ኢትዮጵያ ኢንተርኔት ተዘግቷል፤ ሁሉም ማለት ይቻላል ተቀማጭነታቸው በኢትዮጵያ የሆነ ድሕረ ገጾች መረጃ ማቅረብ ካቆሙ አራተኛ ቀናቸውን አስቆጥረዋል፤ የሚከተሉት ሁለት የገዳይ ዐቢይ ቅጥረኞች ግን አሁንም “መልካም ዜና! ብራቮ ዐቢይ! ቅብርጥሴ” እያሉ መቀበጣጠሩን አላቆሙም። ለእነርሱ ብቻ ተፈቀደላቸው? ተቋማቱን፣ ቴሌቪዥኑን፣ ራዲዮውን፣ ፌስቡኩን፣ ብዙ ተከታዮች ያሏቸውን ዩቲውበሮችን ሁሉ በእጃቸው አስገብተዋል፤ እዚያም ላይ ተቀጥረው አስተያየት የሚሰጡትን በሺህ የሚቆጠሩት የመልስ ሮቦቶችን (የተዋሕዶ እና የእስላም ስም ተሰጥቷቸዋል)ሁሉንም ይገለገላል ገዳይ ዐቢይ፤ አቤት ስንቱን እንደ በግ የሚዳ ሞኝ እንዳፈቀደው እያታለለው ነው ይህ አውሬ!
ኢትዮጵያውያን የዐቢይ ጠላቶች፡ ከእነዚህ ሁለት ገለልተኛ-መሳይ ቅጥረኞቹ ተጠንቀቁ!
- 👉 አቤል ብርሃኑ
- 👉 Top Media Official