Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ጂቡቲ’

Irish Politician about the Dangers of Military Bases in Djibouti: ‘God Save Africa From Europeans!’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 12, 2023

💭 የአይርላንድ ፖለቲከኛዋ ወ/ሮ ክሌር ዴሊ በጅቡቲ ስላሉት የጦር ሰፈሮች አደጋ፤’እግዚአብሔር አፍሪካን ከአውሮፓውያን ያድናት!’

በጣም ጠቃሚ የሆነ መረጃ ነው ወ/ሮ ክሌር ያካፈሉን። በተለይ ኢትዮጵያውያን በማይራባ የመንደርተኞች ጉዳዮች በመጠመድ፤ ለምንድን ነው የመላው ዓለም ሃያላን የሆኑ እና ያልሆኑ አገሮች የጦር ሰፈሮችን በጂቡቲ እየመሠረቱ ያሉት?” በማለት እራሳችንን በጩኸት መጠየቅ አለብን። ጉዳዩ የምጣኔ ኃብት ጥቅማቸውን ወይንም የነዳጅ ዘይት መጓጓዝን በሚመለከት አስተማማኝ የባሕር መተላለፊያዎችን ለመጠበቅ ከሚለው የአብዛኛዎቹ ዓለማውያን ትንታኔ ጋር ብቻ የተያያዘ አይደለም። ይህ ትንሹ ጉዳይና ቀላሉ ሰበብ ነው። ልብ ካልን በጂቡቲ እየሰፈሩ ያሉት እርስበርስ ተፎካካሪና ጠላት መስለው የሚታዩት እንደ አሜሪካ፣ ቻይና፣ ጃፓን፣ ኮሪያ፣ ጀርመን፣ ስፔይን፣ ፈረንሳይ፣ ቱርክ፣ ኤሚራቶች፣ ሳውዲ ወዘተ ናቸው።

ለምን? ሁኔታው መለኮታዊ የሆነ ነውና ዋናው መንስዔ መንፈሳዊ መልስ የሚሻ ነው።

ጉዳዩ ዛሬ የጀመረ አይደለም። ዛሬ በምናየው መልክ የጀመረው የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ዲቃላው ጋላኦሮሞ አፄ ምንሊክ ዳግማዊ ጂቡቲን ከዚያም ኤርትራንለሉሲፈራውያኑ አሳልፈው ከሰጡበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ሰሞኑን እንኳን እንደታዘብነው፤ ጎበዜ ሲሳይ የተሰኘው ጋዜጠኛ ከጂቡቲ ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ተላልፎ እንዲሰጥ ተደርጓል። ይህን ማን ፈጸመው? አዎ! ከሁለት ዓመታት በፊት የኤሚራቱ ወንጀለኛ (ተቃውሚዎቹን ሲገርፍና ሲያስገርፍ የነበረ ወንጀለኛ ነው) አህመድ (ሌላ አህመድ) የኢንተርፖል ፕሬዚደንት ሆኖ ሲመረጥ በትንሹም ቢሆን ማስጠንቀቂያ መልዕክት ለማስተላለፍ ሞክሬ ነበር።

💭 Interpol Elects UAE’s Ahmed as President to Save Abiy Ahmed & to Conceal UAE’s Tigray War Crimes

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 25, 2021

የአቶ ጎበዜ ሲሳይ ጉዳይ እነ ግራኝ ያቀነባበሩት “ሲችዌሽን ክፍል ውስጥ ሆነን እንደ ንሥር እናያችኋለን፤ የትም አታመልጡም!” ድራማ ተዋናይ ሊሆን ይችላል። ይህ ጋዜጠኛ ከአረመኔው ግራኝ ጋር ተደምሮ የነበረ ሰው ነው። ታዲያ አሁን ‘መደመር ልጆቿን በላች!’ ወይንስ የተቀበረለትን ቺፕ ሲግናል ለማጥመድ የተቀነባበረ የጋርዮሽ ድራማ ነው? ከዚህ በፊት ሕወሓቶች ቺፕ ተቅብሮበት ከእንግሊዝ እንዲዘዋወር የተደረገውን ወስላታውን አንዳርጋቸው ጽጌ በተመሳሳይ መልክ ነበር ከየመን ወደ አዲስ አበባ እንዲመጣ የተደረገው። አስቀድመን አስጠንቅቀናል፤ እያንዳንዱ ወደ ውጭ ሄዶ ከባድ ሕክምና ያደረገና የኮቪድ ክትባቶችን የወሰደ ኢትዮጵያዊ ልሂቅ ሁሉ (ጳጳሳቱን፣ ጋዜጠኞቹን፤ አክቲቪስቶቹንና፤ በጣም አዝናለሁ፤ እንደ አቶ ልደቱ ያሉትን ፖለቲከኞችን ጨምሮ) አውቆትም ሆነ ሳያውቀው በሉሲፈራውያኑ ጂ.ፒ.ኤስ ቁጥጥር ሥር ነው የሚገኘው።

👉 ወ/ሮ ክሌር የሚከተለውን ይላሉ፤

“የአፍሪካ ቀንድ የሚያስፈልገው የመጨረሻው ነገር የውጭ ጦር ሰፈሮች፣ ተጨማሪ የጦር መሳሪያዎች እና ተጨማሪ የአውሮፓ ጣልቃ ገብነት መሆኑን ለማወቅ አዋቂ መሆን ያለብዎት አይመስለኝም። “የስትራቴጂካዊ ግንኙነታችን” የምንለው ነገር ስለ ሰው ልጅ ልማትና ማበብ አይደለም፤ ስለ አውሮፓ ህብረት ልዕለ ሀያልነት ምኞት ነው እንጂ።

አሁን በአፍሪካ ቀንድ አዲስ ታላቅ ጨዋታ አለ። ታላላቆቹ እና ታናናሾቹ ሀይሎች ቦታውን በወታደራዊ ሰፈሮች ወረርውታል፤ ፈረንሳይ ፣አሜሪካ ፣ቻይና ፣ጀርመን ፣ጃፓን ፣ጣሊያን ሳውዲ አረቢያ ሁሉም በትንሿ የጅቡቲ አካባቢ ሰፍረዋል። ቅጥረኞች ከየአቅጣጫው እየጎረፉ ነው፣ መላው አካባቢ በወታደራዊ ሃይል እየተዘመተበት ነው። ጦርነቱ በአየር ላይ ነው።

ስለተራቡት፣ የአየር ንብረት እና የምግብ ዋስትና እጦት ስላጋጠማቸው ሰዎችስ? ከእነዚህ ውስጥ አንዳቸውንም አይጠቅሟቸውም። ስለ አለመረጋጋት እንነጋገራለን፣ ነገር ግን በይበልጥ የከፋ እናደርገዋለን። ቦታውን በመሳሪያ እናጥለቀለቀዋለን፣ ትርፉን ለአውሮፓ የጦር መሳሪያ ኩባንያዎች እናስረክብ እና ሂሳቡን ዜጎቻችን እንዲከፍሉ እናደርጋለን። እና ከዛ እልቂት ጋር፣ ወደ ውስጥ እንመለሳለን እና እንደገና ሁሉንም ነገር እናደርጋለን። ራኬት ነውን!’ስልታዊ ግንኙነት’? አንድ ነገር ከሌላው በኋላ፤ አይደለምን? በእውነቱ፤ ልክ እንደበፊቱ ሁሉም ነገር ተመሳሳይ ነው።

እውነታው ግን አሁን እንዳለው ከአውሮፓ ህብረት – የአፍሪካ የንግድ ፖሊሲ አንድ ሚሊዮን ማይል ርቀት ላይ ነው፤ ምክንያቱም ከአፍሪካ ጋር ያለን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የአውሮፓ ቅኝ አገዛዝ በሌሎች መንገዶች ብዝበዛን የሚያስቀጥል በመሆኑ ነው። አፍሪካ ከራሷ ጋር ከምታደርገው ንግድ ይልቅ ከአውሮፓ ጋር የበለጠ ትገበያያለች። ሁሌ እንደ ድሃ አህጉር ነው የምትገለጸው፣ ነገር ግን በምድራችን በተፈጥሮ ኃብት በይበልጥ የተባረከችዋ አህጉር አፍሪካ ነች፣ እዚያ ያሉ ሕዝቦች የደኸዩት የመሬታቸውንና የጉልበታቸውን ፍሬ ስለተነፈጉ፣ በእኩል ምጣኔ-ኃብታዊ ግንኙነት፣ ፍትሃዊ ያልሆነ የንግድ ህግ፣ የህገወጥ የካፒታል በረራዎች ወደ ምዕራባውያን ባንኮች፣ እና ወደ ተለያዩ ዓለም አቀፍ ወንጀለኛ ተቋማት በመካሄዱ እና በዋሽንግተን፣ ለንደን እና ብራሰልስ እገዳውን እንዲፈቱ ተፈቅዶላቸዋልና ነው።

እና እኔ አሁን ማለት የምችለው ነገር ቢኖር፣ እርዳታ ከሚሰጡ አውሮፓውያን እግዚአብሔር አፍሪካን ይታደጋት።

👉 Clare Daly –

💭 “I don’t think you’d have to be a genius to know that the last thing the Horn of Africa needs is more foreign military bases, more weapons, and more European meddling. What we call our ‘strategic relationship’ isn’t about human flourishing; it’s about the EU’s ambitions as a superpower. There’s now a new great game in the Horn of Africa. Greater and lesser powers are pockmarking the place with military bases: France, the US, China, Germany, Japan, Italy, Saudi Arabia all have a presence in the tiny area of Djibouti alone. Mercenaries are swarming in from all quarters. The entire region is being militarised. War is in the air.

And what about the people facing climate and food insecurity? None of this benefits them. We talk about instability, but we only make it worse. We flood the place with weapons, hand over the profits to European arms companies, and charge the bill to our citizens. And then with the carnage, we go back in and we do it all again. It’s a racket! ‘Strategic relationship’? It’s one thing after another, isn’t it? Really, it’s the same as it ever was. And all I can say is, God save Africa from Europeans offering help.”

“The truth is, it’s a million miles from the reality of EU—Africa trade policy as it exists now, because our economic relations with Africa are simply a continuation of European colonialism perpetuating exploitation by other means. Africa trades more with Europe than it does with itself. It’s portrayed as a poor continent, but actually it’s the richest. It’s just that the people there are denied the fruits of their land and their labour by unequal economic relations, by unfair trade rules, by illicit capital flights into Western banks, and by multinational corporations allowed off the leash by Washington, London and Brussels.”

+ Plus

💭 Irish MEP Clare Daly Names & Shames EU & America Over State-Sponsored Terrorism In Viral Speech

☆ Europe: 1 Million Orthodox Christians Killed in Ethiopia: PEACE for now;

☆ Europe: 10 Thousand Orthodox Christians Killed in Ukraine: Not enough, let’s continue the WAR

Ireland News Today: An Irish Member of the European Parliament has said it is “laughable” that those calling for arms to Ukraine do not support arms being supplied to other needy nations.

Clare Daly MEP voted against an October 5 resolution condemning an escalation of Russia’s war effort.

The motion followed a debate on “illegal and illegitimate” referendums used as a pretext by Russia to annex four eastern regions of Ukraine.

Islamic Jihad in Africa:Muslims Butcher 156 Christians in Burkina Faso

እስላማዊ ጂሃድ በአፍሪካ ሙስሊሞች ፻፶፮/156 ክርስቲያኖች በ ቡርኪናፋሶ ጨፈጨፏቸው

✞✞✞ R.I.P /./ነፍሳቸውን ይማርላቸው✞✞✞

💭 ምሳሌ፡-

👉 የአውሮፓ ህብረት ከፍተኛ ተወካይ ጆሴፕ ቦሬል በኢትዮጵያ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ጦርነት ተከትሎ ሕወሓትና ኦነግ/ብልጽግና ባደረጉት ‘የጠላትነት ማቆሚያ የሰላም ስምምነት’ ድራማ አስመልክተው የሚከተለውን ብለዋል፤

“የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬስ ባቀረቡት ጥሪ ላይ እኔም እሰማማለሁ፤ አዎ! ትግራይ ውስጥ እየተፈጠረ ላለው ነገር ‘ወታደራዊ መፍትሄ የለም!‘። የአውሮፓ ህብረት የጦርነት ማቆሙን ስምምነት በደስታ ተቀብሎ የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር ለሰላም ላሳዩት ቁርጠኝነት እና ድፍረት እንኳን ደስ አላችሁ ይላል። የአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ህብረት ሽምግልና እና ታዛቢዎችን እንዲሁም ደቡብ አፍሪካን አስተናግዶ በማመስገን የሰላሙን ጥረት በኢትዮጵያውያን ባለቤትነት እና መሪነት ለመደገፍ ያለውን ዝግጁነት ያረጋግጣል።”

👉 በአንፃሩ ጆሴፕ ቦረል ዩክሬንን በመደግፍ የተናገሩትን ያው ተመልከቱና ኡ! ! በሉ፤

“እንደው በእውነት ምን አደረግን? ለዩክሬን በተቻለን መጠን ወታደራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ የገንዘብ እና ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ሰጥተናታል። ይህ ትልቅ ነገር ነው፤ ግን በእኔ አስተያየት በቂ አይደለም።

በቅርቡ በዩክሬን ከኮሚሽኑ ፕሬዝዳንት እና ከኮሚሽነሮች ባልደረቦቼ ጋር ነበርኩ፣ በዚያም በአውሮፓ ህብረት እና በዩክሬን ስብሰባ ላይ ተሳትፌ ነበር። እዚያም እንደገና ሉዓላዊነቱን እና ነፃነቱን የሚጠብቁለት ሕዝብ እና መሪዎች ይህን አስደናቂ ሁኔታ ለመጋፈጥ ሲሞክሩ ብሎም ወደ አውሮፓ የሚወስደውን መንገድ ሲከተሉ አየሁ።

አሁን ከፈረሱ በፊት ጋሪውን ላስቀምጥ ነው። እንደማንኛችሁም ጦርነትን እንደማልወድ እነግራችኋለሁ። እኔ ሙቀት ጠባቂ አይደለሁም። ለጦርነት ምንም ፍላጎት የለኝም፤ የጦርነት ደጋፊም አይደለሁም። በእርግጥ እኔ ሰላምን እመርጣለሁ። ሁላችሁም ማለት ይቻላል እንደምታደርጉት። ሁላችንም እንደምናደርገው። እራሳችንን መድገም አያስፈልገንም።

ነገር ግን ልንደግመው እና መወያየት ያለብን ሰላም እንዴት ሊመጣ ይችላል የሚለው ነው። ሰላም ለማግኘት ለዩክሬን ወታደራዊ ድጋፍ መስጠታችንን መቀጠል እና ያንን ድጋፍ ማጠናከር አለብን። ይህ አንዱ ቁልፍ መልእክቴ ይሆናል። ሰላሙን ለማስፈን መጀመሪያ ጦርነቱን ማሸነፍ አለብን።”

ዋው፣ ድርብ የሞራል ፍርድና ክፋት ይህን ይመስላል! ለማንኛውም እነዚህን ክፉዎች በቅርቡ የእግዚአብሔር ፍርድ ይጠብቃቸዋል።

💭 My Note: Yes! The Bishop is right. Not only ignore, they actively support Jihadist groups and genocider regimes all over Africa – as they are their partners in the depopulation agenda. The Europeans and Americans support both sides of the conflicts by providing weapons, air support, soldiers, and mercenaries. The atheist, cold and empathyless high-ranking European and American politicians went to the capital of Africa, Addis Ababa, Ethiopia to meet and congratulate genociders like evil Abiy Ahmed Ali, who massacred over a Million Orthodox Christians – and who ordered his Oromo fighters to brutally rape up to 200.000 Christian Women. Let’s not forget, the cruel Oromo, Abiy Ahmed Ali was awarded the Nobel Peace Prize by Norway for a Pact of of the genocidal War against Ethiopian Christians – the war started on November 4, 2020 – and still continuing via blockade, hunger and poison.

Because they don’t want to help the persecuted and massacred Christians of Ethiopia – and because they are content with the 1st stage of their target depopulating Christian Ethiopia by 1.5 million – they are talking about a nominal peace.

💭 An Example:

👉 EU’s High Representative Josep Borrell said the following on the announcement of a ‘Cessation of Hostilities’:

I join my voice to the call by UN Secretary-general @antonioguterres There is NO MILITARY SOLUTION to what is happening in #Tigray. The EU welcomes the announcement of a Cessation of Hostilities and congratulates both the Government of Ethiopia and the Tigray People’s Liberation Front for their commitment and courage towards peace. The EU commends the African Union mediation and its observers, as well as the South Africa host and reaffirms its readiness to support peace efforts moving forward in a process owned and led by Ethiopians”

👉 By contrast, look what the very same Josep Borrell said on supporting Ukraine:

What exactly have we done? We have provided Ukraine with as much military, economic, financial and diplomatic support as possible. This is considerable, but in my opinion not enough.

I was recently in Ukraine with the President of the Commission and my fellow Commissioners, where I also attended the EU-Ukraine Summit. There, once again, I saw a people defending their freedom and independence, and leaders trying to confront this dramatic situation, following a path towards Europe.

I am going to put the cart before the horse. I can tell you that I dislike war as much as any of you. I am not a warmonger. Je ne suis pas un va-t-en-guerre. I have no appetite for war. I am not a fan of war. Of course I prefer peace. As almost all of you do. As we all do. There is no need to repeat ourselves.

But what we do need to repeat and discuss is how peace can be achieved. To achieve peace, we must continue to provide military support to Ukraine and step up that support. This is going to be one of my key messages. To win the peace, one must first win the war.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US Military Prepares For Sudan Embassy Evacuation | 16K Americans Trapped ‘Blackhawk Down’ All Over Again

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2023

🔥 የአሜሪካ ጦር በሱዳን ኤምባሲዋ የሚገኙትን አሜሪካውያን ከሃገሪቷ ለማውጣት ዝግጅት እያደረገ ነው | ፲፮/16ሺህ አሜሪካውያን ወጥመድ ውስጥ ገብተዋል ፤ ሶማሊያ 2.0

ጂቡቲ፣ ጂቡቲ፣ ጂቡቲግዮን፣ ግዮን፣ ግዮን…! አሁንስ ገባን ለምን ጂቢቲን ከኢትዮጵያ አስገንጥለው ሁሉም እዚያ የጦር ካምፖችን ለመክፈት እንደፈለጉ? አሁን እንግዲህ የአሜሪካ ጦር ከጂቡቲ ተነስቶ ወደ ሱዳን ያመራል ማለት ነው። በአየር ላይ ለመብረር ደግሞ ትግራይን ማቋረጥ ሊኖርባቸው ነው። ስለዚህ የኦነግ/ብልጽግና፣ ሕወሓትና ሻዕቢያ ከሃዲ ወኪሎቻቸውን አስቀድመው “በቃችሁ፣ ለጊዜው ከበቂ በላይ ብዛት ያላቸውን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ገድላችኋል፤ ጎበዞች! አሁን ግን ወደ ሱዳን ማለፍ ስለሚኖርብን ጦርነቱን ባፋጣኝ አቁሙ!” አሏቸው። አይይይሁሉም የአረቦችንና የግብጽን ጥቅም ለማስጠበቅ ነው ዛሬም እየሠሩ ያሉት።

ለመሆኑ ባለፈው ዓመት ላይ አዲስ አበባ የሚገኙትን አሜሪካውያን በዚህ መልክ ለማውጣት ለምን ሙከራ አላደረጉም? አዎ! አዲስ አበባን የያዟት የአሜሪካ፣ ብሪታኒያ እና አጋሮቻቸው ኤምባሲዎች ናቸው። አዲስ አበባ ማን መቼና እንዴት መግባት እንዳለበት የሚናገሩት እነርሱው ናቸው። የውጊያውና ተዋናያኑ ቡድኖች መሪዎችም እነርሱ ናቸው። ኤምባሲዎቹ አዲስ አበባ በሰፈሩባቸው ቦታዎች ምድር ስር የራሳቸውን ከተሞችቀብረዋል፤ ከእንጦጦ እስከ ሰሜን የተዘረጋውን የተራራ ሰንሰለት በጣም ይፈልጉታል፤ ስለዚህ ከከሃዲዎቹ ምንልኪ እና ኃይለ ሥላሴ ዘመን ጀምሮ በደንብ ተቆጣጥረውታል። ባጭሩ፤ ሥራቸውን በሰላም መሥራት ይችሉ ዘንድ ጦርነት ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ፣ ቀደም ሲልም ሕወሓቶች በአዲስ አበባ ውጊያ ውስጥ ከመግባት ተቆጥበው ወደ ትግራይ እንዲሄዱ ሲያደርጉ የነበሩትና የሚያደርጉት አሜሪካውያኑና አጋሮቻቸው ናቸው። ሥራቸውን ከጨረሱ በኋላ ግን አዲስ አበባን ልክ እንደ ዛሬዋ ካርቱምና እንደ ትናንትናዋ ሞቃዲሾ የውጊያ ማዕከል እንደሚያደርጓት አያጠራጥርም።

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፩፥፩]❖❖❖

ስለ እርዳታ ወደ ግብጽ ለሚወርዱ በፈረሶችም ለሚደገፉ፥ ስለ ብዛታቸውም በሰረገሎች፥ እጅግ ብርቱዎችም ስለ ሆኑ በፈረሰኞች ለሚታመኑ፥ ወደ እስራኤልም ቅዱስ ለማይመለከቱ እግዚአብሔርንም ለማይፈልጉ ወዮላቸው!

🔥 The Pentagon is preparing for a possible evacuation of the U.S. embassy in Khartoum, Sudan, amid escalating violence that has left hundreds of people dead. At least one U.S. citizen has died in the violence, the State Department confirmed. David Martin reports.

💭 Oklahoma Army Guard Headed to Horn of Africa

More than 800 Oklahoma Army National Guard members bid farewell to their families before beginning a year-long deployment to the Horn of Africa April 15.

The Citizen-Soldiers are part of Task Force Tomahawk, more than 1,000 Soldiers from multiple units across the Oklahoma Army National Guard’s 45th Infantry Brigade Combat Team, including two companies from both Nebraska and Indiana.

While overseas, Task Force Tomahawk will provide security support at five installations across multiple East African countries. In addition to conventional security operations, the Task Force will staff the East African Response Force.

During the farewell ceremony, Lt. Col. Brent Weece, Task Force Tomahawk commander, charged his Soldiers with remembering the support of family and friends when times are hard overseas.

When we’re thousands of miles from Oklahoma, when you’re tired, when you’re hot, when you miss home and you think no one cares, remember this arena, remember all the people here today,” Weece said. “Remember the amazing support we have from our family and friends and our state. We couldn’t have greater support than we do from the people here today and from the state of Oklahoma.”

Thousands of family members attended the deployment ceremony, including one very high-profile father saying goodbye to his son.

💭 Sudan Unrest: Geostrategic Competition and US, Chinese, and Russian Horn of Africa Basing

🔥 The Geostrategic Importance of the Horn of Africa and Superpowers’ Interest in the Region

February 11, 2023: Sudan Military Finishes Review of Russian Red Sea Base Deal

April 4, 2023: Egypt And Sudan Conduct Joint Naval Exercises in Red Sea

💭 Why do so many foreign powers have military bases in the nearby Djibouti – the former Ethiopian territory?

Djibouti, Djibouti, Djibouti…Nile, Nile, Nile….! Now we understand why they separated Djibouti from Ethiopia. All these nations wanted to open military bases there. Now, it means that the American army will depart from Djibouti and head to Sudan. In order to fly in the air, they have to cross Tigray. Therefore, in November 2022, they told their renegade representatives in Ethiopia: ONL/Prosperity, TPLF and Sha’bia: “Enough, you have killed more than enough Orthodox Christians for the time being; Good people! But our next attention will be Sudan, so stop the war as soon as possible!” Of course, they are all working to protect the interests of the Arabs and Egyptians.

❖❖❖ [Isaiah 31:1]❖❖❖

Woe to those who go down to Egypt for help, who rely on horses, who trust in the multitude of their chariots and in the great strength of their horsemen, but do not look to the Holy One of Israel, or seek help from the Lord.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Antichrist Turkey’s Drones are Destroying Christian Ethiopia’s Promise of Peace

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 25, 2022

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ 👹 የቱርክ ድሮኖች የክርስቲያን ኢትዮጵያን የሰላም ተስፋ እያጠፉ ነው

👹 ለክርስቶስ ተቃዋሚው በመስገድ ለሲዖል እራሳቸውን እጩ በማድረግ ላይ ያሉት ቃኤላውያን ኢትዮጵያ ዘስጋ የኢትዮጵያ ጠላቶች፤

  • ☆ እስማኤላውያኑ መሀመዳውያን
  • ☆ ጋላ-ኦሮሞዎች
  • ☆ ኦሮማራዎች
  • ☆ ኤዶማውያን ፕሮቴስታንቶች

👹 ከታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች፤ ከአረቦች + ከቱርኮች፣ ከኢራኖችና ከም ዕራባውያኑ እና ምስራቃውያን ኤዶማውያን ጋር አብረው፤

  • ✞ የኢትዮጵያን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋ እናት የሆነችውን አክሱም ጽዮንን
  • ✞ የአፍሪቃ ኩራት የሆነችውን አድዋን

አስጨፈጨፏቸው።

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

👉 Courtesy: The Strategist

💭 As NATO has pulled together in opposition to Russia’s invasion of Ukraine, Turkey, the ‘black sheep’ of the family, remains awkwardly straddled between its roles as Europe’s ally and antagonist.

In recent weeks, Turkish state banks have become the latest to suspend the use of Russia’s Mir payment system, just a month after Finance Minister Nureddin Nebati raised eyebrows by dismissing warnings of sanctions over Turkey’s continued business with Russia, even disdainfully labelling the West’s threat as ‘meaningless’.

While Turkey’s recent compliance is encouraging, such contemptuous rhetoric from President Recep Tayyip Erdogan’s administration has become as common as it is troubling. Erdogan has weaponised refugees to strongarm the European Union; facilitated the ethnic cleansing of Kurds; and arrested, abducted and tortured countless political opponents. He has, unsurprisingly, little affection for the West.

However, by fixating on Erdogan’s relationship with Russian President Vladimir Putin during his war in Ukraine, we have neglected Turkey’s involvement in another tragedy that epitomises its uncomfortable fit within NATO: Ankara’s drone sales to Ethiopia.

The Telegraph has labelled the conflict in Ethiopia’s Tigray region as the ‘Great War of Africa’ and the ‘deadliest war in the world’. It is on track to be the bloodiest and most costly conflict of the new millennium, yet it has failed to grab major headlines.

Clashes in late August between the Ethiopian National Defence Force (ENDF) and the militant Tigray People’s Liberation Front (TPLF) in Ethiopia’s northern regions reignited a two-year civil war that has seen horrific crimes committed by both sides.

At least half a million Ethiopians have been killed and millions more displaced. These figures, which already dwarf the human cost in Ukraine, don’t include the cost of the war’s agricultural devastation during a severe drought, which the World Bank estimates will plunge 70 million East Africans into famine by next July.

Disturbingly, Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed—a former Nobel Peace Prize winner—has morphed from Africa’s democratic darling into a repressive and autocratic warmonger.

Worse still, Abiy has equipped his forces with fleets of armed drones from international suppliers, including the United Arab Emirates, China and Iran. Since last November, however, when it finalised a security pact with Erdogan, the ENDF has been turbocharging its drone fleet with Turkish Bayraktar TB2s—a platform so cheap, reliable and popular it has been called ‘the Toyota Corolla of drones’.

The use of these drones has fundamentally changed the strategic calculus underpinning both sides’ behaviour, threatening to push any potential peace deal out of reach. The damage they have wrought throughout Tigray prompted UN High Commissioner for Human Rights Volker Türk to issue a statement last week describing the toll on civilians as ‘utterly staggering’.

First, the use of armed drones undermines one of the key forces motivating a resolution to any conflict: cost aversion. Drones will likely not permit a Clausewitzian culminating victory over the TPLF, particularly given their guerrilla tactics. However, they do allow Abiy to score cheap, regular tactical victories, reducing the incentive for negotiations while forcing his insurgent opponents deeper underground. Tragically, the inevitable terrorist retaliations will likely target Ethiopian civilians as much as ENDF personnel.

In addition, given both the TB2’s range and the TPLF’s inability to counter aerial vehicles, previously salient borders between TPLF-controlled and ENDF-controlled territories are becoming blurred. No longer safe within Tigray, TPLF fighters are encouraged to move into neighbouring regions such as Amhara, widening the conflict’s zone of devastation while Eritrea, Somalia and Sudan contribute greater resources to the war.

ENDF drone strikes have already prevented aid providers from providing much-needed food, water and medical services to victims of the violence, famine and human rights abuses, compounding the crisis and pushing East Africa closer to the point of no return.

There are arguments both for and against launching a full-scale intervention in Ethiopia, led by the United Nations, the United States or others. However, there’s no excuse to sit by while Ethiopians are devasted by advanced military technologies sold by despotic human rights abusers, particularly when they target peacekeepers and aid providers.

Turkey’s recent suspension of the Mir payment system in the face of Western sanctions suggests that the confluence of Ankara’s precarious economic situation and Erdogan’s own political vulnerabilities might motivate NATO’s black sheep to move a little closer to the flock. If Erdogan demands customers for Turkish drones, Western-allied states could arrange to purchase more TB2s. NATO could kill two birds with one stone by arming Eastern European militaries with drones already proven against Russian armour, while keeping them out of the hands of the developing world’s autocrats.

Given the widespread atrocities in Ethiopia, the West can’t give full moral support either to Abiy’s regime or to the TPLF. It can, however, support the millions of innocent people trapped in this conflict zone by addressing the impact of Turkey’s drones.

More than just military platforms, Erdogan is exporting instability throughout the developing world—sales from which Turkey is profiting handsomely.

Erdogan’s drones would surely be better used to uphold security in Ukraine than to undermine it in Ethiopia. As the bodies in Tigray pile higher and higher, so too does our obligation to act.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

Islamic Prize Awarded to Genocider Abiy Ahmed Ali for Massacring a Million Ethiopian Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2022

💭 አንድ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ለጨፈጨፈውና የዘር ማጥፋት ወንጀሉን ለቀጠለው አውሬ ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ👹 የእስልምና ሽልማት ተበረከተለት

👹 ኤዶማውያን ለክፉው ዘር አጥፊ አብይ አህመድ አሊ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት ሸለሙት ፥ በቀጣዩ ዓመት ደግሞ ሰሜኑን ስልታዊ በሆነ መልክ አስርቦ ይጨርስላቸው ዘንድ ለዓለም ምግብ ፕሮግራም የ2020 የኖቤል ሰላም ሽልማትን ሰጡት። አሁን ደግሞ እስማኢኤላውያኑ አረቦች ለግራኝ የ2022ትን ኢስላማዊ ‘ጂሃድ ሽልማት’ ሰጡት።

  • ☆ የሰላም ሽልማት = የዘር ማጥፋት ፍቃድ
  • ☪ ኢስላማዊ ሽልማት = ለጂሃድ ሽልማት

👹 የዓለማችን ቍ. ፩ ክርስቲያኖችን ጨፍጫፊ የሆነውን አረመኔ ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ያስተናገድሽው ጂቡቲ፤ ወዮልሽ! 🔥

ይህን ሁሉ ማለቂያ የሌለው ጉድ በሁለት ዓይኖቹ እያየ ዛሬም ከእዚህ በእስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ከሚደገፈው አረመኔ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር አብሮ በኢትዮጵያ እናት በአክሱም ጽዮን ላይ የተስለፈ ሁሉ ለጥልቁ ጉድጓድ፣ ለገሃነም እሳት እራሱን የሚያዘጋጅ አህዛብ እንጅ የክርስቶስ ቤተሰብ ወይም ኢትዮጵያዊ በጭራሽ ሊሆን አይችልም! ፈጽሞ!

🔥 በነገራችን ላይ የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ የሆኑት ሕወሓት፣ ሻዕቢያ ፣ ኦሮሙማ ብልጽግና እና የጎንደር ኦሮማራዎች ሰሞኑን በጋራ በድጋሚ በከፈቱት የርሸና እና ጭፍጨፋ ጂሃድ ኦሮሞ ያልሆነውን ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ እየመነጠሩ በማውጣት በድሮን ሲጨፈጭፏቸው ፥ አህዛብ ወራሪ ኦሮሞዎችን ግን በ”ምርኮኛ” ስም ወደ መቐለ እያስገቡ ከኤሚራቶች በተገኘ ኬክና የማንጎ ጭማቂ በመቀለብ ላይ ይገኛሉ።

🔥 እየተካሄደ ያለው ‘ጦርነት’ በምንሊክ የደቡብና የአደዋ ጋሎች የተሤረ ጽዮናውያንን የማጥፊያ ዘመቻ ነው

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፫፤]❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።
  • ፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።
  • ፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።
  • ፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።
  • ፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤
  • ፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥
  • ፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤
  • ፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

👹 Edomites Awarded The 2019 Nobel Peace Prize to the evil genocider Abiy Ahmed – and Ishmaelites gave him The 2022 Islamic ‘Jihad Award’

  • ☆ Noble Peace Prize = License for Genocide
  • ☪ Islamic Prize = A reward for Jihad

💭 The Nobel Peace Prize That Paved the Way for War | NYTimes

❖❖❖[Psalm 83:5-8]❖❖❖
“For they have conspired together with one mind; Against You they make a covenant: The tents of Edom and the Ishmaelites, Moab and the Hagrites; Gebal and Ammon and Amalek, Philistia with the inhabitants of Tyre; Assyria also has joined with them; They have become a help to the children of Lot. Selah.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ ከእነ ደብረጽዮን ጋር በጂቡቲ በድጋሚ ተገናኘ? | የቱርክ ድሮኖች ገዳማቱን ለመጨፍጨፍ ተዘጋጅተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2022

👹 አረመኔው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በጂቡቲ!

🔥 ጂቡቲ ወዮልሽ!

👇 ሽባውን የግራኝን ግራ እጅ እንመልከት፤ ገና መላ አውሬነቱ ይፈረፈራል!

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን በዳግማዊ አፄ ምንሊክ በኩል ታላቁን ንጉሠ ነገሥትን አፄ ዮሐንስን ከገደሏቸው ጊዜ አንስቶ በኢትዮጵያ የነገሡትና ሥልጣን ላይ የወጡት ጋላ-ኦሮሞዎቹ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ወኪሎች ናቸው። ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊንም የሚፈልጉትን ሥራ እንዲሠሩላቸው ካደረጓቸው በኋላ እና ኢትዮጵያዊ ብሔርተኛ በመሆን ማፈንገጥ እንደጀመሩ ገደሏቸው።

ምዕራባውያኑ በዲቃላው አፄ ምንሊክ በኩል ኤርትራን እና ጂቡቲን ወሰዱ። ዛሬ የምናየው ያኔ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በፊት የተጠነሰሰውን ፀረ-ኢትዮጵያ + ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስትና ሤራቸው ያፈራውን ፍሬ ነው።

ላለፉት ሃያ አመታት፤ “ኢትዮጵያ ተከብባለች፣ ኢትዮጵያን ለመውረር በአፍጋኒስታን እየተለማመዱ ነው” ስንል ይህ እንደሚከሰት ስለታወቀን ነበር። የኢትዮጵያ ታሪካዊ ግዛት ለሆነችው ጂቡቲ ኢትዮጵያ በጣም ብዙ ገንዘብ ትከፍላለች፣ ውድ የመጠጥ ውሃና ግመሎችን በነፃ ትለግሳለች፤ በሌላ በኩል ግን ጂብቲ በጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ሤራ በመጠንሰስ ላይ ያሉትን የአውሮፓ፣ እስያ እና አሜሪካ ሃገራት ጦሮችን ታስተናግዳለች።

💭 “ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ከእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ጋር በማበር በሰሜን አፍሪቃው የሜዲተራንያን ባሕር፣ በቀይ ባሕርና ሕንድ ውቂያኖስ ጠረፎች ዙሪያ የሚገኙትን ሃገራትና ቦታዎች በመሀመዳውያኑ እንዲያዙ ያደረጉበት አንዱና ዋናው ምክኒያት የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተልዕኮ ለመፈጸም እንዲያስችላቸው ነው። የሰሜን አፍሪቃ ጠረፎች የክርስቲያኖች እንጂ የመሀመዳውያኑ አረቦች አልነበሩም። ዛሬ በመሀመዳውያኑ ቁጥጥር ሥር የገቡት የኤርትራ (ምጽዋ + አሰብ) የጂቡቲ፣ የሶማሊያ፣ የኪኒያ(ሞምባሳ)፣ ታንዛኒያ (ዛንዚባር) ደቡብ አፍሪቃ (ደርባን) ከክርስቲያኖች ነው አንድ በአንድ የተነጠቁት። ቅኝ ገዥ ፖርቱጋል ከወጣች በኋላ በዛሬይቷ ሞዛምቢክም ተመሳሳይ የባሕር ጠረፎችን የመቆጣጠር ጂሃድ ዛሬ በመካሄድ ላይ ነው። በሲ.አይ.ኤ እና አረቦች የሚደገፈው አል-ሸባብ በ’ካቦ ዴልጋዶ’ ጠቅላይ ግዛቷ ወረራውን በማጧጧፍ ላይ ነው።

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የሺህ ዓመት ዕቅዳቸውን አንድ በአንድ በመተገበር ላይ ናቸው። በአክሱም ጽዮናውያን ሕብረትና መለኮታዊ ብርታት አደዋ ላይ ክፉኛ የተዋረዱት ጣልያኖች እኮ፤ “ግድ የለም ለመቶ ዓመታት የሚሠራ መተተኛ ችግኝ በሰሜን ኢትዮጵያ ተክለን ነው የወጣነው” ብለውን ነበር። ታዲያ ዛሬ ይህን እያየነው አይደለምን?!

ሚጢጢዋ ጅቡቲ፤

  • የጀርመንን
  • የስፔንን
  • የጣሊያንን
  • የፈረንሳይን
  • የዩናይትድ ስቴትስን
  • የብሪታኒያን
  • የቻይናን
  • የሳዑዲ አረቢያን የጦር ሰፈሮች እርስ በእርስ ብዙም ሳይራራቁ በደስታ ተቀብላ እያስተናገደቻቸው ነው። ሩሲያ እና ህንድም እዚያ የጦር ሰፈር ለማቋቋም ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው።

የተበከለውን የዩክሬይንን ስንዴ የጫነችው መርከብ እንኳን የምትራገፈው በጂቡቲ ነው። ከሃዲው ጋላ-ኦሮሞ ንጉስ ምንሊክ ኤርትራንና ጂቡቲን ለባዕዳውያኑ ለምን አሳልፈው እንደሰጧቸው ዛሬስ በደንብ ገብቶን ይሆን? ዋይ! ዋይ! ዋይ!

አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድና ከሃዲዎቹ እነ ደብረ ጽዮን ግኑኝነታቸውን ያቋረጡበት ጊዜ አልነበረም። ላለፉት ሁለት ዓመታት ያለማቋረጥ በጅቡቲ፣ በደቡብ ሱዳንና በሞሪሸስ ይገናኙ ነበር።

የስልክ ግኑኝነታቸውም ተቋርጦ አያውቅም። ማስረጃው በቅርብ ይወጣል!

በጂቡቲ “ድርድር” ሳይሆን እስካሁን ስውር የነበረው “ምክክር” ነው ዛሬ ገሃድ ሆኖ በመካሄድ ላይ ያለው። የአሜሪካ ሄሊኮፕተሮች፣ የኤሚራቶች አውሮፕላኖች ከጂቡቲ ወደ መቐለ በየጊዜው የሚመላለሱት ለምን ይመስለናል? በማንስ ፈቃድ?

👹 ዳግም ያገረሸው የኢ-አማኒያኑ ሕወሓቶችና የአህዛብ ኦሮሞ ሤራ፤

☆ “የሕወሓት አመራሮች ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተደብቀዋል!” አሉን። ከሃያ ወራት በፊት አቶ እነ ጂኒ ጁላ ይህን ካሉን በኋላ ነበር እነ ደብረ ዳሞን መደብደብ የጀመሩት።

☪ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖች መዋዕለ ሕፃናት + ሆስፒታል + ዩኒቨርሲቲ ፥ ቀጣዩ ዒላማ ደግሞ ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት መሆናቸውን እየጠቆሙን ነው!

ይህ ምዕራባውያኑና ምስራቃውያኑ በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝና ጽዮንን በከዳው ኢ-አማኒ የሕወሓት ቡድን በኩል የሚያስፈጽሙት ተልዕኳቸው ነው። እነዚህን ንጹሐን ክርስቲያኖች የሚገኙባቸውን ቦታዎች በድሮን እየደበደቡ ሕፃናትና እናቶችን የሚጨፈጭፉት በስልት ነው። እነዚህ አረመኔዎች! ከሃያ አንድ ዓመታት በፊት አሜሪካውያኑ በኒው ዮርክ የሚገኙት ሦስት ሺህ ንፁሀንን በአውሮፕላን ጥቃት መጨፍጨፍ ከቻሉ፤ ሕወሓቶች “የራሳቸውን ሕዝብ” በድሮን የማያስጨፈጭፉበት ምንም ምክኒያት ሊኖር አይችልም። አረመኔው ኢሳያስም እኮ የራሴ” የሚለውን ወጣት ነው እያረገፈ፣ ኩላሊቱን ለአረቦችና ቱርኮች እየሸጠ፣ ደሙን ለባሕር አሳ ነባሪ እያስገበረ ያለው። ትግርኛ ተናጋሪው ኢሳያስ አፈቆርኪ እኮ ነው ከአረመኔው ኦሮሞ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር አብሮ አክሱም ጽዮናውያንን በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያለው። ስለዚህ እነ አቶ ደብረ ጽዮን ተመሳሳይ ጽንፈኛ ተግባር የማይፈጽሙበት ምንም ምክኒያት ሊኖር አይችልም። እግዚአብሔር አምላኩን የካደ፣ ጽዮን ማርያምን የናቀ ብዙ ግፍና በደል የማድረስ አቅም አለው!

“ትግራይ” በተባለው የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ግዛት በሚኖረው ንጹሕ ሕዝቤ ላይ እየተፈጸመ ያለው አሰቃቂ ግፍና በደል ሕዝቡን ከኢትዮጵያዊነቱ፣ ከተዋሕዶ ክርስናው እና ከግዕዝ ቋንቋው ለመለየት መሆኑን በተደጋጋሚ አውስቻለሁ። እየተደረገ ያለው ነገር ሁሉ “ኮሶቮ ኮሶቮ” ይሸተኛል ያለው። በኔቶ የተመራውና በኦርቶዶክስ ሰርቢያ (ዩጎዝላቪያ) ላይ የተካሄደው የምዕራባውያኑ እና ምስራቃውያኑ ጂሃድ ሙስሊም አልባኒያውያንን የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ክርስትና ማዕከል በሆነችው በኮሶቮ ለማንገስ እንደነበረ ዛሬ አየነው።

💭 በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ይህን ጥያቄና መልስ አቅርቤ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

  • ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር
  • አለመረጋጋትን መፍጠር
  • አመፅ መቀስቀስ
  • መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

  • Demoralization
  • Destabilization
  • Insurgency
  • Normalization

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukraine- Russia Agree to Allow Humanitarian Corridors | In Ethiopia’s Blockaded Tigray This is Unthinkable

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2022

💭 ዩክሬን – ሩሲያ የሰብአዊነት ኮሪደሮችን ለመፍቀድ ተስማሙ | በትግራይ ግን እንዲህ ያለ ሰብዓዊነት የማይታሰብ ነው

የዩክሬይኑ ጦርነት በትግራይ ስለተፈጸመው አሰቃቂ ልብ ሰባሪ ሁኔታና በኮቪድ ክትባት ሳቢያ በቢሊየን የሚቆጠሩ የዓለማችን ዜጎችን ስቃይ ከሚፈጥረው ቁጣ ትኩረቱን ለማዞር ታስቦ ነው።

በክትባት ሳቢያ ሊመጣ የሚችለውን የጅምላ ዕልቂት ለመሸፈንና ከወንጀሉ ተጠያቂ ላለመሆን፤ ሉሲፈራውያኑ/ግሎባሊስቶቹ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ዓለም አቀፋዊ የኒውክሌር ጦርነትን ለመክፈት ያቀዱ ይመስላሉ። የሞቱ መንስዔ ክትባቱ ሳይሆን “የጨረር መርዝ ነው” የሚል መሸፈኛ ለመስጠት። በተገላቢጦሽ ዛሬ በሌሎች በሽታዎች የሚሞቱትን ታማሚዎች በኮቪድ ነው እያሉ ክትባታቻውንና መድኃኒታቸውን እየሸጡ እንዳሉት።

ሌላው ዓለም እኮ፤ “እናንተ እራሳችሁ ለራሳችሁ ወገን ያልተቆረቆረላችሁ እንደ በፊቱ ትኩረቱን ልንሰጣችሁ አይገባንም!” እያሉን ነው። ለዩክሬይን እይሰጡ ያሉትን ድጋፍ እያየነው አይደል!

😈 አይ አማራ! አይ ኦሮሞ! እናንት አረመኔዎች፤ እንደው እሳቱን ያውርድባችሁ! 🔥

💭 My Note: I think this Ukraine war is designed to divert attention from the #TigrayGenocide.

You have no idea of the scale of evil with which you are dealing in the current Ethiopia. Can you see how evil the fascist Oromo regime of Abiy Ahmed Ali — and his Oromo and Amhara folks are?! They are satrving innocent men, women and children to death.

While the situation in Ukraine is dire, the world should not forget the crisis in Ethiopia.

The world should continue to be shocked at what is taking place in Tigray — manmade famine. Half of the population in Tigray will die of starvation by the end of this year.

“The fascist Oromo regime of Ethiopia has blocked virtually all food and medical shipments into Tigray for 16 months, using food as a weapon of war.”

You have no idea of the scale of evil with which you are dealing in the current Ethiopia. Can you see how evil the fascist Oromo regime of Abiy Ahmed Ali — and his Oromo and Amhara folks are?! They are satrving innocent men, women and children to death.

Report highlights Tigray atrocities, says Ethiopia faces famineThe humanitarian situation in Tigray is abysmal, with atrocities similar to war crimes displacing at least 2.5 million

Refugees International, a global organization advocating for displaced and stateless people, said in a report released March 3 that the humanitarian situation in Tigray was abysmal, with atrocities similar to war crimes displacing at least 2.5 million people inside and out of the country.

“The Ethiopian government has blocked virtually all food and medical shipments into Tigray, using food as a weapon of war,” Sarah Miller, a senior fellow with Refugees International, said in the report, “Nowhere to Run: Eritrean Refugees in Tigray.”

With starvation deaths mounting each day, she said in the report, and nearly 900,000 people in famine conditions, there are fears that the current situation in Ethiopia will mirror the Great Famine of the 1980s, when more than one million people died of starvation.

“The world should continue to be shocked at what is taking place in Tigray — manmade famine is something that should outrage all of us, including people of faith,” Miller told Catholic News Service in an interview, while underscoring the role of faith groups in responding to the crisis and refugees in particular.

“Religious leaders inside Tigray and around the world have raised their voices in support of those suffering as a result of the humanitarian blockade. They should continue speaking out as much as they are able and sharing information with their communities about what is going on,” she added.

We have statements indicating that half of the population in Tigray will die of starvation by the end of this year

Her views resonated with those of Catholic clergy from the region.

“We have statements indicating that half of the population in Tigray will die of starvation by the end of this year. In a literal sense, yes: We think this is a direction things may take if things continue as they are,” said a cleric who could not be named for security reasons.

According to the report, among the vulnerable groups, Eritrean refugees in Ethiopia were receiving little attention or support, despite facing unique risks. In early 2021, two Eritrean refugee camps in Tigray were destroyed, allegedly by Eritrean troops, leaving approximately 20,000 Eritrean refugees missing. In January, refugees were killed by airstrikes that hit refugee camps.

In a raft of measures, Refugees International wants the UN High Commissioner for Refugees to reconsider moving the refugees to new camps near active war zones. It also suggests quick resettlement of the refugees and neighboring countries, including Kenya and Sudan, to open their doors to them.

Miller said faith groups in the US can voice support for refugees and welcome them, “including by helping them to find housing, jobs, and enrolling in school, etc.”

She said that, while the situation in Ukraine is dire, the world should not forget the crisis in Ethiopia.

“We hope that people will look beyond the headlines and remember that the crisis in Ethiopia is not over for those facing famine, internal displacement, and for specific refugee groups, including Eritrean refugees in Ethiopia, who need international protection and assistance and immediate access to their rights,” she said.

Source

_______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US Force -Ready to Respond- to Ethiopia Crisis to Protect the Fascist Oromo Regime of A. Ahmed – Like in Ukraine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል ✞ ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በጂቡቲ የሚገኘው የአሜሪካ ሃይል በኢትዮጵያ ቀውስ ላይ ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ ነው ፥ የአረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድን ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ ለመከላከል ፥ ልክ እንደ ዩክሬን። ለሁለቱም አካላት (ለግራኝና ለሕወሓት)ገና ከጅምሩ ፥ ገና ከሃምሳ ዓመታት በፊት ጀምሮ ፥ ትዕዛዝ እየሰጡ ያሉት ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ናቸው።

😈 ሞት ለኤሳውኤዶም ቤት 😈

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የአክሱም ጽዮን ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህአቴቴ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

✞✞✞[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፡፲፭፥፲፱]✞✞✞

ከእናንተ ማንም ነፍሰ ገዳይ ወይም ሌባ ወይም ክፉ አድራጊ እንደሚሆን ወይም በሌሎች ጒዳይ እንደሚገባ ሆኖ መከራን አይቀበል፤ ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር። ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን? ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው? ስለዚህ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ መልካምን እያደረጉ ነፍሳቸውን ለታመነ ፈጣሪ አደራ ይስጡ።”

😈 DEATH UNTO THE HOUSE OF ESAU-EDOM 😈

The Hegelian process of Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመር) echoes the motto of alchemy, Solve et Coagula, which was adopted by Freemasonry and by Luciferian esoterism. It is the motto that appears on the arms of Baphomet, the infernal idol adored by the highest levels of the Masonic sect, as is admitted by its most authoritative members. In his essay Lucifer Rising, Philip Jones specifies that the Hegelian dialectic “combines a form of Christianity as thesis with a pagan spiritualism as antithesis, with the result of a synthesis that is very similar to the Babylonian mystery religions.”

👉 The Ukraine war shows us

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ Ukraine

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become freinds – as they are all united in the anti-christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ አብዮት ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ተዋሕዶ ኢትዮጵያን ለመጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 21, 2019

ርኩሱ ግራኝ አብዮት አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ አብዮት አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ አብዮት፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከአፄ ዋሻ ማርያም ገዳም የተሰረቀው ታቦት ከጅቡቲ በተዓምራት ተመለሰ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2014

የእስራኤልን አምላክ ታቦት ስደዱአት፤ እኛንና ሕዝባችንን እንዳትገድል በስፍራዋ ትቀመጥ፡፡[1ኛ ሳሙ. 512]

TabotArkበሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በደብረ ብርሃን ከተማ ልዩ ስሙ ጎሸ ባዶ ከሚባለው አካባቢ ከጥንታዊቷ አፄ ዋሻ ማርያም ገዳም የተሰረቀው የመድኀኔዓለም ታቦት ከጅቡቲ በተዓምራት ተመለሰ፡፡

ከአፄ ዋሻ ማርያም ገዳም የተሰረቀው የመድኀኔዓለም ታቦት ጅቡቲ ውስጥ ለ17 ዓመታት በአንድ ግለሰብ ቤት ተደብቆ ከቆየበት ተዓምራቱን በመግለጡ በተደናገጠው ቤተሰብ ጠቋሚነት፤ ጅቡቲ ለሚገኘው ለምሥራቀ ጸሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በማስረከብ ሚያዚያ 17 ቀን 2006 .. ወደ ኢትዮጵያ ተመልሷል፡፡

1938 .. የተቀረጸውና በአፄ ዋሻ ማርያም ገዳም የነበረው የመድኀኔዓለም ታቦት ሐምሌ 28 ቀን 1989 .. የቤተ ክርስቲያኑን በርና መስኮት ተሰብሮ መሰረቁን ለወረዳው ቤተ ክህነትና ለፖሊስ በወቅቱ አሳውቀን ነበር፡፡ ለማፈላለግ ያደረግነው ጥረት ሁሉ መና ሆኖብን ቆይቷል፡፡ እግዚአብሔር በወደደ ጊዜ ወደ ቤቱ ይመለስ ዘንድ ፈቀደ፡፡” ይላሉ የገዳሙ አስተዳዳሪ ቄስ ኃይለ ጊዮርጊስ መኮንን፡፡

ጅቡቲ እንዴት እንደተወሰደ እስካሁን በግልጽ የታወቀ ነገር እንደሌለ የሚገልጹት የጅቡቲ ምሥራቀ ጸሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስስቲያን አስተዳዳሪ ቆሞስ አባ ዮናስ መልከ ጼዲቅ “ታቦቱ በግለሰቡ ቤት ታላቅ ተዓምራትን ነው ያደረገው፡፡ በቤቱ ውስጥ ደብቆ ያስቀመጠው ግለስብ ሚስት ስታብድ ልጁ ሞቶበታል፡፡ በዚህ የተደናገጠው ሌላው የሰውየው ልጅ በቤታቸው ውስጥ ታቦት እንዳለና ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዲወሰድ ባቀረበው ጥያቄ መሠረት ጉዳዩን በመከታተል ከጠቅላይ ቤተ ክህነት፤ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲና ከሌሎችም ጋር መረጃ በመለዋወጥ ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት ችለናል” ብለዋል፡፡

ምንጭ

__

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

ጅቡቲን አንርሳ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2014

 

እኛ ኢትዮጵያን በሀገራዊ ደረጃ ደግመን ደጋግመን ከምናሳያቸው ተገቢ ያልሆኑ አደገኛ ድክመቶች መካከል የሚከተሉትን መታዘብ ይቻላል፦

. ለአለፈው ታሪካችን ተገቢውን ትኩረት አለምስጠታችን፣ በተለይ ከጠላቶቻችን በኩል የደረሱብንን በደሎች ቶሎ መርሳታችን – ታሪክ ምን ይሠራል?’ ይባል የለ ትምህርት ቤቶች አካባቢ

. ለራሳችን ሳይሆን ለባዕዳውያኑ / ለባዕዱ አስቀድመን አክብሮትና አድናቆት መስጠታችን። የስነምግባራዊ እጢአችን የሚቀሰቀሰው ለወገን ሳይሆን ለባዕዳውያኑ መሆኑ

. አርቀን ማየት አለመቻላችን

ከታሪክ ለመማርና አርቀን ለማየት ካለመቻላችን የተነሳ በጉልበተኞቹ ጠላቶቻችችን ጫማ ሥር በተደጋጋሚ እየወደቅን እራሳችንን ስናደክምና ስንጎዳ ይታያል። ቀላል ባቡር ለመሥራት ብዙ ወጭ የወጣበት አስፋልት ይቆፈራል። የውጭ ገንዘብ ለማግኘት እየተባለ ብርቃማና ውድ የሆኑትን የእህል ዘሮች፣ አትክልትና ፍራፍሬዎችን ለጠላቶቻችን እንልካለን፤ በዚህም ወደፊት የሚፈታተኑንና የሚጎዱንን በሽተኞች እንፈውሳለን፤ እናጠነክራለን። ባንኮቻችን ፔትሮዶላሮችን ለመሰብሰብ ይበቁ ዘንድ ጤናማ ዜጎቻችን ወደ አረቡ አገራት ይላካሉ፤ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ግን ደካክመው፣ ተጎሳቁለውና ተኮላሽተው ወደ አገራቸው ባዶ እጆቻቸውን ይመለሳሉ፤ ለመንግሥትና ለአገር፣ ለቤተሰብና ለሕዝብ ኃሳብና ሸክም ስለሚሆኑም በብዙ እጥፍ የሚገመት ወጭ ለማውጣት እንገደዳለን። በተለይ ከመንፈሳዊ ሕይወት አንፃር ለሁሉም የሚያስከትለው ውድቀት በጣም ከባድ ስለሆነ የወገኖቻችን ወደ አረቡ ዓለም መሄድ ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ እንደሚያመዝን የምናየው ነው።

ጠላቶቻችን የሦስት መቶ ዓመታት ዕቅዶች በመያዝ ከመቃድሾ እስከ ካርቱም፣ ከኤደን እስከ ጂቡቲ ያሉትን የኢትዮጵያ ግዛቶች አንድ ባንድ ሸርሽረው ወሰዱ፣ ከዚያም ሰሜን ኢትዮጵያን ገነጠሉ፣ ቀዩንም ባሕር በመቆጣጠር መተንፈሻና መፈናፈኛ አሳጡን።

አባቶቻችን ልክ ጂቡቲን ለፈረንሳይ አሳልፈው እንደሰጡት፣ የዛሬው ትውልድም ድንግል መሬቶችን ለሳዑዲ ያኮናትራል። ይህም ጉዳይ፡ ወይ ለጊዚያዊ መፍትሔ ሲባል በጥልቅ አልታሰበበትም ወይም ሌላ ምስጢር አለ። የጂቡቲ ጉዳይ ብዙ ትምህርቶችን ሊሰጠን ይችላል። እነ ፈረንሳይ ጂቡቲን ሲኮናተሩ ከመቶ ዓመታት በኋላ ቦታው የስትራቴጂካዊ ጥቅም ይኖረዋል ብለው በማሰብ ነበር። ኢትዮጵያ ጂቡቲን ማጣቷ እንዳይበቃ ለኢትዮጵያ ብዙ ወጭ የምታስወጣ ወደባማ ከተማ፣ ለሚተናኮሉን ኃያላን መንግሥታት ድገሞ ቁልፍ የጦር ሰፈር ለመሆን በቅታለች።

እዚህ ቪዲዮ ላይ እንደምናየው የምዕራባውያኑ (NATO) ጦር ሠራዊት ባሁኑ ጊዜ ጂቡቲ ውስጥ በመስፋፋት ላይ ነው። የቢቢሲ ቃል አቀባይ ባካባቢው የሚገኙትን ሽብር ፈጣሪዎች ለመከታተልበሚል ሰበብ ጂቡቲ የሰፈረውና በአሜሪካ የሚመራው የምዕራባውያኑ ሰራዊት ምስጢራዊየሆነ ተልዕኮ እዚያ እንዳለው አልደበቀም። ይህ ምስጢራዊ ተልዕኮ ምንድን ነው? አሜሪካዊው ኮማንደር ዓላማችን ጥሩዎችን ለመርዳት ነውሲሉ ጥሩዎቹእነማን ይሆኑ? በጂቡቲ ተመሥርቷል የተባለው የጦር ኅብረትስ ለምንድን ነው የነጮች ብቻ ኅብረት የሆነው? በአፍሪቃ ምድር፣ ያውም ኢትዮጵያ በር! እንዴት ኢትዮጵያውያን / አፍሪቃውያን ሊሳተፉ ብሎም ምስጢሩን ሊካፈሉ አልቻሉም?

__

 

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: