Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዶ/ር አብይ አህመድ’

ቤኒ ሻንጉልን እስላም አድርገው ጨርሰዋል፤ አሁን ከሃዲ ዐቢይ አህመድ ግድቡን ለአረብ ሊያስረክብ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2020

ለመሆኑ ቤኒ ሻንጉል ጉሙዝ በተባለው ክልል የሠፈረው ሕዝብ ከየት ነው የመጣው? ባህሉ፣ ዘፈኑና ሃይማኖቱ ልክ የሶማሊያ ነው የሚመስለው። መቼ ነው እዚያ ያሰፈሩት?

ከሃዲ ባንዳዎች ሥልጣኑን ስለያዙት የግብጽ መሪዎች ከ፮ ዓመታት በፊት የተመኙትን በሥራ ላይ እያዋሉ ነው።

አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች ካላስፈራራቸው በቀር እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው አይቀርም”

የሚከተለው ከሁለት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት ጽሑፍ ነው

መለስ ዜናዊን እና አቡነ ጳውሎስን ያስገደሉት ቡድኖች ናቸው ኢንጂነር ወንደማችንን የገደሉት

/ሚንስትር መለስና አቡነ ጳውሎስ ግብጽን ጎብኝተው በተመለሱበት ማግስት ነበር በ ግብጽ፣ ኦባማ እና አላሙዲን የተገደሉት። ኢንጂነር ስመኘውን የገደሉትም ግብጽ፣ ኦባማ እና አረቦቹ ናቸው።

ባለፉት ሳምንታት ብቻ ከህዳሴው ግድብ ሥራ ጋር የተገናኙ ሦስት ኢትዮጵያውን “ባልታወቁ” ሰዎች ተገድለዋል። አሁን ወንድም ስመኘው በቀለን በመስቀል አደባባይ ላይ ደሙን አፈሰሱበት።

ቸሩ እግዚአብሔር ነፍሱን ይማርለት!

የግብጻውያኑ እና የአረቦቹ እጅ እንደሚኖርበት በእኔ በኩል ምንም ጥርጥር የለኝም። ከፀሐይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም፤ ከዚህ በፊት ዲያብሎሳዊ ሤራዎችን ሲጠነስሱብን የነበሩት ቡድኖች አሁንም ቀጥለውበታል፤ ለየት የሚያደርገው ጠላቶቻችን እቅዳቸውን በግልጽ ማሳወቃቸው ነው። በእኛ በኩል አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች ካላስፈራራቸው በቀር እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው አይቀርም።

በገብርኤል ዕለት መስቀል አደባባይን መምረጣቸው ማንነታቸውን ይጠቁመናል።

መሀመዳውያኑ እና አረቦቹ በግድቡ ግንባታ እኛ ከምናውቀው በላይ ነው የደነገጡት፤ ላለፉት ወራት ያየነው ፈጣን ድራማ ወደዚህ መሰሉ እርኩስ ተግባር ሊያመራ እንደሚችል ስንጠብቀው የነበረው ጉዳይ ነው። መስቀል አደባባይ መሆኑ መሀመዳውያኑ የመሰቀል ጠላቶች ስለሆኑ ነው፤ ምልክታዊ የሆነ ቦታ መምረጣቸው ነው። ለመሆኑ፡ ጠ/ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ አሜሪካ በሚያመሩበት ዕለት ይህ ግድያ መካሄዱ ምን የሚነግረን ነገር አለ?

ባለፈው ወር ላይ አንድ ትልቅ ዜና በዚህ ወር መጨረሻ ላይ አትኩሮታችንን እንደሚስብ አውስቼ ነበር።

እነዚህን ገዳዮች ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው!

አሁን፡ ወንድማችንን በገደሉት ግብጻውያንና አርበኞቻቸው ላይ ቁጣውን ለማሳየት ህዝባችን የፖሊስ ሹሙን ጀማልን ፈቃድ ሳይጠይቅ ወደ ግብጽ ኢምባሲ እንደ ግዮን ወንዝ መጉረፍ ይኖርበታል፤ አረብ አረቡን በለው ወገቡን እያለ።

[ትንቢተ ኢሳያስ 191-8]

ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።

ግብጻውያንን በግብጻውያን ላይ አስነሣለሁ፤ ወንድምም ወንድሙን፥ ሰውም ባልንጀራውን፥ ከተማም ከተማን፥ መንግሥትም መንግሥትን ይወጋል።

የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ምክራቸውንም አጠፋለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን በድግምት የሚጠነቍሉትንም መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ጠንቋዮቻቸውንም ይጠይቃሉ።

ግብጻውያንንም በጨካኝ ጌታ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ ጨካኝ ንጉሥም ይገዛቸዋል ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ውኆችም ከባሕር ይደርቃሉ፥ ወንዙም ያንሳል ደረቅም ይሆናል። ወንዞቹም ይገማሉ፥ የግብጽም መስኖች ያንሳሉ ይደርቃሉም፤ ደንገልና ቄጤማ ይጠወልጋሉ። በዓባይ ወንዝ ዳር ያለው መስክ በዓባይም ወንዝ አጠገብ የተዘራ እርሻ ሁሉ ይደርቃል፥ ይበተንማል፥ አይገኝምም። ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፥ በዓባይም ወንዝ መቃጥን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፥ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት ይዝላሉ።

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሬው ቀንዱን አሳየን | ጣልያን ኮሮማውያን ኢትዮጵያን አንለቅም ብለዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2020

 

የኤድስ ቫይረስን ፈጠረ የሚባለው ጣልያንአሜሪካዊ ነው ፤ ኮሮናንስ ይህ ሰው ሊሆን ይችላልን?

👉 ሮማውያኑ ጣልያኖች አልለቀቁንም/ አይለቁንም

መስኮት ላይ ሆኜ የምወደውን ንጹሑን እጣን ሳጤስ ያየችው ጣልያናዊት ጎረቤቴ፤ አሁንም እጣን?” ብላ ስታስቀኝ ነበር። ገና አሁን ነው ያሰብኩት አንድ አራት አምስት ጣልያናውያን ጎረቤቶች አሉኝ፤ ጥሩዎች ናቸው፡ ሰላማዊ ግኑኝነትም አለንግን? ግን?

በጣም ነው የሚያሳዝነው፤ ላለፉት አራት ቀናት ብቻ ሦስት ሺህ ጣልያናውያን በኮሮና ተመትተው ሕይወታቸው አልፋለች። ግን ለምን ጣልያን? እንዴት ጣልያን በተጠቂዎች ቁጥር ቻይናን ልትበልጣት ቻለች? አንዳንዶች እንደሚሉት ቻይና ለጣልያን የፈሽን ኢንዱስትሪ የጨርቃጨርቅ ምርቶችን ስለምታቀርብ ብዙ ቻይናውያን በጣልያን ሠፍረዋል ይላሉ። ነገር ግን ይህ በቂ ምክኒያት አይመስለኝም።

👉 ጣልያንአሜሪካዊ ቁ.

/ር አንቶኒ ፋውቺ

ከኮሮና ጋር በተያያዘ ሰሞኑን ተደጋግሞ እንዲታየን የተደረገ ሰው ነው።

ኢትዮጵያ ልክ የአደዋን ድል መታሰቢያ ባከበረችበት ሰሞን የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ትራምፕ መግለጫ ሲሰጡ አንድ አይቼው የማላውቀው ሰው አብሮ መግለጫ ሲሰጥ አየሁት። በሰውየው ላይ ወዲያው የታየኝ አውሬውነበር። የሰውየውን ማንንተ ስመረምር /ር አንቶኒ ፋውቺእንደሚባልና በአሜሪካ የጤናው ክፍል የ ብሔራዊ አለርጂና ተላላፊ በሽታዎች ኃላፌ እንደሆነ ደረስኩበት። ታሪኩንም ሳገላብጥ ጣልያን አሜሪካዊ እንደሆነና በኤድስ፣ ኢቦላ፣ ሳርስ፣ ሜርስ እና የአሳማ ጉንፋን በመሳሰሉ ቫይረሶች ላይ ወዲያ ወዲህ ብሎ ብዙ እንደሠራና በጣም ብዙ ሽልማቶችንና ክብሮችን እንዳገኘ ተረዳሁ።

/ር ፋውቺ፡ ከትናንትና ወዲያ ለኮሮና ቫይረስ በመድሃኒት ይጠቅማል ተብሎ የታመነበትን ክሎሮኪን/ Chloroquineየተባለ የወባ በሽታ መድሃኒት አይሆንም፣ አያድንም!” በማለት ውድቅ አደረገው። በዚህም ፕሬዚደንት ትራምፕን ተጻረረ።

👉 /ር ፋውቺ ዶ/ር ቴዎድሮስን ወቀሱ

ቀደም ሲል ዶ/ር ፋውቺ የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርን ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን በመጻረር

ከቻይና ወደ አሜሪካ የሚደረገውን ጉዞ ቀደም ብለን ማቋረጣችን ትክክል ነበር። ጣልያን ግን ይህን አላደረገችም። ድንበር አትዝጉ ያለው ዶ/ር ቴዎድሮስ የሚመሩት WHO ተሳስቷል። ሃቁ ግን ኢትዮጵያ እንጅ ጣልያን ልክ እንደ ሊሎቹ አውሮፓውያን ሃገራት ድንበሯን ለቻይና በጊዜው ዘግታ ነበር።

ግን እንደገባኝ መልዕክቱ የተላለፈው ለዶ/ር ቴዎድሮስና ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ነው። ዶ/ር ፋውቺ “ማን ወደ ቻይና ብረሩ አላችሁ?” ለማለት የፈለገ ይመስላል። “/ር አድሃኖም ገና እንደተመረጡ /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።” ያልኮት ለዚህ ነው።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁንም ወደ ቻይና ይበራል። የቱርክ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት እንዳሳወቀው አውሮፕላኖቹ ወደ አዲስ አበባ፣ ሞስኮ፣ ሆንግ ኮንግ፣ ኒው ዮርክና ዋሽንግተን በቀር ወደሌሎች ከተሞች በረራውን ያቆማሉ።(/ር ቴዎድሮስ + የኢትዮጵያ አየር መንገድ)

👉 ጣልያንአሜሪካዊ ቁ.

/ር ሮበርት ጋሎ (ጋላ?) የኤድስ ቫይረስ አባት

የኤድስ ቫይረስን የፈጠረው ይህ እርኩስ ሰው እ..አ በ2014 .ም በተከሰከሰው የማሌዢያ አውሮፕላን ውስጥ የነበሩትን 100 የሚሆኑ ቁልፍ የ የኤድስ ቫይረስ ተመራማሪዎችን አስገድሏቸዋል የሚል ጥርጣሬ አለኝ። በግዜው እንደተለመደው ሩሲያን ነበር ቶሎ ብለው ለአውሮፕላኑ መውደቅ የወቀሱት።

👉 ጣልያንአሜሪካዊ ቁ.

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር

ማይክ ፖምፔዮ

የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሬክስ ቴለርሰን ሃገሪቷን ለ27 ዓመታት በክከቡ ሲመሯት የቆዩትን ህዋሀትን “በቃችሁ፣ አሁን ደግሞ መልክ እንቀይር ፣ በቃችሁ እናንተ ክላሻችሁን ይዛችሁ ወደ መቀሌ ግቡ። አሁን የመረጥናቸው ባሪያዎቻችን ኦሮሞዎች ስልጣን ላይ ይውጡ” ብለው ትዕዛዝ ከሰጡ በኋላ ከስልጣንቸው ተወገዱ።

👉 ፪ሺ፲፩ / 2011 .ም የ ብልጽግና አፍሪካ” ስልት ምስረታ

የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ጆን ቦልተን “አዲሱን የአፍሪካ ስትራቴጂ” አቀረቡ። ይህንም ስልት “ብልጽግና አፍሪካ” የሚል ስያሜ ሰጥተውት ነበር።

ጆን ቦልተን አሜሪካ ለአፍሪካ አዲስ አጋርነት ስልት እንዳዘጋጀች ጠቅሰው የዚህ ስልት ከፊሉ የቻይናና ሩሲያን ተጽዕኖ በተለይ በኢትዮጵያ ላይ መቀነስ ያለመ ነው ብለው ነበር።

ይህን ስልት በሥራ ላይ ለማዋልም ጥንታዊቷን ኢትዮጵያን በቅድሚያ መቆጣጠር አለብን ብለው ስለሚያምኑ ጆን ቦልተን አብዮት አህመድ ኢሃዴግን ፐውዞ ሙሉ በሙሉ ለአውሬውና ለሉሲፈራውያኑ ታዛዥ የሆነውን የብልጽግና ፓርቲን እንዲመሠረት ትዕዛዝ ሰጡት። ይህን ባደረጉ ማግስት፤ ልክ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መስከረም ፩ / ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም ከስልጣናቸው እንዲወገዱ ተደረጉ (ልክ እንደ ቴለርሰን)

👉 ኅዳር ፪ሺ፲፪ ዓ.ም ላይ በአሜሪካ ሲ.አይ.ኤ ግፊት በከሃዲ ቅጥረኛ አባላት የተሞላው አውሬያዊ/እስላማዊው የብልጽግና ፓርቲ ተመሠረተ

👉 የካቲት ፲ / ፪ሺ፲፪ ዓ.ም ላይ የቀድሞው የሲአይኤ (CIA) ዲሬክተር የአሁኑ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ አባይን ለግብጽ ለመስጠት ወደ አዲስ አበባ አመሩየጣልያን ዝርያ ያላቸው ማይክ ፖምፔዮ ወደ አዲስ በመጓዝ ኢትዮጵያ አባይን ለግብጽ እንድትሰጥ፣ አብዮት ደግሞ እስረኞችን እንዲፈታ ትዕዛዝ ሰጥተው ለኮሮና ዝግጅት ወደ ሳውዲ አመሩ

ቀደም ሲል በብሔር ብሔረሰብ ስም ኢትዮጵያዊውን አታለው ኮከቡን ሰንደቃችን ላይ ላሳረፉት ህዋሃትና ኦነግ ድጋፍ ይሰጡ እንደነበሩት አሁን ደግሞ ለብልጽግና ፓርቲ “ብልጽግናዊ” ድጋፉ እንዲቀጥል ኮከቡን ቀንድ ያወጣው አውሬ ላይ እንዲያሳርፉ አዘዟቸው። “አሁን ሰው ተለማምዶታል፣ ምንም የሚያመጣው ነገር የለም፣ ግድየለም ልዑላችንን እናሳያቸው” ብለው ባዘዟቸው ማግስት የግራኝ አህመድ ብልጽግና ልዑሉን ፍየል በግረበሰዶማውያን ቀለማት አሸብርቀው ለቀቁት።

ምድራዊ ብልጽግናን ገና ያልጠገቡት ባለጌዎቹ ያው ወደ ጥልቁ እየወረዱ ነው። ከኮከቡ ቀጥሎ ደግሞ ቀንድ ያወጣውን አውሬውን አሳዩን።

👉 የዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ቅድመ ዓያት ስም ጆቫኒ አቢስ /Giovanni Abys ይባላሉ።

Abyss = ጥልቁ ጉድጓድ

አቢይ / Abyssiniaአቢሲኒያ

ታዲያ ኢትዮጵያን አስመልክቶ የጣልያን እና የጣልያን ዝርያ ያላቸው ሰዎች ሚና ምን ሊሆን ይችላል?

እንግዲህ በሙሶሊኒ ወረራ ጊዜ ፋሺስት ኢጣሊያ በሰው ልጅ ታሪክ ለመጀመሪያ መርዛማ የሰናፍጭ ጋዝ በአባቶቻንና እናቶቻችን ላይ ረጭታ ጭፍጨፋ አካሂዳ ነበር። በዚያ ወቅት የተረጨው መርዝ እስክ አሁን ድረስ የአንዳንድ አካባዊዎችን አፈር እንደበከለው ነው።

ከጦርነቱ በኋላስ ኢትዮጵያን በተመለከተ ጣልያን ምን ዓይነት ሚና ተጫውታ ይሆን? ኢትዮጵያን የወረረችው ሶማሊያና ፕሬዚደንቷ ሲያድ ባሬ ብዙ ድጋፍ ሲያገኙ የነበሩት ከጣልያን በኩል ነበር። ጣልያናዊው ዶ/ር ጋሎ የፈጠረው ኤድስ የብዙ ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ሕይወት ቀጠፈ፣ ጣልያናዊው ዶ/ር ፋውቺስ ኮሮናን ከፈጠሩት አውሬዎች መካከል አንዱ ይሆን? ኢትዮጵያውያን አሰቃቂውን የሳሃራ በረሃ ጉዞ በመጓዝ ወደ ሜዲተራንያን ባሕር እየሳበቻቸው ያለችውም ጣልያን ናት። ደጋግሜ የምለው ነገር ነው ፤ ታላቁን የኢትዮጵያ የኅዳሴ ግድብ ኮንትራት ወስዶ የሚገነባው “ሳሊኒ” የተባለው ጣሊያናዊ ኩባንያ እንዲሆን መደረጉ ትልቅ ስህተት ነው። ይህ የጣልያን ኩባንያ አሁን በዘመነ ግራኝ እባባዊ የሆነ ሚና በመጫወት ላይ ነው። በአረቦችና ግብጾች ተገዝቶ ይሆን? እንደ እኔ ከሆነ፡ አዎን!

በ አባይ ወንዝ ምክኒያት የእግዚአብሔር ማስጠንቀቂያ? | የጣልያን ድልድይ፡ በነርሱ ፍልሰታ ዋዜማ፡ በመብረቅ ተመቶ ፈራረሰ

 

ጣልያን አትለቂንም ወይ? እንግዲያውስ የኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር አይለቅሽም!

ከዚህ ብልጽግና ከሚባል ፓርቲ ጋር የተሰለፋችሁ ዛሬውኑ አምልጡ! የአውሬው ፓርቲ ነው! አውሬው ብልጽግና ሊያመጣላችሁና መኪና ሊገዛላችሁ ይችላል ነገር ግን መኪናዋ ወደ ጥልቁ ጉድጓድ ነው ይዛችሁ የምትገባው፤ የመጥረጊያው እሳት ለሦት ሩብ ጉዳይ ይላል!

_______________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሜሪካ ከ፪ ዓመታት በፊት መፈንቅለ መንግስት አካሄደች፤ አሁን ደግሞ እስረኞችን አስፈታች | ሉዓላዊነት?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 27, 2020

የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሬክስት ቴለርሰን ህዋሀት መንግስቱን ለኦሮሞዎች አስረክባ ወደ መቀሌ እንድትሄድ አዘዟት፤ ዛሬ ደግሞ የጣልያን ዝርያ ያላቸው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ ኢትዮጵያ አባይን ለግብጽ እንድትሰጥ፣ አብዮት ደግሞ እስረኞችን እንዲፈታ ትዕዛዝ ሰጥተው ሳውዲ ገቡ።

መንፈሳዊ ወኔያቸው ተወዳዳሪ ባልነበረው በቀደሙት አባቶቻችን መስዋዕት ነፃነቷንና ማንነቷን ጠብቃ ለአምስት ሺህ ዓመታት የቆየችው ሀገራችን ኢትዮጵያ እውነት ዛሬ ሉዓላዊ ግዛት ናትን? እንዴት ነው፤ እግዚአብሔር በሰጠን ግዛት እኮ ማንኛውም ምድራዊ ኃይል እንዲህ አድርጉ! አሊያ…” ብሎ ሊያዘን አይችልም። ሥልጣን ላይ የተቀመጡት ወንበዴዎች እኮ በታሪክ ተወዳዳሪ የሌለውን የክህደት ተግባር እየፈጸሙ ነው። ላለፉት 150 ዓመታት ከተፈጸሙት በመዋዕለ ሕፃናት ደረጃ የሚፈጸሙ ስህተቶች እንዴት መማር አቃተን?

እስኪ ተመልከቱ፦

ጠላቶቻችን መላዋን ኢትዮጵያን እንደ በሬ ቅርጫ ከዳር እስከ ዳር እየተከፋፈሏት ኢትዮጵያውያን ግን አትኩሮታቸውን፣ ጊዚያቸውን፣ ጉልበታቸውን እና ገንዘባቸውን መጀመሪያ በትንሿአዲስ አበባ ላይ ብቻ ከዚያም በአንድ የአዲስ አበባ ክፍለ ከተማ ላይ፣ ቀጥሎም የክርስቲያኖች ደም በፈሰሰባት አንዲት ለአንድ በሬ የግጦሽ ቦታ እንኳን የማትበቃ ቦታ ላይ ብቻ እንዲያውሏቸው ኋላቀር የሆነ ዲያብሎሳዊ ተንኮል ተጠቀሙ። በበታችነት ስሜት የተሞሉት ጉረኞቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች፤ እንኳን ኢትዮጵያን መላዋ አፍሪቃን መምራት እንችላለን!” የሚል ከንቱ መፈክር በማሰማት ልክ በሬ ለመሆን ብላ ሰውነቷን ስትነፋ በመጨረሻ ፈንድታ እንደ ሞተችው እንቁራሪት በመነፋፋት ላይ ናቸው ፤ መንደርተኛ እንዲሆን የተደረገውና የተዳከመው ኢትዮጵያዊው ግን ለቁራጭ ቦታ እንኳን ከጠላቶቹ ፈቃድ እንዲሰጠው ደጅ በመጽናት ላይ ይገኛል። እግዚአብሔር በሰጠው ሃገር!

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከመንግስት በላይ ናት፤ ስለዚህ በክርስቶስ ደም ላይ የተመሠረተችው ይህች ሐዋርያዊትና ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፡ በቀራንዮ የፈሰሰው የጌታችን ደም አቅጣጫውን እንደጠቆማት፣ መንፈስ ቅዱስ እንደመራት በየትኛውም የኢትዮጵያ ግዛት፤ ከደቡብ ግብጽ እስከ ሞቃዲሾ ቤተ ክርስቲያን የመሥራት ሙሉ መብት አላትና የማንንም ፈቃድ መጠየቅ የለባትም። በ22/24 ስህተት የተፈጸመው፤ ልክ ቤተ መንግስት ቤተ ክርስቲያኑን ሲያፈርስና ሰማዕታቱ ወንደሞቻችንም በአብይ አህመድና ታከል ዑማ ትዕዛዝ ሲገደሉ ሕዝቡ ዶማና አካፋ፣ ሲሚንቶና ጡብ ይዞ ወደቦታው በማምራት የቤተ ክርስቲያን ህንጻ ግንባታውን ወዲያው መጀመር ነበረበት። አምስት ሚሊየን የአዲስ አበባ የተዋሕዶ ልጅ ወደዚያ ቢያመራ የትኛው ምድራዊ መንግስት ነው

ሊመክተው የሚደፍረው?!

ይህ አሁን መታየት የጀመረው የመንግስት መለሳለስ የተለመደው እባባዊ መለሳለስ ነው።

ምክኒያቱም፦

1. እንዲለሳለስ ትዕዛዙ የመጣው ከአሜሪካ ነው።

2. ኢንጂነር ስመኘውን፣ ጄነራሎቹንና ክርስቲያኖቹን የገደላቸው፣ እህቶቻችንን ያገታቸው/የገደላቸው

እርሱ መሆኑን እስራኤልና አሜሪካ በማወቃቸው ይሄን ካላደረግክ፤ ዋ!” እያሉ ስላስፈራሩት ነው።

3. ሰሜናውያኑ/ ደገኞቹ የተዋሕዶ ልጆች በመጭው የይስሙላ ምርጫእንደማይመርጡት ስላወቀ በመደናገጡ ነው።

ስለዚህ፤ ወገን ኧረ በቃህ! ኧረ አትታለል!ኧረ ከእባብ እንቁላል የዶሮ ጫጩት አትጠብቅ! ይህ መንግስት ስልጣኑን ሳይወድ በግድ አስረክቦ ለፍርድ እስካለቀረበ ድረስ ወደኋላ አትበል!ፍላጎቱንና ዕቅዱን ነግሮሃል፣ ተግባሩና ዓላማውም ቁልጭ ብለው እየታዩ ነው።

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቴለርሰን ግራኝን ዙፋን ላይ አስቀምጦ ተጠረገ፣ ቦልተን ብልጽግናን መሥርቶ ተጠረገ ፥ ፖምፔዮስ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2020

አባይን ለግብጽ ሸልሞ ይጠረግ ይሆን?

በአብዮት አህመድ መንግስት እጅ የታገቱትን፡ ምናልባትም የተገደሉትን እህቶቻችንን እያስታወሰን!

👉 ከሁለት ዓመታት በፊት፤ አብይ ጾም/ ሑዳዴ ፪ሺ፲ .

የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሬክስ ቴለርሰን ሲ.አይ.ኤ ኮትኩቶ ያሳደገውን አብዮት አህመድን በመምረጥ የእስላም መንግስትን በኢትዮጵያ ለማቋቋም እንዲችል ትዕዛዝ ሰጥተውት እንደነበር አሁን እያየነው ነው። በወቅቱ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ይህን በማወቃቸው ነበር በዚሁ ዕለት ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው የነበሩት ማለት ነው። በሌላው ዓለም እንደሚደረገው፣ የህዋሃት መንግስት ለምን ሕዝባዊ ምርጫ በጊዜው አልጠራም?

ከዚህ የሬክስ ቴለርስን ጉብኝት ጥቂት ሳምናታት በፊት ቲለርሰን በቅድሚያ ከግብጹ ፕሬዚደንት አልሲሲ

ጋር በካይሮ ተገናኝተው ነበር። ከአባይ ጉዳይ ጋር በተያያዘ በአብዮት አህመድ የሚመራ መፈንቅለ መንግስት በኢትዮጵያ ለማካሄድ የወሰኑበት ስብሰባ ነበር ማለት ነው። በኋላ ላይ ይህ ከሃዲ “ወላሂ! ግብጽን አልጎዳም!” በሚለው መሃላው ይህን አረጋግጦልናል።

👉 ..አ ማርች 13/ 2018 .

ከኢትዮጵያ በተመለሱ በሦስተኛ ቀናቸው የውጭ ጉዳይ ምኒስትር ቴለርሰን ከሥራቸው ተባረሩ፤ እንዲያውም ገና አውሮፕላን ላይ እያሉ ነበር የስንብት ዜናውን እንዲሰሙ የተደረጉት።

👉 ፪ሺ፲፩ / 2011 .ም የ ብልጽግና አፍሪካ” ስልት ምስረታ

የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ጆን ቦልተን “አዲሱን የአፍሪካ ስትራቴጂ” አቀረቡ። ይህንም ስልት “ብልጽግና አፍሪካ” የሚል ስያሜ ሰጥተውት ነበር።

ጆን ቦልተን አሜሪካ ለአፍሪካ አዲስ አጋርነት ስልት እንዳዘጋጀች ጠቅሰው የዚህ ስልት ከፊሉ የቻይናና ሩሲያን ተጽዕኖ በተለይ በኢትዮጵያ ላይ መቀነስ ያለመ ነው ብለው ነበር።

ይህን ስልት በሥራ ላይ ለማዋልም ጥንታዊቷን ኢትዮጵያን በቅድሚያ መቆጣጠር አለብን ብለው ስለሚያምኑ ጆን ቦልተን አብዮት አህመድ ኢሃዴግን ፐውዞ ሙሉ በሙሉ ለሉሲፈራውያኑ ታዛዥ የሆነውን የብልጽግና ፓርቲን እንዲመሠረት ትዕዛዝ ሰጡት። ይህን ባደረጉ ማግስት፤ ልክ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መስከረም ፩ / ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም ከስልጣናቸው እንዲወገዱ ተደረጉ (ልክ እንደ ቴለርሰን)

👉 ኅዳር ፪ሺ፲፪ ዓ.ም ላይ በአሜሪካ ሲ.አይ.ኤ ግፊት በከሃዲ ቅጥረኛ አባላት የተሞላው የእስላማዊው የብልጽግና ፓርቲ ተመሠረተ

👉 ትናንትና የካቲት ፲ / ፪ሺ፲፪ ዓ.ም ላይ የቀድሞው የሲአይኤ (CIA) ዲሬክተር የአሁኑ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ አባይን ለግብጽ ለመስጠት ወደ አዲስ አበባ አመሩ

የእርሳቸውስ ዕጣ ፈንታ ምን ይመስል ይሆን?

በሃገራችን ኢትዮጵያ ላይ በጎ ያልሆነ ዕቅድ በመያዝ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት የሚደፍር ባለስልጣን፡ ስልጣኑን ብዙም ይዞ አይቆይምና፤ ሬክስ ቴለርሰንና ጆን ቦልተንም የድብቁን መንግስታቸውን ተልዕኮ ፈጽመው በተመለሱ ማግስት ባለተጠበቀ መልክ ከውጭ ጉዳይ ምኒስትርነትና ከብሔራዊ ደህነነት አማካሪ ኃላፊነቶቻቸው ተወገዱ።

__________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን አትርገም ባላቅ እንዳዘዘህ ፥ ከእግዚአብሔር መጣላት እንዳይሆን ፍጻሜህ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 20, 2019

የሞዓብ ንጉሥ ባላቅ – “ና፥ ያዕቆብን ርገምልኝ፤ ና፥ እስራኤልን ተጣላልኝ” ብሎ በለዓምን ከምሥራቅ ተራሮች አስጠራው።

ባላቅ በአንድ ወቅት የሞዐብ ንጉስ የነበረ ሲሆን፤ በለዓም ግን ከሞዐብ ትንሽ ራቅ ያለ ሥፍራ ላይ ተቀምጦ በረጋሚነት የሚተዳደር ሰው ነበር፡፡ እስራኤላውያን ከግብጽ ወጥተው ወደ ከነአን ጉዞ መጀመራቸውን ተከትሎ በምድሩ እንዳያልፉ፡ በተለይም ከሰማው ዝናቸው አንጻር ሰግቶ በለዓምን አስመጥቶ በሙዋርት ሊያስረግማቸውና መንገድ ሊያስቀራቸው ሽቶ ነበር፡፡ በዚህ መልክ ነው እንግዲህ በለዓምን የሚያግባቡ ተለቅ ተለቅ ያሉ ሰዎች ተልከው ከቀናት በኋላ ተክተልትለው አብረው የደረሱት፡፡ ቢሆንም እቅዳቸው ሳይሰምር ቀረ፡፡ ለሦስት እና ለአራት ጊዜ ፈጽሞ መባረክ ብቻ እንጂ መርገም ከቶ አልተቻለም ነበረና፡፡ ምክንያቱም እግዚአብሔር በስውር ለሕዝቡ እየተሟገተ ነበር፡፡ ምንም እንኳ በዘኁልቁ መጽሐፍ ላይ ሁለቱ ሰዎች በዚህ መልክ እንደተለያዩ ቢገልጽም፤ አዲስ ኪዳንን ጨምሮ በሌሎች ስፍራዎች ላይ በለዓም የሰራው ተንኮል ቁልጭ ብሎ ወጥቷል፡፡

በለዓም ሁለት መልክ ያለው፣ ሁለት ምላስ ያለው፣ ከባድ ሰው ነበር፡፡ ፊት ለፊት እስራኤልን ይመርቃል፣ ያደንቃል ፣ እግዚአብሔር በመካከላቸው ያለ ታላቅ ሕዝብ መሆኑን ይናገራል፣ ከአንበሳ ደቦል ጋር ያመሳስላቸዋል፣ ሞታቸውን እንኳ እኔ ልሙት ብሎ እስኪመኝ ደርሶ ይታያል/ዘኁ.2310……../፤ ዞር ብሎ ደግሞ የሚጠፉበትን፣ ተሰነካክለው የሚወድቁበትን ጉድጓዳቸውን ይቆፍራል፡፡ ያወቀውን ድካማቸውን አጋልጦ ሰጠ! ድካማቸውን ፈጽመው እንዲወድቁበት ተጠቀመበትከፊት ጥሩ ስለሚናገር ማንም እርሱን ጠላት ነው ብሎ ሊፈርጀው አይደፍርም ከጀርባ ግን ሐሜት አለ! እየሳቀ የሚገድል ቀን ጠብቆ አሳልፎ የሚሠጥ ከባድ ሰው ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት መተት ያላጠፋው ሕዝብ፣ ሙዋርት ያልገደለው ሕዝብ፣ ከቶ እርግማን ሊሰራበት ያልቻለ፣ ሊረገምም ያለተቻለ የእግዚአብሔር ሕዝብ በድካሙ ምክንያት መንገድ ቀረ‹! በአንድ ቀን ብቻ ሃያ አራት ሺህ ሰዎች ሞቱ! ይለናል / ዘኁ.25.9/፡፡

በለዓምም ከተራራ ላይ ሆኖ ሕዝቡን እያዬ፦“ …በአምቦች ራስ ላይ ሆኜ አየዋለሁ፥ በኮረብቶችም ላይ ሆኜ እመለከተዋለሁ፤ እነሆ፥ ብቻውን የሚቀመጥ ሕዝብ ነው፥ …. ይህ ሕዝብ እንደ እንስት አንበሳ ይቆማል፥ እንደ አንበሳም ይነሣል…..” እያለ ባርኮቱን ቀጠለ።

ይህኔ ንጉሡ ተበሳጭቶ በለዓምን፦ “ይህን ሕዝብ እንድትረግምልኝ አስመጣሁህ፤ አንተ ግን ሦስት ጊዜ ባረካቸው፤ ምንድነው እየሠራህ ያለኸው?” ሲለው በለዓምም እንደሚከተለው መለሰለት፦” እግዚአብሔር ያልረገመውን እንዴት እረግማለሁ? አንተ እንድረግማቸው አስጠራኸኝ፤ ጥሪህን አክብሬ ያልከኝን ላደርግ መጣሁ፤እግዚአብሔር ግን የምርቃትን ቃል በአፌ አኖረ።”

እኛስ ከዚህ ምን እንማራለን? እየሳቁ የሚገድሉ፣ ፊት ለፊት ጥሩ ነገር ያወሩና ከጀርባ ጉድጓድ የሚቆፍሩ …በተለይ እግዚአብሔር ቤት ውስጥ በርካቶች እንዳሉ ሲሰማ አያምም ወይ? ዞረው የሚያሙ፣ ድካሙን እንዲያስተካክል ለወንድማቸው ከመናገር ይልቅ ለሌላው /ለገዳይ/ አሳልፈው የሚሰጡ፣ በለዓም ለደሞዝ ተታሎ ይህን እንዳደረገ ተጠቅሷል፡፡ እንዲህ ባለ ምድራዊ ጥቅማ ጥቅም የሚታለሉ፣ እውነትን የሚሸቃቅጡ፣ ለሆዳቸው ያደሩ፣ እውነትን መጋፈጥ አንድ ቀን እንኳ የተሳናቸው፣ ዘላለማዊውን ነገር የረሱትን ይመስላል፡፡

ትንሽ ከፊት ሲሆን ሀገር ያሳንሳል

ታላቋን ኢትዮጵያን በመግዛት ላይ ያሉት በለዓማውያን ጠላቶቿም፡ ሕዝባችን እንደ እንስቲቱ አንበሳ ጋደም ሲል፤ የተኛና ያንቀላፋ እየመሰላቸው በግፍ ላይ ግፍ፣ በበደል ላይ በደል ሲፈጽሙበት በተደጋጋሚ ይስተዋላሉ። ከዚያም አልፈው “ተቆጣጥርነዋል፣ እንዳሰኘን መንዳት እንችላለን፣ ከእንግዲህ ጠራርገን በልተነዋል፤ ሀገራዊ (ኢትዮጵያዊ ስሜቱን) ጨርሰን አጥፍተነዋል።” ብለው የደመደሙባቸው አጋጣሚዎችም ጥቂት አይደሉም። ይሁንና የተስፋ ክር የሰለሰለበትና ሁሉ ነገር ያለቀለት በሚመስልበት ሰዓት ይህ እንደ እንስቲቱ አንበሳ ጋደም ያለው ሕዝብ ድንገት አፈፍ ብሎ “ኢትዮጵያ!” በማለት እየተነሳ ሲያስደነግጣቸው ይታያል።

“…ከፊት ጥሩ ስለሚናገር ማንም እርሱን ጠላት ነው ብሎ ሊፈርጀው አይደፍርም ከጀርባ ግን ሐሜት አለ! እየሳቀ የሚገድል ቀን ጠብቆ አሳልፎ የሚሠጥ ከባድ ሰው ነበር

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸውብሎን የለ በለዓም አብዮት አህመድ አሊ

ባላቅ (ባራክ ሁሴን ኦባማ) በለዓም (አብዮት አህመድ አሊ)

ሁለቱም የኖቤል ሰላም ሽልማት ተሸላሚዎች ናቸው፤ ሁለቱም ሙስሊሞች ናቸው፣ ሁለቱም ግብረሰዶማውያን ናቸው፣ ሁለቱም ለወርቅ እና ለጥቅም የሚኖሩ አታላዮች ናቸው፣ ሁለቱም እየሳቁ የሚገድሉ ቀን ጠብቀው አሳልፈው የሚሰጡ ከሃዲዎች ናቸው፣ ሁለቱም እንደ ጠዋት ጤዛ (Snowflakes) የሚርግፉ ናቸው።

ኢትዮጵያዊነት በነበለዓም እርግማንና ሟርት አይጠፋም! በሁለቱም ላይ እሳት ይወረድባቸዋል!!!

[የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ ፩፥፲፩]

ወዮላቸው፥ በቃየል መንገድ ሄደዋልና ስለ ደመወዝም ለበለዓም ስሕተት ራሳቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል በቆሬም መቃወም ጠፍተዋል።”

***ኢትዮጵያን አትርገም***

ኢትዮጵያን አትርገም ባላቅ እንዳዘዘህ /2/

ከእግዚአብሔር መጣላት እንዳይሆን ፍጻሜህ /2/

በለአም ሆይ ለወርቅ ለጥቅም አትገዛ

ንጉስም ይረግፋል እንደ ጠዋት ጤዛ (አዝ)

እግዚአብሔር ሳይረግም የኢትዮጵያን ህጻን

እንዴት ትረግማለህ አምላክ ያልጠላውን

በአንባዎች እራስ ሆኜ አየዋለው

ኢትዮጵያ ኃያል ነው በረከት የሞላው

አዝ ————-

በአንባዎች እራስ ሆኜ አየዋለው

ኢትዮጵያ ኃያል ነው በረከት የሞላው

በኮረብቶች አናት ግርማ የለበሰው

ኢትዮጵያዊ ሁሌም አሸናፊ እኮ ነው

አዝ ————-

ብቻውን ይኖራል በአህዛብ ተከቦ

በክረምት በበጋ በጸደይ አብቦ

የኢትዮጵያን እርቦ ማነው የሚቆጠረው

የማይነዋወጽ የእግዚአብሔር ግንብ ነው

አዝ ————-

ሀሰት የለበትም እግዚአብሔር አይዋሽም

በኢትዮጵያ ከጥንት ፊቱን አልመለሰም

እግዚአብሔር አምላኩ ከእርሱ ጋር ነውና

ቢወድቅም ይነሳል በሃይማኖት ከጸና

አዝ ————-

ህዝቡ እንደ አንበሳ ይነሳል አይቀርም

በባላቅ እርግማን ሞት አያገኘውም

አዳኙን ይበላል ጠላቱን ይጥላል

ኢትዮጵያ ጽኑ ነው በአምላኩ ተወዷል

አዝ ————-

ኢትዮጵያን አትርገም ባላቅ እንዳዘዘህ /2/

ከእዚአብሔር መጣላት እንዳይሆን ፍጻሜህ /2/

በለአም ሆይ ለወርቅ ለጥቅም አትገዛ

ንጉስም ይረግፋል እንደ ጠዋት ጤዛ

_________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Music | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ከሃዲ ባንዳዎች ሥልጣኑን ስለያዙት የግብጽ መሪዎች ከ፮ ዓመታት በፊት የተመኙትን በሥራ ላይ እያዋሉ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 18, 2019

አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች ካላስፈራራቸው በቀር እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው አይቀርም”

የሚከተለው ከዓመት በፊት ያቀረብኩት ጽሑፍ ነው፦

መለስ ዜናዊን እና አቡነ ጳውሎስን ያስገደሉት ቡድኖች ናቸው ኢንጂነር ወንደማችንን የገደሉት

/ሚንስትር መለስና አቡነ ጳውሎስ ግብጽን ጎብኝተው በተመለሱበት ማግስት ነበር በ ግብጽ፣ ኦባማ እና አላሙዲን የተገደሉት። ኢንጂነር ስመኘውን የገደሉትም ግብጽ፣ ኦባማ እና አረቦቹ ናቸው።

ባለፉት ሳምንታት ብቻ ከህዳሴው ግድብ ሥራ ጋር የተገናኙ ሦስት ኢትዮጵያውን “ባልታወቁ” ሰዎች ተገድለዋል። አሁን ወንድም ስመኘው በቀለን በመስቀል አደባባይ ላይ ደሙን አፈሰሱበት።

ቸሩ እግዚአብሔር ነፍሱን ይማርለት!

የግብጻውያኑ እና የአረቦቹ እጅ እንደሚኖርበት በእኔ በኩል ምንም ጥርጥር የለኝም። ከፀሐይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም፤ ከዚህ በፊት ዲያብሎሳዊ ሤራዎችን ሲጠነስሱብን የነበሩት ቡድኖች አሁንም ቀጥለውበታል፤ ለየት የሚያደርገው ጠላቶቻችን እቅዳቸውን በግልጽ ማሳወቃቸው ነው። በእኛ በኩል አንድ ምስጢራዊ ኢትዮጵያኛ ቡድን ራድዮ አክቲቭ መርዝ የያዙ ጆንያዎችን ግዮን ወንዝ አቅራቢያ በመቅበር እነዚህን የሳጥናኤል አርበኞች ካላስፈራራቸው በቀር እርኩስ ስራቸውን መቀጠላቸው አይቀርም።

በገብርኤል ዕለት መስቀል አደባባይን መምረጣቸው ማንነታቸውን ይጠቁመናል።

መሀመዳውያኑ እና አረቦቹ በግድቡ ግንባታ እኛ ከምናውቀው በላይ ነው የደነገጡት፤ ላለፉት ወራት ያየነው ፈጣን ድራማ ወደዚህ መሰሉ እርኩስ ተግባር ሊያመራ እንደሚችል ስንጠብቀው የነበረው ጉዳይ ነው። መስቀል አደባባይ መሆኑ መሀመዳውያኑ የመሰቀል ጠላቶች ስለሆኑ ነው፤ ምልክታዊ የሆነ ቦታ መምረጣቸው ነው። ለመሆኑ፡ ጠ/ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ አሜሪካ በሚያመሩበት ዕለት ይህ ግድያ መካሄዱ ምን የሚነግረን ነገር አለ?

ባለፈው ወር ላይ አንድ ትልቅ ዜና በዚህ ወር መጨረሻ ላይ አትኩሮታችንን እንደሚስብ አውስቼ ነበር።

እነዚህን ገዳዮች ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው!

አሁን፡ ወንድማችንን በገደሉት ግብጻውያንና አርበኞቻቸው ላይ ቁጣውን ለማሳየት ህዝባችን የፖሊስ ሹሙን ጀማልን ፈቃድ ሳይጠይቅ ወደ ግብጽ ኢምባሲ እንደ ግዮን ወንዝ መጉረፍ ይኖርበታል፤ አረብ አረቡን በለው ወገቡን እያለ።

[ትንቢተ ኢሳያስ 191-8]

ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በፈጣን ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።

ግብጻውያንን በግብጻውያን ላይ አስነሣለሁ፤ ወንድምም ወንድሙን፥ ሰውም ባልንጀራውን፥ ከተማም ከተማን፥ መንግሥትም መንግሥትን ይወጋል።

የግብጽም መንፈስ በውስጥዋ ባዶ ይሆናል፥ ምክራቸውንም አጠፋለሁ፤ እነርሱም ጣዖቶቻቸውን በድግምት የሚጠነቍሉትንም መናፍስት ጠሪዎቻቸውንም ጠንቋዮቻቸውንም ይጠይቃሉ።

ግብጻውያንንም በጨካኝ ጌታ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ ጨካኝ ንጉሥም ይገዛቸዋል ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

ውኆችም ከባሕር ይደርቃሉ፥ ወንዙም ያንሳል ደረቅም ይሆናል።

ወንዞቹም ይገማሉ፥ የግብጽም መስኖች ያንሳሉ ይደርቃሉም፤ ደንገልና ቄጤማ ይጠወልጋሉ።

በዓባይ ወንዝ ዳር ያለው መስክ በዓባይም ወንዝ አጠገብ የተዘራ እርሻ ሁሉ ይደርቃል፥ ይበተንማል፥ አይገኝምም።

ዓሣ አጥማጆቹ ያዝናሉ፥ በዓባይም ወንዝ መቃጥን የሚጥሉት ሁሉ ያለቅሳሉ፥ በውኆችም ላይ መረብ የሚዘረጉት ይዝላሉ።

___________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም | ሰይጣን አብይን ልክ ወደ ሥልጣን ሲያመጣው የእሱ የሆኑትን ሰዶማውያኑንና መሀመዳውያኑን ለማሰልጠን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2019

ክርስቲያኖች በመላው ዓለም በሙስሊሞችና በሰዶማውያን እየተጨፈጨፉ ነው! የኢትዮጵያን ታሪክ ያጠፋ ዘንድ በሉሲፈራውያኑ የተመረጠው ዶ/ር አህመድ ሁለቱን የክርስቶስ ጠላቶች፤ እስልምናን እና ግብረሰዶማዊነትን በሃገራችን ኢትዮጵያ ለማስፋፋት ቆርጦ የተነሳ አውሬ ነው። እስኪ ጋዜጠኞች ስለዚህ ጉዳይ በቀጥታ ጠይቁት? ስለ እስልምና ያለውን አመለካከት እናውቃለን፤ ሰለ ግብረሰዶማዊነትስ? እስኪ“የግብረሰዶማዊነት መስፋፋት ለኢትዮጵያ ማሕበረሰብ ጠንቅ አይሆንም ወይ?“ ብላችሁ ጠይቁት። “ዲሞክራሲ ለሁሉም ሰው ነፃነቱን ሰጥቷል” ብሎ እንደሚመልስላችሁ እርግጠኛ ነኝ።

__________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም | አቤቱ ሕዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ፤ ጠብቃቸው፥ ለዘለዓለሙ ከፍ ከፍ አድርጋቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2019

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከዶ/ር አህመድ ጋር ሆነው በኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ሤራ የጠነሰሱት ሦስቱ የአውሮፓ መሪዎች ክፉኛ ተመቱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2019

ቀይ ካርድ!

Marine Le Pen: Emmanuel Macron Should ‘Definitely’ Resign, But He ‘Has Neither the Honesty to Do It, Nor the Panache’

In the United Kingdom, Le Pen noted, David Cameron stepped down as Prime Minister when the British people voted to leave the European Union back in 2016. And in 2019, Le Pen noted, Prime Minister Theresa May announced her plans to resign after the Brexit Party defeated her party and all others in the U.K.’s European Parliament elections.Le Pen told Breitbart News that Macron should “definitely” follow Cameron’s and May’s leads and resign from the French presidency. “But Macron has neither the honesty to do it, nor the panache to do it,” Le Pen said.

Even if Macron hangs onto the presidency and refuses to resign despite the stinging defeat in this weekend’s elections, Le Pen told Breitbart News that Macron must dissolve Parliament “immediately” and hold new elections as soon as possible.

They should happen immediately because of yesterday’s results, but mostly because of Macron’s posture during the election where he was not the warrantor of the constitution but he became an active player in one of the parties,” Le Pen said in a more-than-20-minute phone interview on Monday in the wake of her party’s win over Macron’s in the European Union elections. “Once he engaged, it became his personal responsibility. He should take into consideration the results and call for elections.”

Continue reading…

____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በተዋሕዶ ትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ የተቀሰቀሰው ጥላቻ ሰውን እንደ እብድ ውሻ ያደርገዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2019

መለስ ዜናዊ ፊት አበበ ገላው የተባለ ሰው እንደጮኸ ዜናውን በጊዜው እንደሰማሁ ቪዲዮውን ማየት እንኳን አላስፈለገኝም – ያየሁት ገና ባለፈው ወር ላይ ነው፣ ኢሳት ቴሌቪዥንንም አልፎ አልፎ ማየት የጀመርኩት እንዲሁ ገና ባለፈው ወር ላይ ነው – ለዚህ ምክኒያቱ አበበ ገላውና ኢሳት የሲ.አይ. ኤ ምልምሎች፣ በባለ ኃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ዓይነት አገራትአፍራሾች የሚደገፉ መሆናቸውን የሚነግረኝ ነገር ስለነበረ ነው። አሁን ሁሉንም አንድ ባንድ እያየን ነው።

እብዱ አበበ ገላው፡ ልክ እንድ አጋሮቹ እንደነ ዶ/ር አብዮት የተዋሕዶ ኢትዮጵያ ማዕከል በሆነችው በትግራይ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ እንዳለው ይህ ቪዲዮ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ አጋጣሚዎች የተሳተፈባቸው ሌሎች ቪዲዮዎች ያሳዩናል። እብዱ ገላው መለስ ዜናዊ ፊት ሲለፈልፍ ብዙ ጥፋቶች ያጠፋውን ፖለቲከኛ መለስን ሳይሆን እና አባቶቹ ከተዋሕዶ የሆኑትን ትግራይ ኢትዮጵያዊውን መለስን ለማዋረድ ነው።

ጠቅላይ ሚንስትር መለስን እና አቡነ ጳውሎስን ያስገደላቸው ፕሬዚደንት ኦባማ፣ ሼክ አላሙዲንና የግብጹ ፕሬዚደንት መሀመድ ሙርሲ ቡድን ነው በማለት በተደጋጋሚ አውስቼ ነበር። አሁን የቡድኑ ተዋናዮች ቀስበቅስ እየተሰባሰቡ ማንነታቸውን እንዲያሳዩን እየተደረገ ነው። ኢንጂነር ስመኘውን የገደለው ቡድን እነ መለስ ዜናዊንም አስገድሏል።

ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ የሆነው የእነ ኦቦ አብዮት አህመድ + ኦቦ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ + ኦቦ ሰመኦን በረከት + ኦቦ ለማ መገርሳ + ኦቦ አበበ ገላው + ኦቦ ሲሳይ አጌና ቡድን

እንዴት? ተከታዩን በሚቀጥለው አጋጣሚ አቀርበዋለሁ

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፳፮]

እንግዲህ አትፍሩአቸው፤ የማይገለጥ የተከደነ፥ የማይታወቅም የተሰወረ ምንም የለምና።”

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: