Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ገዳም’

One of The Organizers of a Church Raid in Ukraine Dies on The Spot After Grabbing a Crucifix | Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2023

✞ አሳዛኝ ግን በጣም አስገራሚ ተዓምር፤ በዩክሬን ኪቭ ታሪካዊ ፔቸርስክ-ላቫራ ኦርቶዶክስ ገዳም ጥቃት አስተባባሪ ከሆኑት መካከል አንዱ የካህኑን መስቀል ይዞ መሬት ላይ ከጣለው በኋላ ህይወቱ አለፈ። ኃይለ መስቀል ማለት ይህ ነው!

ፈጣን ፍርድ፡-

በአካባቢው ያሉ ምስክሮች እንደሚሉት ሴምትሶቭ ገዳሙን ለመቆጣጠር ከመጡት ዘራፊዎች መካከል አንዱ ነበር። ከቀሳውስት ጋር በተካሄደው ግጭት ወቅት ሴምትሶቭ መስቀሉን ከካህኑ ነጥቆ መሬት ላይ ወረወረው። ከዚህ ክስተት በኋላ በድንገት የደም መፍሰስ ችግር አጋጥሞታል እና በቦታው ሞተ።

እንደነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ያሉትን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቆሻሾችማ ምን ዓይነት ፍርድ እንደሚጠብቃቸው መገመት አያዳግትም። ለጊዜው ይፈንጩ። ግራኝ የለመደውን ጭፍጨፋውን፣ ማስራቡንና ማሳደዱን ለመቀጠል ብሎም በትግራይ ከፈጸመው ካለፈው ወንጀሉ ሕዝቡንና ዓለምን ለማዘናጋት ሲል ከከሃዲዎቹ ከእነ ጌታቸው ረዳና ‘ክርስቲያን ታደለ’ ከተባለው ወስላታ ጋር ድራማ ሠራ፣ ከዚያም ልክ ከአራት ዓመታት በፊት ወደ አክሱም ጽዮን እና ላሊበላ አምርቶ አጋንንቱን እዚያ እንዳራገፋቸው፤ ተመሳሳይ ተልዕኮውን ለመፈጸም ወደ ጣና ገዳማትም አመራ። ግን እንዴት ፈቀዱለት? የመስቀሉንስ ኃይል እንዴት አላሳዩትም? ወይንስ ተገቢውን የድግምት ሥራ ሠርተውበታል? እስኪ ትንሽ እያስታወስን እናሳስብ፤ አክሱም ጽዮንን በኅዳር ጽዮን ዕለት፣ ማርያም ደንገላትን በቅድስት ማርያም ዕለት ለመጨፍጨፍ የወሰኑት፣ ቅዱስ ጊዮርጊስን በዕለቱና በአድዋው ድል አከባበር ወቅት በመድፈር ካህኑን የገደሉ፣ ምዕመናኑ በአስለቃሽ ጢስ የበከሉ፤ አሁን ደግሞ በተቀደሰው የሕማማት ሳምንት ሕዝብ ክርስቲያኑን በመግደል፣ በማሸበርና ሰላም በመንሳት ላይ ያሉት አረመኔ አረማውያን ጋላ-ኦሮሞዎች ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

❖❖❖[የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፲፪]❖❖❖

  • ፲፱ ሄሮድስም አስፈልጎ ባጣው ጊዜ ጠባቂዎችን መረመረ ይገድሉአቸውም ዘንድ አዘዘ፤ ከይሁዳም ወደ ቂሣርያ ወርዶ በዚያ ተቀመጠ።
  • ፳ ከጢሮስና ከሲዶና ሰዎችም ጋር ተጣልቶ ነበር፤ በአንድ ልብ ሆነውም ወደ እርሱ መጡ፥ የንጉሥንም ቢትወደድ ብላስጦስን እሺ አሰኝተው ዕርቅ ለመኑ፥ አገራቸው ከንጉሥ አገር ምግብ ያገኝ ነበረና።
  • ፳፩ በተቀጠረ ቀንም ሄሮድስ ልብሰ መንግሥቱን ለብሶ በዙፋን ተቀመጠ እነርሱንም ተናገራቸው፤
  • ፳፪ ሕዝቡም። የእግዚአብሔር ድምፅ ነው የሰውም አይደለም ብለው ጮኹ።
  • ፳፫ ለእግዚአብሔርም ክብር ስላልሰጠ ያን ጊዜ የጌታ መልአክ መታው በትልም ተበልቶ ሞተ።
  • ፳፬ የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር።

❖ ፈጣን ፍርድ

ፍትህ በዚህ ህይወት በጣም አስፈላጊና ወሳኝ ነገር ነው። አንባገነኖች እንደ ሄሮድስ በአስደናቂ ሁኔታ ሲሞቱ አናይም፤ ነገር ግን በአጽናፈ ሰማይ ውስጥ ፍትህ እንዳለ እናምናለን። የእግዚአብሔር ፍርድ እውነታ በመስቀል ላይ ይታያል። በእምነት ሁላችንም በእግዚአብሔር እንድንፈርድ እና የአምባገነኖች ጽንፈኛ ኃጢያት የሰው ልጅ አጠቃላይ ኃጢአተኝነት አካል ብቻ እንደሆነ እንቀበላለን። እዚህ በዩክሬን ወይም በሌላ ቦታ ሲከሰት እንደሚታየው በጊዜያዊ ፍርድ ማሳያ እምነታችን እምብዛም አይበረታታም። ኢየሱስ የአምላክ ፍርድ በሰዎች ላይ እንዴት እንደሚመጣ ያለጊዜው ስለምናደርገው መደምደሚያ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶናል (ሉቃስ ፲፫፥፩፡፭)ነገር ግን ከኃጢአታችን ንስሐ መግባት ወይም መጥፋት እንዳለብንም ነግሮናል።

Instant Judgment:

According to local witnesses, Semtsov was one of the organizers of the raider seizure of the church. During the conflict Semtsov snatched the cross from the priest and threw it on the ground, after this incident he suddenly suffered a stroke and died on spot.

❖❖❖[Acts 12:19-24]❖❖❖

„After Herod had a thorough search made for him and did not find him, he cross-examined the guards and ordered that they be executed. Then Herod went from Judea to Caesarea and stayed there. He had been quarreling with the people of Tyre and Sidon; they now joined together and sought an audience with him. After securing the support of Blastus, a trusted personal servant of the king, they asked for peace, because they depended on the king’s country for their food supply. On the appointed day Herod, wearing his royal robes, sat on his throne and delivered a public address to the people. They shouted, “This is the voice of a god, not of a man.” Immediately, because Herod did not give praise to God, an angel of the Lord struck him down, and he was eaten by worms and died. But the word of God continued to spread and flourish.”

Justice is an important quest in this life. Rarely do we see tyrants die as dramatically as Herod, but we believe that there is justice at the heart of the universe. The reality of God’s judgment is seen at the cross. By faith we accept that we shall all be judged by God and that the extreme sins of tyrants are only a part of the general sinfulness of humankind. Rarely is our faith encouraged by a visible demonstration of temporal judgment as happens in today’s reading. Jesus gives us a warning about premature conclusions about how God’s judgment might fall on people (Luke 13:1-5), but he also tells us that we should repent of our sins or perish.

💭 Ukranian Orthodox Faithful Guarding Monastery Lavra, Blocking Zelenskyy’s Nazis From Entering

💭 Antichrist Zelensky: All Ukrainian Orthodox Monks Must Leave The Historic Kyiv-Pechersk Lavra Monastery

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚአይሁድቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፤ ሁሉም የዩክሬን ኦርቶዶክስ መነኮሳት አንድ ሺህ ዓመታት ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የኪየቭፔቸርስክ ላቫራ የዋሻ ገዳምን መልቀቅ አለባቸውበማለት ትዕዛዝ አስተላለፈ።

💭 Ukraine: Antichrist Zelensky Puts Orthodox Church Leader Under House Arrest

💭 ዩክሬን: የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪን በቤት እስር ቁጥጥር ስር አዋላቸው።

💭 Tucker: ‘No One Seems To Care That Zelenskyy Is Closing Down Orthodox Churches & Putting Christians in Jail’

💭 ተከር ካርልሰን፤ የዩክሬይኑ ናዚ መሪ ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናትን እየዘጋ ክርስቲያኖችን እያሰረ መሆኑን የሚያሳስበው ቡድን፣ ድርጅት ወይም ፖለቲከኛ ለምን ጠፋ?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ugly Zelensky Tags Senior Ukranian Orthodox Bishop With Ankle Monitor | Unbelievable!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 3, 2023

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ ከፍተኛ የዩክሬን ኦርቶዶክስ ጳጳስ ለክትትልና ለመቆጣጠሪያ የሚያገለግል መሳሪያ ቁርጭምጭሚታቸው ላይ አሰረባቸው። ልክ እንደ አንድ ወንጀለኛ! የግራኝ አጋር ዘሌንስኪ በዩክሬን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ካህናት ላይ እያደረገ ያለው ነገር ይህን ነው። እግዚኦ!

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ከዩክሬን ፀረ-ኦርቶዶክስ ዘመቻ ጀርባ ያለውን ወንጀለኛ አውቃለሁ ፤ በዩክሬን እየተካሄደ ባለው ሃይማኖታዊ ጥቃት ዩናይትድ ስቴትስ ተባባሪ ነች፤” አለች ሩሲያ።

ዋሽንግተን የኪየቭን ፖሊሲዎች በሩሲያ ላይ እንደ መሳሪያ ትጠቀማለች!” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተናግሯል።

👉 This is what Zelenskyy is doing to Orthodox Christian Priests in the Ukraine

💭 The Nazi regime of Zelenskyy authorities have ordered the abbot of the Kiev Pechersk Lavra to stay away from the historic monastery.

A senior cleric in Ukraine’s most prominent Orthodox monastery, Metropolitan Pavel, has been placed under house arrest and barred from attending services for two months, amid an ongoing religious crackdown and attempts to evict hundreds of monks from the Kiev Pechersk Lavra.

At a pretrial detention hearing on Saturday, Metropolitan Pavel (secular name Pyotr Lebed), who is accused of harboring pro-Russian sentiment, was ordered to stay in a village 50km from the capital. The hearing was initially postponed after the 61-year-old cleric, who has served as abbot of the monastery since 1994, reported feeling unwell. However, he was brought to court again in the evening, and officially placed under house arrest for 60 days.

The authorities have placed a tracking device on his ankle, videos from the courtroom show. The judge denied Pavel’s plea to remain confined inside the monastery, but also refused the prosecutor’s request to ban him from sharing videos online.

👉 For the 2nd section, courtesy: TruNews

👉 Moscow Claims to Know Culprit Behind Religious Crackdown in Ukraine

Washington uses Kiev’s policies as a tool against Russia, the Foreign Ministry has said

The US is complicit in the ongoing religious crackdown in Ukraine, seeking to drive a wedge between the nation’s faithful as part of its anti-Russia foreign policy, Moscow’s Foreign Ministry said on Sunday.

In a statement, the ministry commented on the recent decision of the authorities in Kiev to place the abbot of the Kiev Pechersk Lavra – Ukraine’s most prominent Orthodox monastery – Metropolitan Pavel (secular name Pyotr Lebed) under house arrest. The senior cleric is suspected of harboring pro-Russian sentiment and inciting inter-religious hatred, which he denies.

This latest development, the statement reads, shows that Ukraine’s campaign to seize the Lavra “has come to a head.”

However, the ministry claimed that “it is no secret that [Ukrainian President Vladimir] Zelensky’s regime is not independent in its anti-church policy.”

A split in Orthodoxy, a blow to this sphere of life, is the goal proclaimed by Washington a long time ago,” the ministry stated, adding that the US has created a “perverted mechanism of direct and indirect influence on the confessional side of Kiev politics.”

Activities in this direction are supported by the US ambassador-at-large for international religious freedom and the Commission on International Religious Freedom, it added.

The ongoing situation with the Lavra and other churches in Ukraine “is of completely man-made nature and is a man-made incitement of religious hatred,” the ministry claimed.

Appointed by Washington… Ukraine’s incumbent fully understands his dependence on the US. He is pursuing an anti-Orthodox policy at the behest of the Americans who are solving anti-Russia tasks, once again using the Ukrainian administration as nothing more than a tool.”

The ministry added that Kiev’s religious policies affect not only the Orthodox faithful, pointing to reports of Islamophobia and anti-Semitism in the country.

In recent weeks, the Ukrainian authorities have conducted a massive crackdown on the Ukrainian Orthodox Church (UOC), which is suspected by Kiev of covertly supporting Russia, despite the fact that the church proclaimed its independence from Moscow after the start of the conflict in February 2022.

Last month, as part of the campaign against the UOC, the authorities demanded that the Lavra monks vacate the monastery, citing an alleged violation of a 2013 agreement which allowed the entity to administer the religious site. The UOC refused to comply, dismissing the order as unlawful.

Ukraine has long experienced religious tensions, with several entities claiming to be the true Orthodox Church. The two main rivals are the Ukrainian Orthodox Church and the Kiev-backed Orthodox Church of Ukraine (OCU), which is considered by the Russian Orthodox Church to be schismatic.

👉 Source: RT

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukraine: Antichrist Zelensky Puts Orthodox Church Leader Under House Arrest

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 2, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ዩክሬን: የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘሌንስኪ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን መሪን በቤት እስር ቁጥጥር ስር አዋላቸው።

የኪቭ ከተማ ሜትሮፖሊታን ጳጳስ ፓቬል፣ የታሪካዊው ኪየቭፔቸርስክ ላቭራ ገዳም አበምኔት ናቸው።

ከዩክሬይን እስከ ኢትዮጵያ፣ ከአርሜኒያ እስከ አሜሪካ ሉሲፈራውያኑ በኦርቶዶክስ ቤተርስቲያን ላይ ጦርነቱን በማፋፋም ላይ ናቸው። በዩክሪየን ኢአማኒያኑ ናዚ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው የትንቢት መፈጸሚያዎች የሆኑት፤ በኢትዮጵያም ኢአማኒያኑ + መሀመዳውያኑ + ፋሺስት ጋላኦሮሞዎች ናቸው ተመሳሳይ ለገሃነም እሳት የሚያበቃ ዕጣ ፈንታ የደረሳቸው። ለጊዜው ይፈንጩ፤ ግን ወዮላቸው!

💭 Ukraine’s top security agency notified a top Orthodox priest Saturday that he was suspected of justifying Russia’s aggression, a criminal offense, amid a bitter dispute over a famed Orthodox monastery.

Metropolitan Pavel, the abbot of the Kyiv-Pechersk Lavra monastery, Ukraine’s most revered Orthodox site, has strongly resisted the authorities’ order to vacate the complex. Earlier in the week, he cursed Ukrainian President Volodymyr Zelenskyy, threatening him with damnation.

During a court hearing in the Ukrainian capital, the metropolitan strongly rejected the claim by the Security Service of Ukraine, known as the SBU, that he condoned Russia’s invasion. Pavel described the accusations against him as politically driven.

SBU agents raided his residence and prosecutors asked the court to put him under house arrest pending the investigation. The hearing was adjourned until Monday after the metropolitan said he wasn’t feeling well.

The monks in the monastery belong to the Ukrainian Orthodox Church, which has been accused of having links to Russia. The dispute surrounding the property, also known as Monastery of the Caves, is part of a wider religious conflict that has unfolded in parallel with the war.

The Ukrainian government has cracked down on the Ukrainian Orthodox Church over its historic ties to the Russian Orthodox Church, whose leader, Patriarch Kirill, has supported Russian President Vladimir Putin in the invasion of Ukraine.

The Ukrainian Orthodox Church has insisted that it’s loyal to Ukraine and has denounced the Russian invasion from the start. The church declared its independence from Moscow.

But Ukrainian security agencies have claimed that some in the UOC have maintained close ties with Moscow. They’ve raided numerous holy sites of the church and later posted photos of rubles, Russian passports and leaflets with messages from the Moscow patriarch as proof that some church officials have been loyal to Russia.

The Kyiv-Pechersk Lavra monastery is owned by the Ukrainian government, and the agency overseeing it notified the monks that it was terminating the lease and they had until Wednesday to leave the site.

Metropolitan Pavel told worshipers Wednesday that the monks would not leave pending the outcome of a lawsuit the UOC filed in a Kyiv court to stop the eviction.

The government claims that the monks violated their lease by making alterations to the historic site and other technical infractions. The monks rejected the claim as a pretext.

Many Orthodox communities in Ukraine have cut their ties with the UOC and transitioned to the rival Orthodox Church of Ukraine, which more than four years ago received recognition from the Ecumenical Patriarch of Constantinople.

Bartholomew I is considered the first among equals among the leaders of the Eastern Orthodox churches. Patriarch Kirill and most other Orthodox patriarchs have refused to accept his decision authorizing the second Ukrainian church.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukranian Orthodox Faithful Guarding Monastery Lavra, Blocking Zelenskyy’s Nazis From Entering

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2023

The Faithful Are Singing The Jesus Prayer As They Guard Their Holy Site

ORTHODOXPHOBIANeo-Bolshevism in Ukraine & The West

💭 የኪየቭ ዋሻ ላቭራ መነኮሳት ከስቴቱ ባለስልጣናት ቢጠይቁም ትናንት ገዳሙን ለቀው ለመውጣት ፈቃደኛ አልሆኑም ። ንብረቱን ወደ ግዛቱ አጠቃቀሙ በይፋ ማዘዋወሩ ዛሬ እንዲጀምር ትላንት መልቀቅ ነበረባቸው።

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የዩክሬን ኦርቶዶክስ ምዕመናን ታሪካዊውን የኪቭ ከተማ ገዳምን፤ ላቫራን የዜለንስኪ ናዚዎች እንዳይገቡ በማገድ ላይ ናቸው። ታማኞቹ ምዕመናን ቅዱስ ቦታቸውን ሲጠብቁ የኢየሱስን ጸሎት እየዘመሩ ነው።

የዘመኑ ቦልቪክ ዜሊንስኪ የአባቶቹን የእነ ሌኒንን እና ስታሊንን ፀረኦርቶዶክስ አቋም በመያዙ ልክ እንደ ግራኝ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ጠላታቸው ነው።

እምደምናየው የፀረኦርቶዶክስ ጂሃዱ ከኪየቭ እስከ ካራቺ፣ ከኢየሩሳሌም እስከ አክሱም፣ ከዋሽንግተን እስከ ፔኪንግ፣ ከቫቲካን እስከ መካ፣ ከለንደን እስከ ሜልበርን፣ ከካውካስ ተራሮች እስከ አልፕ ተራሮች በመላው ዓለም በመጧጧፍ ላይ ነው።

በሃገራችን ቀንደኛዎቹ የኦርቶዶክስ ክርስትና ጠላቶች ጋላኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎች፣ ሻዕቢያዎች፣ ሕወሓቶች፣ ብአዴኖች፣ አብኖች፣ ኢዜማዎች ወዘተ ናቸው።

የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ቍጥር ለመቀነስ ብሎም ዜሮ ለማድረግ ሲሉ በጋራ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በሰሜኑ የሚያካሂዱት አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ሽመልስ እብዱሳ፣ አዳነች እባቤ፣ ታመቀ መኮነን ሀሰን፣ አገኘሁ ተሻገር፣ ይልቃል ዝቃለ፣ ኦቦ ስብሃት፣ ጌታቸው አራዳ፣ ደብረ ሲዖል ወዘተ ባፋጣኝ መደፋት የሚገባቸው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ቀንደኛ ጠላቶች ናቸው። የመሰቀያ ጊዜያቸው እንጂ የመሳለቂያ ጊዚያቸው እያከተመ ነው!

እነዚህ ግለሰቦችና ዘጠና አምስት በመቶ የሚሆኑት ልሂቃኑ፣ ፓርቲዎችና የከንቱ ሜዲያ ለፍላፊዎች የ666ቱን ክትባት ተከትበውና ተጨማሪ የአእምሮ መቆጣጠሪያ ቺፕ ተቀብሮባቸው ክርስቲያኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ ለመበከል ብሎም ለማጥፋት ሌት ተቀን የሚሠሩ አደገኛ ጠላቶች ናቸው።

The monks of the Kiev Caves Lavra refused to evacuate the monastery yesterday, despite the demand from state authorities. They were to leave yesterday, so that the official transfer of the property back to the usage of the state could begin today.

Recall that the Kiev Caves Lavra is legally owned and operated as a museum by the state, which previously leased its usage to the Ukrainian Orthodox Church. However, as the war continues in Ukraine, the state has chosen to see the clergy and faithful of the UOC as state enemies.

Thousands of faithful filled the Lavra yesterday, unsure of what to expect. In the end, the state made no moves yesterday, but the faithful spent the night in one of the churches of the Lavra, in case of an attempted nighttime seizure, reports the Ukrainian outlet Strana.

His Beatitude Metropolitan Onuphry of Kiev and All Ukraine celebrated the Presanctified Liturgy in the Holy Cross Church in the Lavra, which was overflowing with people.

The abbot, Metropolitan Pavel, called on all to stand up and come defend the Lavra against the attacks of the state. He said that they will not allow the members of the Museum commission onto the territory of the Lavra until there is a corresponding court order.

Meanwhile, a Kiev court opened proceedings yesterday on the Lavra’s claim against the Museum regarding the illegal termination of the Church’s lease.

However, members of the Museum’s Commission arrived at the Lavra this morning, but the faithful are blocking them from carrying out their “inspection” of the territory, according to videos posted by Strana.

👉 Courtesy: Orthodox Christianity

💭 It’s Friday the 13th: Ukraine’s President Zelensky Has Stripped Ukrainian Citizenship From 13 Orthodox Clergy

💭 ዛሬ ቀኑ አርብ ፲፫/13 ኛው ነው የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የዩክሬን ዜግነት፲፫/13 የኦርቶዶክስ ቀሳውስት ነጠቀ

💭 Antichrist Zelensky: All Ukrainian Orthodox Monks Must Leave The Historic Kyiv-Pechersk Lavra Monastery

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚአይሁድቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፤ ሁሉም የዩክሬን ኦርቶዶክስ መነኮሳት አንድ ሺህ ዓመታት ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የኪየቭፔቸርስክ ላቫራ የዋሻ ገዳምን መልቀቅ አለባቸውበማለት ትዕዛዝ አስተላለፈ።

💭 Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

💭 ታከር ካርልሰን፤ ለምንድነው ኒዮቦልሼቪኩ የይክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ ክርስትናን በዩክሬን የሚከለክላት?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Antichrist Zelensky: All Ukrainian Orthodox Monks Must Leave The Historic Kyiv-Pechersk Lavra Monastery

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2023

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚው ‘አይሁድ’ ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፤ “ሁሉም የዩክሬን ኦርቶዶክስ መነኮሳት አንድ ሺህ ዓመታት ያስቆጠረውን ታሪካዊውን የኪየቭ-ፔቸርስክ ላቫራ የዋሻ ገዳምን መልቀቅ አለባቸው” በማለት ትዕዛዝ አስተላለፈ። በቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ከሦስት ወራት በፊት የናዚው ዩክሬይን አገዛዝ ወታድሮችና ፖሊሶች ይህን ጥንታዊ ገዳም እንዲወርሩ አድርጎ ነበር።

🐐 የፍየል ብሔሮች በበግ ብሔሮች ላይ ተነስተዋል 🐑

ልክ በእኛም ሃገር፤ በኦርቶዶክሱ ዓለም ላይ ጂሃድ ባወጁት ሉሲፈራውያኑ የሚመሩት ጋላኦሮሞዎቹ ልክ እነዚህ ዩክሬናውያን ናዚዎች የሚፈጽሙትን ዓይነት ዲያብሎሳዊ ተግባር በመላው ዓለም ባሉ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ እየፈጸሙ ያሉት። አሁንማ ሁሉንም ጥቃታቸውን በግልጽ ነው እየሠነዘሩ ያሉት። ለዚህም ነው የዩክሬይን ናዚዎች እና የጋላኦሮሞ ፋሺስቶች እንዲሁም ታች ቀደም ሲል የተጠቀሱት የፍየል ብሔሮች በጣም ተመሳሳይ ናቸው የምለው። “ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

😈 በወንድማማች መካከል ጠብን የሚዘሩት እንደ ዜሊንስኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ላሉ የዲያብሎስ ጭፍሮች ወዮላቸው!

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

😈 Woe to the Romans who sow discord among brothers!

❖❖❖[Proverbs 6:16-19]❖❖❖

“There are six things that the Lord hates, seven that are an abomination to him: haughty eyes, a lying tongue, and hands that shed innocent blood, a heart that devises wicked plans, feet that make haste to run to evil, a false witness who breathes out lies, and one who sows discord among brothers.”

💭 The government of Ukraine has ordered that all Ukrainian Orthodox monks must leave the Kyiv-Pechersk Lavra 1,000-year-old Orthodox Christian monastery, one of the most preeminent monasteries in Eastern Orthodox Christianity and the most prominent monastery in Ukraine, because they are under the Moscow Patriarchate and not under the Kiev Patriarchate. Oleksandr Tkachenko, Ukraine’s Minister of Culture and Information Policy, declared:

“The agreement for the free use of the Kyiv-Pechersk Lavra by the UOC will be terminated on 29 March 2023. This applies to all Lavra premises rented by the UOC.

Today, on 10 March 2023, the National Kyiv-Pechersk Historical and Cultural Reserve gave notice to the UOC’s Holy Dormition Kyiv-Pechersk Lavra (the men’s monastery) to terminate the agreement on the free use of religious buildings and other state property.

This notice is based on the conclusions of the Interagency Working Group, which, in the course of its work, found that the monastery had violated the terms of the agreement on the use of state property. A number of violations of the terms of use of state property have been established. The Ministry of Culture and Information Policy has set out its position in a letter.”

The monks have refused to leave, arguing that there are no legal grounds for the demand to leave the monastery. The order goes back to a commission established under President Vladimir Zelensky’s decree.

Ukrainian intelligence considers priests under the Moscow Patriarchate to be enemy agents. In 2022, Ukrainian intelligence opened 52 criminal cases involving 55 clergymen of the Ukrainian Orthodox Church of the Moscow Patriarchate, including 14 bishops. Not only has the Ukrainian government imposed sanctions on the Russian Orthodox Church, but has also banned 200 Russian Orthodox clerics from entering Ukraine. The head of the Ukrainian Orthodox Church, Metropolitan Kliment, stated that the demand to leave the monastery “does not mean anything” and amounts to “opinions of the director of the preserve, not supported by legal arguments.” “How can we leave?” said the metropolitan. “We are responsible for this heritage that we have guarded for decades. And now we must leave it to its destroyers?” The Zelensky regime has repeatedly accused the clergy of the Ukrainian Orthodox Church (under the Moscow patriarchate) of being “Russian sympathizers”. The Ukrainian government rather supports the “Orthodox Church of Ukraine” (OCU) – a non-canonical organization that was founded under the government of President Pyotr Poroshenko after the Maidan revolution in 2014.

Russian Foreign Ministry spokeswoman Maria Zakharova expressed her disdain over the persecution of the Ukrainian Orthodox, saying: “Has the State Department heard about this?” she said. “This time they won’t manage to ‘not see’ the persecution of the Ukrainian Orthodox Church.”

According to Sputnik International:

The monastery was closed in Soviet times, but back in Soviet times it was returned to the use of the Russian Orthodox Church. In 1988, the work of the monastery and the Theological Seminary was resumed: the authorities transferred ground structures and distant caves to the Church, and in 1990, the nearby caves. In 1990, UNESCO added the Kiev Pechersk Lavra to the List of World Heritage Sites. From 1994 to this day, the abbot of the Lavra is Metropolitan Pavel (Lebed).

Pressure on the canonical Ukrainian Orthodox Church, the largest in the country, to which millions of believers identify themselves, began in the 1990s from nationalists and schismatics. By 2018, this turned into a large-scale state campaign, the authorities created a “rival” to the UOC, the Orthodox Church of Ukraine (OCU), from schismatic organizations.

At the same time, an media campaign began against the UOC, with mass raids of its churches, their “voluntary re-registration” to the OCU with the approval of the authorities, attacks by nationalists and schismatics on the clergy and believers with impunity.

In 2022, the Ukrainian authorities organized the largest wave of persecution of the UOC in the recent history of the country. Referring to its connection with Russia, local authorities in different regions of Ukraine decided to ban the activities of the UOC, and a bill on its actual ban in Ukraine was submitted to the country’s parliament. State sanctions have been imposed on some representatives of UOC clergy. The Security Service of Ukraine began to open criminal cases against UOC bishops priests and conduct searches in churches and monasteries to find “evidence of anti-Ukrainian activities.”

This news story sounds like something out of Calles’s Mexico or Bolshevik Russia, wherein the state looked for reasons to persecute the Church. This hatred in Ukraine has been going on for decades. In 2008, Iryna Farion, another Ukrainian nationalist leader, said: “I think that the structure that calls itself a Moscow Patriarchate has nothing to do with Christianity. It is one of the greatest threats for independent and self-sustained development of Ukraine. As long as this institution occupies the Kyiv Pecherska Lavra [an ancient monastery in Ukraine], a Ukrainian will be enslaved.”

In July of 2010, when Patriarch Kirill visited Ukraine, Ukrainian nationalists met him with signs that said, “Down with Moscow Colonizer Priest,” “Ukrainian Orthodox Church against Moscow Heresy,” and “Moscow Patriarchate — Spiritual Occupant”. On May of 2012, around thirty Ukrainian nationalists attacked a church in the Dnieper part of Kiev. They vandalized Christian symbols, destroyed the altar, damaged the Crucifix and icons and threatened the clergy. In the name of the nation, they became antichrist. In April of 2013, three hundred Ukrainian nationalists, carrying the flags of the Svoboda party, tried to storm a church in Novo-Arkhangelsk. They broke the gates and the doors of the church and tried to hit the clergy who were in the courtyard of the church (see Byshok & Kochetkov, Neo-Nazis & Euromaidan, pp. 71-72)

With such religious tension and jingoism, the country is like a room full of gasoline; all it takes is for one to throw in the lighted match of nationalist provocation and the place will implode. I fear that a massacre of Orthodox Christians — something like what happened to Poles in Wolyn — will take place.

Religious nationalism is the desire of certain elements within NATO. When Turkey and the United States supposedly negotiated for the release of pastor Andrew Brunson, part of the deal was that Turkey would pressure the Orthodox church in Istanbul (the center for Eastern Orthodox Christianity) to make a Ukrainian Orthodox Church that would be independent of the Moscow Patriarchate. According to a report from Modern Diplomacy:

One of Washington’s main conditions for lifting the sanctions is Brunson’s release. However, there is another one – the autocephaly for the Ukrainian Orthodox Church (UOC), the author states.

In April, Kyiv, which strives to break away from the Russian Orthodox Church and create an independent Ukrainian Church, addressed the Ecumenical Patriarchate with an appeal to grant the autocephaly. According to Patriarch Bartholomew, who delivered a speech after the recent Sunday service, the still-ongoing official process is to yield the results shortly.

The previous week, in an interview to BBC Ukraine, the leader of Crimean Tatars and a member of the Ukrainian Parliament Mustafa Dzhemilev said that President Erdogan had confirmed his support in the process of granting autocephaly to the Ukrainian Church. “I told him that today Moscow is like a Mecca for the Orthodox but after the UOC becomes independent Istanbul will take the place of Moscow,” Dzhemilev noticed. According to him, when he and Ukrainian president Poroshenko met with Erdogan on July 12, the Turkish leader assured that he would do “everything possible” for the Ukrainian autocephaly and said that he understood the importance of this issue for the Crimean Tatars.

Religious nationalism and tensions in Ukraine are very real. I am afraid that the Ukrainian nationalist lunatics will one day commit a horrendous massacre (at the level of Wolyn) to the Orthodox Christians simply because they are under the Moscow Church.

👉 Courtesy: Shoebat.com

The Ukrainian Government Makes This Order To Ukrainian Orthodox Christians: ‘All Ukrainian Orthodox Christian Monks Must Leave One Of The Most Preeminent Monasteries In Ukraine.’

Kiev Pechersk Lavra Monastery

Kiev Pechersk Lavra also known as the Kiev Monastery of the Caves, is a historic Eastern Orthodox Christian monastery which gave its name to one of the city districts where it is located in Kyiv.

Since its foundation as the cave monastery in 1051, the Lavra has been a preeminent center of Eastern Orthodox Christianity in Eastern Europe. Together with the Saint Sophia Cathedral, it is inscribed as a UNESCO World Heritage Site. The monastery complex is considered a separate national historic-cultural preserve (sanctuary), the national status to which was granted on 13 March 1996. The Lavra is not only located in another part of the city but is part of a different national sanctuary than Saint Sophia Cathedral. While being a cultural attraction, the monastery is once again active, with over 100 monks in residence. It was named one of the Seven Wonders of Ukraine on 21 August 2007, based on voting by experts and the internet community.

Currently, the jurisdiction over the site is divided between the state museum, National Kyiv-Pechersk Historic-Cultural Preserve, and the Ukrainian Orthodox Church (Moscow Patriarchate) as the site of the chief monastery of that Church and the residence of its leader, Onufrius, Metropolitan of Kyiv and All Ukraine.

💭 Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

💭 ታከር ካርልሰን፤ ለምንድነው ኒዮቦልሼቪኩ የይክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ ክርስትናን በዩክሬን የሚከለክላት?

💭 Tucker Carlson: Zelenskyy’s cabinet is devising ways to punish Christians

Fox News host Tucker Carlson gives his take on the Russia-Ukraine conflict and American worship of Zelenskyy.

👉 በዩክሬን፣ በሩሲያ፣ በአርሜኒያ፣ በሰርቢያ፣ በማቄዶኒያ፣ በቆጵሮስ፣ በሶሪያ፣ በኦራቅ፣ በግብጽና በሃገራችን ኢትዮጵያ ሉሲፈራውያን እየተዋጉ ያሉት ኦርቶዶክስ ክርስናን ነው።

👉 የሚከተለው ጽሑፍ ባለፈው ወር ላይ የቀረበ ነው፤

💭 ሁልጊዜ ከማልረሳቸው ነገሮች መካከል አንዱ፤ ገና የአስራ አምስት ዓመት ልጅ እያለሁ በዓለማችን ዙሪያ በሚካሄዱት ሁኔታዎች ላይ ከፍተኛ የማወቅ ጉጉት ነበረኝ፤ የእያንዳንዱን አገር ዋና ከተማ ከእነ መሪያቸው ለመሸምደድም በቅቼ ነበር፤ ታዲያ ያኔ በተለያዩ አገራት የመዘዋወር አጋጣሚው ስለነበረኝ በተለይ ዘረኞችና ጎሰኞች አገራትን በታታኞቹ በሆኑት ሕዝቦች ላይ ሳጠና የመጡልኝ፤

  • ☆ በእኛ ሃገር፤ ጋላ-ኦሮሞዎች እና ‘ኤርትራውያን’
  • ☆ በስፔይን፤ ባስኮችና ካታላኖች
  • ☆ በጀርመን፤ ባቫራውያን (ሙኒክ ከተማ)
  • ☆ በስዊዘርላንድ፤ በሮማንዲ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በሶቪየት ሕብረት/ሩሲያ፤ ዪክሬይናውያን
  • ☆ በዩጎዝላቪያ፤ የክሮኤሽያ ክሮአቶች
  • ☆ በቤልጂም፤ የደቡብ ቫሎኒያ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በብሪታኒያ፤ ስኮትላንዳውያን
  • ☆ በአሜሪካ፤ ቴክሳሳውያን
  • ☆ በካናዳ፤ በኩቤክ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች

😈 ታዲያ እነዚህ የየሃገራቱ ጠንቆች፣ የአንድነትና የክርስትና ጠላቶች መሆናቸውን ዛሬ በደንብ መረጋገጡን ሳውቅ ያኔ የጠቆመኝ ኃይል ዛሬም አብሮኝ ያለው መሆኑን አምኛለሁ።

❖❖❖ [ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮፥፲፯] ❖❖❖

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤”

💭 ‘Bolshevist’ Congressman Jamie Raskin Calls to Destroy ‘Orthodox Christian’ Russia by Jihad

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሻዕብያ/ሕወሓት/ኦነግ ብልጽግና ዒላማ | St Gabriel Wuqyen Rock Hewn church | ውቅየን ቅ. ገብርኤል ውቅር ቤተ ክርስትያን ቆላ ተምቤን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በመላዋ ኢትዮጵያ በተለይ በትግራይ ክፍለ ሃገር የሚገኙትን ገዳማትን፣ ዓብያተ ክርስቲያናትንና ታሪካዊ ቦታዎችን ለማውደም በጋራ የተሰማሩት በሦስቱ ከሃዲና እርኩስ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች፤ በሻዕቢያ፣ ሕወሓትና ኦነግ-ብልጽግና የሚመሩት ኃይሎች ናቸው። ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! 😠😠😠

❖ ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖

😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ ፈሪሳውያኑ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ (መተተኛ ቋንቋ ነው አትማሩ!)ለማድረግ ደፍረዋል። በተረት ተረታዊው የምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን?

በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ከሚሊየን በላይ የሚሆኑ የቅዱስ ያሬድን ልጆች የጨፈጨፏቸውና የተረፈውም የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ እያውለበለበ ተመጽዋች እንዲሆን ያደረጉት ከሃዲዎቹ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ዛሬ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም እኮ ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመለየት ወይንም ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።

👉 በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት ልክ እንደጀመረ፤ “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?” በሚል ጥያቄ ሥር የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤

“የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢ-አማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ-አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ-ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።”

😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን(አማርኛ፣ ትግርኛ)እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን (ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት/በመሰወር ላይ የሚገኘው።

ይህ ጥቃት/ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ/ ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል/ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው/በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት/እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል/ደርስውበታል።

ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%

በተለይየዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል!

😈ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው 😇 ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።

❖ የግዕዝ ቋንቋ ትውፊታዊ ታሪኩ ❖

ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎ’ በነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ (ንግግሩ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።

😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን (የተፈጥሮ ቋንቋ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦

፩ኛ. የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ”, “ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ

፪ኛ. የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ

፫ኛ. የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ

፬ኛ. በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ

፭ኛ. ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ

፮ኛ. በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ

፯ኛ. በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ!” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።

፰ኛ. «ግእዝ» የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ “አንደኛ” ቢባል ይስማማዋል።

፱ኛ. የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ «አዳም» ማለት ያማረ ማለት ነው።

፲ኛ. ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።

አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።

😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦

ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው

ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ

ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ

መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው

ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ

ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች

ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር

በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ

ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው

ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን

አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ

ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው

ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ

ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ

ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ

የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች

ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ

ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ

ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው

ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን

ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች

ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ

ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም

ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።

😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።

አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጋላ-ኦሮሞው አህዛብ አረብን + ቱርክን + ኢራንን + ሶማሌንና ቤን አሚርን ጋብዞ የኢትዮጵያን እናት ወጋት | ገዳም ደብረ ገርዛን ማርያም ጉንዳጉንዶ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ከ ምዕራፍ ፩ እስከ ፭]❖❖❖

  • ፩ አሕዛብ ለምን ያጕረመርማሉ? ወገኖችስ ለምን ከንቱን ይናገራሉ?
  • ፪ የምድር ነገሥታት ተነሡ፥ አለቆችም በእግዚአብሔርና በመሢሑ ላይ እንዲህ ሲሉ ተማከሩ።
  • ፫ ማሰርያቸውን እንበጥስ፥ ገመዳቸውንም ከእኛ እንጣል።
  • ፬ በሰማይ የሚኖር እርሱ ይሥቃል፥ ጌታም ይሣለቅባቸዋል።
  • ፭ በዚያን ጊዜ በቍጣው ይናገራቸዋል፥ በመዓቱም ያውካቸዋል።
  • ፮ እኔ ግን ንጉሤን ሾምሁ በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን ላይ።
  • ፯ ትእዛዙን እናገራለሁ፤ እግዚአብሔር አለኝ። አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወለድሁህ።
  • ፰ ለምነኝ፥ አሕዛብን ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ እሰጥሃለሁ።
  • ፱ በብረት በትር ትጠብቃቸዋለህ፥ እንደ ሸክላ ሠሪ ዕቃዎች ትቀጠቅጣቸዋለህ።
  • ፲ አሁንም እናንት ነገሥታት፥ ልብ አድርጉ፤ እናንት የምድር ፈራጆችም፥ ተገሠጹ።
  • ፲፩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት ተገዙ፥ በረዓድም ደስ ይበላችሁ።
  • ፲፪ ተግሣጹን ተቀበሉ ጌታ እንዳይቈጣ እናንተም በመንገድ እንዳትጠፉ፥ ቍጣው ፈጥና ትነድዳለችና። በእርሱ የታመኑ ሁሉ የተመሰገኑ ናቸው።

🛑 ታሪክ እራሱን ደግሟል

ንጉሥ ፋሲለደስ (ሥልጣን ሰገድ) ፲፮፻፫ – ፲፮፻፷፯/ 1603 – 1667፦

“እነዚህ በሜዳ ላይ ታርደው የምታያቸው ወይም አረመኔ ወይም መሃመዳውያን አይደሉም። ሞታቸውም ምንም ደስታ አያመጣም። ክርስቲያን እና የራስህ ሰዎች ናቸው፣ አንዳንዶቹም የስጋ ዘመዶችህ። ምንም ጥቅም የማይገኝበት ይሄ ድል አይደለም! እነዚህን በገደልክ ቁጥር እራስክን በጎራዴ ወግተህ እንደገደልክ ቁጥር ነው። ስንት ሰው አረድክ? ስንት ተጨማሪ መግደል ተፈልጋህ? መዘባበቻ ሆንን እኮ! በአረመኔወቹና በአረቦች ሳይቀር የእናት አባታቸውን ሃይማኖት ትተው እርስ በርሳቸው የሚተላለቁ እየተባልን የሰው መሳለቂያ ሆንን።”

እንግዲህ የሚከተለውን ዓይነት መልዕክት ሳስተላልፍ፣ ለሚመለከታቸው አካላት በአካልም በደብዳቤም ለማሳወቅ ስሞከር አስራ አምስት አመታት ሞልተውኛል።

ሕዝባችን ለሚገኝበት ልብ የሚሠብር ሁኔታ መንስኤ ከሆኑት ነገሮች መካከል አንዱ ‘ደም እና መቅኒ’ (ቀይና ቢጫ ያለ አረንጓዴ) የለበሰው የሉሲፈር/ቻይና/ሕወሓት ባንዲራ ነው። (ደም አስገባሪው የጋላ ዛር እነዚህን ቀለማት ይወዳቸዋል)። ጋላ-ኦሮሞዎች በጣም ደማቅ ቀይ ወይም ቢጫ የሆኑትን ቀለማት በየቤታቸው ሲጠቀሙ(አልባሳት፣ መጋርጃ፣ ጃንጥላ ወዘተ) ከልጅነታችን ጀምረን የምናየው ነው።

የጽዮንን ቀለማት በሉሲፈር ቀለማት ለመተካትና አንድ ሚሊየን ብቻ ኢ-አማኒያን የሚኖሩባትን ትግራይን ለመፍጠር ከጋላ-ኦሮሞው ፋሺስት አገዛዝና ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ሞግዚቶቻቸው ጋር ተናበው ባካሄዱት አስከፊ ጦርነት አማካኝነት ያዳከሟቸውን ጽዮናውያንን ክፉኛ በመጫን ላይ ላሉት ለሕወሓት አብዮተኞች ወዮላቸው! ያው ከዓመት በላይ፤ በአክሱም ጽዮን፣ በደንገላት ማርያም፣ በጉንዳጉንዶ ማርያም እና በሌሎች ብዙ ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ስለ ተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ሁሉ አንዴም ተናግረው፣ አንዴም መረጃዎችን አላወጡም። ሁሉንም ነገር አፍነውታል። አይይይ! ሕወሓቶችና ሻዕብያዎች ከአረመኔዎቹ ከእነ ግራኝ ያልተናነሰ እጅግ በጣም ከባድ ወንጀል ነው በጽዮናውያን ላይ የፈጸሙት።

እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፣ አቦይ ስብሃትና አቶ ጌታቸው ረዳ ምናልባት በዘመነ ምኒልክ በአደዋው የዘር ማጥፋት ጦርነት ወቅት ከጋላ ጋር የተዳቀሉ ግለሰቦች ሊሆኑ ይችላሉ እንጂ በጭራሽ የአክሱም ጽዮናውያን እንዳልሆኑ ያለፉት አርባ ዓመታት በተለይም እነዚህ ቀናት በግልጽ እያሳዩን ነው። የክርስቶስ ቤተሰቦችን ወደ ገደል ይዞ ለመሄድ በሕወሓት ሠራዊት መሪነት መሀመዳዊው ጀኔራል ሳሞራ ዮኑስ መቀመጡ ብዙ ነገሮችን ይጠቁመናል።

“ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፤ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል።

…በአፋቸው እውነት የለምና፥ ልባቸውም ከንቱ ነው፤ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ።”

“ጽዮናውያን ማንነታቸውን የሚወክለውን ነገር ሁሉ አክብረው፣ መስቀሉን እና ጽላተ ሙሴን ተሸክመው ጧፍ እያበሩ ‘በጨለማማዎቹ‘ የአሜሪካና አውሮፓ ጎዳናዎች ላይ ቢወጡ ኖሮ ዓለምን ከዳር እስከ ዳር ባንቀጠቀጧት ነበር።

በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱት አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እንዲህ ናቸው፤ “ንሰሐ ገብተን አንመለስም፤ አሻፈረን!” ብለዋልና የፍርድ ቀናት ይመጡባቸው ዘንድ ግድ ነው። ጮኽናል፣ አልቅሰናል፣ ለምነናል ተማጽነናል አስጠንቅቀናል።

በዲያስፐራ ያለን ጽዮናውያን ሕዝባችን የገጠሙትን የስቃይና ሰቆቃ ቀናት እድሜ ለማሳጠር ለሰላማዊ ሰልፍ በየከተማው ስንወጣ ይህች ዓለም በጣም አድርጋ የምትፈራቸውን ክቡር መስቀሉንና ጽላተ ሙሴን እንዲሁም ልክ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው አክሱማዊ፣ ኢትዮጵያዊና ክርስቲያናዊ አለባበስ ነጭ በነጭ ለብሰን መውጣት ይገባናል እንጂ የሉሲፈርን/ቻይናን የሞትና ባርነት ቀለማትን በየቦታው ማስተዋወቁ ትልቅ ድፍረት ነው፣ ከባድም ኃጢአት ነው። የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን፣ ሁለት ቀለማት ብቻ እና አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን የሕወሓት ባንዲራ እያውለበለቡ መጮኹ ምንም በጎ ነገር እንዳላመጣ እያየነው ነው፤ እንዲያውም ለሕዝባችን ስቃይና ሰቆቃ መንስኤ ከሆኑት ክፉ ነገሮች መካከል አንዱ ይህ ባንዲራ ነው።

በቃ! በቃ! በቃ! አሁን ጽዮናውያን ዛሬውኑ በራሳቸው በመተማመንና እግዚአብሔር የሰጣቸውን መንፈሳዊ ከፍታ ባለማርከስ ዓለምን በክቡር መስቀሉ እና በጽላተ ሙሴ ዓለምን ማስጠንቀቅና ማስደንገጥ ይኖርባቸዋል። ከራሳችን አብራክ የወጣው ሕወሓት ጠላት ይህን አይፈልግም እንጂ እኔ በጣም እርግጠኛ ነኝ፤ ጽዮናውያን የሉሲፈርን ባንዲራ እርግፍ አድርገው በመተው፣ እንደ አባቶቻቸውና እናቶቻቸው ነጭ በነጭ ለብሰው፤ ክቡር መስቀሉንና ጽላተ ሙሴን ተሸክመው እንዲሁም የእነ ንጉሥ ካሌብን፣ የእነ አፄ ዮሐንስን ሰንደቅ እያውለበለቡ በኒው ዮርክ፣ አምስተርዳም፣ ለንደን፣ በርሊን፣ ጄኔቫ ወይም ሮም ጎዳናዎች ላይ ልክ እንደ አክሱም ምሕላ ብዙም ሳይጮኹ በሰልፍ ቢዘዋወሩ በጣም ከፍተኛ ትኩረትን ባገኙ፣ ዓለምን ለማንቀጥቀጥ በቻሉና ብዙ የሃገራቱንም ዜጎች በተለይ ክርስቲያኖችን ከጎናቸው ለማሰለፍ በቻሉ ነበር። ዓለም ከፍተኛ መንፈሳዊ ጥማት ላይ ነው የምትገኘው፤ ብዙ የዓለማችን ማህበረሰባት የክርስቶስ ፍቅር ነው የጎደላቸው፤ ይህች ዓለም እኮ ይህን ፍቅር ሌቀሰቅስ የሚችል ኃይል ነው እንጂ በመጠባበቅ ላይ ያለችው ለብዙ መቶ ሚሊዮን ሕዝቦች ሞት ምክኒያት የሆነውን ሉሲፈራዊውኑ ለሕወሓቶች የሰጧቸውን የቻይናን ባንዲራ አይደለም።

ማታ ላይ በቴዲ ርዕዮት ቻነል ላይ የቀረበው፤ “ጌታቸው” የተሰኘው ወገን ዛሬም ለጋላ-ኦሮሞ ሲሟገት ስሰማው ደሜ በጣም ነበር የፈላው፤ “ዛሬም?” እያልኩ! የሚከተለውን ጽሑፍ ጫር ጫር አድርጌላቸው ነበር፤ ግን የቴዲ ቻነል “ጃም” ተደርጓል/ታፍኗል፤ መልዕክቱን አላወጣውም። ቴዲ የበላይ ሆነው የእርሱንና ሌሎች ቻነሎችን ከሚያፍኑት የሲ.አይ.ኤ ቅጥረኞች መካከል ኢትዮ360 + ቲ.ኤም.ኤች ይገኙበታልና እነርሱን ይጠይቃቸው!

“ቴዲ፤ ምንድን ነው ይህ ጌታቸው የተባለው ባልደረባህ የሚቀበጣጥረው? ዛሬም ልክ እንደ እነ አሉላ እና ስታሊን የጋላ-ኦሮሞዎች ጠበቃ ሆኖ አሰልቺ በሆነ መልክ፤ “አማራ አማራ…” ይላል። እነዚህ ሰዎች በጭራሽ የትግራይ ሰዎች አይመስሉኝም። ምክኒያቱም ለጨፍጫፊዎቻችን ጋላ-ኦሮሞዎች እንጂ ለትግራይ ሕዝብ የምር ከልባቸው ሲያስቡ በጭራሽ አይታዩምና/አይሰሙምና ነው። ጋላ-ኦሮሞዎቹ እኮ ማንንም/ምንም ሳይፈሩ ያቀዱትንና ጥላቻቸውን በግልጽ እየነገሩን እኮ ነው፦

👹 አጭበርባሪው አይጠ-መጎጥ ‘ሕዝቅኤል ጋቢሳ’ ከቀናት በፊት ለሲ.አይ.ኤ ቅጥረኛው አጋሩ ለአሉላ ሰለሞን፤ “የትህነግ ጀኔራሎች ከተጋሩ ጋር የተዳቀሉ ኦሮሞዎች ናቸው” ሲል ነበር።

👹 /ር ገመቹ መገርሳየኢትዮጵያ ችግር ኦሮሞ ነዉ የኦሮሞ ችግርም ኢትዮጵያ ናት!”

በዘመኑ የነበሩት አውሮፓዊው የታሪክ ፀሐፊ ፔድሮ ፔዝ ደግሞ ከ ክፋት የከፋ ቃል ቢኖር ለ ጋላኦሮሞ ብቻ ነው የሚገባው!” ብለውናል።

አዎ! ዛሬ ከትግራይ እስከ ወለጋና ባሌ እያየን ያለነው ይህን የጋላኦሮሞዎችን ክፉነት፣ አረመኔነትና ጭካኔ ነው! ጄነራላ አሳምነው እኮ በትክክል ጠቁሞን ነበር። ጋላኦሮሞዎች ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ሲሠሩት የነበረውን ጽንፈኛ ተግባር ነው ዛሬ “በዘመናዊ መልክ” በመፈጸምና በማስፈጸም ላይ ያሉት። የትክክለኛዎቹ የትግራይ ጽዮናውያን ቍ.፩ ጠላት ጋላ-ኦሮሞዎች ናቸው። ዛሬ የጨፍጫፊዎቻችን የጋላ-ኦሮሞ ጠበቃ ሆነው በቁስላችን ላይ እንጨት እየሰደዱ ያሉት እነ ጌታቸው + አሉላ + ስታሊን ወዘተ በእግዚአብሔር ዘንድ፣ በጽዮን ማርያም ፊት በጽኑ ይጠየቁበታል፤ እኛም ጋላ-ኦሮሞዎች እየፈጸሙት ባሉት በትግራይ ጀነሳይድ አሳድደን እንጠይቃቸዋለን፤ አንለቃቸውም፤ ለፍርድ ይቀርቡ ዘንድ ግድ ነው!”

ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የተፈጸመውን የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን እና የምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጂሃድ ለመረዳት በከሃዲው አፄ ሱስንዮስ ዘመን የነበረውን ታሪክ መገምገም ብቻ በቂ ነው፤

ዓፄ ሱሰኒዮስ

ዓፄ ሱስኒዩስ በዙፋን ስማቸው “መልአክ ሰገድ” ተብለው ሲታወቁ በ፲፭፻፸፪/1572 ተወልደው በ፲፮፻፴፪/1632 (እ.ኤ.አ)አርፈዋል። ከ፲፮፻፮/1606–፲፮፻፴፪/1632 እ.ኤ.አ. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የነበሩ ሲሆን፣ አባታቸው የአፄ ልብነ ድንግል የልጅ ልጅ የሆኑት አቤቶ ፋሲለደስ እና ልጃቸው ደግሞ ዓፄ ፋሲለደስ ነበሩ። እናታቸው ወይዘሮ ሐመልማለ-ወርቅ የተሰኙ የጎጃም አስተዳዳሪ ልጅ ነበሩ።

በሱሰንዮስ ዘመን የነበረው የጀስዩት ሚስዩን አልሜዳ ሱሰንዩስ “ረጅም፣ ወንዳወንድ፣ ትላልቅ አይኖች ያሉት፣ አፍንጫው ቀጥ ያለና ጢሙም በጥንቃቄ የተከረከመ ነው” ካለ በኋላ አለባበሱን ሲገልፅ ” [በጊዜው የአውሮጳውያን ፋሽን የነበረውን አይነት] እስከ ጉልበቱ የሚደርስ ከደማቅ ቀይ ሐር የተሰራ በፍታ በስስ ጥብቅ ያለ ሱሪ እና በትላልቅ ወርቅ ያጌጠ ቀበቶ ለብሶ ከላዩ ላይ በተለያየ ቅርጻቅርጽ ያጌጠ ካባ ይደርባል። “

የህይወት ታሪክ / በህጻንነቱ

ሱሰኒዩስ የተወለደው የአህመድ ግራኝ ሰራዊት ከተሸነፈ በኋላ ሲሆን በዚህ ጊዜ የህዝብ ንቅናቄ ይታይ ነበር። የሱሰኒዮስ ዜና መዋዕል እንደሚያትተው በህፃንነቱ ከአባቱ ጋር ጎጃም ውስጥ ይኖሩበት የነበረው ከተማ በአንድ ተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድን ስር ወደቀ ፤ አባቱና ቀሪው የከተማው ሰው ሲገደል እሱ ግን ለአንድ አመት ከግማሽ በምርኮ ከኦሮሞው ቡድን መሪ ጋር ተቀመጠ። ከዚያ በኋላ የኦሮሞው ቡድን በዳሞት ከደጅ አዝማች አስቦ ጋር ጦርነት ለመግጠም ሞክሮ በመሸነፉ ወደአካባቢው ዋሻወች በመግባት ለመሸሸግ ሞከረ። የደጃአዝማች አስቦ ሰራዊት የተሸሸጉትን ቡድኖች አባላት እዋሻው ድረስ በመግባት ከነመሪያቸው በሰንሰለት አሰሩዋቸውና “ህጻኑን ሱሰኒዮስ ካመጣችሁ ትለቀቃላችሁ ካላመጣችሁ ግን ትገደላላችሁ” አላቸው። ሱሰኒዮስ በዚህ መንገድ ሲለቀቅ፣ ደጃች አስቦ ህጻኑን መንገዱ ለተባለ የአቤቶ ፋሲለደስ ወዳጅ በአደራ ሰጡት። መንገዱም የንግስት አድማስ ሞገሴ (የአፄ ሰርፀ ድንግል እናት) ቤተኛ ስለነበር ህጻኑ ከንግስቲቱ ዘንድ አደገ ።

ወህኒና አጼ ያዕቆብ

በ፲፭፻፺/1590ወቹ የአፄ ሰርፀ ድንግል ልጆች እድሜያቸው ገና ጨቅላ ስለነበር ፣ አጼው ፣ የወንድማቸውን ልጅ ዘድንግልን ለተተኪ ንጉስነት አጭተውት ነበር። ንግስት ማርያም ሰናና የወቅቱ መሳፍንት (ለምሳሌ ራስ አትናቲወስ) የ ፯/7 ዓመት ህጻን የነበረው የሰርፀ ድንግል ልጅ ያዕቆብ እንዲነገስ የአባቱን ሃሳብ አስቀየሩ። ህጻኑም የነገሰበት ጊዜ ከ፲፭፻፺፯/1597 እስከ ፲፮፻፫/1603 ነበር። በዚህ ጊዜ የርስ በርስ ጦርነት እንዳይነሳ ለህጻኑ ስልጣን ተቀናቃኝ ሊሆን ይችላል የተባለውና በህዝቡ ዘንድ ተወዳጅነት ያተረፈውን ዘድንግልን በግዞት ወደ ጣና ሃይቅ እንዲባረር አደረጉ። ሱሰኒዮስም ከዘድንግል ጋር አብሮ ከማደጉ በተጨማሪ ይዋደዱ ስለነበር ( እንዲሁም ልክ እንደ ዘድንግል ለያዕቆብ ስልጣን አስጊ ሆነ ስለተገኘ) በማምለጥ በጎጃምና ሸዋ ገዳማት እንዲሁም በኋላ ከተንቀሳቃሽ ኦሮሞወች ጋር ኑሮውን አደረገ። አብረውት ከነበሩት ኦሮሞወች ሠራዊት በመመልመል ሸዋ ውስጥ በተለይ ይፋትን፣ መርሃ ቤቴንና ቢዛሞን በጦርነት ተቆጣጠረ።

ወጣቱ ንጉስ ያዕቆብ የጊዜው መኳንንቶች ስልጣን ያለገደብ መሆኑን በመቃወም ስልጣናቸው እንዲገደብ በመሞከሩና በእድሜው ምክናያት በሱ ቦታ ሆኖ አገሪቱን የሚያስተዳድረውን ራስ አትናቲወስን ስልጣን መጋፋት ሲጀምር ከዘመኑ ባለስልጣኖች ጋር ጥል ገባ። በዚህ ጊዜ መኳንንቶቹ “ሃይማኖት የለሽ አረመኔ” እና “ጠንቋይ” ነው የሚል የፈጠራ ወሬ በንጉሱ ላይ በመንዛት በግዞት ከስልጣን እንዲባረርና በእንራያ በስደት እንዲኖር አደረጉት። አጼ ዘድንግልን በ ፲፮፻፫/1603 የጉራጌው ራስዘስላሴ አቀነባባሪነት ንጉሰ ነገስት አደረጉት። ዘድንግል፣ ምንም እንኳ አይምሮው ብሩህ የነበረ መሪ ቢሆንም ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት በማዘንበሉ ምክንያት አመፅና ጦርነት ተነስቶበት በ፲፮፻፬/1604 በላባርት ጦርነት ሞተ።

ንግስና

ዘድንግል ባለፈ ጊዜ ሱሰኒዮስ በምስራቅ ጎጃም በምተገኘው ጥንታዊቷ መርጡለማሪያም ቤ/ክርስቲያን የዙፋን አክሊል ደፋ (ህዳር ፲፮፻፬/1604 እ.ኤ.አ)። ነገር ግን ራስ ዘስላሴና አንዳንድ መኳንንት ቀደምት የተባረረውን ንጉስ ያዕቆብን በመደገፍ አቋም ያዙ፣ እንዲሁም መልሰው አነገሱት ። በአንድ አገር ሁለት አጼ መኖር ስለማይችል፣ ሱሰኒዮስ፣ ራስዘስላሴን ጦርነት ገጥሞ ከማረካቸው በኋላ አጼ ያዕቆብን በ1607 ደቡብ ጎጃም ውስጥ የጎል ጦርነት ተብሎ በሚታወቀው ገጥሞ አሸነፈው። ከዚህ ጦርነት በኋላ ሱሰኒዮስ ብቸኛው የአገሪቱ መሪ ሆነ።

ራስ ዘስላሴም ከምርኮ በኋላ ሱሰኒዩስን ይደግፉ እንጂ ቆይተው፣ ንጉሱ ወደ ካቶሊክ ሃይማኖት በማድላቱ፣ መጣላታቸው አልቀረም ። በዚህ ምክንያት በምስራቅ ጎጃም በሚገኝው አምባ ጉዛምን ለእስር ተዳረጉ። አምባው ላይ አመት ከቆዩ በኋላ በማምለጥ በሽፍትነት እያሉ አንድ ገበሬ ገድሎ እራሳቸውን ለንጉሱ ሱሰኒዮስ እንደላከ ጄምስ ብሩስ ይተርካል።

አሰምሳዮቹ አጼ ያዕቆቦች

በጎል ጦርነት ጊዜ የአጼ ያዕቆብ ሰራዊት ሽንፈት ይድረስበት እንጂ የንጉሱ ሬሳ በጦር ሜዳው ስላልተገኘ በጦርነቱ መሞቱ አጠራጣሪ ሆነ። በዚህ ምክንያት ብዙ አጼ ያዕቆብ እኔ ነኝየሚሉ የአመፅ መሪወች በሱሰኒዮስ ንግስና ዘመን ተነሱ። ለምሳሌ ሱሰኒዩስ ከነገሰ በኋላ በ፲፮፻፰/1608 ደብረ ቢዘን (ያሁኑ ኤርትራ) ውስጥ አጼ ያዕቆብ ነኝ የሚል ብዙ ተከታይ ያለው መሪ ተነሳ። ይህ አሰምሳይ ንጉስ ሁል ጊዜ ፊቱን ተሸፋፍኖ ነበር ሰው ፊት የሚቀርበው። ለዚህ እንግዳ ጸባዩም የሚሰጠው ምክንያት በጦርነት ፊቴ ላይ ጠባሳና ቁስል ስለደረሰ ሰውን ላለማስቀየምነው ይል ነበር ።

የትግራይ ገዢ የነበረው ሰዕለ ክርስቶስ የአመጹን መነሳት በሰማ ጊዜ የራሱንና የፖርቱጋል ወታደሮችን አሰልፎ በአስመሳዩ ንጉስ ላይ ዘመተ፡፡ አመጸኛው ሶስት ጊዜ በጦርነት ቢሸነፍም ሳይማረክ በማምለጥ በሐማሴን ተራራወች ለመደበቅ ቻለ።

ይህ በዚህ እንዳለ፣ የስዕለ ክርስቶስ ሰራዊት ወደ ሰሜን መክተቱን የሰሙት የኦሮሞ ቡድኖች ትግራይን በመወረር ከፍተኛ ጉዳት አደረሱ በዚህ ምክንያት ንጉሱ ወደ ትግራይ ለመሄድ መሰናዶ ጀመረ። በመሃል ግን በርብ ወንዝ ተፋሰስ አካባቢ የመረዋ ኦሮሞ ተብለው የሚታወቁ ቡድኖች ገጥመው በመጀመሪያው ዙር ስላላሸነፈ ለሁለተኛ ጊዜ ሃይሉን አጠናክሮ በመግጠም አሸንፎ እንዲበታተኑ አደረገ። የተበተኑት መረዋወች ከሌሎች ኦሮሞወች ጋር ሃይላቸውን አጠናክረው በማበር ለብቀላ እንደገና ወደ በጌ ምድር ወረራ አደረጉ። በዚህ ጊዜ ሱሰኒዩስ ከቀኛዝማች ጁሊየስ እና ክፍለ ክርስቶስ ጋር በመሆን ጥር፲፯/17፣ ፲፮፻፰/1608 የእብናት ጦርነት ተብሎ በሚታወቀው ድል አድረጉ። ጀምስ ብሩስ፣ የነገስታቱን ዜና መዋዕል ዋቢ አድርጎ እንደዘገበ፣ በ እብናት ጦርነት ወቅት ከንጉሱ ወገን ፬፻/ 400 ሲሞቱ ከወራሪወቹ ዘንድ ፲፳፻/12000 ሞተዋል ይላል።

የዚህ ጉዳይ በንዲህ ከተጠናቀቀ በኋላ፣ ባለ ድሉ ሱሰኒዮስ፣ ወደ ትግራይ በሊማሊሞገደል እና ዋልድባ አድርጎ አቀና። በዚያውም የንጉሰ ነገስትነቱን ማዕረግ ታህሳስ ፲፰/18፣ ፲፮፻፰/1608 በአክሱም አጸና። በትግራይ ውስጥ ተነስቶ የነበረውንም አመፅና የኦሮሞ ቡድን ጥቃት በማሸነፍ ጸጥታ አሰፈነ። ይሁንና አሰመሳዩን ያዕቆብን ለመያዝ ያደረገው ጥረት ፍሬ ስላላፈራ ስራውን መልሶ ለወንድሙ ስዕለ ክርስቶስ ተወለትና ወደ ቤተ መንግስቱ ደንካዝ ተመለሰ። ትንሽ ቆይቶም በስዕለ ክርስቶስ ገፋፊነት ሁለት የአስመሳዩ ያዕቆብ ተከታዮች መሪያቸውን በመግድል አንገቱን ቆርጠው ለሱሰኒዩስ ላኩ። ስኮቱ ጄምስ ብሩስ እንደመዘገበ “የአስመሳዩ እራስ ስላልተሸፋፈነ፣ አሰመሳዩ ፊት ላይ ምንም ጠባሳ፣ ምንም ቁስል፣ ምንም ችግር እንደሌለ አስተዋልን። ይልቁኑ ይሸፋፈን የነበረው ከእውነተኛው ንጉስ ያዕቆብ ጋር ምንም ምሥሥል እንዳልነበረው ለመደበቅ እንደነበር ተገነዘብን” በማለት የደብረ ቢዘኑ አጼ ያዕቆብ ታሪክ በንዲህ መልክ ተቋጨ።

ሱሰኒዮስና የካቶሊክ እምነት

ሱሰኒዮስ በርግጥ ረጅም ጊዜ አገሪቱን ይምራት እንጂ አስተዳደሩ የሚታወቀው የኢትዮጵያን መንግስት ሃይማኖት ከተዋህዶ ወደ ካቶሊክ በመቀየሩ ነው። ሱሰኒዮስ ካቶሊክ ሃይማኖትን የተቀበለበት ምክንያት በሁለት ምክንያት ነበር፦ አንደኛው ፔድሮ ፔዝ የተባለው የጀስዩት ሰባኪ ስላግባባው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከፖርቹጋል እና ስፔን ወታደራዊ ድጋፍ ለማግኘት ነበር። በ ታህሳስ ፲/10፣ ፲፮፻፯/1607 ለፖርቹጋሉ ንጉስ እና ጥቅምት ፲፬/14 ፲፮፻፯/1607 ለ ሮማው ፓፓ በጻፈው ደብዳቤው (አሁን ድረስ ይገኛል) ወታደሮች እንደሚፈልግ ሲገልጽ ነገር ግን ሃይማኖቱን መቀየሩን በሁለቱም ደብዳቤወች አይገልጽም፤ ይልቁኑ በሁለቱም ደብዳቤወቹ ሙሉ ትጥቅ ያደርጉ የአውሮጳ ወታደሮች እንዲልኩለት ይጠይቃል። የዚህም ጥያቄ መነሻው የማያቋርጥ አመፅ አንዴ በሃይማኖት፣ ሌላ ጊዜ በ”አሰምሳይ ያዕቆቦች” በተረፈም በተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድኖች ስለተነሳበት ነበር።

ሱሰኒዮስ ከመጀመሪያው ጀምሮ ለካቶሊኮች ብዙ እርዳት አድርጓል፣ ለምሳሌ በግዛቱ መጀምሪያ ለካቶሊክ ጀስዊቶች በጎርጎራ ሰፋፊ መሬት ሰጥቷቸው ነበር። ቆይቶም በ፲፮፻፳፪/1622 ፣ የነበሩትን ብዙ ሚስቶች (ከመጀመሪያየቱ ሚስቱ በቀር) በመፍታት፣ የካቶሊክ እምነት መቀበሉን በአደባባይ አስታወቀ። ሆኖም ግን ፔድሮ ፔዝ ይባል የነበረው ለዘብተኛው የካቶሊኩ ቄስ በበሽታ በመሞቱ ከስፔን አልፎንሶ ሜንዴስ የተባለ ጳጳስ በኢትዮጵያ ላይ ተሹሞ በ፲፮፻፳፬/1624 መጣ። አዲሱ ጳጳስ በጣም ግትር፣ እኔ ያልኩት ካልሆነ የሚል፣ ጠባብ አይምሮ የነበረውና መቻቻል የማያውቅ ነበር። ቶሎ ብሎም የቅዳሜን ሰንበትነት ሻረ፣ ብዙ አጽዋማትንም አስወጣ፣ ከዚያም በህዝብ ፊት የሮማው ፓፓን የበላይነት በኢትዮጵያ ላይ አወጀ። በዚህ ምክንያት አመፅ ተነሳ። የሱሰኒዩስ ወንድም የማነ ክርስቶስ፣ ጃንደረባው ክፍለ ዋህድ ና ጁሊየስ ሦስቱ ሆነው ሱሰኒዮስን ሊገድሉት ሞከሩ ግን ሱሰኒዮስ አመለጠ። መልሰውም ጦርነት ጎጃም ውስጥ ከፈቱበት ግን ተሸነፉ።

የሃማኖት አመፅ

በሃይማኖት የተነሳው አመፅ እየጨመረ እንጂ እየበረደ ሊሄድ አልቻለም። በተለይ በወንድሙ መልክዐ ክርስቶስ ይመራ የነበረው የላስታ አመፅ ሊሸነፍ አልቻለም። በ፲፮፻፳፱/1629 ወደ ፴/30 ሺ ወታደሮች አስከትሎ የላስታውን አመፅ ለመቆጣጠር ያደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ። እንዲያውም መሪ የነበረው የሚስቱ ወንድም ልጅ በጦርነቱ ተገደለ። ለሁለተኛ ጊዜ መልክዓ ክርስቶስን ለመግጠም ያደረገው ሙከራ ከሁሉ ሁሉ የራሱ ወታደሮች ወኔ መኮስመኑን አስገነዘበው። በዚህ ምክንያት የወታደሮቹን ወኔ ለመገንባት የሃይማኖት ነጻነት በመፍቀድ የ”ዕሮብን ጾም” እንዲጾሙ ፈቀደ። ይሁንና አሁንም እንደበፊቱ የመልዐከ ክርስቶስ ጦር ሊበገር አልቻለም። ሱሰኒዮስ ያለምንም ፍሬ ወደ ቤ/መንግስቱ ዳንካዝ ባዶ እጁን ተመለ።

ለሶስተኛ ዙር ጦር ለመግጠም በሚዘጋጅበት ጊዜ የሰራዊቱ ወኔ ከመዝቀጡ የተነሳ ለመዝመት እንደማይፈልጉ ተገነዘበ። ላስታ ውስጥ የሚካሄደው የማያባራ ጦርነት ምንም ለውጥ እንዳላመጣ፣ የአገሪቱን ግዛት እንደማይጨምር፣ የሚዋጉዋቸውም ሰወች ጠላት እንዳልሆኑና፣ በሃይማኖት ምክንያት የነበረው ሰቆቃ እንዲያቆም በልጁ በፋሲለደስ አድርገው ወታደሮቹ ምክንያታቸውን ገለጹለት። ሱሰንዮስም መልሶ በዚህ በሶስተኛው ዙር የላስታውን አመፅ ድል ካደረጉለት የቀደመውን የኢትዮጵያ ሃይማኖት እንደሚመልስ በልጁ ላከባቸው።

የፋሲለደስ ንግግር

የሱሰኒዮስን ቃል ኪዳን ገንዘብ በማድረግ ሰራዊቱ ወደ ላስታ ተመመ። በዚህ መካከል ፳፶፻/25000 የሚሆኑ የመልክዐ ክርስቶስ ሰራዊት ላስታን ለቀው መሃል መንገድ ላይ ሊገናኙት ሰልፍ እንደጀመሩ መረጃ አገኘ። ሐምሌ ፳፮/26፣ ፲፮፻፴፩/1631 ሰራዊቶች ተገናኙ። በዚህ ጊዜ ሱሰኒዮስ ከጥቂት ፈረሰኞቹ ጋር በመሆን በድፍረት ቀደም ብለው የመጡትን የመልዐክ ክርስቶስ ወታደሮች በማጥቃት እግረኛው ሳይቀላቀላቸው አሽመደመዱት። በዚህ ጊዜ ሌላው የላስታ ሰራዊት በፍርሃት ተበተነ፣ የንጉሱም ፈረሰኛ ጦር ብዙውን ገደለ። በዚህ ሁኔታ አመጸኞቹ ሲሸነፉ መሪያቸው የንጉሱ ወንድም ግን በፈረሱ ፍጥነት ምክንያት ሊያመልጥ ቻለ። በሚቀጥለው ቀን አጼ ሱሰኒዮስ ከልጁ ፋሲለደስ ጋር ያለፈውን ቀን የጦር ውሎ ለመገምገም ወደሜዳ ወጡ። ፹፻/8000 የሚሆኑ የመልክዐ ክርስቶስ ሰራዊት መሞታቸውን ባየ ጊዜ ፋሲለደስ ለአባቱ እንዲህ ሲል መናገሩን ጄምስ ብሮስ ያትታል ፡

እነዚህ በሜዳ ላይ ታርደው የምታያቸው ወይም አረመኔ ወይም መሃመዳውያን አይደሉም። ሞታቸውም ምንም ደስታ አያመጣም። ክርስቲያን እና የራስህ ሰች ናቸው፣ አንዳንዶቹም የስጋ ዘመዶችህ። ምንም ጥቅም የማይገኝበት ይሄ ድል አይደለም! እነዚህን በገደልክ ቁጥር እራስክን በጎራዴ ወግተህ እንደገደልክ ቁጥር ነው። ስንት ሰው አረድክ? ስንት ተጨማሪ መግደል ተፈልጋህ? መዘባበቻ ሆንን እኮ! በአረመኔወቹና በአረቦች ሳይቀር የእናት አባታቸውን ሃይማኖት ትተው እርስ በርሳቸው የሚተላለቁ እየተባልን የሰው መሳለቂያ ሆንን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum:The Mysterious ‘Fifth Evangelist’ Who Created the Bible as We Know It

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 16, 2022

✞ አክሱም፡- እኛ የምናውቀውን መጽሐፍ ቅዱስን የፈጠረው ምስጢራዊው ‘አምስተኛው ወንጌላዊ/ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ አባት’ ቅዱስ አውሳቢዎስ

✞✞✞ ኢትዮጵያና ኢየሩሳሌም በዘመነ ክርስትና ✞✞✞

እስራኤላዊና የእስራኤልን እምነት የተቀበለ ወንድ ልጅ ሁሉ በዓመት ሶስት ጊዜ የሚያከብራቸው እጅግ የተከበሩ በዓላት ሶስት ናቸው፡፡ እነዚህም

  • የቂጣ በዓል (በዓለ ናዕት)
  • በዓለሰዊት
  • በዓለመጸለት (የዳስ በዓል) ናቸው።

እነዚህ በዓላት እስራኤላዊ ወንድ ሁሉ እግዚአብሔር በመረጠው ቦታ ማክበር ግዴታው መሆኑን ኦሪት ያዛል፡፡ [ዘዳ ፲፮፥፲፮]

ይህን ሐይማኖታዊ ሕግ መሠረት በማድረግ ሕገ ኦሪትን የቀበሉ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ እግዚአብሔር ወደ መረጠው ቦታ ወደ ኢየሩሳሌም እየሔዱ በዓል ያከብሩ ነበር።

በሕጉ መሠረት እስራኤላውያን ከፋሲካ በኋላ ሱባዔ ቆጥረው በዓለ ሰዊትን ሲያከብሩ ኢትዮጵያውያን ምዕመናን እየተገኙ በአንድነት እግዚአብሐርን ያመሰግኑ ነበር፡፡ [ሶፎንያስ ፫]

በዘመነ ክርስትናም ልማድ ስለቀጠለ ከትንሳኤ በኋላ በ ፴፬/34 ዓም ይህን በዓል ሲያከብሩ ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ተቀብለው በሀገሩ ሁሉ (በ፸፪/72) ቋንቋዎች ሲናገሩ እና ሲያመሰግኑት ከሰሙት መካከል ኢትዮጵያዊያን እንደነበሩ አበው ይናገራሉ።

ቅዱሳን ሐዋርያት ጸጋ መንፈስ ቅዱስ በተቀበሉበት ወቅት ከተገኙ የዓለም ምዕመናን መካከል ኢትዮጵያዊያን ነበሩ ሲል ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ጽፏል፡፡ (ድርሳን ዘቅ ዮሐ አፈ) [ሐዋ ፪፥፩፡፲፫]

የኢትዮጵያውያን ንግስት ሕንደኬ ሙሉ ባለስልጣን የነበረው ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ ሕገ ኦሪት በሚያዘው መሠረት በ፴፬/34 ዓም ወደ ኢየሩሳሌም ሄዶ በዓሉን አክብሮ ሲመለስ በጋዛ መንገድ ከወንጌላዊ ፊሊጶስ ጋር ተገናኘ ጃንደረባውም ትንቢተ ኢሳያስ ምዕራፍ ፶/50 እያነበበ ነበርና ቅዱስ ፊሊጶስ ተርጉሞ አስተምሮት ለክርስትና ጥምቀት አብቅቶታል፡፡ [ሐዋ ፪፥፩፡፲፫]

ቪዲዮው በአስገራሚ መልክ የተረከለትና የቤተክርስቲያን የታሪክ አባት የተባለው ቅዱስ አውሳቢዎስ ዘቂሳርያ ይህን ሲገልጽ ከእስራኤል ሕዝብ ቀጥሎ በክርስቶስ አምኖ በመጠመቅ ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ የመጀመሪያ የወንጌል ፍሬ ነው፡፡ ብሏል፡፡ (አውሰንዮስ ዘቂሳርያ የቤ/ታሪክ ፪ኛመጽሐፍ)

ከቅዱሳን ሐዋርያት መካከል ቅዱስ ማቴዎስ፣ ቅዱስ ናትናኤል፣ ቅዱስ በርተሎሜዎስ፣ ቅዱስ ቶማስ በኖብያና በኢትዮጵያ ስለመሰበካቸው የታሪክ ጸሐፊዎት እነ ሩጼኖስና ሶቅራጥስ መስክረዋል፡፡

በይበልጥ ቅዱስ ማቴዎስ በስፋት ማገልገሉ ይታወቃል፡፡ ይህን የመሳሰለውና ሌሎችም ማስረጃዎች የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይገልጻሉ፡፡

ከኢራን እና አረብ ሃገራት ጎን ለዘመን ፍጻሜ ሤራዋ የቃልኪዳኑን ታቦት ተግታ በመፈለግ ላይ ያለችው እስራኤል ዘስጋ (በየመንም እየፈለጉ ነው፤ የመን ወይም ኢትዮጵያን የጽላተ ሙሴ መቀመጫ እንደሆኑ ስለሚያምኑ) የአክሱም ጽዮናውያንን ከትግራይ ግዛት ምድር የማጥፋቱ ሤራ ተካፋይ ናትን? ቤተ እስራኤላውያንን ከሰሜን ኢትዮጵያ ወደ እስራኤል ወስዳ በሁሉም አቅጣጫ በመከተብ ላይ ያለችው እስራኤል ዘስጋ አክሱም ጽዮናውያንን እንዲጠፉ ካስደረገች በኋላወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወስዳ ልታሰፍራቸው ትሻለችን?

እንግዲህ ሁሉም እርስበርስ ጠላት የሆኑት ሃገራት ሁሉ በአክሱም ጽዮን ላይ በተከፈተው ጥንታውያኑን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች የአቡነ ገሪማ ልጆችን የማጥፊያው ጂሃድ ላይ አንድ ሆነው መገኘታቸው በአጋጣሚ አይደለም። እስራኤልና ኢራን በጋራ፣ ቱርክና ኤሚራቶች በጋራ፣ ሩሲያ + ዩክሬይንና ምዕራባውያኑ በጋራ ወዘተ.

በነገራችን ላይ፤ በዩክሬይን እና ሩሲያ መካከል የሚካሄደውም ጦርነት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ከግዛታቸው የማስወገጃ ጦርነት ነው። ልብ ካልን፤ በተለይ በዩክሬይን፤ ከፕሬዚደንቱ ዜሊንስኪ እስከ ሚንስተሮቹ ድረስ ሥልጣኑን ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠሩት እስራኤል ዘ-ስጋ/ አይሁዶች ናቸው። ቤተሰቦቹ ከአስከፊው የዘመነ ናዚ ሆሎኮስት ጭፍጨፋ ያመለጡት የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ምኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በናዚዎች ለተሞላው የዩክሬይን አገዛዝ ድጋፉን መስጠቱ በጣም ያሳዝናል/ያስደነግጣል። በትናንትናው ዕለትም ብሊንክን ባወጣው መግለጫ ፋሺስቱን የኦሮሞ አገዛዝ ለማበረታታት፤ የትግርያ ኃይሎች እራሳቸውን እንዳይከላከሉ ወቀሳ ነገር መሰንዘሩ ብዙዎችን በጣም አስገርሟል። ግን ተልዕኳቸው ፀረ-ኦርቶዶክስና ፀረ-ጽዮናዊ ክርስቲያን እንዲሁም የቃል ኪዳኑን ታቦት ፍለጋ መሆኑ ግልጽ ነው። አቶ ብሊንክን ገና እጩ አያለ ነበር “የትግራይ ጦርነት ይመለከተኛል” በኋላም ሲመረጥ “በምዕራብ ትግራይ የዘር ማጽዳት ወንጀል እየተፈጸመ ነው” ሲለን የነበረው። ወዮላቸው!

💭 If you were traveling through the verdant Ethiopian highlands, you might make a stop at the Abba Gärima monastery about three miles east of Adwa in the northernmost part of the country. If you were a man—and you’d have to be to gain entry into the Orthodox monastery—then you might be permitted to look at the Abba Gärima Gospel books. These exquisitely illuminated manuscripts are the earliest evidence of the art of the Christian Aksumite kingdom. Legend holds that God stopped the sun in the sky so the copyist could finish them. Leafing through a Gospel book you would come upon portraits of the four evangelists—Matthew, Mark, Luke and John—the authors of the book’s contents. You might be surprised to find, however, that there is a fifth evangelist included there.

“A fifth evangelist?!” you say, and rightly so. This fifth portrait is that of Eusebius of Caesarea, the man who taught us how to read the Gospels. A new book, Eusebius the Evangelist: Rewriting the Fourfold Gospel in Late Antiquity, by Dr. Jeremiah Coogan, an assistant professor of New Testament at the Jesuit School of Theology at Santa Clara University, sheds light on history’s lost “fifth evangelist” and explains the pervasive influence of the bishop who has, arguably, done more than anyone else to shape how we read the gospels.

Eusebius of Caesarea is not a very well-known name outside of scholarly circles. He was born in the last half of the third century in Caesarea Maritima, in what is today Israel. He became first a priest and then a bishop. He would later become a biographer of the emperor Constantine possibly even a wheeler-dealer in the ecclesiastical politics of the imperial court. Under the influence of the third-century theologian Origen, who spent a long period of his life in Caesarea, Eusebius became an accomplished textual scholar.

If you’ve heard Eusebius’s name before it’s probably because of his Church History, an account of Christianity’s origins from the Apostles to his own day. As influential as the Church History is—and it became the template for how people have written the history of Christianity ever since—it doesn’t compare to the impact of his less visible and least-known literary production, the canon tables (also known as the Eusebian Apparatus).

In Eusebius’ time the contents of the New Testament were not universally established. Though many agreed that there should be four Gospels, and even grounded this assumption in the natural order of the universe, they did not read the Gospels in parallel. At least part of the reason for this was that, practically speaking, this was hard to do. Even if you had a Gospel book that contained copies of the four canonical Gospels, identifying how the various stories related to one another involved familiarity with the text, deductive skills, and a real facility navigating the physical object itself. Gospel books were big and heavy; the text was usually written in a series of unbroken Greek letters; and there were no chapter, verse, or page numbers to help you find your way.

Enter Eusebius, the man whose invention made reading the Gospels in parallel possible. It is basically a carefully organized reference tool that allows you to navigate books. In a period before chapter and verse divisions, Eusebius and his team of literary assistants divided the canonical Gospels into numbered sections and produced a set of coordinating reference tables that allow readers to cross-reference versions of the same story in other Gospels. This was an important innovation in book technology in general. As Coogan put it “the Eusebian apparatus is the first system of cross-references ever invented—not just for the Gospels, but for any text.” Reference tables might not seem sexy, but by producing them Eusebius inaugurated a trend that would dominate how Christians ever since have read the Bible.

“While Eusebius was never formally denounced as a heretic, some of his opinions were pretty unorthodox.”

The enormity of his innovation is hard to see precisely because it has become ubiquitous. We thread the different sayings of Jesus from the Cross together into one story. We merge the infancy stories of Matthew and Luke together to produce a single shepherd and wise men-filled Nativity story. These decisions are relatively uncomplicated, but we should consider the amount of decision-making that went into the production of this reading scheme. First, the team had to decide on unit divisions: what is a unit, where does it begin, and where does it end? While today church services have designated readings, early Christians often read for as “long as time permitted.” In segmenting the Gospel, the Eusebian team was cementing preexisting yet informal distinctions about what constituted a particular story, episode, or section of the life of Jesus.

Once this was accomplished, each unit had to be correlated to the corresponding units in the other Gospels. Some decisions seem easy: Jesus feeds 5,000 people in all four Gospels, for example. But there is an additional story—relayed by Mark and Luke—in which he feeds 4,000 people. What should we do with them? What about chronological discrepancies? The incident in the Jerusalem Temple where Jesus gets into a physical dispute with moneychangers appears in the final week of his life in the Synoptics but kicks off his ministry in the Gospel of John. Are they the same story? Did Jesus cleanse the Temple twice? These were and indeed are live questions for Christian readers, but by drawing up his tables, Eusebius and his team provided answers by means of a simple chart. A great deal of interpretation and theological work happens in the construction of the chart, but the tables seem to be factual accounting. Instead of argumentation that makes itself open to disagreement, we see only beguilingly agent-less lines and numbering.

This kind of schematization might seem to be the ancient equivalent of administrative or clerical work. Indeed, it drew upon technologies and practices from ancient administration, mathematics, astrology, medicine, magic, and culinary arts. The portraits from the Ethiopian Gärima Gospel, however, capture an often-hidden truth: Schematization is theological work. Segmenting the Bible and mapping its contents created theologically motivated juxtapositions and connections. For example, by connecting the story of divine creation from the prologue of the Gospel of John (“In the beginning was the word…”) to the genealogies of Matthew and Luke (the so-and-so begat so-and-so parts), the Eusebian team could underscore the divine and human origins of Jesus. Equally important, they instructed the reader to read the Gospels in a new way: a way that reoriented the original organization. If this shift seems unimportant or intuitive to us, it is only because we have so thoroughly absorbed it.

Take, say, the interweaving of Jesus’s finals words at the crucifixion. Mark’s version ends with Jesus in psychic and physical distress crying that God has abandoned him. It’s an uncomfortable scene and it is meant to be. Luke and John have more self-controlled conclusions: Jesus commends his spirit into the hands of his father (Luke) and authoritatively proclaims his life “finished” (John). Though Eusebius doesn’t reconcile these portraits himself, his apparatus allowed future generations to combine them in a way that neutralizes the discomfort we have when we read Mark.

While others had thought about reading the Gospels alongside one another, it was Eusebius and his team who came up with the tool to do it in a systematic way. From Eusebius onwards, Coogan told The Daily Beast, “most manuscripts of the Gospels included the Eusebian apparatus. When a reader encountered the Gospels on the page, they generally did so in a form shaped by Eusebius’ innovative project. While Eusebius prepared his Gospel edition in Greek, the apparatus had an impact in almost every language the Gospels were translated into. We find it in manuscripts in Latin, Coptic, Syriac, Armenian, Ethiopic, Gothic, Georgian, Arabic, Caucasian Albanian, Nubian, Slavonic, Old English, Middle German, and Dutch. Thousands of Gospel manuscripts, from the fourth century to the twentieth, reflect Eusebius’ approach to reading the Gospels.” Even today when academics think about the relationships between the Gospels and print Gospels in parallel with one another, we are asking the same questions as Eusebius did. It might be said that Eusebius is still controlling how we think.

The truth is however that any kind of supplementary material (scholars call them paratexts) like an index or a table of contents creates new ways to read a text. Matthew or Mark may have wanted you to read their stories linearly from start to finish, but Eusebius and his team gave you a new way to read. You could hunt and peck between the bindings. Reading out of order can be powerful work, as Wil Gafney’s A Women’s Lectionary for the Whole Church is, because it creates new pathways through the text that disrupt the ways that the authors meant the texts to be read. Most authors don’t write narratives with the expectation that people will just use Google to search inside it.

While Eusebius was never formally denounced as a heretic, some of his opinions—including some of the judgments that inform his apparatus—were pretty unorthodox. Like Origen he was sympathetic to views about the nature of Christ that would later be condemned as heresy. It’s probably because of the ambiguities surrounding his theological views that Eusebius, one of the most influential figures in Christian history, never became a saint. But his story proves that it is sometimes invisible actors who are the most powerful of all.

Source

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Fascist Oromo Regime Bombed another Ethiopian Monastery | ደብረ ሐመልማል ባህረ ኪዳነ ምህረት ገዳም ተደበደበችን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 19, 2022

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

✞ ዋ፤ ላሊበላ! ✞

✞✞✞ የበረሀዋ ገነት ደብረ ሐመልማል ባህረ ኪዳነ ምህረት ገዳም ✞✞✞

በፈዋሽ ፀበሏ የምትታወቀው፣ ለአመታት መካን የነበሩ ሴቶችን ለፍሬ የምታበቃውና የበረሀዋ ገነት ደብረ ሐመልማል ባር ኪዳነ ምህረት አንድነት ገዳም በዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በአበርገሌ ወረዳ የምትገኝ ሲሆን በ፲፯፻፹/1780 ዓም በአቡነ ተስፋሐዋርያት አማካኝነት ተመሰረተች።

❖ ገዳሟ ጥንታዊና የበዙ ባህታውያን መነሀሪያ ስትሆን ታቦተ ህጓ (ፅላቷ) የመጣው ከአቡነ ሳሙኤሉ ዋልድባ ገዳም ነው ቦታው ላይ የደረሰውም በአቡነ ተስፋሐዋርያት ነው።

ለቦታው የተሰጠ ቃልኪዳን

  • ፩ኛ. ይህችን ቦታ መጥቶ የተሳለመ መካነ መቃብሬን መጥቶ እንደተሳለመ እቆጥርለታለሁ።
  • ፪ኛ. ሀጢያቱን አስተሰርይለታለሁ በደሉን አላስብበትም
  • ፫ኛ. አምላከ አቡነ ሚካኤል ማረኝ ብሎ የተማፀነ ሁሉ ኃጢያቱን ይቅር እለዋለሁ
  • ፬ኛ. እስከ ፲/10 ትውልድም እምረዋለሁ

በዚህች ቅድስት ስፍራ የሚገኙ ታሪካዊ ሀይማኖታዊና ተፈጥሯዊ ቅርሶች

  • ፩ኛ. የቅዱሳን መካነ መቃብር
  • ፪ኛ. ከዋልድባ ገዳም ፅላቱ መጥቶ ያረፋባት ሰርኪስ የሚባል ዛፍ
  • ፫ኛ. የተያዩ ነገስታት የሰጡት ንዋየ ቅድሳት
  • ፬ኛ. የባህታውያን ሱባኤ መግቢያ ፋርጣጣ የሚባል ዛፍ

ገዳሟ ፈዋሽና ታዕምረኛ ፀበሎች አሏት

  • ፩ኛ. የኪዳነ ምህረት ፀበል ከቤተ መቅደሱ ስር የሚፈልቅ
  • ፪ኛ. ተአምረኛው የቅዱስ ጊዮርጊስ ፀበል

ሌሎችም ብዙ ፀበሎች አሉ።

ቦታው በረሀ ቢሆንም ገዳሙ ግን እጅግ በሚማርኩ ብዙ ዛፎችና ተክሎች የተከበበ ነው በተጨማሪም በገዳሙ ፍራፍሬ ይመረታል ብቻ ምን አለፋችሁ አምሳለ ገነት ናት ቦታዋ።

ገዳሟ ከአዲስ አበባ ፯፻፷፭/ 765 ኪሜ ከአክሱም ፪፻፴፩/231 ኪሜ ከሰቆጣ ፵/40 ኪሜ፣ ከላሊበላ ወደ አክሱም በሚወስደው መንገድ ፩.፷፭/1.65 ኪሜ ገባ ብሎ ትገኛለች።

👹 በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ አስተባባሪነት ኢትዮጵያን ከእነ ሕዝቧ፣ ከሐይማኖቷ፣ ከእነ ገዳማቷና ዓብያተ ክርስቲያናቷ፣ ከግዕዝ ቋንቋዋና ጽሑፏ ጋር ሙሉ በሙሉ አጥፍቶ እስላማዊቷን የኦሮሞ ካሊፋት ለመመሥረት ባለው ቅዠታማ ህልም ክፉኛ በመጣደፍ ላይ ነው። ቀጥሎ የአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝና ፕሮቴስታንት + ኢ-አማኒያን ኤዶማውያኑ የምዕራብ እና እስማኤላውያኑ የምስራቅ አጋሮቹ ለቅዱስ ላሊበላ እየተዘጋጁ ነው! ላለፉት አራት ዓመታት ሳይታክተን ይህን እናስጠነቅቅ ዘንድ ተጠርተን ነበር። በቅርቡ እንኳን ባለፈው ሳምንት ላይ፤

💭 አውሮፓዊው አባት፤ ከ ክፋት የከፋ ቃል ቢኖር ለ ጋላኦሮሞ ብቻ ነው የሚገባው!” ዋው!

🔥 ዛሬ ከትግራይ እስከ ወለጋና ባሌ እያየን ያለነው ይህን የጋላ-ኦሮሞዎችን ክፉነት፣ አረመኔነትና ጭካኔ ነው!

  • ❖ አክሱም
  • ❖ ማሕበረ ዴጎ
  • ❖ ደብረ ዳሞ
  • ❖ ደብረ አባይ
  • ❖ ማርያም ደንገላት
  • ❖ ውቕሮ
  • ❖ ማይካድራ
  • ❖ ሑመራ
  • ❖ አጣዬ
  • ❖ ከሚሴ
  • ❖ ቡራዩ
  • ❖ ናዝሬት
  • ❖ አዋሳ
  • ❖ ሰላሌ
  • ❖ መተከል
  • ❖ ደምቢዶሎ
  • ❖ ሻሸመኔ
  • ❖ ነገሌ
  • ❖ ነቀምቴ
  • ❖ ጊምቢ
  • ❖ ጋምቤላ
  • ❖ ጅማ
  • ❖ ሐረር
  • ❖ ጅጅጋ

እነዚህና ሌሎችም ያላስታወስኳቸው ከተሞች ከ፳፻፲ እስከ ፳፻.. (2010 እስከ…) ድረስ፤ ጋላ-ኦሮሞዎች አስቃቂ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋዎችን የተፈጸሙባቸው ቦታዎች መሆናቸውን በእያንዳንዱ የኢትዮጵያ ትምህርት ቤት ውስጥ ሕፃናቱ እንዲሸመድዷቸው ይደረጋል። ይህ የሁሉም ትክክለኞቹ ኢትዮጵያውያን ግዴታ ነው!

በተለይ በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል የሚኖሩትን ጽዮናውያን እርስበርስ አባልቶ ለማዳከምና ለወደፊትም በጥላቻና ግጭት እንዲኖሩ ለማድረግ እንደ ማይካድራ ያሉትን ጭፍጨፋዎችን ጋላ-ኦሮሞዎቹ በቅድሚያ አካሂዱ። ጋላው የአውሬ መብት ጠባቂ ድርጅት መሪ ጋንኤል በቀለ ወደ ማይካድራ ወዲያው የተላከው ይህን የጥላቻ መርዝ ለመርጨት ነበር። አዎ! በማይካድራ ጭፍጨፋውን የፈጸሙት ጋላ-ኦሮሞዎች ናቸው። 100%!

ለዚህ ሁሉ ግፍና ወንጀል ከተጠያቂዎቹ መካከል፤ ሥልጣኑን፣ ተቋማቱን፣ ባንኩን፣ ታንኩን፣ ሜዲያውን፣ መንደሮቹንና ከተሞቹን ሁሉ በግድዬለሽንት፣ በእልኸኝነት፣ በጅልነት ወይም በተንኮል ለአረመኔው ጋላው-ኦሮሞ በነፃ ያስረከቡት ብሎም ተደላድሎ እንዲፈነጭ፣ እንዳሰኘውም በመላዋ ኢትዮጵያ እንዲዘዋወር ከበስተቀኝና ከበስተግራ ድጋፍ እያደረጉለት ያሉት አማራዎችና ተጋሩ ናቸው። የሕወሓት፣ የአዴፓ፣ የአብን፣ የኢዜማ ቡድኖች ለጋላ-ኦሮሞዎቹ ድጋፍ በመስጠት በእነዚህ ከተሞችና መንድሮች ለተፈጸሙት ጭፍጨፋዎች ምን ያህል አስተዋጽዖ እንዳደረጉ በቅርቡ የምናውቀው ይሆናል።

በዘር ማጥፋት ጦርነቱ የመጀመሪያ ሳምንታት ላይ እነ ደብረ ጽዮን መግለጫዎችን በሚያደርጉበት ወቅት የቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ድምጽ ከበስተጀርባ ይሰማ ነበር። ይህ ሆን ተብሎ የተሠራ ተንኮል እንደነበር በወቅቱ ይታወቀኝ ነበር። ጂኒው’ጄነራል’ ብርሃኑ ጁላ “ጁንታው በየቤተ ክርስቲያን እና በየገዳማቱ ተደብቀዋልና ወደዚያ ሄደን እንመታቸዋለን!” ሲሉን ነበር፤ አይደል!? አዎ! ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን ለመጨፍጨፍ ሰበብ ይሆናቸው ዘንድ ይህን መሰሉን የ”ኩኩሉሉ…ድብብቆሽ” ድራማ ሰርተዋል። አይይይ!

በእግዚአብሔር ዘንድ የስጋ ማንነትና ምንነት ያለው ጋላ-ኦሮሞ በሃገረ ኢትዮጵያ ነግሦ ኢትዮጵያን ይገዛ ዘንድ በጭራሽ አልተፈቀደለትም/አይፈቀድለትም። ኦሮሞ ክልል” የተሰኘው ግዛት መፍረስ አለበት። ዛሬም በንጹሐን ኢትዮጵያውያን ላይ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ የሚያደርገውን አድሎ፣ ማፈናቀል፣ ማሳደድን ብሎም በየቀኑ የሚፈጽመውን ጭፍጨፋ ጸጥ ብለው ድጋፍ በመስጠት ላይ ያሉት ኦሮሞዎች በቅርቡ የጽዮናውያንን መንገላታት፣ ስቃይና ሕመም ይቀምሱ ዘንድ ግድ ይሆናል።

🔥 እንደበፊቱ መኖር በቃ! መጭው አዲስ ፳፻፲፭ ዓ.ም የጋላ-ኦሮሞን ወረራ የምንመክትበት ብሎም በኦሮሙማ ላይ ተገቢውን ጥቃት የምንፈጽምበት ዓመት ይሆናል!

😈 በጋላ ኦሮሞዎች ለተጨፈጨፉት ንፁሐን ወገኖቻችን ነፍሳቸውን ይማርላቸው!✞

🔥 ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የግራኝ አህመድ ቀዳማዊንና የጋላ-ኦሮሞዎችን የፀረ-አክሱም ጽዮን ጅሃድ ዘመቻ ተከትሎ መላው ዓለም ተቀስፎ ነበር፤ ዛሬም የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ይዘው በመጡት መጥፎ እድል የተነሳ ዓለም እየነደደች ነው! 1540 ዓ.ምን እናስታውስ!

💭 የአውሮፓ የሺህ አመት ድርቅ መንስኤ በክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሰ ያለው ስደት እና እልቂት መደጋገሙ ነውን?

💭 Is the Cause of Europe’s Millennial Droughts The Recurrence of Persecution & Genocide of Christian Ethiopians?

💭 Lalibela Could be Destroyed by Fascist Abiy Ahmed | ላሊበላ በፋሽስት አብይ አህመድ ሊፈርስ ይችላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 29, 2021

💭 ስጋውያኑ ኦሮሞዎች መንፈሳውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እርስበርስ ሊያባሏቸው ተነስተዋል፤ ግን ተክልዬ አይፈቅዱላቸውም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 31, 2020

💭 ኢየሱስ ክርስቶስ – መስቀል – ኮሮና – የፀሐይ ግርዶሽ – ላሊበላ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2020

💭 ግራኝ አብዮት ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ተዋሕዶ ኢትዮጵያን ለመጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 21, 2019

💭 በሕልሜ ግራኝ አብዮት አህመድ ላሊበላን እና የሕዳሴውን ግድብ ሲተናኮል አየሁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 27, 2019

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Former Russian President Issues Chilling Warning About Four Horsemen of the Apocalypse

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 7, 2022

💭 የቀድሞ የሩስያ ፕሬዝዳንት ስለ አራቱ ምጽአት ፈረሰኞች አስደንጋጭ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል

ዲሚትሪ ሜድቬድየቭ አራቱ የምጽአት ፈረሰኞች ቀድሞውኑ በዓለም ዙሪያ እየጋለቡ ነው፤ ተስፋችን ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው” ብለዋል።

በአሁኑ ሰዓት በኔቶ ኤዶማውያን ምዕራባውያን ፍዬሎችና በሩሲያ በጎች መካከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት እንዲሁም በአህዛብ የዋቄዮአላህ የምስራቅ እስማኤላውያን ፍዬሎች በሰሜናውያኑ የኢትዮጵያ ጽዮናውያን በጎች ላይ እየፈጸሙት ያለውን የዘር ማጥፋት ጦርነትን አስመልክቶ፤ ትሑቱ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን እና የቀድሞው የሩሲያ ፕሬዚደንት (የፕሬዚደንት ፑቲን አማካሪ) ዲሚትሪ ሚድቬዲዬቭ ሰሞኑን ለአልጀዚራ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዲ ብለዋል፤

አራቱ ምጽአት ፈረሰኞች እየጋለቡ በመምጣት ላይ ናቸው፤ ተስፋችን ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር አምላክ ብቻ ነው።” ብለዋል።

እንደዚህ ዓይነት አስተዋይነት የምጠብቀው ከጽዮናውያን ነበር። አዲስ አበባስ ዛሬ ፍዬሎች ነው የነገሱት፣ ግን ትንሽም ቢሆን እንዲህ እንዲናገሩ የምጠብቀ በተለይ “ተምለስው ይሆናል” በሚል ተስፋ ትግራይን እናስተዳድራለን ከሚሉት ኢአማንያን ነበር። እነ ፕሬዚደንት ሚድቬድየቭ ተለውጠው ተስፋቸውን በእግዚአብሔር አምላክ ላይ ብቻ ጥለዋል፤ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ግን ዛሬም ስለ “ብሔር ብሔረሰብ እኩልነት” ተረተረት እየቀበጣጠሩ በጎቻቸውን ለአህዛብ ኦሮሞ ተኩላ አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል።

የፕሬዚደንት ሚድቬድየቭ ከዚህ ቀደም ያየሁት ኃይለኛ ሕልም እውን እየሆነ የመጣ ይመስላል፤ እግዚኦ! እኔ የምሰጋው እንደ እስከዛሬው በግድየለሽነት በሕይወታቸው ላይ እየቀለዱ ባሉት ትዕቢተኞች ፈርዖናዊ ቧልተኞች፣ ለንሰሐ ባልበቁትና የድኽነቱን መንገድ ላልተከተሉት፣ ገና ላልዳኑት ነው። እግዚአብሔርና ቅዱሳኑ፤ “አስጠንቅቁ!” ካሉን ብዙ ዓመታት አሳልፈዋል፤ አብዛኛው ግን ባልሆነ ቦታ ላይ ጊዜውን፣ ጉልብቱንና ገንዘቡን ብሎም ነፍሱን በማጥፋት ላይ ይገኛል። ሁሉም የሚያየው ነው። በየቀኑ በሚሊየን የሚቆጠሩ ወገኖች በኢቲቪ፣ ፋና፣ ኢሳት፣ ኢትዮ360፣ ቲ.ኤም.ኤች፣ ቋቅና ሳቅ፣ ደረጀ ዲቺታል ወያኔ፣ ደሩ ዘሐረሩ እንዲሁም ሌሎች ብዙ አራተኛው የምንሊክ ትውልድ ባፈራቸው ከንቱ የዋቄዮአላህ ባሪያ ሜዲያዎች ጊዜውን ሲያባክን ሳይ እጅግ አዝናለሁ። “ምን የሚጠቅም ነገር አገኘሁ?” ብሎ በመጠየቅ ሕይወቱን ለመለወጥ የማይችል ትውልድ ሳይ በጣም ይከፋኛል።

🔥 ለማንኛውም ፤ በሁለቱ ኦርቶዶክስ ወንድማማች፤ በሩሲያና ዩክሬን ሕዝቦች መካከል ዛሬ የተከፈተው ጦርነት ከመጀመሩ ከሁለት ወራት በፊት ይህን አስገራሚ ሕልም ማየቴን ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተያያዘ አውስቼው ነበር።

💭”ሰሞኑን በህልሜ በተደጋጋሚ በሰማይ አስር ኪሎሜትር ርቀት ላይ ግዙፋትና ነጫጭ የሆኑ አውሮፕላኖች በየደቂቃው ሲበርሩ ታይቶኛል፤ በዛሬው ሕልሜ ጨምሮ። ምን ሊሆን ይችላል? ከዩክሬይን ጋር በተያያዘ በአውሮፓ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይሆን? ሕገ-ወጧ ቱርክ ልትጨፈጨፍ ይሆን?”

💭”በአማራ-ኦሮሚያ ልዩ ዞን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ወርዶ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ባንዲራ ተሰቀለ”

💭 Once again, a high-ranking Russian official issued a chilling warning that World War III has started and the world is racing toward a nuclear war. Former Russian President Dmitry Medvedev said the four horsemen of the Apocalypse are already riding across the world. He also said our only hope is Almighty God.

We can consider that the Horsemen of the Apocalypse are already on their way, and the only hope stays in the Lord Almighty”

A close ally of Vladimir Putin, Dmitry Medvedev, has warned that the Kremlin could target USA if Ukraine uses rockets supplied by the US to carry out strikes on Russia.

President Joe Biden announced this week that his administration was sending long-range missiles to Ukraine,

Dmitry Medvedev, a former prime minister under Putin and current chairman of the national security council, warned there would be consequences if these were used on Russian soil.

He told Al Jazeera: ‘If, God forbid, these weapons are used against Russian territory then our armed forces will have no other choice but to strike decision-making centres. He warned that fighting in Ukraine was pushing the world dangerously close to nuclear Armageddon

Dmitry Medvedev, ex-president of Russia, member of the Security Council, in a recent interview to Al Jazeera: We can consider that the Horsemen of the Apocalypse are already on their way, and the only hope stays in the Lord Almighty.

💭 Why Egyptians Painted Their Flag at Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem | THE 4 HORSEMEN

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

🐎 በእየሩሳሌም በሚገኘው በዴር ኤል ሱልጣን የኢትዮጵያ ገዳም ግብፆች ባንዲራቸውን ለምን ግርግዳው ላይ እንደቀቡትና አራቱ የምጽአት ፈረሶች

በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተገለጹት አራቱ የምጽአት ፈረሶች 🐎 እና ቀለማቸው (ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁርና አረንጓዴ) እነዚህ ቀለማት የአብዛኛዎቹ እስላም ሃገራትና ኦሮሞዎች የመረጡት ባንዲራ ቀለማት ናቸው፤

  • የኦሮሚያ፣ ሶማሌና ሌሎች ክልሎች
  • የግብጽ(ነጭ፣ ቀይ፣ ጥቁር)
  • የቱርክ (ነጭና ቀይ)
  • የሱዳን
  • የሊቢያ
  • የቱኒሲያ (ነጭና ቀይ)
  • የምዕራብ ሰሃራ
  • የፍልስጤም
  • የዮርዳኖስ
  • የሶሪያ
  • የኢራቅ
  • የኩዌት
  • የሳውዲ አረቢያ (ነጭና አረንጓዴ)
  • የየመን
  • የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች
  • የኢራን
  • የፓኪስታን (ነጭና አረንጓዴ)
  • የአፍጋኒስታን
  • የእስልምና 666 ሸሃዳ(ነጭና አረንጓዴ)
  • የአይሲስ (ነጭና ጥቁር)

🐎 በተጨማሪ ታች ያለው ቪዲዮ ላይ ያከልኩበትና በመጨረሻው ክፍል ላይ ገብተን ማየት ያለብን አስደናቂ ክስተት፤የአራቱ ምጽአት ፈረሰኞች መሀመድና ሦስቱ ካሊፎቹ መሆናቸውን የሚያወሳ ነው ፥ ድንቅ ነው፤

  • መሀመድ (ነጭ ፈረስ)
  • 😡 አቡባከር (ቀይ ፈረስ)
  • 🌚 ኦማር (ጥቁር ፈረስ)
  • 🤢 ኡትማን/ኡስማን(አረንጓዴ ፈረስ)

እንግዲህ ቅዱስ ዮሐንስ እንደጠቆመን ከምድር በአራተኛው ላይ ሥልጣን የተሰጣቸው የእስላማውያኑ ካሊፎች ናቸው።

የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ በጽዮናውያን ላይ ይፈጽም ዘንድ የተሰጠውን ሥልጣን እየተገበረ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው፤ የኦሮሞ እስላሞችና መናፍቃን ጥንታውያኑን የአክሱም ጽዮናውያንን በሰይፈና በራብም በሞትም እየገደሏቸው ነው። ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን፣ ንብረቶቻቸውን እና ገንዘባቸውን ሁሉ እየነጠቋቸውና እያወደሙባቸው ነው። ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት እነ አቡባከር በስደት ወደ ውቅሮ አካባቢ ሲመጡ እስልምናንና የዋቄዮአላህ መንፈሱን ለማሰራጨት/ለማስፋፋት ነበር ተል ዕኳቸው። ነገር ግን የአስኩም ጽዮናውያን መሀመዳውያኑን በእግድነት እጃቸውን ዘርግተው ከማስተናገድ ውጭ የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ናቸውና እስልምናን ለመቀበል ፈቃደኞች አልነበሩም፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን እንኳንም አልተቀበሉ፤ በተቃራኒው፤ የእስልምና ነቢይ መሀመድ እና የአሊ የመጀመሪያ የአጎት ልጅ ኡበይድአላህ ኢብኑ ጃህሽእስልምናን ትቶ ክርስትናን የተቀበለው ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ነበር። ክርስትናን የተቀበለ የመጀመሪያው ሙስሊም። ይህ በጣም ያስቆጣው የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ ዛሬ ጽዮናውያንን በመበቀል ላይ ይገኛል!ለአጭር ጊዜ ቢሆንም። መከራው ሲያበቃ ጽዮናውያን የቀረውን “አል ነጃሺ” የተሰኘ የሰይጣን ማደሪያ ማጥፋት ግድ ይሆንባቸዋል። መቻቻል የሚባል ነገር የለም፤ እንዳለፈው መኖር አክትሞለታል!

እንግዲህ ይህን የመሰለ መስተንግዶ የተደረገላቸው መሀመዳውያን አረቦች ግን እስልምናቸውን ሲያስፋፉም ሆነ ሲገድሉ፣ በመሬት ንጥቂያም ላይ ሲሰማሩ ርኅራኄ ያደረገችላቸውን ኢትዮጵያ በርኅራኄ አይን አይተዋት አያውቁም። ብዙ አረቦች “ኢትዮጵያ ስላስጠጋቻችሁ እሷን አትንኩ” ብሎ መሀመድ ተናግሯል ሲሉ ይደመጣሉ። ይሁንና ከእስልምና በኋላ አረቦች ኢትዮጵያን ሳይነኩ የሰነበቱበት ዘመን የለም። ከእስልምና ማንሰራራት በኋላ ኢትዮጵያ በእስልምና የደረሰባትን ውድቀት ሲመለከቱ ንጉሠ ነገሥቱ ለነዛ ለተሰደዱ አረቦች ያደረጉላቸው መስተንግዶ ከደግነትም አልፎ የየዋህነት/የሞኝነት/አጠንቅቆ ያለማወቅ እንደነበር አዙሮ ለሚያይ ሁሉ ግልጽ ሆኖ ይታያል። ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን ዘርግተው አረቦቹን መቀበላቸው ለኢትዮጵያ ተናዳፊ እባብን እጅ ዘርግቶ እንደመቀበል ነው የሆነባት።

😈 ልብ እንበል፤ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጂኒ ጃዋርን ወደ መካ ልኮታል። ለሚያልሙላትና፤ ግራኝ ተልዕኮውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ ቢወገድ…” በሚል እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራቶችይመራ ዘንድ ዝግጅት ለማድረግና በባቢሎን ሳውዲ ቃልቻዎች እንዲቀባ ነው የተላከው። ድንጋይና ወራዳ ትውልድ እነዚህ አውሬዎች እየተቀባበሉና እያምታቱ እንዲህ ተጫወቱብህ! 😠😠😠

👉 ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች (እባብ ገንዳዎች) ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ በአዲስ አበባ

ልክ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ዮሐንስ እንደገለጸለት፤

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፮፥፰]❖❖❖

“አየሁም፥ እነሆም፥ ሐመር ፈረስ ወጣ፥ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ስሙ ሞት ነበረ። ሲኦልም ተከተለው፤ በሰይፍና በራብም በሞትም በምድርም አራዊት ይገድሉ ዘንድ ከምድር በአራተኛዋ እጅ ላይ ሥልጣን ተሰጣቸው።”

🛑 በሌላ በኩል፤ ፬/ 4 ቍጥር የሚቆመው በሰዎች እና ኃጢአቶቻቸው ላይ ለመፍረድ ነው፤

  • ☠ ነጭ ሽብር እና ጦርነት
  • 😡 ቀይ-ግርግር እና ግድያ
  • 🌚 ጥቁር – ረሃብ እና በሽታ
  • 🤢 የመጨረሻው የታመመ ፈዛዛ አረንጓዴ – ሞት እና ሲኦል ነው።

💭 This past Easter, Egyptians painted the Egyptian flag at the historic Deir El-Sultan Ethiopian Monastery in Jerusalem

😈 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE & Colored Flags of Islamic Countries & Oromos of Ethiopia

🐎 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE (Revelation Chapter 6)

  • ☠ White – Mohammed
  • 😡 Red – Abu Bakar
  • 🌚 Black – Umar
  • 🤢 Pale Green – Uthman

🔥 4 stands for judgment of men and their sins.

  • ☠ White – terror and war
  • 😡 Red – chaos and murder
  • 🌚 Black – famine and disease
  • 🤢 Pale sickly green is DEATH and HELL

This is exactly what’s taking place in Northern Ethiopia. The Islamic Oromos of Abiy Ahmed Ali starving ancient Christians of Tigray, Ethiopia to death.

❖❖❖ [Revelation Chapter 6:8] ❖❖❖

“And I looked, and behold a pale horse: and his name that sat on him was Death, and Hell followed with him. And power was given unto them over the fourth part of the earth, to kill with sword, and with hunger, and with death, and with the beasts of the earth.”

😇 Come to Jesus, Pray for Peace and Justice. TRUTH, JUSTICE, LOVE, FREEDOM and PEACE are core Christian values.

✞✞✞[Isaiah 1:23]✞✞✞

Your princes are rebels and companions of thieves. Everyone loves a bribe and runs after gifts. They do not bring justice to the fatherless, and the widow’s cause does not come to them.

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፳፫]✞✞✞

“አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: