ይህ የእባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሴራ እንደሆነ እርግጠኛ መሆን ይቻላል። “አል ነጃሽ” የተባለ መስጊድ የአፍሪቃው ሕብረት ሕንፃ ፊት ለፊት፤ የሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ንብረት በሆነው ቦታ ላይ ከታከለ ኡማ ጋር ፈቃዱን ሰጥቷቸው የለ። አሁን ደግሞ ግራኝ አማራዎችን ወደ አደባባይ እየወጡ፤ “ዳውን ዳውን አብይ!” እንዲሉ አድርጎ በትግራይ ሕዝብ ላይ ከሚሰራው ወንጀልና ዲያብሎዊ ተግባር እራሱን ነፃ ለማድረግ እንደሞከረው ዛሬ ለሙስሊሞቹ፤ “ወደ መስቀል አደባባይ ሂዱና፤ ‘ዳውን ዳውን አብይ!’ በሉ”ብሏቸዋል። ግራኝ ኦሮሞዎች ቀስበቀስ ተደላድለው ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ከተማዋን ይቆጣጠሩ ዘንድ መሀመዳውያኑን እንደ መጥርጊያ አድርጎ እየተጠቀመባቸው ነው። የኦሮሞውም የሙስሊሙም ዓላማ አንድ ዓይነት ነው፤ እርሱም፤ ኢትዮጵያን ማፈራረስ፣ ተዋሕዶ ክርስትናን ማዳከምና ክርስቲያኖችን ለዋቄዮ-አላህ መስዋዕት አድርጎ መጨረስ።
እናታችን ቅድስት ማርያም ግን አትፈቅድላቸውም!
እንደሚታወቀው ኦሮሞዎች ልክ በግንቦት የልደታ ማርያም ዕለት የአምልኮ ዛፎቻቸውን በቅቤ መቀባት ይጀምራሉ። አዎ! “ዋቄዮ-አላህ”
👉 ከሦስት ዓመታት በፊት ይህን አቅርበን ነበር፦
✞✞✞“በልደታ ማርያም ዕለት የጣዖቱ ዋቄዮ–አላህ ድል ተነሳ ፥ ተዓምረኛ የቅድስት አርሴማ ጸበል ፈለቀ”✞✞✞
በጎጃም ይኖሩ የነበሩ ሁለት ክርስቲያኖች በራዕይ ተመርተው ወደ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ በመምጣት ቪዲዮ ላይ የሚታየውን የቅድስት አርሴማን ተዓምረኛ ጸበል ለማግኘት በቅተው ነበር።
ጸበሏ በፈለቀችበት ቦታ ላይ፡ ከ20 ዓመታት በፊት፡ ጣዖታዊውን አምላክ ዋቄዮን የሚያመልኩት ወገኖች ከአርሲ እና ባሌ ድረስ ወደዚህ ቦታ በመምጣት ከግንቦት ልደታ ማርያም አንስቶ ለአንድ ወር ያህል የዋንዛ ዛፉን ቅቤ እየቀቡ ይቀቡበት ነበር። በራዕይ የተመሩት ወገኖች ልክ እዚህ ቦታ ላይ እንደደረሱ በመቶ የሚቆጠሩ ታዛቢ ም ዕመናን በተገኙበት የፀበሉ ውሃ ፊን ብላ ወጣች። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በቦታው የቅድስት አርሴማ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያናት ህንጻዎች ጎን ለጎን ተሠሩ፡፡
በአዲስ አበባ ነፋስ ስልክ ለቡ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በምትገኘው በዚህች ጸበል ብዙ ወገኖች፤ አህዛብ ሳይቀሩ እንደተፈወሱ የተለያዩ ምስክርነቶች ለመስማትና በቦታውም ሱባኤ ገብተው እየተፈወሱ ያሉ ብዙ እህቶችና ወንድሞችን በዓይኔ ለማየት በቅቼ ነበር።
እንግዲህ ይታየን፤ ላለፉት 150 ዓመታት ለኢትዮጵያ ውድቀት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱት ዛፍ–አምላኪዎቹ “ኦሮሞዎች”እዚህ ድንቅ ቦታ ላይ ከግንቦት ልድታ አንስቶ ለአንድ ወር ያህል የጣዖቱን ኦዳ ዛፍ ቅቤ እየቀቡና ደም እያፈሰሱ ሲያመልኩበት ነበር። መንፈሳውያን ኢትዮጵያውያን መምጣት እንደጀመሩና ጸበሉም እንደፈለቀ የስጋ ፍጥረታቱ እንደ ጉም ብትን ብለው ሄዱ። እስኪ ዛሬ የዋቄዮ–አላህ አህዛብ መንግስት ቦታውን ያስመልስ እንደሆነ እናያለን፤ የ፮ ወር ጊዜ ነው ያለው።
በጎጃም ይኖሩ የነበሩ ሁለት ወጣቶች በራዕይ ተመርተው ወደ አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ በመምጣት ይህችን ተዓምረኛ ጸበል ለማግኘት በቅተዋል። ጸበሏ በፈለቀችበት ቦታ ላይ፡ ከ20 ዓመታት በፊት፡ ጣዖታዊውን አምላክ ዋቄዮን የሚያመልኩት ወገኖች የዋንዛ ዛፉን ቅቤ ይቀቡበት ነበር።
አንድ ሌላ የገረመኝ ነገር፡ ቪዲዮው ላይ እንደሚሰማው፡ አንድ አባት እኔን በቅድስት አርሴማ ጸበል በሚያጠምቁበት ወቅት አንዲት እርግብ በርራ በመምጣት እራሳቸው ላይ ልታርፍባቸው መብቃቷ ነው። በዕለቱ እንዴት ከሩቅ ሠፈር ወደዚህ ቦታ ተመርቼ ለመሄድ እንደበቃሁ አላውቅም፤ ታክሲው ዝምብሎ አወረደኝ፤ ያውም እዚያ የደረስኩት የመጠመቂያው ሰዓት ካለፈ በኋላ ነበር። ተዓምር ነው!
በአዲስ አበባ ለቡ አካባቢ በምትገኘው በዚህች ጸበል ብዙ ሱባኤ የሚገቡ እህቶችና ወንድሞችን ለማየት በቅቼ ነበር።
እንኳን አደረሰን!”
_____________________________________