግዚአብሔርም ቍጣ በዖዛ ላይ ነደደ፥ እጁንም ወደ ታቦቱ ስለ ዘረጋ ቀሠፈው፤ በዚያም በእግዚአብሔር ፊት ሞተ። እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ቀሠፈው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያን ስፍራ ስም የዖዛ ስብራት ብሎ ጠራው። በዚያም ቀን ዳዊት። የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ እኔ እንዴት አመጣለሁ ብሎ እግዚአብሔርን ፈራ።”

💭 Flood in Cantiano, Pesaro Italy – Sept 16, 2022

More water fell on Pesaro in a day than in the whole year.

🔥Europe 2022: Drought, Record Heat, Fires and now Floods

❖[Job 12:15]❖

If he holds back the rain, the earth becomes a desert.

If he releases the waters, they flood the earth

❖[Psalm 129:5]❖

“May all who hate Zion be put to shame and turned backward!”

❖[1 Chronicles 13:9–12]❖

“And when they came to the threshing floor of Chidon, Uzzah put out his hand to take hold of the ark, for the oxen stumbled. And the anger of the Lord was kindled against Uzzah, and he struck him down because he put out his hand to the ark, and he died there before God. And David was angry because the Lord had broken out against Uzzah. And that place is called Perez-uzza to this day. And David was afraid of God that day, and he said, “How can I bring the ark of God home to me?”

💭 ‘Tsunami’-like floodwaters kill at least 10 in Italy as people climb trees to find safety

“It was an extreme event,” climatologist Massimiliano Fazzini said.

Floodwaters triggered by heavy rainfall have swept through several towns in a hilly region of central Italy, leaving 10 people dead and at least four missing, authorities said.

Dozens of survivors scrambled onto rooftops or up trees to await rescue.

“It wasn’t a water bomb, it was a tsunami,” Riccardo Pasqualini, the mayor of Barbara, told Italian state radio of the sudden downpour on Thursday evening that devastated his town in the Marche region, near the Adriatic Sea.

He said the flooding left the 1,300 residents of Barbara without drinking water and had impacted phone services.

A mother and her young daughter were missing after trying to escape the floodwaters, the mayor told Italian news agency ANSA.

Floodwater invaded garages and basements and with its weight and force knocked down doors.

“It was an extreme event, more than an exceptional one,” climatologist Massimiliano Fazzini said.

He said that based on his calculations the amount of rain that fell, concentrated over four hours that included an especially heavy 15-minute period, was the most in hundreds of years.

In a space of a few hours, the region was deluged with the amount of rainfall it usually receives in six months, state TV said.

Some of the worst flooding struck in and around town of Senigallia, where a river overflowed its banks.

Hamlets in the hills near the Renaissance tourist town of Urbino were also inundated when fast-moving rivers of water, mud and debris rushed through streets.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

100 People Are Killed by Mystery Disease in South Sudan: Who Taskforce Sent to Investigate

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2021

💭 በደቡብ ሱዳን መቶ/፻ ሰዎች በምስጢራዊ በሽታ ሞቱ፡ የዓለም ጤና ድርጅት ግብረ ኃይል ለምርመራ ተልኳል

The World Health Organisation (WHO) has begun investigating the deaths of almost 100 people in South Sudan. The deaths occurred in Fangak and Jonglei State in South Sudan.

The BBC noted that initial samples collected in the area returned negative for cholera, and spoke to the WHO’s Sheila Baya who explained the ongoing concerns. She said so far there had been 89 deaths and an investigation was ongoing.

Baya told the BBC: “We decided to send a rapid response team to go and do risk assessment and an investigation.

“That is when they will be able to collect samples from the sick people but provisionally the figure that we got was that there were 89 deaths.”

She also noted that it has become increasingly difficult to reach the Fangak area due to flooding that has made it inaccessible by land. She and her team subsequently waited for a helicopter.

The flooding in the area has been so severe it has caused over 200,000 people to flee their homes. Humanitarian agency Concern Worldwide has said it has been the worst flooding in almost 60 years.

Concern’s County Director in South Sudan, Shumon Sengupta, explained the dire situation.

He said: “The magnitude of the flooding this year has been immense. Over 200,000 people, more than a quarter of the local population in Unity State have been forced to leave their homes as a result of rising floodwaters.

“There has not been flooding on this scale in the region since 1962, according to local records, and despite agencies like Concern Worldwide working tirelessly to respond to the escalating humanitarian crisis, (with financial assistance of donors such as BHA/USAID, ECHO, GAC, EFP and UNICEF) the needs far exceed the current scale of the humanitarian response, both within and outside the camps for internally displaced people.

“Families have been displaced and are sheltering on higher ground, in public buildings or with neighbours or family. Access to basic services including health and nutrition support has been disrupted as clinics have been damaged, submerged in floodwaters, or are inaccessible.”

International charity Médecins Sans Frontières has also previously commented on how the flooding has put pressure on health facilities.

They said: “We are extremely concerned about malnutrition, with severe acute malnutrition levels two times the WHO threshold, and the number of children admitted to our hospital with severe malnutrition doubling since the start of the floods.”

Source

___________________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Sun Disappeared & The Day Turned into Darkness in Antichrist Turkey

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 7, 2021

💭 A terrible storm hits Antalya, Turkey – which is waging a NATO green-lighted Drone Jihad – unleashing war crimes against the two most ancient Christian nations of the world: Armenia and Ethiopia

💭 በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፀሀይ ጠፋች፤ ቀኑም ወደ ጨለማ ተለወጠ

በኔቶ ፈቃድ የድሮን ጂሃድ የምታካሂደው ቱርክ በከባድ አውሎ ንፋስና ጎርፍ ተመታች ፥ በሁለቱ ጥንታዊ የዓለማችን የክርስቲያን ሃገራት በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ የጦር ወንጀል እየፈፀመች ያለችው ቱርክ አቅበቅዝብዟታል፤ ከአባሪዎቿ ጋር መጥፊያዋ ተቃርቧል።

[Luke 21:25]

There will be signs in sun and moon and stars, and on the earth dismay among nations, in perplexity at the roaring of the sea and the waves„

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፳፭]

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤”

ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።”

[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፰]

፩ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤

፪ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም።

፫ እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።

፬ መልካቸው እንደ ፈረስ መልክ ነው፥ እንደ ፈረሶችም ይሮጣሉ።

፭ በተራራ ላይ እንዳሉ ሰረገሎች ድምፅ፥ ገለባውንም እንደሚበላ እንደ እሳት ነበልባል ድምፅ፥ ለሰልፍም እንደ ተዘጋጀ እንደ ብርቱ ሕዝብ ያኰበኵባሉ።

፮ ከፊታቸው አሕዛብ ይንቀጠቀጣሉ፤ የሰውም ፊት ሁሉ ይጠቍራል።

፯ እንደ ኃያላን ይሮጣሉ፥ እንደ ሰልፈኞችም በቅጥሩ ላይ ይወጣሉ፤ እያንዳንዱም በመንገዱ ላይ ይራመዳል፥ ከእርምጃቸውም አያፈገፍጉም።

፰ አንዱ ካንዱ ጋር አይጋፉም፥ እያንዳንዱም መንገዱን ይጠበጥባል፤ በሰልፍ መካከል ያልፋሉ፥ እነርሱም አይቈስሉም።

፱ በከተማም ያኰበልላሉ፥ በቅጥሩም ላይ ይሮጣሉ፤ ወደ ቤቶችም ይወጣሉ፥ እንደ ሌባም በመስኮቶች ይገባሉ።

፲ ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።

፲፩ እግዚአብሔርም በሠራዊቱ ፊት ድምፁን ይሰጣል፤ ሰፈሩ እጅግ ብዙ ነውና፥ ቃሉንም የሚያደርግ እርሱ ኃያል ነውና፤ የእግዚአብሔርም ቀን ታላቅና እጅግ የሚያስፈራ ነውና ማንስ ይችለዋል?

፲፪ አሁንስ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በፍጹም ልባችሁ፥ በጾምም፥ በልቅሶና በዋይታ ወደ እኔ ተመለሱ።

፲፫ ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ፥ ው የዘገየ፥ ምሕረቱም የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ።

፲፬ የሚመለስና የሚጸጸት እንደ ሆነ፥ ለአምላካችሁም ለእግዚአብሔር የእህልና የመጠጥ ቍርባን የሚሆነውን በረከት የሚያተርፍ እንደ ሆነ ማን ያውቃል?

፲፭ በጽዮን መለከትን ንፉ፥ ጾምንም ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ፥

፲፮ ሕዝቡንም አከማቹ፥ ማኅበሩንም ቀድሱ፥ ሽማግሌዎቹንም ሰብስቡ፥ ሕፃናቱንና ጡት የሚጠቡትን አከማቹ፤ ሙሽራው ከእልፍኙ፥ ሙሽራይቱም ከጫጉላዋ ይውጡ።

፲፯ የእግዚአብሔርም አገልጋዬች ካህናት ከወለሉና ከመሠዊያው መካከል እያለቀሱ። አቤቱ፥ ለሕዝብህ ራራ፥ አሕዛብም እንዳይነቅፉአቸው ርስትህን ለማላገጫ አሳልፈህ አትስጥ፤ ከአሕዛብ መካከል። አምላካቸው ወዴት ነው? ስለ ምን ይላሉ? ይበሉ።

፲፰ እግዚአብሔርም ስለ ምድሩ ቀና፥ ለሕዝቡም ራራለት።

፲፱ እግዚአብሔርም መልሶ ሕዝቡን። እነሆ፥ እህልንና ወይንን ዘይትንም እሰድድላችኋለሁ፥ እናንተም በእርሱ ትጠግባላችሁ፤ ከእንግዲህም ወዲያ በአሕዛብ መካከል መሰደቢያ አላደርጋችሁም።

፳ የሰሜንንም ሠራዊት ከእናንተ ዘንድ አርቃለሁ፥ ወደ በረሃና ወደ ምድረበዳ፥ ፊቱን ወደ ምሥራቁ ባሕር ጀርባውንም ወደ ምዕራቡ ባሕር አድርጌ አሳድደዋለሁ፤ እርሱም ትዕቢትን አድርጎአልና ግማቱ ይወጣል፥ ክርፋቱም ይነሣል አለ።

፳፩ ምድር ሆይ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አድርጎአልና አትፍሪ፥ ደስም ይበልሽ፥ እልልም በዪ።

፳፪ እናንተ የምድር እንስሶች ሆይ፥ የምድር በዳው ማሰማርያ ለምልሞአልና፥ ዛፉም ፍሬውን አፍርቶአልና፥ በለሱና ወይኑም ኃይላቸውን ሰጥተዋልና አትፍሩ።

፳፫ እናንተ የጽዮን ልጆች፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር የፊተኛውን ዝናብ በጽድቅ ሰጥቶአችኋልና፥ እንደ ቀድሞውም የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ አዝንቦላችኋልና በእርሱ ደስ ይበላችሁ፥ ለእርሱም እልል በሉ።

፳፬ አውድማዎችም እህልን ይሞላሉ፥ መጥመቂያዎችም የወይን ጠጅንና ዘይትን አትረፍርፈው ያፈስሳሉ።

፳፭ የሰደድሁባችሁ ታላቁ ሠራዊቴ አንበጣና ደጎብያ ኩብኩባና ተምች የበላቸውን ዓመታት እመልስላችኋለሁ።

፳፮ ብዙ መብል ትበላላችሁ፥ ትጠግቡማላችሁ፤ ከእናንተም ጋር ተአምራትን የሠራውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።

፳፯ እኔም በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥ እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ታውቃላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።

፳፰ ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልምን ያልማሉ፥ ጐበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፤

፳፱ ደግሞም በዚያ ወራት በወንዶችና በሴቶች ባሪያዎች ላይ መንፈሴን አፈስሳለሁ፤

፴ በላይ በሰማይ ድንቆችን አሳያለሁ፥ በታች በምድርም ደምና እሳት የጢስም ጭጋግ።

፴፩ ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣል።

፴፪ እንዲህም ይሆናል፤ የእግዚአብሔር ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም መድኃኒት ይገኛል። ደግሞም እግዚአብሔር የጠራቸው፥ የምስራች የሚሰበከላቸው ይገኛሉ።

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 5, 2021

👉ገብርኤል 👉ማርያም 👉ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

✞✞✞“ኦርቶዶክስ በመሆናችን እግዚአብሔር ይረዳናል” አባ ፓይሲዮስ✞✞✞

በረኸኛው/ደገኛው ቅዱስ ኣባታችን ኣባ ፓይሲዮስ (እ.አ.አ 1924-1994)ቅድስናቸው በሁሉም ግሪኮች ዘንድ የታወቀው፤ ፖለቲከኞች ፣ አገልጋዮች ፣ ዓለማውያን ፣ መነኮሳት ፣ ካህናት ፣ ጳጳሳት በኤጂያን ባሕር ዙሪያ ስለሚሆነው ነገር ሁሉ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር ተነጋግረዋል።

የወደፊቷን ግሪክ እጣ ፈንታ ለማየት እስኪበቁ ድረስ አባታችን ቀናትን እና ሌሊቶችን በጸሎት ያሳለፉ ነበር። ለግሪክ ፣ ለግሪካዊነትና ለኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ፣ ልባዊና ጥልቅ ጭንቀት እንዳላቸው ለሚቀርቧቸው ሁሉ ያወሱ ነበር። በቪዲዮው ከተካተቱት የአባታችን ትንቢታዊ መልዕክቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

👉 ቅዱስ ኮስማ እንደተነበዩት ሩሲያውያን ከላይ ጣልቃ ይገባሉ፤ ግሪኮች ቁስጥንጥንያን/ኢስታምቡልን በአምላክ ፈቃድ ያስመልሳሉ።

👉 ቱርክ በአጋሮቿ ትፈራርሳለች፤ ቱርኮች የተቀቀለውን ስንዴ በወገባቸው ዙሪያ አኑረዋል፤ የግሪክ ሠራዊት ወደ ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ያመራል

👉 ቱርክ በ፮/6 ማይሎች ርቀቶች(የግሪክን የክልል ውሃ)መቃረቧን በዜና ሲሰሙ ከዚያ ጦርነት ይከተላል፤ መርከቦቿም ይደመሰሳሉ።

👉 ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ። የቱርክ መጨረሻ መጀመሪያ ይሆናል።

👉 ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ለግሪክ ትመለሳለች፤ በሩሲያ እና በቱርክ መካከል ጦርነት ይከሰታል፤ በመጀመሪያ ቱርኮች ያሸንፉ ይመስላቸዋል ነገር ግን ይህ የእነሱ መጥፊያቸው ይሆናል።

👉 ቱርኮች ይጠፋሉ ። እነሱ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ህዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ።

አንድ ሦስተኛው ቱርኮች ወደ መጡበት የቱርክ ጥልቀት ይመለሳሉ። አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ክርስቲያን ስለሚሆኑ ይድናሉ ፣ ሦስተኛው ደግሞ በዚህ ጦርነት ይገደላሉ። ግሪኮች፣ አርመኖችና ኩርዶች ቱርክን ይከፋፈሏታል።

👉 የቀደመው የቱርክ ትውልድ በአዲስ የፖለቲከኞች ትውልድ ይተካል። በእግዚአብሔር ላይ እምነት እና ተስፋ እስካለ ድረስ ብዙ ሰዎች ይደሰታሉ። በእነዚህ ሁሉ ዓመታት ውስጥ የሚሆነው ሁሉ ይህ ነው። ጊዜው ደርሷል።

👉 እንግሊዞች እና አሜሪካውያን ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ቁስጥንጥንያን ለግሪክ ይሰጧታል። ቱርኮች ግሪክን ይተናኮላሉ፤ ማዕቀብ ይከተለላል፤ ዘመነ ረሃብ ይመጣል። ግሪኮች ይራባሉ።

👉 ከቱርክ ትንኮሳ በኋላ ሩሲያውያን ወደ ቢስፎረስ ባሕር ይወርዳሉ፣ እኛን ለመርዳት ሳይሆን፣ ሌሎች ፍላጎቶች ስላሏቸው እንጂ።

👉 በሩሲያውያን እና በአውሮፓውያን መካከል ታላቅ ጦርነት ስለሚኖር ብዙ ደም ይፈስሳል። ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ የመሪነት ሚና አለመጫወቷ ትልቅ በረከት ነው። ምክኒያቱም በአውሮፓውያን መካከል በሚደረግ ጦርነት የሚሳተፍ ሁሉ ይጣፋልና ነው።

👉 ቱርኮች ይመቱናል ግን ግሪክ ከፍተኛ ጉዳት አይደርስባትም፤ ቱርኮች በአገራችን ላይ ከፈፀሙት ጥቃቶች ብዙም ሳይቆይ ሩሲያውያን ቱርኮችን ይመቱና ያፈርሷቸዋል፤ ልክ አንድ ወረቀት ተቀዳደደው ይፈራርሳሉ።

👉 ሩሲያ ቱርክ ከወደመች በኋላ እስከ ፋርስ ባሕረ ሰላጤ ድረስ ጦርነቱን ትቀጥላለች፣ ወታደሮቿም ከኢየሩሳሌም ውጭ ይቆማሉ።

👉 ከዚያ የምዕራባውያኑ ኃይሎች ሩሲያውያን ወታደሮቻቸውን ከእነዚህ ቦታዎች እንዲያስወጡ ማሳሰቢያ ይሰጣሉ።

👉 ግን ሩሲያ ኃይሏን አታወጣም ፣ ከዚያ የምእራባዊያን ኃይሎች እነሱን ለማጥቃት ወታደሮችን መሰብሰብ ይጀምራሉ።

👉 የሚፈነዳው ጦርነት ዓለም አቀፋዊ ይሆናል እናም የሩሲያውያንን ኪሳራ ያስከትላል፤ ግዙፍ መተራረድ ይኖራል ፣ ከተሞቹ የፈራረሱ መንደሮች ይሆናሉ።

👉 ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ አትሳተፍም፤ የቁስጥንጥንያው ገዢ በእኛ በኩል ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ይሆናል።

የቱርክ መጥፋት ለግሪኮች ትልቅ እርካታ ይሆናል፤ ቁስጥንጥንያ ለግሪኮች ትመለሳለች።

የፀሎት እና ቅዳሴ ሥነ ስርዓት በቅድስት/ሃጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደገና ይጀምራል።

ልክ እንደ ዛሬዎቹ ‘ኢትዮጵያውያን’ባዮች ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ፤ አርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደብረ ታቦር ነፃ በወጣችበት በቡሄ ዕለት የጥፋት ውኃ በሰዶምና ገሞራ አዲስ አበባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 18, 2021

የጽዮንን ሕፃናት ሳይቀር የምታሳድድና የምታግት ከተማ ገና እሳት ከሰማይ ይዘንብባታል! አዲስ አበባ፤ እጅሽን ለአክሱም ጽዮን ስጭ!🙌

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚዋ እና በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል በፈጸመችው ቱርክ በሚገኝበት ዕለት። በአጋጣሚ? በጭራሽ! ጉብኝቱ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ከሁለት ዓመት በፊት፤ “ግራኝ ቱርክን እስካሁን ያልጎበኛት ፀረ-ተዋሕዶ ክርስቲያን ተልዕኮውን ላለማሳየትና የቱርክ ወኪል ግራኝ አህመድ ዳግማዊ እንደሆነ ላለማስበላት ነው” ብዬ መጻፌን አስታውሳለሁ። ዛሬ ልክ በቡሄ ዕለት የክርስቶስ ተቃዋሚው ጭምብሉ በድጋሚ ተገለጠ። አልዋሽም፤ ግራኝን ገና ለመጀመሪያ ጊዜ እንዳየሁት ነበር የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያደረበት እርኩስ መሆኑን ከዓይኖቹ ያነበብኩት። ✝✝✝[መዝሙረ ዳዊት ፺፩፥፰]✝✝✝ “በዓይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ብድራት ታያለህ።” መንፈሳዊ ውጊያ እንግዲህ ይህን ይመስላል! ሁለቱ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች አህመድ እና ኤርዶጋን በመጨረሻ በአካል ተገናኝተው ለማየት በቃን፤ እነዚህ አረመኔዎች አሁን ተሸንፈዋል፤ እግዚአብሔር ይመስገን!

የጽዮን ልጆች ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! ግራኝ ዳግማዊ ወኪሏ “አል ነጃሽ”ን እንዲያፈርስ ትዕዛዝ የተቀበለው ከቱርክ ነው፤ ቀድም ሲል መስጊዱን ለመስራት ወደ ውቅሮ እንደገባች፤ አሁንም ላድሰው ብላ የመግቢያ ቀዳዳ በመፈለግ ላይ ነች። አክሱም ጽዮን የዲያብሎስ ጣዖት ማምለኪያ ቦታ አያስፈልጋትም፤ “የታሪክ ቅርስ” እንዲሆን ከተፈለገ “የሰይጣን ቤት” ተብሎ ቤተ መዘክር ያለውጭ ሰዎች ጣልቃ ገብነት በተጋሩዎች ሊሠራ ይቻላል።

👉 ኖኅ 👉 የጥፋት ውኃ 👉 አራራት ተራራ 👉 ሰዶምና ገምራ 👉 ሎጥ 👉አርሜኒያ 👉 ደብረ ታቦር

የሰዶም እና ገሞራ እንደ ነነዌ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ባለመመለሳቸዉ እሳት ከሰማይ ወርዶ አቃጥሎ አጥፍቶአቸዋል [ዘፍ ፲፱፡፳፫]

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፯፥፳፮፡፳፱]

በኖኅ ዘመንም እንደ ሆነ፥ በሰው ልጅ ዘመን ደግሞ እንዲሁ ይሆናል። ኖኅ ወደ መርከብ እስከ ገባበት ቀን ድረስ፥ ይበሉና ይጠጡ ያገቡና ይጋቡም ነበር፥ የጥፋት ውኃም መጣ ሁሉንም አጠፋ።

እንዲሁ በሎጥ ዘመን እንደ ሆነ፤ ይበሉ ይጠጡም ይገዙም ይሸጡም ይተክሉም ቤትም ይሠሩ ነበር፤ ሎጥ ከሰዶም በወጣበት ቀን ግን ከሰማይ እሳትና ዲን ዘነበ ሁሉንም አጠፋ።”

ቡሄ/ ደብረ ታቦር በቅድስት አርሴማ ሃገር በእኅት ሃገር በአርሜኒያ፤ ለዘመነ ኖኅ የጥፋት ውኃ መታሰቢያ ጭምር ተደርጎ እንደሚከበር ታች የቀረበው የእንግሊዝኛ መረጃ ይጠቁመናል። ከጥፋት ውኃ በኋላ የአባታችን ኖህ መርከብ በሁለቱ በዓለም ጥንታውያን የክርስቲያን ሃግራት፤ ወይ በአርሜኒያ ወይ በኢትዮጵያ አራራት ተራራ ነው ያረፈችው።

💭 አምና አረመኔው ግራኝ በአክሱም ጽዮን ላይ ደም አፍሳሹን የጭፍጨፋ ጂሃድ ከመጀመሩ በፊት የቀረበ፦

👉 የዛሬዋ ኢትዮጵያ ከማን ጋር ናት? ከሙስሊም ቱርክ/አዘርበጃን ወይንስ ከክርስቲያን አርሜኒያ?

የግራኝ ቄሮኦሮሞ አገዛዝና አህዛብ ዜጎቹ ከሙስሊም አዘርበጃን ጎን እንደሚቆሙ አያጠራጥርም፤ ኢትዮጵያውያን ከማን ጎን ይሰለፋሉ?

በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!

ባለፈው መስከረም የሃገራችን አዲስ ዓመት መግቢያ ላይ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ የምትመራዋ ሙስሊም አዘርበጃን በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ ጦርነት ከፈተች። አርሜኒያ የቱርኮችን ድሮኖች በመጠቀም በናጎርኖ ካራባኽ የሚገኙትን ጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ጨፈጨፈች፤ ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን አፈራረሰች።

የባለሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ወኪል የሆነው የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺንያን በአርሜኒያ እና አዘርበጃን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ልክ እንደ ግራኝ ክህደት የተሞላበት “የሰላም ስምምነት” በመፈረሙ አገሪቷ ላለፉት ሳምንታት በከፍተኛ የተቃውሞ ማዕበል ላይ ትገኛለች። አርሜኒያውን፤ ጀግኖች!

ኢትዮጵያውያን ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል፣ እነ ጄነራል አሳምነው ሲገደሉ፣ በኦሮሚያ ሲዖል ኢትዮጵያውያን ሲታገቱ፣ ሲጨፈጨፉና ሲፈናቀሉ አራት ኪሎ ያለውን ቤተ ፒኮክ እና ፓርላማ እንዲህ መውረር ነበረባቸው። ይህን ሳያደርጉ ስለቀሩ ነው አሁን እባቡ ዐቢይ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ለጀመረው ጥቃት የእሳት ማገዶ እያደረጋቸው ያለው። ግራኝ የሰበሰባቸው ወታደሮች በብዛት ወደ ሱዳን እየሸሹ እንደሆነ ዜናዎች እየወጡ ነው። በዘመነ ኮሮና እንደገና ስደት? አሳዛኝ ነው! የዚህ ጦርነትቀስቃሽ በእብሪት የተወጠረውና ለድርድር አልቀመጥም ያለው ግራኝ መሆኑን አንርሳው።

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

👉 Reflections on the Feast of Transfiguration

Two years ago, around this time, we arrived early Sunday morning in Armenia. Soon after, my son Hovsep and I attended badarak at the Saint Gregory The Illuminator Cathedral in Yerevan. The festivities of celebrating Vartavar on the streets of the Armenian capital had already started as church services were over. We witnessed a joyous day filled with the tradition of splashing water dating from the pre-Christian era of Armenia, honoring the goddess Asdghig as some say. Others claim that this tradition goes further back to the days of Noah and a remembrance of the flood.

The feast of transfiguration of our Lord Jesus Christ, one of the five prominent Tabernacle feasts of our church, is celebrated today. We read about the events of the transfiguration in the synoptic Gospels (Matthew, Mark and Luke). I invite you to focus on the details from the Transfiguration narrative according to the Gospel of Matthew where Jesus reveals His divinity through a sequence of events and actions that includes His face shining like the sun; his clothes became dazzling white, Moses’ and Elijah’s appearance, a bright cloud overshadowing the scene and the voice of God testifying: “This is my Son, the Beloved; with Him, I am well pleased; listen to Him!” (Matthew 17:5).

I would like you to pay attention to the dazzling white garment of Jesus. White garments are an expression of heavenly beings. In the book of Revelation, John speaks of white garments worn by those who have been saved (Revelation 7:9, 19:14). We find the practical inclusion of this notion in the life of the church in the sacrament of baptism, as we clothe the newly baptized child with white garments. Think about it; everyone baptized in the church has put on dazzling white garments of salvation. In other words, it is through baptism that we are united to the glory of Christ, and He reveals His glory to us through His passion and the crucifixion. The self-sacrifice of Christ is the purification that restores to us the original garment lost through sin. Through baptism, God clothes us in light, and we become light.

So, after all, the splashing of water and the popular mode of celebrating Vartavar, the feast of the transfiguration may not be fragments of pagan Armenia. Maybe it’s a powerful and practical way of reminding us that we are baptized and garmented with the dazzling white clothing of angels and the elect. God continues to administer His grace to us through our active participation in the life of the Church. God restores our old, dirty and torn garments into dazzling white clothes and prepares us to participate in the divine banquet.

Happy feast of transfiguration.

Source

__________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fires, Floods, Mucilage: What’s Happening in Anti-Christ Turkey? | እሳት + ጎርፍ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 16, 2021

☆ ድሮን ለግራኝ? ቱርክ እጅሽን ከጽዮን ላይ አንሽ!

Let’s remember; last year the government of turkey just made the Historical Orthodox Church, Hagia Sophia into a mosque. Let us remember the martyrs that were beheaded when the Muslims conquered Constantinople and brought abomination into the church by making it into a mosque.

💭 “ወፈፌው የቱርክ ፕሬዚደንት | በመስቀልና በግማሽ ጨረቃ መካከል ጦርነት ይነሳል”

መስጊዶቻችን ስለተዘጉ በክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መካከል ጦርነት መቀስቀስ አለበት”

ከጥቂት ቀናት በፊት አውስትሪያ በአገሯ የሚገኙትን መስጊዶች ለመግዝጋት ብሎም ኢማሞችን ለማባረር በመወሰኗ ነው፤ መሀመዳዊው የቱርክ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ይህን የተናገረው።

የክርስቲያኖች አገር፣ የቅዱሳኑ ሐዋርያቶቻቸን ምድር፣ ራዕይ ዮሐንስ ላይ የተጠቀሱት ሰባት ዓብያተክርስቲያናት መቀመጫ የነበረችው ቱርክ በመሀመዳውያን ከተያዘችበት ዕለት ጀምሮ ብዙ የክርስቶስ ተከታዮች መስዋዕት ሆነውባታል። የቀሩት ጥቂት ክርስቲያኖች ዛሬም እየተበደሉ ነው፤ እንኳን አዲስ ዓብያተክርስቲያናት መሥራት፣ የቆዩት የቤተክርስቲያን ሕንጻዎች ሲፈርሱ እንኳን ማደስ አይፈቀድላቸውም።

ወፈፌው ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ከጥቂት ዓመታት በፊት አዲስ አበባን ሲጎበኝ፤ ኢትዮጵያውያኑ የግራኝ አህመድ ተከታዮች ሆን ብለው በጣም ቆሻሻ የሆነውንና ሙስሊሞች የተሰባሰቡበትን አንድ የመርካቶ አካባቢ አሳዩት። ኤርዶጋን ቆሻሻውን ሲያይ ምን ብሎ ተናግሮ ነበር፦ “የሰው ልጅ ሆኜ በመፈጠሬ አፍራለሁ!”

ለነገሩማ፣ ቆሻሻዎቹ እነርሱ ነበሩ፤ ከውስጥም ከውጭም። አብዛኛው የቱርክ ክፍል የተራቆተ፣ መንፈስ የሚያውክና ቆሻሻ ነው፤ አሁን ምዕራባውያኑ እሹሩሩ እያሉ ስለሚደጉሟቸውና የጦር መሣሪያውንም ስለሚያቀብሏቸው እንደ እንቁራሪቷ በዕብሪት ተወጣጠሩ።

💭 Elder Paisios’ Amazing Prophecies About Turkey | ግሪካዊው በረኸኛ ጻድቅ አባ ፓይስዮስ፤

አብዛኛዎቹ ቱርኮች ይጠፋሉ፤ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ሕዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ

💭 የመሬት መንቀጥቀጡ በዮሐንስ ራዕይ ላይ በተጠቀሱት ሰባቱ የእስያ አብያተ ክርስቲያናት | ድንቅ ነው!”

💭 ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

“ኦርቶዶክስ በመሆናችን እግዚአብሔር ይረዳናል”

በረኸኛው ቅዱስ ኣባታችን ኣባ ፓይሲዮስ (..1924-1994)ቅድስናቸው በሁሉም ግሪኮች ዘንድ የታወቀው፤ ፖለቲከኞች ፣ አገልጋዮች ፣ ዓለማውያን ፣ መነኮሳት ፣ ካህናት ፣ ጳጳሳት በኤጂያን ባሕር ዙሪያ ስለሚሆነው ነገር ሁሉ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር ተነጋግረዋል።

የወደፊቷን ግሪክ እጣ ፈንታ ለማየት እስኪበቁ ድረስ አባታችን ቀናትን እና ሌሊቶችን በጸሎት ያሳለፉ ነበር።

ለግሪክ ፣ ለግሪካዊነትና ለኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ፣ ልባዊና ጥልቅ ጭንቀት እንዳላቸው ለሚቀርቧቸው ሁሉ ያወሱ ነበር።

በቪዲዮው ከተካተቱት የአባታችን ትንቢታዊ መልዕክቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

ቅዱስ ኮስማ እንደተነበዩት ሩሲያውያን ከላይ ጣልቃ ይገባሉ፤ ግሪኮች ቁስጥንጥንያን/ኢስታምቡልን በአምላክ ፈቃድ ያስመልሳሉ።

ቱርክ በአጋሮቿ ትፈራርሳለች፤ ቱርኮች የተቀቀለውን ስንዴ በወገባቸው ዙሪያ አኑረዋል፤ የግሪክ ሠራዊት ወደ ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ያመራል

ቱርክ በ፮/6 ማይሎች ርቀቶች(የግሪክን የክልል ውሃ)መቃረቧን በዜና ሲሰሙ ከዚያ ጦርነት ይከተላል፤

መርከቦቿም ይደመሰሳሉ።

ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ፡፡ የቱርክ መጨረሻ መጀመሪያ ይሆናል።

ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ለግሪክ ትመለሳለች፤ በሩሲያ እና በቱርክ መካከል ጦርነት ይከሰታል፤ በመጀመሪያ ቱርኮች ያሸንፉ ይመስላቸዋል ነገር ግን ይህ የእነሱ መጥፊያቸው ይሆናል።

ቱርኮች ይጠፋሉ ፡፡ እነሱ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ህዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ።

አንድ ሦስተኛው ቱርኮች ወደ መጡበት የቱርክ ጥልቀት ይመለሳሉ፡፡ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ክርስቲያን ስለሚሆኑ ይድናሉ ፣ ሦስተኛው ደግሞ በዚህ ጦርነት ይገደላሉ፡፡ ግሪኮች፣ አርመኖችና ኩርዶች ቱርክን ይከፋፈሏታል።

የቀደመው የቱርክ ትውልድ በአዲስ የፖለቲከኞች ትውልድ ይተካል። በእግዚአብሔር ላይ እምነት እና ተስፋ እስካለ ድረስ ብዙ ሰዎች ይደሰታሉ። በእነዚህ ሁሉ ዓመታት ውስጥ የሚሆነው ሁሉ ይህ ነው፡፡ ጊዜው ደርሷል፡፡

እንግሊዞች እና አሜሪካውያን ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ቁስጥንጥንያን ለግሪክ ይሰጧታል፡፡ ቱርኮች ግሪክን ይተናኮላሉ፤ ማዕቀብ ይከተለላል፤ ዘመነ ረሃብ ይመጣል። ግሪኮች ይራባሉ።

ከቱርክ ትንኮሳ በኋላ ሩሲያውያን ወደ ቢስፎረስ ባሕር ይወርዳሉ፣ እኛን ለመርዳት ሳይሆን፣ ሌሎች ፍላጎቶች ስላሏቸው እንጂ።

በሩሲያውያን እና በአውሮፓውያን መካከል ታላቅ ጦርነት ስለሚኖር ብዙ ደም ይፈስሳል፡፡ ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ የመሪነት ሚና አለመጫወቷ ትልቅ በረከት ነው። ምክኒያቱም በአውሮፓውያን መካከል በሚደረግ ጦርነት የሚሳተፍ ሁሉ ይጣፋልና ነው።

ቱርኮች ይመቱናል ግን ግሪክ ከፍተኛ ጉዳት አይደርስባትም፤ ቱርኮች በአገራችን ላይ ከፈፀሙት ጥቃቶች ብዙም ሳይቆይ ሩሲያውያን ቱርኮችን ይመቱና ያፈርሷቸዋል፤ ልክ አንድ ወረቀት ተቀዳደደው ይፈራርሳሉ፡፡

ሩሲያ ቱርክ ከወደመች በኋላ እስከ ፋርስ ባሕረ ሰላጤ ድረስ ጦርነቱን ትቀጥላለች፣ ወታደሮቿም ከኢየሩሳሌም ውጭ ይቆማሉ።

ከዚያ የምዕራባውያኑ ኃይሎች ሩሲያውያን ወታደሮቻቸውን ከእነዚህ ቦታዎች እንዲያስወጡ ማሳሰቢያ ይሰጣሉ።

ግን ሩሲያ ኃይሏን አታወጣም ፣ ከዚያ የምእራባዊያን ኃይሎች እነሱን ለማጥቃት ወታደሮችን መሰብሰብ ይጀምራሉ።

የሚፈነዳው ጦርነት ዓለም አቀፋዊ ይሆናል እናም የሩሲያውያንን ኪሳራ ያስከትላል፤ ግዙፍ መተራረድ ይኖራል ፣ ከተሞቹ የፈራረሱ መንደሮች ይሆናሉ።

ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ አትሳተፍም፤ የቁስጥንጥንያው ገዢ በእኛ በኩል ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ይሆናል።

የቱርክ መጥፋት ለግሪኮች ትልቅ እርካታ ይሆናል፤ ቁስጥንጥንያ ለግሪኮች ትመለሳለች።

የፀሎት እና ቅዳሴ ሥነ ስርዓት በቅድስት/ሃጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደገና ይጀምራል።

ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኢትዮጵያውያንአርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

በአርሜኒያውያን የባሪያ ጉልበት የተገነባው የምድር ባቡር የእራሳቸው የአርሜኒያኑን ጭፍጨፋ አፋጥኖት ነበር።

ይህ ጥናት እና ትምህርት የቀረበው የጀርመን የታሪክ ተመራራማሪዎች ባቀረቡት መረጃ ላይ ተሞርኩዞ ነው።

መረጃው ከጥቂት ዓመታት በፊት በጀርመን ፓርላማ (ቡንደስታግ)ውስጥ ቀርቦ የፓርላማውን አባላት በሀዘን ካስዋጠና እምባ በእምባ ካደረገ በኋላ ቱርክ በአርሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመችው ጭፍጨፋ የዘር ማጥፋት/ጀነሳይድ እንደሆነ በይፋ አጽድቀውት ነበር።

መረጃው እንደሚያሳየው እ.አ.አ 1871 ዓ.ም ላይ በተለያዩ ግዛቶች እንደ ዘመነ መሳፍንት ይገዙ የነበሩት ጀርመንኛ ተናጋሪ ሕዝቦች ጀርመን የምትባለዋን የዛሬዋን ጀርመን አንድ በማድረግ ቆረቆሯት። በዚህ ጊዘ የነበሩት ገዥዎች፣ መጀመሪያ ‘ኦቶ ፎን ቢስማርክ’ የመጀመሪያው የጀርመን መሪ/ካንዝለር ጀርመን ልክ እንደ እነ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ሩሲያና ቤልጂም ኃያል ለመሆንና በመላው ዓለም ንጉሠ ነገሥታዊ/ኢምፔሪያላዊ ህልሟን ለማሟላት ስትል ወደ ቱርክ ወርዳ ለቱርኮች እርዳታ ታደርግላቸው ነበር። ዛሬም እንደዚሁ። በዚህ ወቅት ነበር ወስላታው የጀርመን ንጉሥ ነገሥት/ ካይዘር ‘ቪልሄልም ፪ኛው’ ለቱርኮች ድጋፍ እየሰጠ አርሜኒያውያንን ለከባድ ጭፍጨፋ ያበቃቸው። (በጣም ይገርማል በሃገራችንም ልክ ኢትዮጵያውያን በጣልያኖችን ላይ በአደዋው ጦርነት ድል እንዳደረጉ ‘ቪልሄልም ፪ኛው’ ወደ ኢትዮጵያ በመውረድ ከአፄ ምኒሊክ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ማድረግ ጀመረ። ልብ በል፤ በዚህ ጊዜ ነበር ፕሮቴስታንቱ የጀርመን ሚሲዮናዊ ዮሃን ክራፕፍ “ኦሮሚያ” የሚባለውን ስም ለወራሪዎቹ ጋሎች በመስጠት ፀረ-ኢትዮጵያ/ፀረ-ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘመቻ ማካሄድ እንዲጀምሩ የተደረገው። ወደዚህ ጉዳይ ሌላ ጊዜ እመለሳለሁ!)

_________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የምፅዓት ቀን በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ | እጅግ የከፋ ጎርፍ! | በጽዮን ላይ የተነሳ ተረሳ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 22, 2021

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: