Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ገነትና ሲዖል’

የጥፋት ርኩሰት | ኢሉሚናቲው ጳጳስ ፍራንቸስኮ ‘ሲዖል የለም!’ አሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 30, 2018

አቤት ቅሌት!

ኢሉሚናቲው ጳጳ ፍራንቸስኮ እንዳሉት ከሆነ “ንስሐ የማይገቡ ኃጢአተኞች ከሞት በኋላ አይቀጡም ይልቁንም ነፍሳቸው ጨርሳ ትጠፋለች እንጂ”።

አንድ አማኝ ፈላስፋ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ “የኃጢአተኞች ነፍስ ከሞቱ በኋላ ምን ይሆናል?” ለሚለው ጥያቄ መልስ ሲሰጡ ነበር ይህን ቅሌታማ ነገር የተናገሩት።

ይህ አባባላቸው በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ካቶሊኮችን አስቆጥቷል

በሁኔታው የተደናገጠቸው ቫቲካን በሪፖርቱ ውስጥ የተጠቀሱት ጥቅሶች አጠያያቂ እንደሆኑ በማስተባበል ላይ ትገኛለች።

ተጨማሪ ለማንበብ

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: