Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ግብር’

Islamists in Mozambique Demand Christians, Jews to Convert to Islam or pay ‘Jizya Tax’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

እስላሞች በሞዛምቢክ ባሉ ክርስቲያኖች እና አይሁዶች ላይ ‘የጂዝያ ግብር’ እንዲጣል አዘዙ።

የሞዛምቢክ ነዋሪዎች ፷/60% የሚሆኑት ክርስቲያኖች ፣ ፳/ 20% ደግሞ መሀመዳውያን ናቸው።

👉 ይህ በኢትዮጵያም የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮቹ / አርመኔዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ያቀዱት ነገር ነው። “ኬኛ! ልዩ ጥቅም… ወዘተ” የሚሏቸው የወረራ መሳሪያዎቻቸው እንዲሁም በአክሱም ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ከበባ/እገዳ፣ የጽዮናውያንን ባንክ መዘጋት፣ ገንዘባቸውን መዝረፍ ሁሉ የዚህ የግፍ ቀንበር የሰይጣናዊ/ እስላማዊ ጂዝያ አካል ነው።

እነዚህ አውሬዎች የኢትዮጵያውያን፣ የክርስቲያኖችና አይሁዶች ብቻ ሳይሆኑ የመላው የሰው ልጅ ዘር ጠላቶች ናቸው። አስተያየት ሰጭው በትክክል፤ “እስልምና ከሰው ህይወት ጋር አይጣጣምም።” ይለናል።

አዎ! በእነዚህ ቀናት በአክሱምም መሀመዳዊውን ኤርትራዊዘፋኝ “የድል ዜማውን” እንዲያሰማ የተደረገውም ነገር ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በቱርክ የተደገፉት የግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ጭፍሮች አድርገውት እንደነበረው ነው። ለዚህ ትልቅ ድፍረትና ቅሌት ደግሞ አዲስ አበባ፣ ባሕር ዳር፣ መቀሌና አስመራ ያሉት ጋላ ኦሮሞዎች ተጠያቂዎች ናቸው፤ በቅርቡ ትልቅ ዋጋ ይከፍሉበታል፤ ወዮላቸው! ውጊያችን መንፈሳዊ ነው!

የአብርሐም፣ ይስሐቅና ዮሴፍ አምላክ ፤ “ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው” ይለናል።

❖❖❖[መክብብ ፫፥፩፡፰]❖❖❖

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።”

🔥 የዚማ ሕግና የጂዝያ ግብር ፥ እስላማዊ የግፍ ቀንበር በአይሁድና በክርስቲያኖች ላይ

የኸይበር ወረራ ሙስሊሞች እስከ ዛሬ ድረስ ከአይሁድና ከክርስቲያኖች ጋር ላላቸው ግንኙነት መሠረት የጣለ የታሪክ ክስተት ነበር፡፡ መሐመድ በኸይበር ወረራ ወቅት በሕይወት የተረፉትን አይሁድ ሃይማኖታቸውን ይዘው እንዲቆዩ የፈቀዱላቸው ቢሆንም ያንን ማድረግ ይችሉ ዘንድ አንድ ቃል ኪዳን አስገብተዋቸው ነበር፡፡ ይህ ቃል ኪዳን “የዚማ ቃልኪዳን” ወይም “የመገዛት ቃልኪዳን” በመባል ይታወቃል፡፡

ዚማ” የሚለው ቃል “ዘማ” ከሚል የአረብኛ ግሥ የተገኘ ሲሆን “(ክፉ ጠባይን በተመለከተ) መውቀስ፣ ምስጋና መንፈግ፣ ስህተትን ፈልጎ ማግኘት፣ መገምገም፣ ማሔስ” የሚሉ ትርጉሞች አሉት፡፡ የማመስገን ተቃራኒ ነው፡፡ ዚማ ጥፋት ወይም ስህተትን ከመፈፀም የተነሳ የሚመጣ ተጠያቂነትን የሚያመለክት ሲሆን ቢፈርስ ወይም ቢጣስ ቃል ኪዳን አፍራሹን ወገን ተጠያቂ ሊያደርግ የሚችል ስምምነትን ወይም ቃል ኪዳንን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ ስምምነቱን የሚፈርሙ ሰዎች ደግሞ “ዚሚ” በመባል የሚታወቁ ሲሆን የገቡትን ቃል ኪዳን እስካላፈረሱ ድረስ ሕይወታቸው በሕግ ይጠበቃል፡፡ ዚሚዎች የመጀመርያ የሚገቡት ውል ለሙስሊሞች እንደ ደም ካሳ የሚቆጠር “ጂዝያ” በመባል የሚታወቅ ግብር መክፈል ነው፡፡ ይህ ግብር የሚከፈለው ሕይወትን ለማቆየት ነው፡፡ ሙስሊሞች ግብሩን የሚቀበሉት እንደ ተጎጂ አካል በመሆን ነው፡፡ ማለትም አንድ ጂሃዳዊ ክርስቲያኑን ሲገድል የገደለውን ሰው ንብረት፣ ሚስትና ልጅ የራሱ የማድረግ ዕድል ይኖረዋል፡፡ ነገር ግን ካልገደለው ይህንን ጥቅም በማጣት “ተጎጂ” ስለሚሆን የጉዳት ካሳ ሊከፈለው ይገባል ማለት ነው፡፡ በሌላ አባባል ጂዝያ የሚከፈለው ሙስሊሞች ከገዛ ራሳቸው ዚሚውን እንዲጠብቁት ነው፡፡ የሚከተለው የቁርአን ጥቅስ ስለ ጂዝያ ክፍያ የሚናገር ነው፡

ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች [አይሁድና ክርስቲያኖችን ለማመልከት ነው] እነዚያን በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እውነተኛውንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው፡፡” (የንስሐ ምዕራፍ 929)

መሐመድ ዚሚዎች እንዳይገደሉ አጥብቀው ከልክለዋል፡፡ ምክንያቱን ሲናገሩ ደግሞ የሙስሊሞች የገቢ ምንጭ ስለሆኑ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡

በሸሪኣ ሕግ መሠረት ሴቶች፣ ድኾች፣ ህሙማንና አቅመ ደካሞች ጂዝያን እንደማይከፍሉ ቢነገርም ነገር ግን ከአርመንያ፣ ከሦርያ፣ ከሰርብያና ከአይሁድ የተገኙ ምንጮች እንደሚመሰክሩት ህፃናት፣ መበለቶች፣ ወላጅ አልባዎችና ሙታን እንኳ ሳይቀሩ ጂዝያ መክፈል ይጠበቅባቸው ነበር፡፡ የዚሚ ማሕበረሰቦች ከጂዝያ በተጨማሪ የሚከፍሏቸው ብዙ የግብር ዓይነቶች ነበሩ፡፡ ሙስሊሞች ለንግድ ወይም ለመጓጓዣ የሚከፍሏቸው ሌሎች ቀረጦች በሙሉ ዚሚዎች በእጥፍ እንዲከፍሉ ይደረጋል፡፡ በጦርነት ምክንያት የሚወጡትን ወጪዎች ለማካካስ ሙስሊም ገዢዎች የዚሚ ማሕበረሰቦች የሚበዘበዙባቸውን ስልቶች ይነድፉ ነበር፡፡ ሙስሊም ሽፍቶችና አማፅያን ደግሞ ግለሰቦችን አፍኖ በመውሰድ ወጆ (የማስለቀቂያ ክፍያ) እንዲከፈል ያስገድዱ ነበር፡፡ ብዝበዛውን መቋቋም ካለመቻላቸው የተነሳ ብዙ ክርስቲያኖች ልጆቻቸውን ለባርነት እስከመሸጥ ደርሰዋል፡፡

🔥 የዚማ ቃል ኪዳን እጅግ አዋራጅና ዘግናኝ ገፅታዎች አሉት፡-

የጂዝያ አከፋፈል ሥርዓት

  • ግብር በሚከፈልበት ቀን በቆሻሻ በተሞላ ዝቅተኛ ቦታ እንዲቆሙ ይደረጋል፡፡
  • ዚሚው የመጓጓዣ እንስሳትን በመጠቀም ሳይሆን በእግሩ እየሄደ ወደ ቦታው መምጣት አለበት – አንዳንድ ምንጮች በእጁና በጉልበቱ እየዳኸ መምጣት እንዳለበት ይናገራሉ፡፡
  • ተቀባዩ በመቀመጥ እርሱ ግን በመቆም ክፍያውን መፈፀም ይኖርበታል፤ – ተቀባዩ ከእርሱ በላይ ከፍ ብሎ ይቀመጣል፡፡
  • ዚሚው ወዲያና ወዲህ ክፉኛ ይገፈታተራል፤ እንዲፈራና እንዲርበተበትም ይደረጋል፤ ይዋረዳል፡፡
  • ግብር ተቀባዩ በእጁ ላይ ጅራፍ ይይዛል፡፡
  • ዚሚው ለምን እዛ እንደተገኘ የሚያውቅ ቢሆንም እንዲከፍል ቀጭን ትዕዛዝ ይሰጠዋል፡፡
  • ድብደባ ይፈፀምበታል፡፡
  • ሊገደል እየተወሰደ እንዳለ ምርኮኛ ልብሱን በመያዝ ወይም አንገቱ ላይ ገመድ ታስሮ በመጎተት ጎሮሮው ታንቆ ወደ ፊት እንዲደፋ ይደረጋል፡፡
  • ልክ እንደሚሰየፍ ሰው ወይም እንደሚታረድ ሰው ማጅራቱ ላይ ወይም ደግሞ ጎሮሮው ላይ ይመታል (በሰይፍ የእርድ ምልክት ይደረጋል)፡፡
  • ፀጉሩን ከግንባሩ አካባቢ እንዲቆርጥ ይታዘዛል፡፡ ይህም የሚደረገው አንገቱን ከመቆረጥ መትረፉን እንዲያስታውስ ነው፡፡
  • ሌላው አንገትን የመቆረጥ ምልክት የብረት ማነቆ በአንገት ላይ ማጥለቅ ነው፡፡
  • እንደሚሰየፍ ሰው ጢሙ ተይዞ ይጎተታል፡፡
  • ራሱ ላይ ቆሻሻ ይጣልበታል፡፡
  • ሙስሊሙ ሰው የዚሚው አንገት ላይ ይቆማል፡፡
  • ክፍያውን ከፈፀመ በኋላ ከሰይፍ ማምለጡን ለማመልከት ወደ ጎን ተገፍትሮ እንዲያልፍ ይደረጋል፡፡
  • የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዘው የማይንቀሳቀሱ ወይም የጣሉ ዚሚዎች ሕይወታቸውን ለከፍተኛ አደጋ ያጋልጣሉ፡፡

የዚሚ ግዴታዎች

  • በእስልምና ስር ባለ ግዛት ውስጥ ወደ ክርስትና ወይም ወደ ይሁዲ የሚቀየር ሙስሊም ይገደላል፡፡ ሰዎች እምነታቸውን ይዘው እንዲቆዩ ተፈቅዷል ነገር ግን ወደ እስልምና ካልሆነ በስተቀር ወደ ሌላ እምነት መቀየር ክልክል ነው፡፡
  • አንድን ሙስሊም እምነቱን እንዲቀይር ለማድረግ መሞከር በሞት ሊያስቀጣ የሚችልና የተከለከለ ተግባር ነው፡፡
  • አንድ ዚሚ እስልምናን እንዳይቀበል እንቅፋት መሆን የተከለከለ ነው፡፡
  • አንድ ሙስሊም ወንድ ክርስቲያን ወይም አይሁዳዊት ሴት ማግባት ይችላል ነገር ግን ልጆቻቸው በሸሪኣ ሕግ መሠረት ሙስሊሞች ናቸው፡፡ ያ ቤተሰብ የሙስሊም ቤተሰብ ነው፡፡ ዚሚ ከሙስሊም ሴት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ሊኖረው አይችልም፡፡ ይህንን ተግባር መፈፀም እስከ ሞት የሚደርስ ቅጣት ያስከትላል፡፡
  • ወደ እስልምና የሚቀየር ማንኛውም ሰው በቤተሰቡ ውስጥ ልዩ የውርስ መብት ይኖረዋል – የሚሰልም ወይም የምትሰልም የትዳር አጋር በፍቺ ወቅት ልጆችን የማሳደግ ልዩ መብት ታገኛለች ወይም ያገኛል፡፡
  • ከወረራ በኋላ አዲስ አብያተ ክርስቲያናትን መገንባት የተከለከለ ነው፡፡ ያረጁትንም ማደስ የተከለከለ ነው፡፡
  • ቅዱሳት መጻሕፍቶቻቸውን በማባዛት ማሰራጨት የተከለከለ ነው፡፡
  • የዚሚ ቤቶች ከሙስሊም ቤቶች ያነሱና ዝቅ ያሉ መሆን አለባቸው፡፡ ሲወጡና ሲገቡ እንዲያጎነብሱ የቤታቸው በር ጠባብና አጭር መሆን አለበት፡፡ በጥንቷ እስፔን ውስጥ የሚገኙ አይሁድ ይኖሩባቸው የነበሩ አጫጭር ቤቶች እስከ ዛሬ ድረስ ይታያሉ፡፡
  • ዚሚዎች በተለየ ሁኔታ መልበስና ከሙስሊሞች ያነሱ አልባሳትን መጠቀም ይኖርባቸዋል፡፡
  • እስላማዊ ስሞችን መጠቀም ክልክል ነው፡፡ ይህም በቀላሉ ተጋላጭ እንዲሆኑ የታለመ ነው፡፡
  • ዚሚ የሚቀመጥበትን ቦታና የሚሄድበትን መንገድ ለሙስሊም ሰው የመልቀቅ ግዴታ አለበት፡፡
  • ዚሚ የትህትና አቋቋም ሊኖረው ይገባል፡፡
  • ዚሚ በሙስሊም ሰው ላይ እጁን ማንሳት (መምታት) በሞት ወይንም አካልን በመቆረጥ የሚያስቀጣ በጥብቅ የተከለከለ ድርጊት ነው፡፡ በምንም ምክንያት አንድን ሙስሊም መምታት የተከለከለ ነው፡፡
  • ሙስሊሞችን መስደብ የተከለከለና በሞት የሚያስቀጣ ነው፡፡
  • ዚሚ መሳርያ ሊኖረው ወይንም ሊይዝ አይችልም፡፡ ክርስቲያኖችና አይሁድ ራሳቸውን የሚከላከሉበት ምንም መንገድ መኖር የለበትም ማለት ነው፡፡ (ዛሬ እንኳ በአንዳንድ የሙስሊም አገራት የሚኖሩ ክርስቲያኖች መሳርያ መያዝ ስለማይፈቀድላቸው የቤተ ክርስቲያን ዘበኞች ሙስሊሞች ናቸው፡፡)
  • የሙስሊም ሰው ደም ከዚሚ ሰው ደም ጋር እኩል አይደለም፡፡ ለምሳሌ ያህል አንድን ሙስሊም መግደል በሞት የሚያስቀጣ ቢሆንም የሸሪኣ ሕግ እንደሚናገረው ሙስሊም ያልሆነን ሰው በመግደሉ ምክንያት ማንም ሙስሊም በሞት መቀጣት የለበትም፡፡
  • ዚሚ ሌላውን ዚሚ ከገደለ በኋላ ቢሰልም ከቅጣት ሊያመልጥ ይችላል፤ ወደ እስልምና የሚቀየር ማንኛውም ሰው ከሚጠብቀው የሞት ቅጣት ያመልጣል፡፡
  • ክርስቲያኖችና አይሁድ ሕዝባዊ ሥልጣን ሊኖራቸው አይችልም፤ ወይንም በሥልጣን ከሙስሊሞች በላይ እንዲሆኑ አይፈቀድላቸውም፡፡
  • ሙስሊም ባርያ ሊኖራቸው አይችልም ወይም ከሙስሊም ባርያን መግዛት አይችሉም፡፡
  • በእስላማዊ ሸሪኣ ፍርድ ቤት ዚሚ በሙስሊም ላይ የሚሰጠው ምስክርነት ተቀባይነት የለውም፡፡
  • አንድ ሙስሊም ከፍተኛ ቅጣት በሚያስከትል ክስ አንድን ክርስቲያን ቢከስ የክርስቲያኑ ምስክርነት ራሱን ለመከላከል የሚበቃና ተቀባይነት ያለው አይደለም፡፡ አንድ ሙስሊም ወንድ ክርስቲያን ሴት ቢደፍር ቃሏ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  • ዚሚዎች ሙስሊም ወታደሮችን የማስጠለልና የመመገብ ግዴታ አለባቸው፡፡ በስምምነቱ መሠረት ጂሃድን ሊደግፉ ይገባል፡፡
  • ዚሚዎች ከሙስሊም ጠላቶች ጋር መወዳጀት፣ እነርሱን መርዳትም ሆነ ከእነርሱ እርዳታን መቀበል የተከለከለ ነው፡፡
  • ዚሚዎች በእስልምና ቁጥጥር ስር ካለ አካባቢ ለቆ መሄድ የተከለከለ ነው፡፡
  • ዚሚዎች በአደባባይ እምነታቸውን በምንም ዓይነት መንገድ እንዲያንፀባርቁ አይፈቀድም፡፡ መስቀል ማሳየት አይችሉም፡፡ በሃይማኖታቸው መሠረት የቀብር ስርኣት መፈፀም አይችሉም፡፡ ደወል ሊኖራቸው አይችልም፡፡ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው መዘመርም ሆነ ማስተማር አይችሉም፡፡
  • ዚሚዎች ልጆቻቸውን ስለ እስልምና ከማስተማር ተከልክለዋል፡፡ በሥርኣቱ ስር ተጨቁኖ መሠቃየት እንጂ የሥርኣቱን ምንነት ማወቅ የተከለከለ ነው፡፡
  • እስልምናን፣ መሐመድንና የዚማን ሥርኣት መተቸት በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
  • ዚሚዎች ፈረስ እንዳይቀመጡ ተከልክለዋል ምክንያቱም በደረጃ ከሙስሊሞች በላይ ከፍ ያደርጋቸዋልና፡፡
  • አህያ እንዲቀመጡ የሚፈቀድላቸው ሲሆን እግራቸውን በማንፈራጠጥ እንስሳው ላይ መቀመጥ አይችሉም፡፡ ሁለቱም እግሮቻቸው ወደ አንድ አቅጣጫ ዞረው በጎን መቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡
  • በብዙ ቦታዎች ዚሚዎች ከሌላው እንዲለዩ በልብሳቸው ላይ የተለየ የቀለም ምልክት እንዲኖራቸው ይጠበቅባቸው ነበር፡፡
  • በብዙ ቦታዎች አንድ ዓይነት ጫማ እንዲጫሙ አይፈቀድላቸውም ነበር፡፡
  • በሕዝባዊ መታጠብያ ቦታዎች ከሙስሊም ተለይተው እንዲታወቁ የአንገት ማነቆዎችን ወይም ቃጭሎችን እንዲያጠልቁ ይገደዱ ነበር፡፡
  • በተለያዩ አካባቢዎች የዚሚን ማሕበረሰቦች የሚያዋርዱ የተለያዩ ተግባራት ጥቅም ላይ ይውሉ ነበር፡፡ ለምሳሌ ያህል የሞሮኮ አይሁድ የቆሻሻ መጣያዎችን እንዲያፀዱ፣ የሞቱ እንስሳትን እንዲያነሱና የሞት ፍርድ በተፈፀመባቸው ወንጀለኞች ጭንቅላት ላይ ጨው እንዲነሰንሱ ይገደዱ ነበር፡፡
  • ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች ርኩሶች እንደሆኑ ከሚናገረው የቁርአን ቃል በመነሳት (928) በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን በሐመዳን (ኢራን አገር) ይኖሩ የነበሩ አይሁድ በበረዶና በዝናባማ ቀን ከቤት እንዳይወጡ ይከለከሉ ነበር፡፡ ይህም የተደረገበት ምክንያት ሰውነታቸውን የነካ እርጥበት ኋላ ላይ የሙስሊሞችን እግር በመንካት እንዳያረክሳቸው በሚል ነበር፡፡

በዚህ ኢሰብዓዊ ሕግ መሠረት ከዚሚ ማህበረሰብ መካከል አንድ ሰው የገባውን ቃል ኪዳን በማፍረስ አንዱን ሕግ እንኳ ተላልፎ ቢገኝ ሙስሊሞች መላውን የዚሚ ማሕበረሰብ የመቅጣትና የመግደል መብት አላቸው፡፡ በእስላማዊ አነጋገር ደማቸው ሐላል (የተፈቀደ) ይሆናል ማለት ነው፡፡ ግብሩ እጅግ አስጨናቂ ከመሆኑ የተነሳ አእምሯቸውን የሳቱ፣ መድረሻቸውን ሳያውቁ ጠፍተው በመንከራተት የሞቱ ብዙ ክርስቲያኖችና አይሁድ መኖራቸውን ታሪክ ዘግቧል፡፡

👉 የ፲፰/18ኛው ክፍለ ዘመን ሞሮኮዋዊ ሐታች የነበረው ኢብን አጂባህ ሱራ 9፡29 ላይ አስተያየት ሲሰጥ እንዲህ አለ፡-

ዚሚው ነፍሱን፣ መሻቱንና መልካም ዕድሎቹን ሁሉ በገዛ ፈቃዱ እንዲገድል ይታዘዛል፡፡ ከሁሉም በላይ ለሕይወት፣ ለሥልጣንና ለክብር ያለውን ፍቅር መግደል ይኖርበታል፡፡ ዚሚው የነፍሱን ጥማት መለወጥ አለበት፤ ሙሉ በሙሉ እስኪገዛ ድረስ ነፍሱን መሸከም ከምትችለው በላይ ማስጨነቅ አለበት፡፡ ከዚያ በኋላ መሸከም የማይችለው ነገር አይኖርም፡፡ ለጭቆናና ለኃይል ጥቃት ግዴለሽ ይሆናል፡፡ ድህነት እና ኃብት ለእርሱ አንድ ይሆናሉ፤ ሙገሳና ንቀት አንድ ይሆኑበታል፤ መከልከልና መስጠት አንድ ይሆኑበታል፤ ማግኘትና ማጣት አንድ ይሆኑበታል፡፡ ስለዚህ ሁሉም ነገር አንድ ሲሆንበት ፍፁም በሆነ መገዛት ከእርሱ የሚፈለገውን ነገር ማቅረብ ይችላል፡፡”

👉 ኢብን ከሢር በመጽሐፉ ውስጥ እንዲህ በማለት አስፍሯል፡

አላህ በቁርአኑ ‹የተዋረዱ ሆነው ጂዝያን እስኪከፍሉ ድረስ ተጋደሏቸው› ብሏል፡፡ ሙስሊሞች የዚማን ሕዝቦች ማክበር ወይንም ከሙስሊሞች በላይ ከፍ ማድረግ አልተፈቀደላቸውም፤ ምክንያቱም እነርሱ ዕድለ ቢሶች፣ ቆሌያቸው የተገፈፈና ወራዶች ናቸውና፡፡ ሙስሊም የተሰኘው ዘጋቢ ከአቡ ሁራይራ ሰምቶ እንዳስተላለፈው ነቢዩ እንዲህ ብለዋል፡– ‹አይሁድን ወይንም ክርስቲያኖችን ሰላም አትበሏቸው፤ ማናቸውንም በመንገድ ላይ ብታገኙ ወደ ጠባቡ የመንገዱ ጠርዝ ግፏቸው፡፡› ለዚህ ነው የታማኞች መሪ የነበረው ኡመር አል ከታብ (አላህ ይውደደውና) ሁላችንም የምናውቃቸውን ቅድመ ሁኔታዎቹን ክርስቲያኖች እንዲቀበሉ የጠየቀው፡፡ እነዚህም ቅድመ ሁኔታዎች ውርደታቸው፣ ቅለታቸውና እፍረታቸው ቀጣይነቱ እንዲረጋገጥ ለማድረግ የታለሙ ናቸው፡፡”

ይህ አስጨናቂ ሕግ አውሮፓውያን የሙስሊም አገራትን በቅኝ ገዢነት እስከያዙበት ዘመን ድረስ ቀጥሎ ነበር፡፡ ዛሬም ቢሆን በብዙ ሙስሊም አገራት ውስጥ በተወሰነ መልኩ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ሦርያን፣ ግብፅን፣ ኢራንን፣ ኢራቅን፣ ቱርክን፣ ሳውዲ አረቢያን፣ ኳታርን፣ ማውሪታኒያን፣ ኒጀርን፣ ናይጄሪያን፣ ቻድን፣ ኢንዶኔዥያን፣ ፓኪስታንን፣ ባንግላዴሽን፣ አፍጋኒስታንን በመሳሰሉት አገራት ውስጥ እየኖሩ የሚገኙት ክርስቲያኖችና አይሁዶች እነዚህን ኢሰብዓዊ ሕግጋት ተቋቁመው ያለፉ ናቸው፡፡

💭 The Islamic State in Mozambique (ISM) has ordered Christians and Jews to pay a Jizya tax for infidels as a sign of their submission to an Islamic Caliphate, the Barnabas Fund reported Thursday.

Christians and Jews in the region have been threatened with death unless they either convert to Islam, vacate the area, or pay the tax.

“We will escalate the war against you until you submit to Islam,” states a handwritten message from ISM. “Our desire is to kill you or be killed, for we are martyrs before God, so submit or run from us.”

The letter, which menaces Christians and Jews with “endless war” if they do not submit to Islam or pay the tax, also threatens moderate Muslims with death if they do not join the Islamist cause.

The ISM publishes a weekly newsletter, which has also demanded that Jews and Christians either convert to Islam or pay the infidel tax.

In demanding the Jizya, which according to sharia law allows Jews and Christians to remain in the land as second-class “dhimmi,” the ISM is echoing the tactics applied by the Islamic State in Iraq, Syria, and elsewhere.

In 2014, the Islamic State issued a statement demanding that Christians in Mosul either convert to Islam, pay the Jizya, leave the city, or be killed. This led every in the region to leave, ending 2,000 years of Assyrian Christian presence.

In 2015, the Islamic State launched a series of attacks on Christian towns along the Khabour River in northeast Syria, during which the jihadists abducted hundreds of Christian hostages, who were similarly told they must convert to Islam, pay the Jizya, or face death.

The imposition of the Jizya has repeatedly been employed as a means of emptying regions of Christians.

💭 Selected Comments:

☆ Islam is incompatible with human life.

☆ Islam has always used the edge of the sword to evangelize. Muslims do not assimilate. They always try to dominate. The West had better recognize this, or they will be the next Mozambique.

☆ Mozambique has a Christian majority at least 60% mostly from the Portuguese ,

and about 20% Muslim.

☆ Where is the UN? As always, selective response measures to radical Islam.

☆ The UN hates Jews and Christians.

☆ The UN is composed of a Muslim majority voting bloc. The OIC. The organization of Islamic cooperation. The rest are communist that side with them. The UN will do nothing but run interference and cover this up. And attack any that try to speak out about it.

☆ Yet we still give them foreign aid? That is ridiculous.

☆ God bless and protect these Christians in danger for their faith in our Lord and Savior , Jesus Christ.

👉 Courtesy: Breitbart News

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሕገ-ወጡ ‘መንግስት’ ቤተ ክርስቲያንን ግብር እንድትከፍል በማዘዙ ት/ቤቶች እየተዘጉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 13, 2020

ከመሀመዳውያኑ አገራት በቀር ቤተ ክርስቲያን ግብር የምትከፍልበት አገር በዓለም ላይ የለም!ወገኖች፤ ይህ እኮ በሙስሊም አገራት እስላም ባልሆኑት ላይ የሚጣል አፓርታይዲያዊ/ አድሏዊ የባርነት ግብር መሆኑ ነው፤ “ጂዝያ” ይሉታል። ገበሮነቱ የ፪ሺህ ዓመት ታሪክ ባላት ቤተክርስቲያን ላይ ጀምሯል ማለት ነው። ከዚህ የከፋ ምን ውርደት አለ?! 

እንግዲህ እያየን እና እየሰማን ነው፤ ግራኝ አህመድ እና የቄሮ ፋሺስት አገዛዙ በኢትዮጵያ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ጦርነቱን ከሁሉም አቅጣጫ በማጧጣፍ ላይ ይገኛል። ይህን ሁሉ ጉድ ፋሺስት ኢጣሊያ እንኳን አልፈጸመችውም ነበር!

አባቶች እባካችሁ እንደ ዘመነ ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ፣ እንደ ዘመነ አድዋ ሕዝበ ክርስቲያኑን ቆፍጠን ላለ ተቃውሞ አነሳሱት! የተቃውሞ ሰልፍ ያለምንም ቅድመ-ዝግጅት ጥሩ፤ አስር ሚሊየን ክርስቲያን ወደ አራት ኪሎና ዙሪያው ይወጣል፣ ባካችሁ ይህን ሀገ-ወጥ ፋሺስታዊ አገዛዝ እንደ መንግስትነት ከመቀበል ተቆጠቡ፤ በጥብቅ ገስጹት! አውግዙት!”ከስልጣን ውረድ!” በሉት፤ ከዚህ በላይ ምን ትጠብቃላችሁ?

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ያው! ኢትዮጵያውያን ለድያብሎስ የደም መስዋዕት በሆኑበት ማግስት ፍዬሏ ተከተለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 31, 2020

የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ መጥፊያዋ ስለተቃረበ በጣም አቅበጥብጧታል!

ክርስቲያን ወገኖቻችን ባሰቃቂ ሁኔት በታረዱበት ማግስት ስንት ችግረኛና ስራአጥ ከሞላባት አገሯ ወጥታና ወደ ኢትዮጵያ ወርዳ ስጋውን ለማከፋፈል የወሰነችው ለምን ይመስለናል?

👉 ፍዬሏ ቱርክ ትናንትና ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በኦሮሚያ ሲዖል አሳረደች ፥ ዛሬ ደግሞ ፍየሎችን በአዲስ አበባ በማረድ የዲያብሎስ “መስዋዕቱን” አሳየችን። አላህስናክባር!

ቱርካውያኑ፡ “አልኑር” በተሰኘው አንድ የአዲስ አበባ መስጊድ የእንስሳቱን ደም ለዲያብሎስ ዋቄዮአላህ በማፈሰሰ ተለምዷዊውን የኢድ አልአድሃ ስነ ሥርዓት ካደረጉ በኋላ ስጋውን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖቹን ባለፉት ቀናት ሲያርዱ ለነበሩት “ለ ባለድሎቹ ጂሃዳዋያን” አከፋፍለዋቸዋል። ታክፊር!

👉 የኢድአላድሃ የመስዋዕት ደም የከተማዋን ፍሳሾች እንዴት እንደበከላቸው

👉 በዛሬው ዕለት በኮኒስታንቲኖፕል/ ኢስትንቡል ባለፈው ሳምንት ላይ መስጊድ ባደረጉት ታሪካዊው የቅድስት ሶፍያ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ መግቢያ ላይ ለሰይጣን የደም መስዋዕት አደረጉለት ፤ ደግሞ እኮ “ቁርባን” ይሉታል፤ አቤት ቅሌት!

👉 ክርስቲያኖች ሆናችሁ “እንኳን አደረሳችሁ!” የምትሉ ሁሉ በክርስቲያኖች ላይ ለተካሄደው አሰቃቂ ግድያ ሁሉ “እንኳን ደስ ያላችሁ!” እያላችሁ እንደሆነ ከወዲሁ እወቁት፤ ይህ ቀላል ነገር አይደለም፤ መንፈስ ቅዱስን የሚያስቆጣ እጅግ በጣም ትልቅ ስህተት ነው!!!

________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጄነራል አሳምነው ባለቤት ፅንስ ተጨናግፎባታል? | ይህ የሚያስቆጣ ትልቅ ዜና እንዴት አልሆነም?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 12, 2019

ግን እኛ ኢትዮጵያውያን ምን ሆነናል? እንዴት ይህ አሳዛኝ ነገር አላንገፈገፈንም? አላስቆጣንም? የሰው ልጅ ሕይወት ይህን ያህል ረከሷል? ይህ በመንግስተ እግዚአብሔር ብቻ ሳይሆን በዚህኛውም ዓለም እጅግ በጣም የሚያስቀጣና ትልቅ ወንጀል እኮ ነው? ገዳይ አብይ ስልጣን ላይ ለምን እንዲቆይ ይደረጋል?

የገዳይ አብይ አህመድ አሊ ጉዞ ከባድሜ የፀረተዋሕዶ ዘመቻ እስከ ፅንስ መግደል

በአውሬው የሲ.አይ.ኤ ጥልቅ መንግስት የሚደገፈው ባራክ ሁሴን ኦባማ ከያኔው የግብጽ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲና ሽህ አላሙዲን ጋር በማበር መለስ ዜናዊንና አቡነ ጳውሎስን አስገደለ፣ ኃይለማርያም ደሳለኝንና ደመቀ መኮንን ሾመ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትን ክፍለ ሃገራትና የህዳሴ ግድብ የሚገኝበትን ቤኒሻንጉል ጉሙዝን በኢንቨስትመንት መልክ ለአረቦች እንዲተላለፉ አደረገ፣ አብዮት አህመድን ጡት አጥብቶ አሳደገ፡ ጊዜው ሲደርስም በመሪነት አስቀመጠው። በኢትዮጵያ ታሪክ እንደዚህ ዓይነት የሃገር ጠላት ታይቶም ተሰምቶም አይታወቀም፤ እንኳን ለስልጣን በኢትዮጵያ እንዲኖር እንኳን አይፈቀድለትም፤ እኅተ ማርያም የኢትዮጵያን አፈር እንድትቀምስ አይፈቀድልህም” ስትለው 100% ትክክል ናት፤ ሁሉም ነገር አሁን እያየነው አይደል?!

ጄነራል አሳምነው ጽጌ በባድሜው ጦርነት ጦር እየመራ ኢሳያስ አፈወርቂን አሳር አብልቶና አዋርዶ የኢትዮጵያ ባንዲራ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ ሲያደርግ ወጣት አቢይ አህመድ በዚያ ጦርነት የሲ.አይ.ኤ እና ኦነግ ሬድዮ ኦፕሬተር ሆኖ ይሠራ ነበር።

ወዳጅህን ቅረበው ጠላትህን ደግሞ አብልጠህ ቅረበው” እንዲሉ እባቡ አቢይ አህመድ ጄነራል አሳምነውን በጓደኝነት በጣም ቀርቧቸው ነበር። ጄነራል አሳምነው ሲታሰሩ የጄነራሉን ሚስት ከቤታቸው አባሮ የገባበት አብይ አህመድ እንደነበር ጋዜጠኛ ተመስገን በቅርቡ ነግሮን ነበር። አብዮት ስልጣኑን ሲይይዝ ውለታ የዋለ ለማስመሰል ጄነራል አሳምነውን ከእስር ቤት እንዲወጡ አደረገ። አንዳንዴ እስር ቤት መኖር ውጭ “በነፃነት” መኖር ይሻላልና አብዮት አህመድ ጄነራሉን ከእስር ቤት እንዳወጣቸው ነበር ሲ.አይ.ኤ የሰጠውን ፍኖተካርታ በመክፈት ወዲያው የገደላቸው። በዚህ አላበቃም፤ የጄነራሉን ነፍሰ ጡር ባለቤት ወ/ሮ ደስታ አሰፋ በማሰር የተጸነሰውን የጄነራሉን ልጅ አጨናግፎባቸዋል። ይህ የዲያብሎስ የግብር ልጅ ለዋቂዮአላህ አምላኩ በዚህ መንገድ ግብር ማቅረቡ ነውመሀንዲስ ስመኘውንም ለግብጽ ሲል ገደለው። ጄነራል ሰዓረንም እንደዚሁ ወደ ሩዋንዳ አብረውት እንዲበሩ ካደረገና ችግኝ እንዲተክሉ ካስገደዳቸው በኋላ ነበር እንደ ውሻ የደፋቸው።

ተመሳሳይ ነገር፤ ብሪታኒያ አፄ ቴዎድሮስ እራሳቸውን እንዲገድሉ ከገፋፋቻቸው በኋላ የሰባት ዓመቱን ልጃቸውን ልዑል ለማየሁ ቴዎድሮስን ጠልፋ ወደ ሃገሯ ከወሰደች በኋላ በአሳዛኝ መልክ ቀስበቀስ እንደገደለችው፤ ገዳይ አብይም ልዑል አሳምነውን ገና የእናቱ ማህጸን ውስጥ እያለ በእንጭጩ ቀጨውገዳይ! ገዳይ! ገዳይ!

ግድያዎቹን ሁሉ ከእነ ሲ.አይ.ኤ እና አረቦች ጋር አብሮ እያቀነባበረና እየፈጸመ ያለው ገዳይ አልአብይ እንድሆነ እርግጠኞች ነን። ሰውዬው በአጋንንት የተለከፈ ቅንዝንዝእራስአፍቃሪ ወሮበላ ነው። (Narcissistic Sociopath)

በተዋሕዶ ልጆች ላይ በጅጅጋ የተካሄደው ጭፍጨፋ እንደ ማንቂያ ደወል ሊሆነን በተገባ ነበር። ዛሬ እየታዘብን ያለነው፤ ወንጀለኞች እየነገሡ፥ እውነተኞች እየኮሰሱ፤ ዘራፊዎች እየፋፉ፥ ከልብ አገልጋዮች እየተገፉ፥ መንፈ ሳውያኑ ሊቃውንት ሜዳ ላይ እየተጣሉ የመጡበትን ዘመን ነው። እስኪ በአሁኑ ሰዓት እየተሰደደ፣ እየታሠረና እየተገደለ ያለው ማን እንደሆነ እንመልከት። ሃፍረተቢሱ ገዳይ አልአብይ ገና ሃዘኗን ያልጨረሰችውን የጄነራል አሳምነውን ባለቤትና የልጆቹ እናትን ለማሠር ደፍሯል፤ ይህ እንዴት ይሆናል? በኢትዮጵያ ታሪክ ይህን መሰሉን ጽንፈኛ ተግባር የምናውቀው መንግስቱ ኃይለ ማሪያም የኃይለ ሥላሴንና ሚንስትሮቹን ቤተሰቦች አንድ ባንድ እየለቃቀመ ሲገድል በነበረበት ዘመን ብቻ ነው። ዛሬም የቀይ ሽብር ዘመቻ እየተካሄደ ነው።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፱፥፮፡ ፰]

በላዩ ኃጢአተኛን ሹም፤ ሰይጣንም በቀኙ ይቁም። በተምዋገተም ጊዜ ተረትቶ ይውጣ፤ ጸሎቱም ኃጢአት ትሁንበት። ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፶፭፥፲፭]

ሞት ይምጣባቸው፤ በሕይወት ሳሉ ወደ ሲኦል ይውረዱ፤ ክፋት በማደሪያቸውና በመካከላቸው ነውና።

 

____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: