Posts Tagged ‘ጄነራል ሰዓረ’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 21, 2021
VIDEO
💭 አክሱማዊት ኢትዮጵያ በዚህ መል ክ ነው እንደገና ልዕለ ኃያል የምትሆነው
💭 History is a Reflection of Present, and Way for Future…Digging Past is Building Future.
💭 ታሪክ የአሁን ነጸብራቅ እና የወደፊት መንገድ ነው … ያለፈውን መቆፈር የወደፊቱን መገንባት ነው ።
💥 ተመልከት ወገን፤ አንድም የኦሮምኛ ስም የያዘ ግዛት የለም !
እኛ ነን እንጂ ደንቆሮዎቹና ሞኞቹ ባዕዳውያኑማ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ማን/ምን እንደሆነች በዝርዝርና በደንብ ነው የሚያውቁት። ብዙዎቹ ባዕዳውያን ከሩቅ ሆነው እንኳን ታሪካዊውን ሐቅ ተከትለው ነው ይህን በታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ዴስትኒ ምንም ዓይነት ሚና መጫወት የማይፈቀድላቸው ኦሮሞዎች እና ሶማሌዎች እንደ ሁልጊዜው የአንቀላፉትን ደካማ ሰሜናውያን የቤት ሥራን ወስደውና ለዘመናት የተዘጋጁበትን ሉሲፈራዊ ተልዕኮ ለማሟላት “ሳንቀደም እንቅደም! እናንተ ከፈለጋችሁ ተገንጠሉ! እኛ ከቱርክ ጋር ሆነን እስከ ታንዛኒያ እና ግብጽ ድረስ የምትዘልቀዋን እስላማዊቷን ኦሮሚያ/ኩሽ ኤሚራት እንመሠርታልን” ብለው ሕልማቸውን በመተገበር ላይ ይገኛሉ። አዎ! ደንቆሮውና አሳፋሬው የሰሜናዊ ትውልድ ግን ጠላቱን እንኳን መለየት አቅቶት እርስበርስ እየተናቆረ፣ ደሙን እያፈሰሰና፣ በረሃብ እየረገፈ፤ “ዲያብሎስ ቢገዛኝ ይሻላል…ወልቃይት እርስቴ… ቅብርጥሴ” በሚል የመንደርተኝነትና የእንጭጭነት ወረርሽኝ ተለክፎ እራሱን በማጥፋትና ተተኪ ትውልድም እንዳይኖር ለማድረግ ተግቶ በመሥራት ላይ ይገኛል። እነ ደብረጽዮንን፣ ኢሳያስ አፈወርቂን፣ ዮሐንስ ቧ ያለውን፣ ሳህለ ወርቅ ዘውዴን፣ ዘመነ ካሴን፣ ብርሃኑ ነጋን ወዘተ ጨምሮ ሁሉም የፖለቲካ ድርጅትና ሃይማኖታዊ ተቋማት መሪዎች እየሠሩ ያሉት ሉሱፈርን በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ለማንገስ ነው። ሉሲፈር ደግሞ በቅድሚያ፤ “ሕዝቤ” የሚላቸው ኦሮሞዎችን እና ሶማሌዎችን ነው። ታች እንደምናየው እነዚህ የምንሊክ አራት ትውልዶች አይሳካላቸውም እንጅ፤ አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን/እስራኤል ዘ-ነፍስን በታትኖ ለሉሲፈራውያኑ ለማስረከብ የመጨረሻውን ሙከራቸውን በማድረግ ላይ ናቸው። በጣም ያሳዝናል፤ ብዙ ሕዝብ ያልቃል፤ በአክሱም ጽዮን ላይ በአመፅ የተነሳውን፣ ከኦሮሞ፣ ከሶማሌ፣ ከግብጽ፣ ከሱዳን፣ ከቱርክ፣ ከአረብ፣ ከኢራን፣ ከፓኪስታን፣ ከሕንድ፣ ከኩባ፣ ከቻይና ጎን የቆመውና የተከተበው ወገን ሁሉ በእሳት ተጠርጎ ወደ ጥልቁ ይወርዳል። ካልደፈረሰ አይጠራምና ጽዮናዊ የሆነ ብቻ ተርፎ ልዕለ ኃያል አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ይመሠርታል።
😈 አዎ ! እያንዳንዱ ዛሬ ያለ የፖለቲካ ድርጅት፣ የሚታዩንና የምንሰማቸው የሁሉም ብሔርሰቦች ነገዶች ልሂቃን፣ ሜዲያዎችና ሃይማኖታዊ ተቋማቱ ሁሉ ፀረ – አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ + የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘንዶዎች ናቸው። እነዚህ “ልሂቃን” የተገኙት ደግሞ ከቀደመው ሰው በምኞት ሕግ ተታልሎ የተሰጠውን ኪዳን ከሻረ በኋላ ከተገለጠው ከሁለተኛው የሰው ዘር ሲሆን፤ ይህም ከእባቡ / ከዘንዶው ዘር የተወለደ የተገኘ የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ከእባቡ / ዘንዶው ዘር የተውለደ ፣ የተፈጠረ ፣ የተገኝ ማለት ከእንስሳ የመጣ የሰው ዘር ማለት ነው። ይህም ማለት እንስሳት በተፈጠሩበት ሕግ የተፈጠረ ሰው ማለት ሲሆን ከእንስሳ መንፈስ የተለወለደም ወይም ከእንስሳ የዘር ሐረግ የመጣ የሰው ዘር ማለትም ይሆናል። ሁለተኛው የሰው ልጅ የዘር ሐረግ ይህ እንስሳዊ መሆኑን እናስተውል። እባቡ እና ሴቲቱ ባደረጉት የሩካቤ ግንኙነት የተጸነሰ የተወለደና የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ስለዚህም ነበር እግዚአብሔር አምላክ ለሙሴ በሰጠው ሕግ በኩል ሰው ከእንስሳት ጋር አካላዊም ሆነ መንፈሳዊ ወሲብ ( ሩካቤ ) እንዳያደርግ ያዘዘው። “እንዳትረክስባትም ከእንስሳ ጋር አትተኛ ሴት ከእርሱ ጋር ትተኛ ዘንድ በእንስሳ ፊት አትቁም የተጠላ ነገር ነውና።” [ ዘሌ . ፲፰፥፳፫ ]
በእባቡና በሴቲቱ መሀል የነበረው ግንኙነት ግን በእግዚአብሔርና በቅድስት ድንግል ማርያም መሀል የነበረው ግንኙነትን የሚገልጽ አይደለም። ዋናው ቁምነገርና ማስተዋል የሚገባን ነገር ሁለተኛው የሰው ዘር የመጣው ከእንስሳ በተለይም ከእባቡ / ዘንዶው ዘር የተጸነሰ መሆኑን ነው።
እነዚህን ከእባቡ / ዘንዶው መንፈስ የተወለዱትን / የተፈጠሩትን የስጋ ሕዝቦች ነው ዲያብሎስ ለስሙና ለክብሩ የፈጠራቸው። የእባቡ / ዘንዶው ልጆች የተባሉት ናቸው በዲያብሎስ መልክና ምሳሌ የተፈጠሩት። እነዚህንም የፈጠራቸው ደግሞ ከላይ እንዳየነው በእንስሳ ቀመር ነው። ስለዚህም ደግሞ እነዚህ ሕዝቦች የእንስሳትን ስምና ክብር ተቀብለዋል።
ሳጥናኤል የራሱ የሆነውን ይህን የሰውን ልጅ የፈጠረበት የአእምሮ ቀመር እንስሳት የተፈጠሩበት ሕግ ሲሆን ያም ደግሞ የእባብ አእምሮ መልክና ምሳሌ ነበር። እዚህ ጋር መረዳት ያለብን መለኮታዊ ምስጢር በዓለማችን በብዛት የሚኖረውን የሰውን ልጅ፤ ምናልባት እስከ ፹ /80 % የሚጠጋውን የዓለም / የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በራሱ መልክና ምሳሌ የፈጠረው “ዲያብሎስ” የተባለው አካል “እባብ” የተባለው እንስሳ ነበር። የእባቡ አእምሮ በተዘጋጀበት ሕግ ነበር ሰውን ለሞትና ለባርነት የፈጠረው። ይህም ማለት እባብ ነው የሰውን ልጅ በራሱ አእምሮ የሞት መልክና ምሳሌ ለባረነት የፈጠረው። “ኤክስ ኤል አምስት አንድ / XLVI” የእባቡ አእምሮ መልክና ምሳኤል ነው። እንስሳት በአንድ መጋረጃ የተዘጋጀ ሁለት የአእምሮ ክፍሎች አላቸውናል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሰው ለእንስሳት ባሪያ ሆነ።
የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።
ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው ( ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ ) ። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው !
👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦
☆፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ
☆፫ኛ . የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
☆፪ኛ . የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
☆፩ኛ . የአፄ ምኒልክ / አቴቴ ጣይቱ ትውልድ
ናቸው።
👉 ከ፪ ዓመት በፊት የቀረበ
😈 መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሳያስ አፈወርቂ + ዶ/ር ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ ወዘተ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸው።
💭 እነዚህ ፲ /10 የሲ . አይ . ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያ – ሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤
VIDEO
__________ _________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , Faith , War & Crisis | Tagged: #TigrayGenocide , Abiy Ahmed , Addis Abeba , Aksum , Axum , ህፃናት , መቀሌ , ሤራ , ረሃብ , ስደት , ሽብር , ቦምብ , ተጋሩ , ታሪክ , ትግራይ , ናዝሬት , አሸባሪ , አብይ አህመድ , አክሱማዊት ኢትዮጵያ , አዲስ አበባ , አዳማ , ኦሮሚያ , ኦሮሞ , ኦሮሞዎች , ዶ/ር ደብረጽዮን , ጂሃድ , ጄነራል ሰዓረ , ጉብኝት , ጥላቻ , ጦርነት , ጨቅላዎች , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፀረ-ተዋሕዶ , ፀረ-ትግራዋይ , ፀረ-ኢትዮጵያ , Bombing , Civilians , Cruelty , Evil , Genocide , Mekelle , Murder , NobelPrize , Oromo , Pogrom , Tegaru , Terrorist , Tigray , War , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 20, 2021
VIDEO
💭 UPDATE:
Fresh Ethiopia Air Raids Target Civilians In #Tigray Today, the #Ethiopia|n Air Force has conducted multiple drone and air strikes in Maychew, Korem and, the regional capital, Mekelle. So far eighteen civilians have been reported killed and eleven more injured.
💭 The Tragic drama continues: The Fascist Oromo Army’s Airstrike in Mekelle, today December 20, 2021
❖ [Jeremiah 6:14]❖
“All they ever offer to my deeply wounded people are empty hopes for peace.”
❖ [Ezekiel 13:10]❖
“Because, indeed, because they have seduced My people, saying, ‘Peace!’ when there is no peace—and one builds a wall, and they plaster it with untempered mortar .„
💭 Ethiopia’s Tigray forces announce retreat with view to possible ceasefire
Tigray People’s Liberation Front (TPLF) said the decision could be a ‘decisive opening for peace’
Tigrayan forces fighting the Ethiopian government have announced their withdrawal from two key regions in the north of the country, a step towards a possible ceasefire after 13 months of brutal war.
“We trust that our bold act of withdrawal will be a decisive opening for peace,” wrote Debretsion Gebremichael, the head of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), the political party controlling most of the northern region of Tigray.
His letter on Monday to the United Nations called for a no-fly zone for hostile aircraft over Tigray, imposing arms embargos on Ethiopia and its ally Eritrea, and a UN mechanism to verify that external armed forces had withdrawn from Tigray.
Mr Debretsion said he hoped the Tigrayan withdrawal, from the regions of Afar and Amhara, would force the international community to ensure that food aid could enter Tigray. The UN has previously accused the government of operating a de facto blockade – a charge the government has denied.
“We hope that by (us) withdrawing, the international community will do something about the situation in Tigray as they can no longer use as an excuse that our forces are invading Amhara and Afar,” TPLF spokesman Getachew Reda told Reuters.
__________ _________
Like this: Like Loading...
Posted in Ethiopia , News/ዜና , War & Crisis | Tagged: #TigrayGenocide , Abiy Ahmed , Adama , Addis Abeba , Aksum , Axum , ህፃናት , መቀሌ , ሤራ , ረሃብ , ስደት , ሽብር , ቦምብ , ተጋሩ , ትግራይ , ናዝሬት , አሸባሪ , አብይ አህመድ , አዲስ አበባ , አዳማ , ኦሮሚያ , ኦሮሞ , ኦሮሞዎች , ዶ/ር ደብረጽዮን , ጂሃድ , ጄነራል ሰዓረ , ጉብኝት , ጥላቻ , ጦርነት , ጨቅላዎች , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፀረ-ተዋሕዶ , ፀረ-ትግራዋይ , ፀረ-ኢትዮጵያ , Bombing , Civilians , Cruelty , Debre Tsion , Evil , Genocide , Mekelle , Murder , Nazret , NobelPrize , Oromo , Pogrom , Tegaru , Terrorist , Tigray , War , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 20, 2021
VIDEO
😈 ከሦስት ዓመታት በፊት፤ የወንጀለኛው የበሻሻ ቆሻሻ ግራኝ አህመድ ጉበኝት በአክሱም
በትግራይ ሕዝብ ላይ የተካሄደውን አስከፊ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በዚህ ጉብኝት ወቅት ከዶ / ር ደብረ ጽዮን ጋር አብረው አቅደውታልን ? ከዚህ በግራኝ ጉብኝት ማግስት እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው እና ዶ / ር አምባቸው፤ በዚህ ጦርነት ወቅትም የኢትዮጵያዊነት ፖለቲካ አራማጆቹ እነ አቶ ስዩም መስፍን የተገደሉት የዚህ ጦርነት ተቃዋሚዎች ስለነበሩ ነውን ? የሚያውቁት ምስጢር ስለነበረ ነውን ?
💭 ይህን በጽዮናውያን አባቶቼና እናቶቼ፤ ወንድሞቼ እና እኅቶቼ ላይ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግፍና ሰቆቃ ያመጣውን ጦርነት አብረው አቅደውት ከሆነ የትግራይ ጦር እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ የዘለቀበትም ምክኒያት በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ሲዖል የሚገኙትን ተጋሩዎች ወደ ማጎሪያ ካምፕ አስገብቶ፤ በትግራይ ከሚገኙት “ምርኮኞች”ጋር“ የምርኮኞች ልውውጥ በማድረግ ተጋሩን ከመላው ኢትዮጵያ አስወጥቶ በትግራይ ለማጎር አብረው ያቀዱት ከሆነም እነ ዶ / ር ደብረ ጽዮንን የሲዖል እሳት እንደሚጠብቃቸው ከወዲሁ እናሳውቃለን። ገና ከጅምሩ ስለው እንደነበረው ዛሬም እነ ዶ / ር ደብረ ጽዮን ከትግራይ ሕዝብ ቍ . ፩ ጠላት ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙ ጋር ተናብበው ነው የሚሠሩት። የስልክ ግኑኝነት እንዳላቸው ከሦስት ወራት በፊት ጠቁመውናል።
👉 ከሁለት ወራት በፊት የቀረበ፤
💭 “ኦሮሞው የጽዮናውያን ጠላትና የኤዶማውያኑ ወኪል፤ ‘መላከ ኤዶም’ በአቡነ አረጋዊ ዕለት ሔርሜላ አረጋዊን ጋበዛት | በአጋጣሚ ?”
👉 የሚከተለው በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ፤ አምና ልክ በዛሬው ዕለት የቀረበ። አስገርሞኛል፤ ሃሳቤ አንድ በአንድ በተግባር ላይ ሲውል እያየነው ነው፤
💭 ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉት ‘አባቶች’ እነማን ናቸው ?
👉 “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው” ?”
፩ኛ . የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን ( ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ – አማኒ፣ ግብረ – ሰዶም )
☆ ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።
፪ኛ . ዋቀፌታን / ኦሮሙማን
☆ ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ‘ ኢትዮጵያን ‘ ‘ ኩሽ ‘ ብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ . አ . አ ከ 1837 እስከ 1843 ዓ . ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክ ራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ‘ ኢትዮጵያ ‘ ፋንታ ‘ ኩሽ ‘ የሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ / ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረ – ኢትዮጵያ፣ ፀረ – ተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።
“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም” [ የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲ ]
፫ኛ . የአማራ ብሔርተኝነትን
☆ ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ / ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞ ‘ ትግሬው ‘ ጠ / ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት !
፬ኛ . የትግሬ ብሔርተኝነትን
☆ ምክኒያቱ፦ ኢ – አማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢ – አማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝ – ብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ ! ትግራይ !” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ ‘ አማራ ‘ ኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት !
☆ ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል ! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ ! ዋ ! ዋ !
በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ ! የኛ ይሆናሉ !” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት ?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን !” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።
የሕዝቡን ስነ – ልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት ! ወዮላችሁ !
👉 አንድን ሀገር / ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦
– ተስፋ ማስቆረጥ / ሞራል መስበር
– አለመረጋጋትን መፍጠር
– አመፅ መቀስቀስ
– መደበኛነትን / መረጋጋትን ማምጣት
👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of
– Demoralization
– Destabilization
– Insurgency
– Normalization
_________ ________
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Faith , War & Crisis | Tagged: #TigrayGenocide , Abiy Ahmed , Adama , Addis Abeba , Aksum , Axum , ህፃናት , ሤራ , ረሃብ , ስደት , ሽብር , ተጋሩ , ትግራይ , ናዝሬት , አሸባሪ , አብይ አህመድ , አዲስ አበባ , አዳማ , ኦሮሚያ , ኦሮሞ , ኦሮሞዎች , ዶ/ር ደብረጽዮን , ጂሃድ , ጄነራል ሰዓረ , ጉብኝት , ጥላቻ , ጦርነት , ጨቅላዎች , ጭፍጨፋ , ጽዮን , ፀረ-ተዋሕዶ , ፀረ-ትግራዋይ , ፀረ-ኢትዮጵያ , Civilians , Cruelty , Debre Tsion , Evil , Genocide , Murder , Nazret , NobelPrize , Oromo , Pogrom , Tegaru , Terrorist , Tigray , War , Zion | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 17, 2020
VIDEO
እህቶቻችንን ወደ አረብ ሃገራት መላኩ አልበቃ ስላላቸው አሁን ኢትዮጵያን እና 100 ሚሊየን ኢትዮጵያውያንን ለአረቦች ለመሸጥ ሽርጉድ በማለት ላይ ናቸው። ስለዚህ አገር – ወዳድ የሆኑትን ኢትዮጵያውያንን አንድ ባንድ ይገድላሉ። እነዚህ ወንጀለኞች ለፍርድ በመቅረብ ፈንታ እስካሁን ድረስ በዚህች ትልቅ አገር መንግስት ሥልጣን ላይ መቆየታቸው እጅግ በጣም የሚያሳፍር፣ የሚረብሽና የሚያስቆጣም ነው። ሕዝቤንና ሃገሬን ከእነዚህ አውሬዎች ለማዳን ምናለ የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት አባል ሆኜ ብሆን ኖሮ !?
ጄነራሎልቹ አህመድ መሀመድና ብርሃኑ ጁላ በጂሃድ ጄነራሉ በሳሞራ የኑስ የተሾሙት ከ፲፪ ዓመታት በፊት ልክ በሚሌኒየም መግቢያ በመስከረም ፪ሺ ዓ . ም ላይ ነበር። በደንብ የታሰበበት ቁልፍ ወቅት ! “ ሚሌኒየም አዳራሽ” ብሎ ሰየመው ሸህ መሀመድ አላሙዲን … የ፪ሺ፲፪ቱ ዓመት ብዙ ነገሮችን የምናይበት ዓመት ነው።
___________ ______________________
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Infos | Tagged: ሥልጣን , ሰይጣን , ብርሃኑ ጁላ , ችግኝ ተከላ , አብይ አህመድ , ኢትዮጵያ , ኦሮሞ , ዋቂዮ-አላህ , ጄነራል ሰዓረ , ግድያ , ጣዖት አምልኮ , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2020
VIDEO
በኤርትራና ኢትዮጵያ ድንበር ላይ ተተክለው የነበሩትን ሚሳኤሎች ማግኘት ስላልቻሉ የሰሜን ሰዎችን መጨፍጨፊያ ሚሳኤሎቹን ከፈረንሳይ ለመሸመት በመጣደፍ ላይ ናቸው፤ ያውም በድሆቹ ኢትዮጵያውያን ገንዘብ።
ይህ አልዋጥላችሁ ላላችሁ፤ የአባቶቻችንን እርስት ለእርኩስ አረቦች አሳልፎ ለመስጠት ተግቶ እየሠራ ያለውና ለኢትዮጵያ የቆሙትን ሁሉንም ኢትዮጵያውያንን እየገደለና እያስገደለ ያለው አብዮት አህመድ አሊ ነው።
አሁን ሁሉም ነገር አልቆለታል፤ በፖለቲካ ፓርቲዎችና አቁም – የለሽ መሪዎቻቸው ተስፋ ማድረጉን በፍጠነት ማቆም ይኖርብናል። እነዚህን የዲያብሎስ የግብር ልጆች ለመጥረግ ብቃት ያለው የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊቱ ብቻ ነው። አሁንም 4/5 ኛው የጦር ሠራዊት ኢትዮጵያዊ ነው። አብዮትና ለማ ይህን ለመለወጥ ታይቶ በማይታወቅ ፍጥነት ተጣድፈው በመሥራት ላይ ናቸው። ስለዚህ፡ ጊዜአችንን፣ ጉልበታችንና ገንዘባችንን በጦር ሠራዊቱ ላይ ብናውላቸው ተገቢ ነው የሚሆነው። በዓብያተ ክርስቲያናቱ፣ በየትህምህርት ቤቱ፣ በዲያስፐራ ሜዲያዎችና በየቤቱ ኢትዮጵያዊው ሠራዊት ለአመፅ እንዲነሳሳ የቅስቀሳ ጥሪዎች መካሄድ አለባቸው። ያለው አማርጭ ይህ ብቻ ነው፤ አንድ ጀግና ኢትዮጵያዊ ወታደር ከሃዲዎቹን እነ አብዮት አህመድን በማያዳግም መልክ ቶሎ መጠራረግና ታሪክ መስራት ይኖርበታል።
__________ ___________________
Like this: Like Loading...
Posted in Conspiracies , Ethiopia , Infos | Tagged: ህልውና , ብሔራዊ ጥቅም , አረቦች , አብይ አህመድ , አብዮት አህመድ , አደጋ , ኢትዮ 360 , ከሃዲ , ጄነራል ሰዓረ , ጄነራል አሳምነው , ግድያ , ጦር ሠራዊት , ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ | Leave a Comment »