Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ገድለ ተክለ ሐይማኖት’

ተክልዬ የሃይማኖትን ገዳዮች ዛፍ ከሥሩ ይነቅሉታል ፥ የኢትዮጵያን ጠላትም በእሳት ይጠርጉታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 1, 2020

አባታችን ተክልዬ፤ ልጅዎንና እህታችንን ተማሪ ሃይማኖትን በምን ዓይነት አሰቃቂ መልክ እንደገደሏት መዝግበዋልና፡ ተጨማሪ ወንጀል ከመፈጸማቸው በፊት ገዳዮቿን ዛሬውኑ ከምኒሊክ ቤተ መንግስት አውጥተው ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ውስጥ ይክተቱልን። አሜን!

👉 መታሰቢያነቱ ለ እህታችን ሃይማኖት በዻዻ!

የአባታችን የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ረድኤትና በረከት፡ ምልጃና ጸሎት በሀገራችን በኢትዮጵያ እንዲሁም በመላው ሕዝበ ክርስቲያን ላይ አድሮ ይኑር፡ ሀገራችንን ሊያጠፋ የተነሳውን መንፈስ ያጥፉልን፤ ለዘላለሙ አሜን!

ተክለ ሐይማኖት ፀሐይ

የክርስቲያኖች መመኪያ

ተክለ ሐይማኖት ጻድቅ

የእንባችን ማበሻ

ከፈጣሪ የምታስታርቅ

ሰባሊ ወንጌል መናኝ

ሰማያዊ አርበኛ

በጸሎትህ ትሩፋት

ፀሐይ ያበራህ ለእኛ

ቅዱስ አባትችን ሆይ

ሀጢአታችን ስለበዛ

በቃልኪዳንህ አማልደን

በነፍሳችን ሁናት ቤዛ።

አደራ!

_______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተክልዬ የዋቄዮ-አላህን ዛፍ ከሥሩ ይነቅሉታል ፥ የኢትዮጵያን ጠላትም በእሳት ይጠርጉታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 3, 2020

መታደል ነው፤ በእነዚህ የጾመ ነብያት ቀናት፡ ዛሬ የሐዋርያው አባታችንን፡ ማክሰኞ ደግሞ የቸሩ አምላካችንን ልደት እናከብራለን። እንኳን አደረሰን!

ተክለሐይማኖት ማለት “የሐይማኖት ተክል፣ ተክለ አብ ተክለ ወልድ ተክለ መንፈስ ቅዱስ” ማለት ነው፡፡

ጻድቁ አባታችን በሀገራችን ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ሕዝቡን ከኃጢአት ወደ ገቢረ ጽድቅ፣ ከክህደት ወደ ኃይማኖት ስለመለሱት በዚህም የተነሣ ለኢትዮጵያውያን ብርሃን ተብለዋል፡፡ በዚህም መሠረት፡ ከ1219-1222 .ም በከተታ ሦስት ዓመት ወንጌልን አስተማሩ፡፡ ቀጥለውም ዘጠኝ ወር በዊፋት አገልግሎታቸውን ፈጸሙ፡፡ ከ1223-1234 .ም ዳሞት በተባለው ስፍራ ወይም በወላይታ ሀገር ለ12 ዓመታት ሕዝቡን በማስተማር ከአምልኮተ ጣዖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር፤ ከገቢረ ኀጢአት ወደ ገቢረ ጽድቅ መልሰዋል፡፡ ቤተ ክርስቲያንንም አንጸዋል፡፡ በዚህ ሀገር ዲያብሎስ በዛፍ ላይ አድሮ “አምላክ ነኝ” እያለ ለረጅም ዘመናት ሕዝቡን በማሳት የሚጠቀምበትን ዛፍ በተአምራት ከሥሩ ነቅለው አፍልሰውታል፡፡

የዋቄዮአላህ ተከታዮችንም ዛፍ ፃድቁ አባታችን ከሥሩ ይንቀሉልን! ይህን አስመልክቶ እኔ በግሌ ያየኋቸው ብዙ የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ተዓምራት አሉ፤ በተለይ በዕለታቸው። ጻድቁ አባታችን እዚህ በስጋ እያሉ እንደነበራቸው በስድስት ብቻ ሳይሆን በስድስት ሚሊየን ክንፋቸው በሰዓት ስድስት ሚሊየን ኪሎሜትር ፍጥነት እስከ አሜሪካ እና ቻይና ድረስ በመብረር የ666ዲያብሎስን ዛፍ የመንቀል፣ ዘንዶውን የመግደልና የኢትዮጵያን ጠላቶች በእሳት የመጥረግ ኃይል እንዳላቸው 100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ።

ዲያብሎስ ጠላት በእነዚህ የጾም ቀናትና ሳምንታት ሙጭኝ ብሎ ይፈታተነናል። በዛሬው ዕለት በሃገራችን በክርስቶስ ጠላት አህዛብ አማካኝነት እየተካሄደ ያለውን እንቅስቃሴ በሚገባ እንመዝግበው። ሕዝበ ክርስቲያኑ በመሀመዳውያኑ ጭፍጨፋና ግፍ የተፈጠረውን የተበዳይነትና ተጠቂነት፣ የቁጣና ሃዘን፣ ብሎም ለሰልፉ፣ ለተቃውሞና ለአመጽ የሚያነሳሳውን የወኔ መንፈስ ከተዋሕዶ ልጆች ለመንጠቅ/ለመስረቅ፤ በዚህም ለቀጣዩ ጂሃድ ይዘጋጁ ዘንድ የፈጠሩት ዲያብሎሳዊ እንቅስቃሴ ነው። ተጠቂነት/ተበዳይነት በበታችነት መንፈስ ለሚራመዱት ለመሀመዳውያኑ እና ለኦሮሞ ነን ባዮቹ በጣም ትልቅ መሣሪያቸው ነው።

እነዚህ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን እንዲሁም የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለተ ልደት የሆነውን የዛሬውን አርብ ዕለት ለእንቅስቃሴያቸው በድጋሚ መርጠውታል (ግድ ነው!) ፥ “የአዲስ አበባውን ኢሬቻ” እናስታውሳለን? በተክለ ሐይማኖት ዕለት ነበር። አዎ! ክርስቶስን ይጠሉታል፤ አቡነ ተክለ ሐይማኖትን ይጠሏቸዋል! ግራኝ አህመድን በጣም ይወዱታል (100%)። የአምላክህ እግዚአብሔርን፣ የሃገርህንና የተዋሕዶ እመንትህን ጠላት ለመለየት ከዚህ የበለጠ መለኪያ የለም። ስለዚህ የጠላቶቻችንን አረማመድ በጥሞና እንከታተለው፡ ተግባራቸውንም በደንብ እንመዝግበው፤ ከጨለማ ጋር ሕብረት መሰናከልንና መውደቅን ብቻ እንደሚያመጣ አይተናልና ከጨለማ ጋር አብሮ መሰለፉን እናቁም፤ ከመካከላቸው አንድ ወይም ሁለት ገለሰቦች “የኢትዮጵያን ባንዲራ” ስለያዙ ወይም “ኢቶቢያ! ኢትዮቢያ”(አዎ! መህመዳውያን “ኢትዮጵያ” እና “ኢየሱስ ክርስቶስ” ብለው በፍጹም አይጠሩም) በማለት የሚጽፉልንን የማስተኚያ ኪኒን አንውሰደው። ዲያብሎስም ሁለት መድኃኒት “ከሰጠ” በኋላ አንድ መርዝ ያክላል።

ዛሬ የደረሰን ትልቅ ዜና፦

ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በጋዛ ሰርጥ በኩርድ አማጺያን በቅርቡ ያስረሸናቸው እናት ኢትዮጵያን በሱዳንና የመን በኩል ለመተናኮል አቅዶ የነበረው ከፍተኛ የኢራን እስላም ሪፐብሊክ ባለሥልጣን በእሳት ተጠረገ። ቃሲም ሱሌማኒ ይባላል። ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ!

አሁን የጂኒው ሳጥን ተከፍቷል፤ የኢትዮጵያ ጠላቶች እርስበርስ ይባላሉ፤ ይህ ገና ማማሞቂያው ነው። ሺያ እስላም ኤራን ሱኒ እስላም ጠላቷን ሳውዲን ልታጠቃ ትችላለች፤ ፈጠነም ዘገየም አንድ ቀን ማጥቃቷ አይቀርም፤ በመካከላቸው በሚደረገው የሚሳኤልና ሮኬት ልውውጥ የሁለቱም አገራት የነዳጅ ሜዳዎች ሙሉ በሙሉ ይጋያሉ፣ የአጋንንት መቀመጫ ዋሻዎቹ መካ እና መዲና በእሳት ተጠርገው ከምድር ገጽ ይጠፋሉ። ይህ ይፈጸም ዘንድ ግድ ነው!

የአባታችን የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ረድኤትና በረከት፡ ምልጃና ጸሎት በሀገራችን በኢትዮጵያ እንዲሁም በመላው ሕዝበ ክርስቲያን ላይ አድሮ ይኑር፡ ሀገራችንን ሊያጠፋ የተነሳውን መንፈስ ያጥፉልን፤ ለዘላለሙ አሜን!

ተክለ ሐይማኖት ፀሐይ

የክርስቲያኖች መመኪያ

ተክለ ሐይማኖት ጻድቅ

የእንባችን ማበሻ

ከፈጣሪ የምታስታርቅ

ሰባሊ ወንጌል መናኝ

ሰማያዊ አርበኛ

በጸሎትህ ትሩፋት

ፀሐይ ያበራህ ለእኛ

ቅዱስ አባትችን ሆይ

ሀጢአታችን ስለበዛ

በቃልኪዳንህ አማልደን

በነፍሳችን ሁናት ቤዛ።

አደራ!

የቪዲዮው ምስል የሚያሳየን አዲስ አበባ “ለቡ” ተብሎ በሚጠራው ሠፈር (እኔ ሠፈሩን “ተክልዬ” እለዋለሁ) የሚገኘውን ውቡን የአባታችን የጻድቁ አቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተ ክርስቲያንን ነው።

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: