Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዶዶሎ’

የግራኝ አህመድ ጂሃድ በባሌ | የተዋሕዶ እናቶች ዶዶላ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ግቢ ገብተው እያለቀሱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 23, 2019

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ግብጽ እና ቱርክ ወኪል የሆነው ግራኝ አብዮት አህመድ በኢትዮጵያ ላይ ክብሪት ጭሮ ከሃገር ውጥቷል…ዓይናችን እያየ ነው…አሁንስ ገባን አይደል ሉሲፈራውያን ለምን የኖቤል ሰላም ሽልማት እንደሰጡት?! ምናለ በሉኝ፤ የሚገደለው በራሳቸው በኦሮሞ ሙስሊሞች እጅ ነው!

መምህር ዘመድኩን እንዳካፈልን፦

የጃዋር መሐመድ የወሃቢይ ሠራዊ በባሌ ዶዶላ የክርስቲያኖችን ቤት እየመረጠ በማቃጠል ላይ ነው ተብሏል። ህዝቡም ራሱን እንዳይከላከል የኦሮሚያ ፖሊሶች ከአሸባሪው ጎን ናቸው ተብሏል። አሁን እናቶች ዶዶላ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ግቢ ገብተው እያለቀሱ ነው። ዘመዴ ተከበናል። ከሞትንም እዚሁ ይግደሉን። ከታቦቷ ጋር ያቃጥሉን ብለን እናት ቤተ ክርስቲያናችን ግቢ ፈሰናል ይላል።”

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: