😢😢😢
____________________________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2021
😢😢😢
____________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: Abiy Ahmed, ሌብነት, ሽብር, ትግራይ, ንብረት ማጥፋት, አህዛብ, አድዋ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤርትራ, ክርስትና, ወረራ, ወንጀል, ዐቢይ አህመድ, ዘረፋ, ዘር ማጥፋት, ጀነሳይድ, ግመሎች, ግፍ, ጥላቻ, ጭፍጨፋ, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Children, Genocide, Massacre, Terror, Tigray, War | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2021
☆ አሊባባ እና አርባ ሌቦች በአድዋ
የኤርትራ አህዛብ (ሰ) አራዊት የዘረፈውን በግመል ጭኖ ወደ ኤርትራ ሲወስድ።
ግመሎቹ ያሳዝናሉ። እንደ እነ ደቡብ ኮርያ፣ ታይዋን እና ሲንጋፖር የበለጸገች ጠንካራ የነብር ሃገር እንሆናለን ሲል የነበረው ቆሻሻው ኢሳያስ አፈቆርኪ ከድሃ ትግሬዎች እንዲህ ሲዘርፍ ማየቱ እጅግ በጣም ያሳፍራል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን ኖሮ በበደዊን አረቦች ጨርቅ ፊቴን ሸፍኜ ከመኝታ ቤቴ አልወጣም ነበር። ወራዳ! ቅሌታም!ኢሳያስ እና አብዮት አህመድ ባፋጣኝ መደፋት አለባቸው! በነገራችን ላይ በትግራይ ጭካኔ የተሞላባቸውን ግድያዎችና ጭፍጨፋቸው የሚያደርጉት የኢሳያስ(ሰ)አራዊት አባላት አህዛብ ቤን አሜር + ራሻይዳ + ኩናማ መሆናቸውን በደንብ ልንመዝግበው ይገባል። በዋቄዮ-አላህ አህዛብ ሰ(ሰ)አራዊት አማካኝነት በትግራይ ላይ የተከፈተው ጂሃዳዊ ጦርነት ተልዕኮ ሕዝበ ክርስቲያኑን ከሰሜን ኢትዮጵያ ማስወገድ ነው። ይህ ላለፉት ሺህ አራት መቶ ዓመታት አመቺ ወቅትና ሁኔታ ጠብቆ የሚካሄድ ጂሃድ ነው። ከእስልምና ወረራ ጋር በተቆራኘ “አል-ነጃሽ” የሚባለው መስጊድ የታሪክ ስህተት ማስረጃ ነውና እንደ ሙዜየም ይቆይ፣ የሞትና ባርነት መንፈስን እንዲሁም በርሃንና ድርቀትን ይዞ የመጣው እስልምና ግን ከአካባቢው ባፋጣኝ መወገድ አለበት! የመጭው ንጉሥ ቴዎድሮስ ተቀዳሚ ተልዕኮ ይህ እንደሚሆን ተጽፏል፤ ለዚህም ነው በአረመኔው አክዓብዮት/ ሄሮድስ የሚመራው(ሰ)አራዊት ህፃናትን እና ጎረምሳዎችን እያሳደደ በመግደል ላይ ያለው።
_________________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, ሌብነት, ሽብር, ትግራይ, ንብረት ማጥፋት, አህዛብ, አድዋ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤርትራ, ክርስትና, ወረራ, ዐቢይ አህመድ, ዘረፋ, ዘር ማጥፋት, ጀነሳይድ, ግመሎች, ግፍ, ጥላቻ, ጭፍጨፋ, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Genocide, Massacre, Terror, Tigray | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2020
ሳውዲ – አንበጣ – ግመል – ኮሮና
የአንበጦች ሁሉ መፈልፈያ “የሰይጣን ደም” ወይም የነዳጅ ዘይት የሚፈልቅበት በርሃማው የሳውዲ ሲዖል ጉድጓድ መሆኑ ይታወቃል። ግመሎች ከኢትዮጵያና ሶማሊያ ወደ ሳውዲ ይላካሉ፤ ሳውዲዎች አንበጦቹንና ግመሎቹን ይመገቧቸዋል ፥ ከዚያም የኮሮና / ቁርአና ቫይረስ ይፈጠራል።
እጽዋትን ከአንበጣ መንጋ ለመጠበቅ በተረጨው የተባይ ማጥፊያው ነው የተመረዙት
አንድ ሰው በትዊተር ላይ ሲጽፍ “የሳዑዲ ባለሥልጣናት እፅዋትን ለመከላከል ፀረ–ተባይ ኬሚካሎችን ተጠቅመዋል ነገር ግን እፅዋቱን የበሉት 10,000 ግመሎች በመርዝ ተገድለዋል፡፡”
የእነዚህ ምስኪን ግመሎች ሞት ሳዑዲ አረቢያን በመውረር ላይ ያሉት አንበጦች በእጽዋት ላይ ጥፋት እንዳያደርሱ በሚል ተረጨው የተባይ ማጥፊያ ጋር የተገናኘ ነው፡፡
የአንበጣውን መንጋ ወረራ ለማስቆም “መርዝ” በበረሃማ ሳር ላይ ተረጭቷል ፣ ከዚያ በኋላ ግመሎች ሳሩን ሰለበሉት በሺዎች የሚቆጠሩ ግመሎች ሞተዋል ፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ደግሞ ታመሙ፡፡
በጥቅሉ ውስጥ በደርዘን የሚቆጠሩ ግመሎች በአሸዋው ውስጥ ሕይወት አልባ ሆነው ይታያሉ፡፡የታመሙ እና የሚሞቱ ግመሎች በአል–ዳርብ እርሻ በፊልሞች እንደተቀረፁ የአከባቢው ጋዜጦች ዘግበዋል፡፡
በከብት መንጋ ውስጥ ለነበሩ አንዳንድ ግመሎች ህይወታቸውን ሊያተርፉ የሚችሉ መድሃኒቶች ተሰጥቷቸዋል፡፡
ከምስራቅ አፍሪቃ እስከ ቻይና ድርስ አሁንም የአንበጦቹ ወረራ ቀጥሏል፡፡
Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: መነሻ፤ ሳውዲ አረቢያ, አንበጣ, ኮሮና, ወረርሽኝ, የበርሃ ሳር, የተባይ ማጥፊያ, ግመሎች, Camels, Corona Virus, Lucust, Saudi Arabia | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2018
ኢትዮጵያ ውስጥ ተቀምሞ የተላከው ጥቁር ደመና በባቢሎኗ ሳዑዲ ኃይለኛ ዝናብና በረዶ አወረደ። የዓለም መስጊዶች ሁሉ እናት በሆነችው የመካዋ መስክጊድ ላይ ታይቶ የማይታወቅ በረዶ ወረደ፣ ህንጻዎቻቸውና መኪናዎቻቸውም ከካርቶን እንደተሠራ ሳጥን ጥርግርግ ብለው በጎርፍ ተወሰዱ። ጎርፉ እስካሁን 50 የሚሆኑ ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል።
አልዋሽም፤ ሰው ከሚመስሉት አረቦች ይበልጥ የሚያሳዝኑኝ ግመሎቹና እንስሳቱ ናቸው።
በተለይ ልባቸውን አደንድነው ክርስቶስን ለካዱት ሞኝ ወገኖቻችን፤ ሰዓቱ ደርሶባችኋል፤ እድሉ እያመለጣችሁ ነው! ቀላል አይምሰልን፤ በተለይ በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላይ ከፍተኛ ፍርድ ይፈረዳል፤ ሰላማዊ መሆን ብቻ በቂ አይደለም፤ በእስያ እና በየአረብ አገራቱ ያሉት ሙስሊሞች ምናልባት ወንጌልን ለመስማት እድሉ ላይኖራቸው ይችላል፤ የኢትዮጵያውያኖቹ ግን ምንም ምክኒያት ሊኖራችሁ አይችልም፤ ስለዚህ፡
ከሌሎች አገሮች ሙስሊሞች የበለጠ በእግዚአብሔር አገር በኢትዮጵያ ወንጌልን ለዘመናት ሰምታችኋል፣ የእግዚአብሔር ፍቅር ምን እንደሚመስል ተዋሕዷውያን አሳይተዋችኋል፤ በኋላ አልሰማሁም፣ አላየሁም ማለት አትችሉምና ዛሬውኑ በሲዖል እየተቃጠለ ያለውን መሀመድ አብዱአላህን ትታችሁ ወደ መድሀኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ኑ እና ተፈወሱ፣ ዳኑ!
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: መካ, መዲና, ሳዑዲ አረቢያ, በረዶ ሙስሊሞች, ባቢሎን, ኢትዮጵያ, እንስሳ, ክርስቲያን, ዝናብ, ግመሎች, ጎርፍ, ፍርድ, Babylon, Catastrophic Flood, Saudi Arabia | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018
* በ ባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ ጨካኞቹ አረቦች አገልጋይ ግመሎቻቸውን ለጎርፍ አደጋ አሳክፈው ሰጧቸው
በርሃ = ሲዖል
+ በቅድስት ኢትዮጵያ (አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን) የተክልዬ ልጆች ውሻዋን ከጎርፍ አደጋ አዳኗት
ለምለም = ገነት
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ርህራሄ, ሳዑዲ አረቢያ, ባቢሎን, ኢትዮጵያ, እንስሳ, ክርስቲያን, ውሻ, ዝናብ, ግመሎች, ጎርፍ, Babylon, Catastrophic Flood, Ethiopia, Ethiopian Chrstians, Saudi Arabia | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018
ከፍተኛ የጎርፍ መጥለቅለቅ በ ባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ
እነዚህን ወራዳ የባቢሎን ልጆች እግዚአብሔር ይበቀላቸው!
[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፯]
፩ በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን።
፪ በአኻያ ዛፎችዋ ላይ መሰንቆቻችንን ሰቀልን።
፫ የማረኩን በዚያ የዝማሬን ቃል ፈለጉብን፥ የወሰዱንም። የጽዮንን ዝማሬ ዘምሩልን አሉን።
፬ የእግዚአብሔርን ዝማሬ በባዕድ ምድር እንዴት እንዘምራለን?
፭ ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ብረሳሽ፥ ቀኜ ትርሳኝ።
፮ ባላስብሽ፥ ምላሴ በጕሮሮዬ ይጣበቅ፤ ከደስታዬ ሁሉ በላይ ኢየሩሳሌምን ባልወድድ።
፯ አቤቱ፥ በኢየሩሳሌም ቀን የኤዶምን ልጆች አስብ። እስከ መሠረትዋ ድረስ አፍርሱ አፍርሱ ያሉአትን።
፰ አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።
፱ ሕፃናቶችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው።
Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: ሳዑዲ አረቢያ, ባቢሎን, ዝናብ, ግመሎች, ጎርፍ, Babylon, Catastrophic Flood, Saudi Arabia | Leave a Comment »