Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ግድብ’

Video Reportedly From Antichrist Turkey Shows What Appears to be an Alien Trapped in a Cave

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2023

💭 ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የተዘገበ ቪዲዮ በዋሻ ውስጥ የታሰረና ምንነቱ ያልታወቀ ግዙፍ ባዕድ አካል የሚመስለውን ነገር ያሳያል

😈 የሰይጣን ዙፋን የሚገኘውም በጴርጋሞን ቱርክ ነው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

“በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል። የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም። ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።”

❖[Revelation 2:13]❖

😈 Pergamum, Turkey – THE SEAT OF SATAN’S THRONE

❖❖❖[Revelation 2:12-14]❖❖❖

“And to the angel of the church in Pergamum write: The One who has the sharp two-edged sword says this: ‘I know where you dwell, where Satan’s throne is; and you hold fast My name, and did not deny My faith even in the days of Antipas, My witness, My faithful one, who was killed among you, where Satan dwells. But I have a few things against you, because you have there some who hold the teaching of Balaam, who kept teaching Balak to put a stumbling block before the sons of Israel, to eat things sacrificed to idols and to commit acts of immorality.„

💭 Euphrates River Originates in Turkey

👉 Euphrates About to Run Dry & Loosen The 4 Angles?

The Euphrates is the longest and one of the most historically important rivers of Western Asia. Together with the Tigris, it is one of the two defining rivers of Mesopotamia. Originating in Turkey, the Euphrates flows through Syria and Iraq to join the Tigris.

💭 HUGE Atatürk DAM in Turkey About to Burst & Euphrates About to Run Dry & Loosen The 4 Angels?

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The last Day of ‘Fast of Nineveh’: The Last Warning to Antichrist Turkey to Stop Arming Evil Ahmed of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 8, 2023

የነነዌ ጾም የመጨረሻ ቀን፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ ለሆነችው ቱርክ ክፉውን ግራኝ አህመድን ማስታጠቅ እንድታቆም የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ! ❖

👹 የሰይጣን ወታደሮች በሰልፍ እየተራመዱ ነው ፥ ክፉው በመካከላችን ነው። ጋላ-ኦሮሞ ሃገርና ሃይማኖት እያፈረሰ ነው! 👹

አየን አይደል፤ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እንደለመደው የግድያ ትዕዛዝ ይሰጥና ከሃገር ይወጣል፤ ከዚያም ከሄደበት አገር ሆኖ ለባዕዳውያኑ የሃዘን መግለጫ ያወጣል። አሁን ልክ በሻሸመኔ ቤተ ክርስቲያን ጋላኦሮሞዎቹ ተዋሕዷውያንን እንዲጨፈጭፉ ትዕዛዝ ከሰጠ በኋላ ለክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ “ጥልቅ ሃዘኑን” ለመግለጽ ችሏል። እንግዲህ በተደጋጋሚ እንዳየነው ይህን የሚያደርገው ሆን ብሎ ነው። የኢትዮጵያን ሕዝብ ስነ ልቦና “አጥንተናል/አውቀናል” የሚሉት ባዕዳውያኑ አማካሪዎቹ ይህን እንዲያደርግ አዘውታል። አዎ! እንደነርሱ ከሆነ “አብዛኛው ኢትዮጵያዊ አትኩሮት ሲነፈገው፣ ሲረገጥና ሲጨፈጨፍ የበለጠ ክብርና አድናቆት ለረጋጩና ጨፍጫፊው ይሰጠዋል!” የሚል ድምዳሜ ውስጥ ገብተዋል።

በከፊልም ቢሆን በዚህ ደካማና የአባቶቹ ባልሆነው ትውልድ ዘንድ ይህ ተንኮላቸው አንድ በአንድ እየሠራላቸው ነው። ይህ ትውልድ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ እንኳን ብዙ ሽርጉድ በማድረግ ላይ ነው። ይህ እንግዲህ ከሚሊየን በላይ ክርስቲያኖች በዋቄዮ-አላህ አርበኞች ከተጨፈጨፉ በኋላ መሆኑ ነው። ያለምንም ዝግጅትና ቅድመ ሁኔታ ዛሬ ነገ ሳይባል በቅዱስ ቁጣ ተነሳስቶ በአረመኔዎቹ ላይ ወዲያው እንደማመጽና ፍርዱን ዛሬውኑ ሰጥቶ በእሳት በመጥረግ ፈንታ በሰርጎ ገቦቹ እባቦች መሪነት፤ “ኧረ፤ እንጠንቀቅ፤ የምንጽፋቸውን መፈክሮች እናስተካክል፣ ግራኝ ይሄን ቢያደርግ እኮ፣ ይህን ቢያሻሽል እኮ…እስኪ እንደራደር ፤ ይህን ካደረገ ከመንግስት ጋር እንቀመጣለን…ቅብርጥሴ” እያለ በተደጋጋሚ ድክመቱንና ስንፍናውን ለጠላቶቹም ለወዳጆቹም እያሳየ ልጆቹን፣ ሚስቶቹን፣ አባቶቹንና እናቶቹን ብሎም ሃገሩንና ቤተ ክርስቲያኑን ለክፉው ተኩላ አሳልፎ በመስጠት ላይ ይገኛል። ወይኔ! ወይኔ! እንደዚህ ቦቅቧቃ የሆነ ትውልድ በዓለም ያለ አይመስለኝም!

እንደ ሕወሓት ከሚሊየን በላይ ወገን ካስጨረሱ በኋላ ከዚህ አረመኔ አገዛዝ ጋር ሊቀመጡ?! አዎ! አላማቸው ይህ ነው፤ ተል ዕኳቸው በትግራይ የተፈጸመውን ግፍና ወንጀል ማስረሳት፣ ማፈንና ወደሌላ ቦታ መውሰድ ነው። አይይ! ሁሉንም አንለቃቸውም!

ብዙ ሰው የማያስተውላቸው፣ እምብዛም የማይታወቁ፣ ብዙ ዝናንን ያላተረፉ፤ የሚናቁ፣ የሚገለሉና የሚበደሉ የዘመናችን ነብይ ዮናሶች በተፈቀደላቸው ሰዓትና መንገድ ሕይወት አዳኝ የሆነውን ማስጠንቀቂያ በመስጠት ላይ ናቸው።

እውነት አንድ ብቻ ናት፤ ሁሉም ሰው ነፃ ምርጫ ስላለው ወይ ውሃውን ወይ እሳቱን፣ ወይ የስጋ ማንነቱንና ምንነቱን ወይ የመንፈስ ማንነቱንና ምንነቱን።

እንደምናየው ግን ኢትዮጵያ ዘስጋ፤ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካላቸውን አክሱም ጽዮናውያንን በመምረጥና ከእነርሱ ጎን ከመቆም ፈንታ የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው የዋቄዮአላህ ባሪያ ከሆኑት ጋላኦሮሞዎችና መሀመዳውያንን መርጠው ከጎናቸው ተሰልፈዋል ፥ በክርስቲያን ግሪኮች ፈንታ መህመዳውያኑን ቱርኮችንና አረቦችን መርጠዋል ፣ በክርስቲያን አርመኖች ፋንታ መሀመዳውያኑን አዘርበጃኖችን መርጠአል። እንግዲህ ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑት የኢትዮጵያ ዘስጋ ልጆች ወደ ሃገረ ኢትዮጵያ በማስገባት ላይ ያሉት ሃገሪቷንና ሕዝቧን የሚያቆሽሹትንና የሚበክሉትን የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎችን ነው። በዚህም በረከቱን እና እድሉን ሁሉ በማጣት ላይ ናቸው! ከክርስቶስ ይልቅ የክርስቶስ ተቃዋሚውን የመረጠ ወራዳ ትውልድ ገና ብዙ የከፋ ነገር እንደሚገጥመው እነዚህ ቀናት በግልጽ ያሳዩናል።

💭 ከዓመታት በፊት አንዲት ጎበዝ እኅታችን የጻፈችውን ይህን ጽሑፍ በድጋሚ ላቅርበው፤

👉 ይድረስ ለኢትዮጲያዊ ፈርዖኖች በሙሉ፤

ፈርዖን ሆይ! ልብ ግዛ!

“”””””””””””””””””””””””

ስለ ሀገሬ ኢትዮጵያ፤

ስለ ሕዝቤና ወገኔ የደም ማዕበልና የእንባ ጎርፍ ሳስብና ስመለከት ምን እንደምል ግራ ገብቶኝ በዝምታ ተውጬ ትንሽ ቆየሁ። ከልቤ የመረረ ኃዘን የተናሣ ፊቴ ጠቁሯል፤ውስጤም እየደማ ነው።ወደ ውስጥ የፈሰሰው ደም በውጭ ከሚፈሰው በላይ ጉዳት አለው። ይህ የልብ መድማት የእኔ ብቻ አይደለም።የአብዛኛው ኢትዮጵያዊም እንጂ።በአደባባይ ደማቸው ፈስሶ ከሚታዩትና ከሞቱት በላይ በቤታቸው ውስጥና በልባቸው ጫካ ውስጥ አጥንታቸው ችቦ፣ደማቸው ነዳጅ ጋዝ ሆኖ በሚንቀለቀል እሳት ውስጥ በዝምታ የሚሞቱት ይበልጣሉ። ስለዚህ በውስጤ የሚፈሰውን ደም ዛሬ በትንሹ ወደውጭ ለማስተንፈስ ወደድሁ።በተለይ ስለ ሃይማኖት መሪዎችና አባቶች ሳስብ በጣም ልብ የሚሰብር ነው ። ቅዱስ አባታችን አቡነ ማቲያስ ከእንኳን አደረሳችሁ መልክታቸው ቀጥለው የተናገሩት አባታዊ ምክር እና ምኞታቸው ከአንዲት ትልቅና ርዕት ሐይማኖት መሪ አባት አይደለም ከአንድ የኔ ቢጤ ምእመን የማይጠበቅ ንግግር ነው የተናገሩት ። አባታዊ ምክራቸውም ይህንን ይመስል ነበር ወጣቶች ልማት አታደናቅፉ አርፋችሁ ተቀመጡ ካለዛ ግን ዋጋችሁን ታገኛላችሁ “! ይህን ምክር ነበር ። በእውነቱ ቅዱስ አባታችን በጎቼን አሰማራ ፣ ጠቦቶቼን ጠብቅ ፣ግልገሎቼን ጠብቅ የሚለው አምላካዊ የአደራ ቃል ወዴት አስቀመጡት! ቅዱስ አባታችን በአሁኑ ስዓት ጸሎትና ጾም እና ምህላ በማድረግ ፈንታን ይህንን ልብ የሚሰብር አባታዊ ምክርዎትን ባሰብኩ ጊዜ በጣም አዘንኩ ። በሕዝብ የደምና የእንባ ባሕር ላይ የሚዋኙትን ግፈኞችና አረመኔዎች መገሰጽና ማውገዙ ቢቀር ቢያንስ በተኩላ መንጋ ውስጥ ያሰማሯቸውን በጎች ወደ እውነተኛው እረኛና ነፍሱን ስለበጎቹ ወዳኖረው፣ ወደሰጠው ብቸኛው ጌታ እንዲጮሁ ክርስቶስን ወክለው በበላይነት በሚመሯትና በሚያስተዳድሯት በቤተ ክርስቲያኗ ስም ጥሪ ቢያቀርቡ ምን አለበት?

ይህ ጥያቄዬ ሃይማኖታዊ ግዳጃቸውን ከሚወጡት የእግዚአብሔር ምርጦች አንዳንድ አባቾችና አገልጋዮች በስተቀር ላሉት ነው።ለእነዚህ ክብር ይገባቸዋል።ባሉበት ኃላፊነት ሀገራችንንና ሕዝባችንን በጸሎት የሚያስቡትን እግዚአብሔር በሰማያዊ መንግሥቱ ያስብልን።

ፈርዖን ይሞታል። ያውም ሬሳው ላይገኝ ተሰጥሞ።

ፈርዖን መሞቱ ላይቀር ስለ ሚያልፈው ስልጣን ብሎ ስልጣን ተረካቢውን የበኩር ልጁን አስገደለው።የእሱን ብቻ ሳይሆን የግብፃውያን የበኩር ልጆች ሁሉ አስገደለ።

ፈርኦን ሆይ! ልብ ግዛ።

ማለፍህና መሞትህ ላይቀር በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ በምታደርሰው ግፍና ጭቆና ለአንተና ለነገሥህበት ሕዝብ ሕይወት የሆነውን የሀገርህን የወንዝ ውሃ ወደ ደም አትቀይረው።ውሃው ሕይወትህ ነውና የምትጠጣው አጥተህ እንዳትሞት።

ፈርዖን ሆይ! ልብ ግዛ።

ማለፍህና መሞትህ ላይቀር የእግዚአብሔር እጆች ባበጃጁትና በፈጠሩት ክቡር የሰው ልጅ ላይ በሬዎችህ የማይሸከሙትን ከባድ ቀንበር አትጫን።ይህ ሕዝብ የሰባት ዓመት ርሃብህን ያስወገደ፣አሁንም ድረስ ንብረቱን ብቻ ሳይሆን ጉልበቱን እየገበረልህ ያለ፣ስልጣንህ፣ደሞዝህ፣ክብርህሁለመናህ ነው።

ፈርዖን ሆይ!የውርደትህን ዘመን አስብ።

ይህ ሕዝብ ትሁት ነው።የስምህ መጠሪያ የሆኑትን እነዚያ ታላላቅ ፒራሚዶች በልጆቹ ደም የገነባልህ ይህ ትሁትና ትእግስተኛ ሕዝብ ነው።

ራሔል ኢትዮጵያ ስለ ልጆችሽ ደም ጩኺ።ዝም አትበይ ጩኺ።ስለ ልጆችሽ ማልቀስ ተፈቅዶልሻል አሰምተሽ ጩኺ።

ፈርዖን ሆይ!ልብህን አታደንድን።

ይህ ሕዝብ አንተ እንዳትራብ የእርሻ ማሳዎችህን በስንዴ ሞልቷል።ሰብሉ ሳይታጨድ አንበጣና ኩብኩባ ወጥቶ ሳያጠፋብህ ምርቱን ከገለባው የሚለይልህን ይህንን ትሑትና ባሪያ ሕዝብ ልቀቅ አዝመራውን ይሰብስብ።

ፈርዖን ሆይ!ልብ ግዛ።

አንተ ደምቀህና አምሮብህ በአደባባይ እንድትታይ ቁምጣህን አውልቆ፣ንጹህ ልብስ ያለበሰህን፣የክብር ዘውድ የጫነልህንና ካባ የደረበልህን ትሑት ሕዝብ አስብ።እርቃንህን የሸፈነልህ ይህ ሕዝብ ከሌለ ቅማል ይበላሃል።

ፈርዖን ሆይ!እግዚአብሔር ይበቀልሃል።

ስለ ሕዝቡ መከራና ስቃይ አንተን ግፈኛውን የሚበቅል እግዚአብሔር እንዲህ ይልሃል!”ወእትቤቀል ደመ ንጹሐየንጹሑ የአቤልን፣የንጹሑ የበራክዩን ልጅ የካህኑ የዘካርያስን፣የንጹሓን የሕጻናቱን፣ስለ ክርስቶስና ቤተ ክርስቲያን፣ስለ ሀገርየታረዱትን የሰማእታትን ደም እበቀላለሁ ።ደማቸውንም ከአንተና እኔን ትተው አንተን ከሚያገለግሉ የጥፋት የሃይማኖት አባቶች ዘንድ እፈልጋለሁ።

የሀገር መሪ የምትመስሉ የጥፋት መሪዎች ፈርዖንና ሠራዊቱ፣

ሃይማኖታዊ በሚመስል ተዓምራት ሕዝብን የምታደናግሩ የፈርዖን ጠንቋዮች ኢያኔስና ኢያንበሬስ መሬት ተከፍታ ሳትውጣችሁ፣ በሞት ባሕር ሰጥማችሁ ከሞታችሁ በፊት ንስሓ ግቡ፤ንስሓ ያልገባ መሪ የእግዚአብሔር ሕዝብ መምራት አይችልምና የእግዚአብሔርን ሕዝብ ልቀቁ።

ንስሓ ግቡ። እግዚአብሔር ይቅር ባይ ነው ይቅር ይላችኋል።

አሜን ሁላችንንም ይቅር ይበለን።

የዘመናት ባለቤት እግዚአብሔር መጭውን ዘመን ከፈርዖን አገዛዝ ነጻ የምንወጣበትና ወደ ርስታችን ኢትዮጵያ በድል ዝማሬ የምንገባበት ይሁንልን። አሜን።

👹 Satan’s Soldiers on the March – EVIL IN OUR MIDST 👹

The Genocide machine Abiy Ahmed Ali is Saddened by the loss of lives in Turkey & Syria due to natural disasters, while ‘his own’ country Ethiopia is plunged into a living hell by himself. This evil never showed any sympathies for the millions of innocent Orthodox Christians massacred by his Fascist Oromo Army.

😈 Turkey which is historical enemy of Christian Ethiopia is supporting and arming the genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia with drones. The involvement of the UAE in the genocidal war on Tigray is also one that is for the books.

Up to 1.5 million Armenians were wiped out by the Ottoman Empire beginning on April 24, 1915, a reality Turkey continues to deny, because Turkey would like to execute its diabolic Plan for the ethnic cleansing of Armenian Orthodox Christians via Azerbaijan.

Both Antichrist Turkey and Azerbaijan are targeting Armenia, Greece and Ethiopia because they are all Orthodox Christians nations.

The Ethiopian capital of Addis Ababa is home to many neighborhoods, one of which is the Armen Sefer or “Armenian district” in Amharic. Currently, no members of the Armenian community remain there — because Anti-orthodox successive Oromo regimes of The Dergue in the 1970s and 1980s, and the current fascist Oromo regime of Abiy Ahmed Ali expelled them and replaced both Christian Armenians and Greeks with Turkish and Arab Mohammedans – yet the distinct wooden embellishments of their homes continue to be an enduring feature of the architectural mosaic of the city. Although the Armenian population was no more than 1,200, the legacy of the Armenian community of Ethiopia is a distinct story, with roots that begin over a thousand years ago.

Most Armenians know a few things about Ethiopia, one of them being that the Ethiopian Tewahedo Orthodox Church and the Armenian Apostolic Church are both a part of the Oriental Orthodox Churches. Additionally, many Armenians are also aware of the similarities between the Armenian and Ethiopian alphabets. The Armenian alphabet have been influenced by the Ge’ez script of Axumite Ethiopia, as religious figures would often intermingle in Jerusalem.

In the 1880s, a small number of Armenians began arriving in Ethiopia where they aided in the defense of the country from Italian colonizers. One such Armenian was Sarkis Terzian, who provided state-of-the-art weaponry to the Ethiopian Imperial Army. Additionally, by the late 19th century Armenians had already established themselves in the jewelry industry. Dikran Ebeyan, an Armenian jeweler made the crowns for Johaness IV and Menelik II both of whom were emperors of Ethiopia. Armenians fleeing the Hamidian Massacres of 1896 found their way from the Ottoman Empire to Ethiopia, and Menelik II welcomed them as he was attempting to open his country to the world.

130 years later, Ishmaelites of The East + Edomities of The East are again targeting again Christian Armenia, Greece and Ethiopia.

Today, with the help of the Turks, Arabs, Iranians, the UN and the West, the fascist Oromo regime of Ethiopia was able to massacre up to two million Orthodox Christians of Northern Ethiopia just in the past two years alone. Ethiopian Christians never forget that Ottoman Turkey helped another Ahmed (Ahmed ‘Gragn’ Ahmad ibn Ibrihim al-Ghazi) 500 years ago to wage a similar satanic Jihad against Christian Ethiopia.

In the past 130 years Turkey (Ottomans) and their Oromo, Egyptian, Sudanese and Somali allies have massacred and starved to death around 60 million Orthodox Christians of Ethiopia. Everyone needs to Look at the Brutal Facts!

😈 Antichrist Turkey’s Jihad against The World’s 1st & 2nd Christian Nations of Armenia & Ethiopia

Drones vs. The Ark of The Covenant

The two most ancient Christian countries, Armenia and Ethiopia are being targeted for Turkish drones. UK-based manufacturer supplied crucial missile component to Turkish drone-maker during development. Four years ago, Turkey celebrated incoming British prime minister Boris Johnson’s Turkish heritage ( ‘Ottoman grandson’ ) as British leader. By coincidence?

👉 ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው

💭 በአርሜኒያ የሚፈጸመው በኢትዮጵያም ይፈጸማል!

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በሁለቱ የዓለማችን ጥንታውያን ክርስቲያን ሃገራት ላይ ከአምስት መቶ ዓመታት አንስቶ ጭፍጨፋዎችን እያካሄደች ነው። ቱርክን የጋበዘው የአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ኦሮሞ አገዛዝ የክርስቶስ ተቃዋሚ አገዛዝ ነው። የቱርክ ደጋፊዎች ሁሉ ወደ ጥልቁ ሲዖል የሚገቡ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው።

💭 በነገራችን ላይ፤ አደገኛ ከሆኑት የፋርማ ኢንዱስትሪ ተቋማት መካከል “ፋይዘር” የተሰኘው የክርስቶስ ተቃዋሚ ኩባንያ ይገኝበታል። ይህ ኩባንያ ዛሬ በዋነኝነት የኮሮና ክትባቶችን የሚያመርተቅ ቍ. ፩ ኩባንያ ነው።

☆ ለዚህ የ666 ክትባት ተባባሪ የሆነው ደግሞ ጀርመን አገር የሚገኘውና በቱርክ ስደተኞች አማካኝነት የተቆረቆረው “ቢዮንቴክ” የተባለው ኩባንያ ነው።

☆ ከጥቂት ሳምንታት በፊት በኒው ዮርክ ከተማ ተቀማጭነት ያለው የ’ፋይዘር’ ኩባንያ ሌላውን አንጋፋ የመድኃኒት አምራች ኩባንያ፤ ‘አሬና ፋርማሴውቲካል’ን በ6,66 (6,7) ቢሊየን ዶላር ለመግዛት ስምምነት ተፈራርሟል። ዋው!

☆ ‘ፋይዘር’ ከአስራ ዓምስት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ፤ ቤተ እስራኤሎችን ጨምሮ ብዙ ኢትዮጵያውያን እኅቶቻችንን መኻን ለማድረግ የበቃውን “ዶፖ ፕሮቬራ” የተሰኘውን መርዛማ የወሊድ መከላከያ ክትባት ያመረተ ወንጀለኛ ተቋም ነው።

💭 ይህን አስመልክቶ ከአሥር ዓመታት በፊት በጦማሬ ሳወሳ ነበር፤ ለክትባቱ መታገድም በወቅቱ በቦታው ተገኝቼ የበኩሌን አስተዋጽኦ ለማበርከት በቅቻለሁ።

👉 “የወሊድ መቆጣጠሪያ ሴቶቻችንን እያጠቃብን ነው”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Earthquake in Turkey Most Powerful Since 1939: Could it be US HAARP – or Russia’s Poseidon-Torpedos?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 7, 2023

💭እ.አ.አ ከ 1939 ዓ.ም ጀምሮ በቱርክ ውስጥ የመሬት መንቀጥቀጥ በጣም ኃይለኛ እንደሆነ የታወቀው የመሬት መንቀጥቀጥ መንስኤ፤ በአላስካ የተተከለው የአሜሪካው የመሬጥ መንቀጥቀጥ ‘ፈጣሪው’ የአአምሮ መቆጣጠሪያው ‘ሃርፕ/ HAARP‘ – ወይንስ የጃፓንን ሱናሚ ፈጥሯል የሚባልለት የሩሲያው ፖሳይደን-ቶርፔዶ ሊሆን ይችላል?

🔥 In only 1 day hundreds of earthquakes, couple of them over 7 degrees !

It’s obvious something ” Strange ” will happen in the next FEW Days ALL OVER THE WORLD !

☆ In yesterday’s video I asked: „🐦 Can Animals And Birds Predict Earthquake?

Now, it looks as though Europeans have become birds – they can predict something – then, five days prior to the earthquake six European countries closed their Istanbul Consulates For “security Risk”

☆ Turkish Government is very angry to European countries and the USA. Erdogan says Western embassies will ‘pay’ for temporary closures. Foreign Ministry summoned yesterday nine Ambassadors for talks. Foreign Minister Cavusoglu said countries didn’t share what’s the threat and he thinks their action is deliberate.

Interior Minister Süleyman Soylu was even harsher on the US and called to US Ambassador “get your dirty hands of Turkey

☆ Is Turkey trying to close the straits to the Black Sea, or entrap a certain Black Sea Fleet?

💭 Elder Paisios’ Amazing Prophecies About Constantinople

St. Paisios was born in Cappadocia in 1924, coincidentally that’s the year the Republic of Turkey was founded! The Turks invaded this part of Greece. The Greeks fought ferociously and in fact won the first stage of the war. The Turks returned with more reinforcements and were victorious. The Greeks were allowed to peacefully leave …

👉 Here are a few of his predictions in brief:

  1. ❖ Soviet Russia will collapse 70 years after the Bolshevik revolution of 1917. The prediction was made in the late 70s – early 80s.
  2. ❖ He saw a vision of the Turkish invasion of Cyprus in 1974 2 weeks before it occurred.
  3. ❖ He foresaw the destruction of Turkey by Russia, after Turkey attacks Greece. ❖ NATO will oppose the Russians but its forces will be destroyed
  4. ❖ The nation of Israel will be destroyed 70 years after its conception. 2/3 of their People will become Christians. Is it a coincidence that the Elder died at age 70
  5. ❖ The beginning of Armageddon will be near after Turkey closes the Euphrates River dam.
  6. ❖ Turkey will be divided in pieces. One piece will go to Greece; one Piece will go to Armenia and one to Kurdistan.
  7. ❖ The Dome of the Rock will collapse from bellow. Armageddon will be close when Solomons temple is ready to be rebuilt.
  8. ❖ Israel will attack its close neighbors with nuclear weapons when they see their end is near.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

HUGE Atatürk DAM in Turkey About to Burst & Euphrates About to Run Dry & Loosen The 4 Angels?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 6, 2023

😈 በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በተከሰተው ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ ከዓለማችን አንጋፋ ከሆኑት ግድቦች መካከል አንዱ የሆነውና በኤፍራጥስ ወንዝ ላይ የተገነባው በቱርክ ውስጥ ያለው ግዙፉ የ”አታቱርክ ግድብ” ሊፈነዳና ባካባቢው የሚኖሩትን ከመቶ ሺህ በላይ ያሉ ነዋሪዎችን ሕይወት ሊነጥቅ ይችላል የሚል ስጋት አለ። ይህ ግድብ የኤፍራጥስን ወንዝ በማድረቁ በራዕይ ዮሐንስ ላይ የተጠቀሱትን አራቱን የወደቁ መላዕክት ይፈቱ ዘንድ ከፍተኛ አስተዋጽዖ ሊያበረክት ይችላል የሚል ግምት አለ።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፱፥፲፫፡፲፭]❖❖❖

“ስድስተኛውም መልአክ ነፋ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ካለ በወርቅ ከተሠራ መሠዊያ ቀንዶች አንድ ድምፅ ሰማሁ፥ መለከትም ያለውን ስድስተኛውን መልአክ። በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ የታሰሩትን አራቱን መላእክት ፍታቸው አለው። የሰዎችንም ሲሶ እንዲገድሉ ለሰዓቱና ለቀኑ ለወሩም ለዓመቱም ተዘጋጅተው የነበሩ አራቱ መላእክት ተፈቱ።”

😈 የሰይጣን ዙፋን የሚገኘውም በጴርጋሞን ቱርክ ነው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

“በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል። የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም። ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።”

💭 The Atatürk Dam is located on the Euphrates river in Bozova, south-east Turkey.

Built to supply water for irrigation and power generation, it is one of the largest dams in the country and ranks sixth amongst the largest earth-and-rock fill embankment dams in the world.

Previously called the Karababa Dam, it was renamed in the honour of Mustafa Kemal Atatürk, the first President of the Republic of Turkey.

Construction of the dam and the hydroelectric power project (HEPP) was undertaken from 1983 to 1990 at a cost of $1.25bn. The first two power units were commissioned in 1992, and its entire operations began in December 1993. State Hydraulic Works (DSİ) is the operator for the project.

👉 Euphrates About to Run Dry & Loosen The 4 Angles?

❖❖❖[Revelation 9:13-15]❖❖❖

One woe is past; and, behold, there come two woes more hereafter. And the sixth angel sounded, and I heard a voice from the four horns of the golden altar which is before God, Saying to the sixth angel which had the trumpet, Loose the four angels which are bound in the great river Euphrates. And the four angels were loosed, which were prepared for an hour, and a day, and a month, and a year, for to slay the third part of men.

😈 Pergamum, Turkey – THE SEAT OF SATAN’S THRONE

❖❖❖[Revelation 2:12-14]❖❖❖

“And to the angel of the church in Pergamum write: The One who has the sharp two-edged sword says this: ‘I know where you dwell, where Satan’s throne is; and you hold fast My name, and did not deny My faith even in the days of Antipas, My witness, My faithful one, who was killed among you, where Satan dwells. But I have a few things against you, because you have there some who hold the teaching of Balaam, who kept teaching Balak to put a stumbling block before the sons of Israel, to eat things sacrificed to idols and to commit acts of immorality.„

The only reason the Euphrates is running dry right now is because of that Dam. If it broke it would bring water back to down stream where it’s drying up and creating famine in Iraq.

There is also a huge Ethiopian dam (Renaissance Dam) that is being built on the river NILE. Any connection to this? Yes!

💭 Four Rivers of Eden. Beginning of World – and END of The World?

The four rivers of Eden sourced from the Garden of Eden reach the Western and Eastern limits of the key nations referred to in the Bible. God abundantly watered all the nations. What happened to these majestic waterways?

❖❖❖[Genesis 2:10–14]❖❖❖

And a river went out of Eden to water the garden; and from thence it was parted, and became into four heads.

The name of the first is Pison: that is it which compasseth the whole land of Havilah, where there is gold;

And the gold of that land is good: there is bdellium and the onyx stone.

And the name of the second river is Gihon: the same is it that compasseth the whole land of Ethiopia.

And the name of the third river is Hiddekel: that is it which goeth toward the east of Assyria. And the fourth river is Euphrates.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ ፪ኛው ለግብጽ እና ኦሮሚያ ሲል ኢትዮጵያን እያመሳት እንደሆነ ዛሬም አታውቁም?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2021

አብዮት አህመድ ለግብጽና አረቦች፤ እግረ መንገዱንም ለፕሮጀክት ኦሮሙማ ህልሙ ሲል ኢትዮጵያን አመሳት፤ ሕዝቦቿን እርሰበርስ አባላቸው፣ ትግራይን ጨፈጨፋት። ሶማሌ እና አፋር ክልል በተባሉት ክልሎች መካከልም ግጭት እንዲቀሰቀስ እያደረጉ ያሉት በውስጣቸው ታሪካዊ ጠላትነት ያላቸውን የኢትዮጵያ ብሔሮች እርስበርስ ለማባላት ቆርጠው የተነሳው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ግብረ-ሰዶማዊው ውሽማው ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር ናቸው። አዎ! ለግብጽ፣ ለአረቦችና ለሚያልሙላት “እስላማዊት ኩሽ ኦሮሚያ” ሲሉ።

እውር ብልሃተኛም ያልሆነው ቀሪው የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን፤ “ዋናው ነገር ትግሬዎችን ያጥፋልን እንጂ ከሰይጣንም ጋር ቢሆን እናብራለን!” በማለት የዝግመት ሞቱን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል። ከግራኝ ሰይጣን ጋር ፊት ለፊት ከተዋወቃችሁ እኮ ሦስት ዓመት ሞላችሁ፤ ግን በዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ሥር ሰለወደቃችሁ፣ ስለደንቆራችሁና በፈርዖናዊ ልበ ደንዳንዳናነት ስልደነዘዛችሁ ወንጀለኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ በርባንን(ባራባስን)ለፍርድ በማቅረብ ፈንታ ዛሬ ክርስቶስ ተመልሶ ቢመጣ “ይያዝ! ይገረፍ!ይሰቀል!” እያላችሁ እንደምትጮኹ ከወዲሁ እርግጠኛ መሆን ይቻላልአዬዬ!

በጣም አሳዛኙና አሳፋሪው ነገር ደግሞ ይህን ግልጽ የሆነ ክህደት ማየት የተሳነው፣ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ ለማውገዝ የተቃውሞ ሰልፍ ለመጥራትና “ጦርነቱን አቁም!” ብሎ በመነሳት ይህን አደገኛና ወንጀለኛ የሆነ አውሬ ከስልጣኑ እንዲወርድ፣ ታስሮ ለፍርድ እንዲቀርብና ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኝ የሚታገል አንድም “ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚል ጤናማ ወገን አለመኖሩ ነው። ይህ በታሪካችን ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ክስተት ነው፤ ዛሬ በየትኛውም የዓለማችን ሃገር ይህ ተከስቶ ቢሆን ኖሮ ገና ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል ለፍርድ በቀረበ ነበር።

ከግብጽ ጋር የሆነ የክህደት ውል ተፈራርሞ መምጣቱን ትንሽ ጠቆም ሲያደርጉን የነበሩት ነፍሳቸውን ይማርላቸውና አቶ ስዩም መስፍን ነበሩ። እንዲያውም ግራኝ ተጣድፎ በትግራይ ላይ ጦርነት ከከፈተባቸው ምክኒያቶች አንዱ ህወሃትን ለመምታት ሳይሆን ስለዚህ የግብጽ የክህደት ውል ምስጢሩን የሚያቁትንና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የነበሩትን እንደ አቶ ስዮም ያሉትን የህወሃት አመራርን ለመግደል፣ የተደበቁ መረጃዎችን ለማቃጠል፣ ብሎም የትግራይን ክርስቲያን ሕዝብ ለማጥፋት ነው። ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊም በተመሳሳይ ምክኒያት ነበር በኦባማ፣ በግብጹ ሙርሲ፣ በአላሙዲንና በአዲሱ የሉሲፈራውያኑ ምልምል በአብዮት አህመድ አሊ የተገደሉት። ለመሆኑ ዛሬስ ስንቶቻችን ነን ኢንጂነር ስመኘውን ለግብጽ፣ ለአረቦቹና ለኦርሙማ ፕሮጀክቱ ሲል እንደገደለው የተገነዘብን?

ያው እንግዲህ “ወላሂ!” ብሎ ለግብጽ ቃል ከገባላት ዕቅዱ መካከል፤ “ምርጫ ሲደርስና አመቺ ሁኔታ ሲፈጠር ሞኞቹ ኢትዮጵያውያን ከእኔ በቀር ሌላ ሙሴ እንደሌላቸው ተረድተው እኔን እንዲመርጡኝ የኦርሚያ ፕሮጀክቴንም እቀጥል ዘንድ የግብጽ አየር ሃይል የሕዳሴውን ግድብ ለመምታት ልምምድ እንዲያደርግና እስከ ቤኒሻንጉል ድረስ ገብቶ የበረራ ሙከራዎችን እንዲያደርግ ፈቅጀለታለሁ” የሚለው ውል ይገኝበታል።

ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆኑት “ኢትዮጵያውያን” ለ፲ ዓመታት ያህል ያጠራቀሟትንና ያላቸውን ገንዘብ ሁሉ አውጥተውና ላባቸውን አንጠብጥበው የገነቡት የሕዳሴ ግድብ ዓይናቸው እያየና “አልአሩሲ” የተባለውን የግራኝንና የአረብ ሞግዚቶቹን ቅጥረኛ ከቴዲ አፍሮ ጎን እየሰሙ በቅርቡ አቧራ ለመሆን ሲበቃ በታሪክ መጽሐፋቸው ውስጥ ይመዘግቡት ይሆናል። ምን ይህ ብቻ፤ የሞኞቹ ኢትዮጵያውያን ደም በከንቱ የአባይ ወንዝ ወስጥ እየፈሰሰ ለሱዳን እና ግብጽ መሬት ማዳበሪያ ለአሳዎቹ፣ ጉማሬዎቹና አዞዎቹ ምግብ ማጣፈጫ ቅመም ይሆናል።😢😢😢❖ ምስጋና ለ ”ወላሂ!” ግብጽ ወኪሉ ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ፀረኢትዮጵያ የሆኑት ኦሮማራ ጭፍሮቹ!

[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፥፮፡፳፫]

“ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል። ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የአዳምን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ። የእግዚአብሔር እድል ፈንታ ሕዝቡ ነው፤ ያዕቆብም የርስቱ ገምድ ነው። በምድረ በዳ በጥማት፥ የነፋስ ጩኸትም በሞላበት ውድማ አገኘው፤ ከበበው ተጠነቀቀለትም፤ እንደ ዓይን ብሌን ጠበቀው። ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው። እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤ ከእርሱም ጋር ሌላ አምላክ አልነበረም።

በምድር ከፍታ ላይ አወጣው፤ የእርሻውን ፍሬ በላ፤ ከዓለትም ድንጋይ በሚገኝ ማር፥ ከጭንጫውም ድንጋይ በሚገኝ ዘይት አጠባው፤ የላሙንም ቅቤ፥ የመንጋውም ወተት፥ ከጠቦት ስብ ጋር፥ የባሳንንም አውራ በግ፥ ፍየሉንም፥ ከስንዴ እሸት ጋር በላህ፤ ከወይኑም ደም ያለውን ጠጅ ጠጣህ። ይሹሩን ወፈረ፥ ረገጠ፤ ወፈረ፥ ደነደነ፥ ሰባ፤ የፈጠረውንም እግዚአብሔርን ተወ፤ የመድኃኒቱንም አምላክ ናቀ። በሌሎች አማልክት አስቀኑት፥ በርኵሰታቸውም አስቈጡት። እግዚአብሔር ላልሆኑ አጋንንት፥ ለማያውቋቸውም አማልክት፥ በቅርብ ጊዜ ለተነሡ ለአዲሶች አባቶቻቸውም ላልፈሩአቸው አማልክት ሠዉ። የወለደህን አምላክ ተውህ፥ ያሳደገህን እግዚአብሔርን ረሳህ። ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ስላስቈጡት እግዚአብሔር አይቶ ጣላቸው። እርሱም አለ። ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ፤ ፍጻሜያቸው ምን እንደ ሆነ አያለሁ፤ ጠማማ ትውልድ፥ ያልታመኑም ልጆች ናቸው። አምላክ ባልሆነው አስቀኑኝ፤ 3 .15፤ በዕብራይስጥ ይሹሩን የሚለውን ግዕዙ ያዕቆብ ይለዋል። በምናምንቴዎቻቸውም አስቈጡኝ፤ እኔም ሕዝብ ባልሆነው አስቀናቸዋለሁ፤ በማያስተውል ሕዝብ አስቈጣቸዋለሁ። እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና፥ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃጥላለች፥ ምድርንም ከፍሬዋ ጋር ትበላለች፥ የተራሮችን መሠረት ታነድዳለች። መከራን እጨምርባቸዋለሁ፤ በፍላጾቼም እወጋቸዋለሁ። በራብ በንዳድ ይጠፋሉ፤ በንዳድና በመራራ ጥፋት ያልቃሉ፤ የአራዊትን ጥርስ፥ የምድርንም እባብ መርዝ እሰድድባቸዋለሁ። ጕልማሳውን ከድንግል፥ ሕፃኑንም ከሽማግሌ ጋር፥ በሜዳ ሰይፍ፥ በቤትም ውስጥ ድንጋጤ ያጠፋቸዋል። እበትናቸዋለሁ አልሁ፤ ከሰዎችም መካከል መታሰቢያቸውን አጠፋለሁ። ነገር ግን ጠላቶቻቸው እንዳይታበዩ። እጃችን ከፍ ከፍ አለች እንጂ እግዚአብሔር ይህን ሁሉ አላደረገም እንዳይሉ፥ ስለ ጠላቱ ቍጣ ፈራሁ።”

🔥 “የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!”

👉 ከሦስት ቀን በፊት ታይቶኝ የነበረው ይህ ነበር፦

የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔት ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ የተባለውን ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 13, 2020

👉 ከሦስት ቀናት በፊት ታይቶኝ የነበረው ነገር ይህ ነበር፦የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ የተባለውን ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

_________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አለቀ እኮ! ግራኝ ግድቡን ሸጦታል | አሁን የግብጽን፣ የቱርክን እና አረብ ሠራዊትን በመጋበዝ ላይ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 6, 2020

ትግሉ መንፈሳዊ ነው፤ ጦርነቱ የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ልጆች መካከል ነው!

መፈጸም ያለበት ይፈጸማል! ለሚታለሉት፣ ለሚታገቱት፣ ለሚፈናቀሉት፣ ለሚራቡት፣ ለሚታመሙትና ለሚጨፈጨፉት ወገኖቻችንን በጥልቁ እንዘን፣ እናልቅስ፣ ነገር ግን ተስፋ ሳንቆርጥ በቁጣ እንነሳ፤ ፍርሃት አይሰማን! ከእግዚአብሔር በቀር ሌላ ማንንም/ምንንም አንፍራ፤ ኢትዮጵያ ሃገራችን ትዕግስተኛ፣ ታላቅ እና ኃያል ሃገር ናት። በራሳችን ድክመትና ስንፍና የመጣ የፈተና ጊዜ ነው። አሁን የሃገራችን እና እግዚአብሔር አምላኳ ጠላቶች እነማን እንደሆኑ፣ ምን እንደሚሠሩ፣ ከማን ጋር እንደሚያብሩና በምን መልክ እንደሚመጡ፣ ማን ከማን ጋር እንደሚቆም እናየው ዘንድ ነው፣ ከስህተታችን ተምረን፣ ድክመታችንን አስወግደን፣ ንስሐ ገብተን ወደ ማንነታችን እንመለስ ዘንድ ነው ይህ ሁሉ ረባሽና አስገራሚ ነገር እየተከሰተ ያለው።

እነርሱ “ብልጦች” ሆነው አጀንዳ በመቀያየር ሕዝባችን እና የዓለም አቀፉን ማሕበረሰብ እያታለሉ ጭፍጨፋውን በመደበቅና በመቀጠል ያሸነፉ ይመስላቸዋል ፣ ሞኙ አማራ በወለጋ የተገደሉበትን ወገኖቹን ገና ሳይቀብር ካባ ያለበሰውን ጋላ ገዳዩን ወክሎ ወደ ሌላ አዲስ ጦር ሜዳ እንዲሄድና ከትግሬ ወንድሞቹ ጋር እየተገዳደል ለዘላቂ የእርስበርስ ጥላቻና ቅራኔ ስላዘጋጁት የበላይነቱን የያዙና የተራቀቁም ይመስላቸዋል፤ በዚህ እነ ግብጽም ጋሎቹም በጣም ተደስተዋል! ሻምፓኝ እየከፈቱ ጮቤ በመርገጥ ላይ ናቸው። ግን፡ በጣም ቸኮሉ፣ ግራኞች ናቸውን፣ ፍየሎች ናቸውና ኢትዮጵያን በጣም ተዳፈሯት። በጽዮን ላይ መሳለቅ ትልቅ ዋጋ እንደሚያስከፍል፣ እግዚአብሔርንም ለማታለል መሞከር ሲዖል እንደሚያስገባ ቢያውቁት ኖሮ ምን ያህል ብልሆችና ብልጦች በሆኑ ነበር! ዓለም ጭፍጨፋውን የማትዘግበውና የማታወግዘውም፡ አምላካችን እያንዳንዷን እርምጃቸውን ተከታተሎ በመመዝገብ ላይ ስላለ ነው፤ በቀል የእርሱ ስለሆነ ነው።

የኢትዮጵያ አምላክ የአሜሪካውን ፕሬዚደንት የዶናልድ ትራምፕን አፍ አስከፍቶልናል፤ “ግድቡን ግብጽ ብታፈራርሰው አልገረምም!” ብለው በመናገር “ከሃዲው የኢትዮጵያ መሪ ግድቡን ለግብጽ ሽጦታል!” ለማለት ፈልገው ነው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ስለተጠነሰሰው ሤራ ሲጠቁሙን ነው። ከዚህ የተነሳ አሜሪካ ዛሬ በምርጫ ማግስት በታሪኳ ገጥሟት የማያውቅ የፖለቲካ ፣ የዳኝነት እና የሞራል ትርምስ ውስጥ ገብታለች። አምባገነኑ የቬኔዝዌላ ፕሬዚደንት ማዱሮ እንኳን በአሜሪካ ላይ ሲያላግጥ፤ “የቬንዝዌላ ምርጫ የሰለጠነና ግልጽ ነው” ብሏል።

ብዙ ኢትዮጵያውያንን ለማሳት የተጠራው የኦሮሞው አምባገነን ዳግማዊ ግራኝ አህመድ “ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ! እመኑኝ፤ የግብጽን ጥቅም በጭራሽ አልነካም፤ በቅርቡ ታያላችሁ!” ብሏቸው ነበር እኮ። አሁን አቡነ መርቆርዮስን “እኔ ነኝ ወደ ኢትዮጵያ ያመጣሁዎት፤ ስለዚህ የእኔን ትዕዛዝ ተቀብሉ!” በማለት ቤተ ክህነትን ለመከፋፈልና አዲስ በሚፈጥረው “የኦሮሞኩሽ ቤተ ክህነት” አማራ፣ ጉራጌ፣ ኦሮሞ፣ ወላይታ፣ ሲዳማ፣ ጋምቤላ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ከአክሱም ጽዮን ለማራቅ በወለጋ ጀነሳይድ ማግስት በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት አወጀ። በዚህም ጀብዱ ለሞግዚቶቹ አረቦች ታማኝነቱን አስመሰከረ።

ወደ ባሕር ዳር ዘምቶ እነ ጄነራል አሳምነውን ከገደለ በኋላ ስለሰጠው መግለጫ እናስታውሳለን? አዎ! ያኔ መፈንቅለ መንግስት በሚል ቅጥፈት “በእኔ ላይ መፈንቅለ መንግስት የተደረገ ስለመሰላቸው ጎረቤት አረብ አገሮች ወታደሮቻቸውን ለእርዳታ ለመላክ ፈቃደኞች ነበሩ።” ብሎን ነበር። ዛሬም የሰሜን ዕዝ ተነካ በሚል ተመሳሳይ የማታለያ ሰበብ ያቀደው ተንኮል ስላልተሳካለት መደንገጥና መርበትበት ጀምሯል። ስለዚህ አሁን የግብጽና ሱዳን ወታደሮችን ከምዕራብ፣ የአፈቆርኪን ወታደሮች ከሰሜን፣ የቱርክና አረብ ወታደሮችን ከምስራቅና ደቡብ በእርዳታ መልክ ለመጋበዝ በመዘጋጀት ላይ ነው። ከአረቦች ጋር በድብ ከተፈራረማቸው ውሎች መካከል አንዱ የውትድርና ትብብር ውል ነው። ዓይናችን እያየው የግራኝ አህመድ ቀዳማዊ የጂሃድ ዘመቻ በዘመናዊ እና በረቀቀ መልክ ወደ ሃገራችን ተመልሶ መጥቷል። “ኢትዮጵያ ተከብባልች” ስል ፲፭ ዓመት ሆኖኛል።

ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ መምህር ዮርዳኖስ በጊዜው የሰጠንን ግሩም ትምህርት በጥሞና እናዳምጠው!ዓይን ያለው ይይ፤ ጆሮ ያለው ይስማ!

_________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአባይ ግድብ ተደረመሰ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 2, 2020

  • ጥቁር አባይ ሞላ፤ ሱዳንን በላ፤
  • በኢትዮሱዳን ጠረፍ የግብጽ ሙከራ?
  • ! ግብጽ፤ ዋ! አስዋን! ! ! !

______________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: