Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2021
💭 ሚያዝያ ፪ሺ፲፫/ 2013 ዓ.ም
አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ /”
(NWO Illuminati Endtime Satanic “Problem – Reaction – Solution )
“ዶ/ር ወዳጄነህ በምስጢር ይዞት የነበረውንና ከ አባ ዘ–ወንጌል የደረሰውን ትንቢት ተናገረ”
በእንግሊዝኛ ስለተኮላተፉ፣ ‘ዶ/ር’ የሚል ማዕረግ ስላጠለቁና ፊታቸውንም ለፈረንጅ ስላስመቱ ብቻ ለሕዝባችን የሚያሳዩት ንቀትና አሰልቺው ፍዬላዊ ድፍረታቸው ተወዳዳሪ የለውም። እንደው ይህ ተግባራቸው መቅሰፍቱን እንደሚያመጣባቸው ማወቅ ተስኗቸዋልን? አዎ! ፈሪሃ እግዚአብሔር በጭራሽ የላቸውም እኮ።
አባታችን አባ ዘ-ወንጌል ዶ/ር ወዳጀነህን የሚያውቁት ከሆነ እንኳን፤ አዎ! ብዙ ኢትዮጵያውያንን ወደ ገደል ይዞ እየገባ ነውና በተለይ አሁን በደንብ ነው የሚያውቁትና የሚያሳድዱት፤ ከዚያ ውጭ “ንስሐ ግባ! ገሃነም እሳት ይጠብቅሃል” ከማለት ውጪ መለኮታዊ ትንቢትና ማስጠንቀቂያ በጭራሽ ሊልኩለት አይችሉም። የአባ ዘ-ወንጌል መልዕክቶች መጀመሪያ ማስተላለፍ የጀመሩት እነ ዘመድኩን በቀለ ናቸው። ዘመድኩን በቀለ እራሱ አይታመንም፤ ምንም እንኳን አባ ዘ-ወንጌል ብዙ ያስተላለፏቸው መልዕክቶች ቢኖሩም ቅሉ፤ ዘመድኩን በቀለ እንደሚያመቸው አድርጎ መልዕክቶቹን እየቆራረጠ ሲያሰራጭ ሳይ በወቅቱ ይህ ግለሰብ ከጋንኤል ክስረት እና ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ሆኖ የአውሬው አገዛዝ በትግራይ ሕዝብ ላይ፣ በጥንታውያኑ ዓብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት ላይ ያቀደውን የጭፍጨፋ ጂሃድ ይደግፍለት ዘንድ በተለይ የትግራይ ተዋሕዷውያንን ህሊና ለማለማመድ ታስቦ የተዘጋጀ መልዕክት ሊሆን እንደሚችል ነው። የትግራይ ተዋሕዷውያን ሲጨፈጨፉ ፣ አክሱም ጽዮንን እና ደብረ ዳሞን ጨምሮ በጥንታውያኑ ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ከፍተኛ ውድመት ሲደርስ ቤተ ክህነት እና በተለይ የአማራ ተዋሕዷውያን እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጸጥ ማለታቸው የእነ ዘመድኩንን መል ዕክት በጽኑ እንደጠራጠራው አድርጎኛል። በተለይ አሁን መናፍቁ ዶ/ር ወዳጄነህ ሲታከልበት ሁሉም ነገር ግልጽ እየሆነ የመጣ ይመስለኛል። ለማንኛውም ጉዳዩ በትግራዋያን ተዋሕዷውያን መጣራት ይኖርበታል፤ በተቀሩት ላይ ተስፋ ቆርጫለሁ!
_____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: #TigrayGenocide, 666, Aba Zewengel, Abiy Ahmed, ሃሜት, ህፃናት, መናፍቃን, ቅሌት, ቤተክርስቲያን, ትንቢት, ትግራይ, አቢይ አህመድ, አባ ዘ-ወንጌል, ኢሉሚናቲ, ኦርቶዶክስ, ዶ/ር ወዳጄነህ, ጂሃድ, ጥላቻ, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ትግራዋይ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፕሮቴስታንት, Dr.Wodejeneh, Evil, Genocide, Prophecy, Protestantism, Tigray, War | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 19, 2019
በዘመነ ዮሐንስ፡ እንዲያውም እንደ አፄ ዮሐንስ የመሰለ ተዋሕዶ መሪ ነው ለሃገራችን የሚያስፈልጋት!
አቶ ታየ ቦጋለን ይህን ያህል እብሪተኛና ቁጡ ያደረገው የትግሬ ጥላቻ ይሆን? ወይስ “የአንድ ዓለም ጣዖታዊ አምልኮን” ለመመስረት አፄ ዮሐንስና ተዋሕዶ ልጆቻቸው መሰናክል ስለሆኑበት? አቶ ታየ እና ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ግማሽ ሐቅ ይዘው እባባዊ በሆነ መልክ ታሪክን ለመከለስ በመታገል ላይ ናቸው። ጉድ እኮ ነው፤ የታሪክ ሊቆቹ ሁሉ “ኦሮሞ” ነን የሚሉት ታሪክ አልባዎች ናቸው። በትግሬዎች ላይ ያላቸው ጥላቻ በዘር የሚተላለፍ ወይም ጄኔቲካዊ ይመስላል። ለእነዚህ አደገኛ ሰዎች የሚያጨበጭብ ኢትዮጵያዊ ግብዝ የሆነ ወገን ብቻ ነው፤ ዘጠኝ መድኃኒት ሰጥተውት አንድ መርዝ ጠብ እያደረጉለት መሆኑ አይታወቀውም።
ማን ከማን ጋር መዋለዱ/መወላለዱ የስጋ ነገር ነውና እንደ ኢትዮጵያውያን ላሉ መንፈሳዊ ሕዝቦች ብዙ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ነገር አይደለም። የስጋውን ነገር ከረጅም ጊዜ በፊት አልፈነዋል! ዋናው የኑሯችን ጉዳይ ከመንፈሳዊ ሕይወት ጋር የተያያዘ ነው፤ ስለዚህ ከመንፍሳዊ ማንነታችን ጋር በተያያዘ በዚህ በጉ ከፍየሎች በሚለይበት ዘመን ወይ ከክርስቶስ ጋር ወይ ከዲያብሎስ ጋር፣ ወይ ከቅዱስ መንፈስ ጋር ወይ ከእርኩስ መንፈስ ጋር፣ ወይ ከመስቀሉ ጋር ወይ ከጨረቃ ጋር፣ ወይ ከበጉ ጋር አሊያ ደግሞ ከፍየሉ ጋር መደመር ግድ ነው። ከፍየሉ ጋር ከሆንክ የኢትዮጵያና ክርስቶስ አምላኳ ጠላት ነህ ማለት ነው።
ኢትዮጵያ ማለት ክርስትና ማለት ነው፤ ወደድንም ጠላንም፡ ከዚህ ውጭ ሌሎች አምልኮዎች በሃገረ ኢትዮጵያ ምንም ዓይነት ሚና ሊጫወቱ አይገባቸውም።
እነ አቶ ታየ ቦጋለና ፕሮፊሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ኩሽ፣ ዋቀፌና ቅብርጥሴ እያሉ ክንቱ የሆነ ዝባዝንኬ ነገር ከሚቀበጣጥሩ “ሕዝቤ ነው” የሚሉትን “ኦሮሞ” የተባለውን ሕዝብ አባቶቹ በኢትዮጵያ ላይ ከሠሩትና ከተረገሙበት አስከፊ በደል ተጸጽተው ለንስሐ እንዲበቁ በቅንነት ቢያስተምሩት የተሻለ ነው። የሚያስዝን ነው፤ የኦሮሞ “ልሂቃን” ዘመን ያለፈበትን የነገስታት ታሪክ ሌት ተቀን እያነሱ ባለፈበትና በሞተ ነገር ሲጨቀጭቁን ነው እሚውሉት ፥ ታሪክ ከመስራት ይልቅ ታሪክ በማውራት ዘመናቸው ሊያበቃ ነው።
“ኦሮሞ ነን” የሚሉት ምስጋና–ቢሶች ሰፊውን ጠልተው ጠባቡን፣ የሚያኮራውን ንቀው የሚያቀለውን፣ የሚያስከብረውን አውግዘው የሚያዋርደውን፣ ግዕዝን ትተው ላቲኑን፣ ክርስቶስን ትተው ዲያብሎስን፣ የማርያም መቀነትን ትተው የዘንዶውን ቀበቶ፣ እውነቱን ትተው ውሸቱን መርጠዋልና በቅርቡ ክፉኛ ይቀጣሉ። መዳን የሚፈልጉ ወገኖች ግን ዲያብሎስ የሰጣቸውን ኦሮሞነታቸውን በመካድ ከአምልኮተ ጣዖት መላቀቅ አለባቸው፣ ዋቄዮ አላህን እርግፍ አድርገው በመተው ንስሃ ገብተው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ቶሎ ቢቀላቀሉ ይሻላቸዋል።
[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮፡፳፯]
“ማንም ወደ እኔ የሚመጣ ቢኖር አባቱንና እናቱን ሚስቱንም ልጆቹንም ወንድሞቹንም እኅቶቹንም የራሱን ሕይወት ስንኳ ሳይቀር ባይጠላ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም። ማንም መስቀሉን ተሸክሞ በኋላዬ የማይመጣ፥ ደቀ መዝሙሬ ሊሆን አይችልም።”
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: መጋቢሽ ሐዲስ እሸቱ, ምንፍቅና, ታሪክ ክለሳ, ታየ ቦጋለ, አሕዛብ, አምልኮተ ጣዖት, አባ ገዳ, አፄ ዮሐንስ, ኢሬቻ, እስልምና, ዋቄፈና, ዶ/ር ወዳጄነህ, ጴንጤ, ፓስተር ዮናታን | Leave a Comment »