Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ግመሎች’

የትግራይ ሕፃናት የአክዓብዮት አህመድ አረመኔነት እየታያቸው ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2021

😢😢😢

____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኤርትራ አህዛብ (ሰ) አራዊት ዘረፋውንና ጭፍጨፋውን በትግራይ ቀጥሏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2021

☆ አሊባባ እና አርባ ሌቦች በአድዋ

የኤርትራ አህዛብ (ሰ) አራዊት የዘረፈውን በግመል ጭኖ ወደ ኤርትራ ሲወስድ።

ግመሎቹ ያሳዝናሉ። እንደ እነ ደቡብ ኮርያ፣ ታይዋን እና ሲንጋፖር የበለጸገች ጠንካራ የነብር ሃገር እንሆናለን ሲል የነበረው ቆሻሻው ኢሳያስ አፈቆርኪ ከድሃ ትግሬዎች እንዲህ ሲዘርፍ ማየቱ እጅግ በጣም ያሳፍራል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን ኖሮ በበደዊን አረቦች ጨርቅ ፊቴን ሸፍኜ ከመኝታ ቤቴ አልወጣም ነበር። ወራዳ! ቅሌታም!ኢሳያስ እና አብዮት አህመድ ባፋጣኝ መደፋት አለባቸው! በነገራችን ላይ በትግራይ ጭካኔ የተሞላባቸውን ግድያዎችና ጭፍጨፋቸው የሚያደርጉት የኢሳያስ(ሰ)አራዊት አባላት አህዛብ ቤን አሜር + ራሻይዳ + ኩናማ መሆናቸውን በደንብ ልንመዝግበው ይገባል። በዋቄዮ-አላህ አህዛብ ሰ(ሰ)አራዊት አማካኝነት በትግራይ ላይ የተከፈተው ጂሃዳዊ ጦርነት ተልዕኮ ሕዝበ ክርስቲያኑን ከሰሜን ኢትዮጵያ ማስወገድ ነው። ይህ ላለፉት ሺህ አራት መቶ ዓመታት አመቺ ወቅትና ሁኔታ ጠብቆ የሚካሄድ ጂሃድ ነው። ከእስልምና ወረራ ጋር በተቆራኘ “አል-ነጃሽ” የሚባለው መስጊድ የታሪክ ስህተት ማስረጃ ነውና እንደ ሙዜየም ይቆይ፣ የሞትና ባርነት መንፈስን እንዲሁም በርሃንና ድርቀትን ይዞ የመጣው እስልምና ግን ከአካባቢው ባፋጣኝ መወገድ አለበት! የመጭው ንጉሥ ቴዎድሮስ ተቀዳሚ ተልዕኮ ይህ እንደሚሆን ተጽፏል፤ ለዚህም ነው በአረመኔው አክዓብዮት/ ሄሮድስ የሚመራው(ሰ)አራዊት ህፃናትን እና ጎረምሳዎችን እያሳደደ በመግደል ላይ ያለው።

_________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጭካኔ በሳውዲ አረቢያ | አንበጦቹን እንግድላለን ብለው10ሺ ግመሎችን ገደሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2020

ሳውዲ – አንበጣ – ግመል – ኮሮና

የአንበጦች ሁሉ መፈልፈያ “የሰይጣን ደም” ወይም የነዳጅ ዘይት የሚፈልቅበት በርሃማው የሳውዲ ሲዖል ጉድጓድ መሆኑ ይታወቃል። ግመሎች ከኢትዮጵያና ሶማሊያ ወደ ሳውዲ ይላካሉ፤ ሳውዲዎች አንበጦቹንና ግመሎቹን ይመገቧቸዋል ፥ ከዚያም የኮሮና / ቁርአና ቫይረስ ይፈጠራል።

እጽዋትን ከአንበጣ መንጋ ለመጠበቅ በተረጨው የተባይ ማጥፊያው ነው የተመረዙት

አንድ ሰው በትዊተር ላይ ሲጽፍ “የሳዑዲ ባለሥልጣናት እፅዋትን ለመከላከል ፀረተባይ ኬሚካሎችን ተጠቅመዋል ነገር ግን እፅዋቱን የበሉት 10,000 ግመሎች በመርዝ ተገድለዋል፡፡”

የእነዚህ ምስኪን ግመሎች ሞት ሳዑዲ አረቢያን በመውረር ላይ ያሉት አንበጦች በእጽዋት ላይ ጥፋት እንዳያደርሱ በሚል ተረጨው የተባይ ማጥፊያ ጋር የተገናኘ ነው፡፡

የአንበጣውን መንጋ ወረራ ለማስቆም “መርዝ” በበረሃማ ሳር ላይ ተረጭቷል ፣ ከዚያ በኋላ ግመሎች ሳሩን ሰለበሉት በሺዎች የሚቆጠሩ ግመሎች ሞተዋል ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ታመሙ፡፡

በጥቅሉ ውስጥ በደርዘን የሚቆጠሩ ግመሎች በአሸዋው ውስጥ ሕይወት አልባ ሆነው ይታያሉ፡፡የታመሙ እና የሚሞቱ ግመሎች በአልዳርብ እርሻ በፊልሞች እንደተቀረፁ የአከባቢው ጋዜጦች ዘግበዋል፡፡

በከብት መንጋ ውስጥ ለነበሩ አንዳንድ ግመሎች ህይወታቸውን ሊያተርፉ የሚችሉ መድሃኒቶች ተሰጥቷቸዋል፡፡

ከምስራቅ አፍሪቃ እስከ ቻይና ድርስ አሁንም የአንበጦቹ ወረራ ቀጥሏል፡፡

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመጨረሻ ሰዓት ጥሪ ለመሀመዳውያን፤ ክርስቶስን ተቀበሉ | መካ እና መዲና በ ጎርፍ ተጥለቀለቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2018

ኢትዮጵያ ውስጥ ተቀምሞ የተላከው ጥቁር ደመና በባቢሎኗ ሳዑዲ ኃይለኛ ዝናብና በረዶ አወረደ። የዓለም መስጊዶች ሁሉ እናት በሆነችው የመካዋ መስክጊድ ላይ ታይቶ የማይታወቅ በረዶ ወረደ፣ ህንጻዎቻቸውና መኪናዎቻቸውም ከካርቶን እንደተሠራ ሳጥን ጥርግርግ ብለው በጎርፍ ተወሰዱ። ጎርፉ እስካሁን 50 የሚሆኑ ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል።

አልዋሽም፤ ሰው ከሚመስሉት አረቦች ይበልጥ የሚያሳዝኑኝ ግመሎቹና እንስሳቱ ናቸው።

በተለይ ልባቸውን አደንድነው ክርስቶስን ለካዱት ሞኝ ወገኖቻችን፤ ሰዓቱ ደርሶባችኋል፤ እድሉ እያመለጣችሁ ነው! ቀላል አይምሰልን፤ በተለይ በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላይ ከፍተኛ ፍርድ ይፈረዳል፤ ሰላማዊ መሆን ብቻ በቂ አይደለም፤ በእስያ እና በየአረብ አገራቱ ያሉት ሙስሊሞች ምናልባት ወንጌልን ለመስማት እድሉ ላይኖራቸው ይችላል፤ የኢትዮጵያውያኖቹ ግን ምንም ምክኒያት ሊኖራችሁ አይችልም፤ ስለዚህ፡

ከሌሎች አገሮች ሙስሊሞች የበለጠ በእግዚአብሔር አገር በኢትዮጵያ ወንጌልን ለዘመናት ሰምታችኋል፣ የእግዚአብሔር ፍቅር ምን እንደሚመስል ተዋሕዷውያን አሳይተዋችኋል፤ በኋላ አልሰማሁም፣ አላየሁም ማለት አትችሉምና ዛሬውኑ በሲዖል እየተቃጠለ ያለውን መሀመድ አብዱአላህን ትታችሁ ወደ መድሀኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ኑ እና ተፈወሱ፣ ዳኑ!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመሀመድ ባሪያዎች ለፍጥረታት ያላቸው ጭካኔ VS. የተክልዬ ልጆች ለፍጥረታት ያላቸው ፍቅር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018

* በ ባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ ጨካኞቹ አረቦች አገልጋይ ግመሎቻቸውን ለጎርፍ አደጋ አሳክፈው ሰጧቸው

በርሃ = ሲዖል

+ በቅድስት ኢትዮጵያ (አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን) የተክልዬ ልጆች ውሻዋን ከጎርፍ አደጋ አዳኗት

ለምለም = ገነት

____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ልክ እንደ እህቶቻችን ፥ ጨካኞቹ አረቦች አገልጋይ ግመሎቻቸውንም ለኃይለኛው ጎርፍ አጋለጧቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018

ከፍተኛ የጎርፍ መጥለቅለቅ በ ባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ

እነዚህን ወራዳ የባቢሎን ልጆች እግዚአብሔር ይበቀላቸው!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፯]

በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን።

በአኻያ ዛፎችዋ ላይ መሰንቆቻችንን ሰቀልን።

የማረኩን በዚያ የዝማሬን ቃል ፈለጉብን፥ የወሰዱንም። የጽዮንን ዝማሬ ዘምሩልን አሉን።

የእግዚአብሔርን ዝማሬ በባዕድ ምድር እንዴት እንዘምራለን?

ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ብረሳሽ፥ ቀኜ ትርሳኝ።

ባላስብሽ፥ ምላሴ በጕሮሮዬ ይጣበቅ፤ ከደስታዬ ሁሉ በላይ ኢየሩሳሌምን ባልወድድ።

አቤቱ፥ በኢየሩሳሌም ቀን የኤዶምን ልጆች አስብ። እስከ መሠረትዋ ድረስ አፍርሱ አፍርሱ ያሉአትን።

አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።

ሕፃናቶችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: