Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ድርድር’

Notorious Traitors TPLF-EPLF-PP/OLF | ታዋቂ ከዳተኞች ሕወሓት + ሻዕቢያ + ብልግና-ኦነግ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

እውነት እነዚህ አክሱም ጽዮናውያን ናቸውን?

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዲቃላው ኦቦ ስብሃት ነጋ ስለ ትግራይ ሕዝብ እንዲህ ብሎን ነበር | እግዚኦ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ታዲያ ይህ በደንብ የተቀነባበረ አሳዛኝ ድራማ አይደለምን? ከአንድ ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት፤ ማን ምን እንደሚሰራ አላውቅም ነበር፤ ከጠቅላይ ሚንስት መለስ ዜናዊ በስተቀር ሌሎቹን የሕወሓት አባላትንም በጭራሽ አላውቃቸውም ነበር። ታዲያ አንድ ቀን አዲስ አበባ እያለሁ በቴሌቪዥን ኦቦ ስብሃት ነጋን በሌላ ጊዜም አቶ ደብረ ጽዮንን አየኋቸው። ታዲያ ለዘመዶቼ ወዲያው የነገርኳቸው፤ “እነዚህ ሰዎች እነማን ናቸው? በጣም ደስ የማይል ነገር አላቸው…ወዘተ” የሚለውን መሆኑን በደንብ አስታውሳለሁ። ዛሬ አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ ሁሌ ይቀፉኛል።

😈 የመናፍቃንና አህዛብ ጂሃድ በአክሱም ✞ ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ

👉 ከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት፤

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ። (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 ሆን ተብሎ በትግራይ/አክሱም ላይ እንዲካሄድ የተደረጉት የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ዘመቻዎች፦

  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፩ 👉 ዘመነ ምኒልክ፤ የአደዋው ጦርነት/ረሃብ/የኤርትራ ለጣልያን መሸጥ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፪ 👉 ዘመነ ኃይለ ሥላሴ፤ ትግራይን በብሪታኒያ የአየር ሃይል እስከማስጨፍጨፍ ድረስ ርቆ የተከሄደበት ጦርነት/ረሃብ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፫ 👉 ዘመነ ደርግ፤ ብዙ ጭፍጨፋዎች በትግራይን ኤርትራ ላይ/ረሃብ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፬ 👉 ዘመነ ኢህአዲግ፤ ከባድሜው ጦርነት እስከ ዛሬው፤ ታይቶ የማይታወቅ የጥላቻ፣ የጭካኔና የጭፍጨፋ ዘመቻ በትግራይ ክርስትያን ሕዝብ ላይ ታወጀ። ከቦምብ ሌላ ዋናው የማንበርከኪያ መሣሪያቸው ረሃብ ነው።

😈 ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራን በአምባገነነት ገዝቶ የኤርትራን ወጣቶች ለባድሜው እና ለዛሬው ጦርነት እንዲዘጋጅ ፕሮግራም አደረጉት፤ ፈቀዱን ሰጡት። ለሉሲፈራውያኑ ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመት በሚሊየን የሚቆጠሩ የአክሱም ጽዮንን ልጆች ስለጨረሰላቸው ትልቅ “ባለውለታቸው” ነው። ሕወሓትም የኢሳያስን ፈለግ ተከትሎ እንዲሄድ እየተደረገ ነው። በቅርቡ አገልግሎታቸውን ሲጨርሱና፤ አያሳኩም እንጅ፤ ዲያብሎሳዊ ሕልማቸውንም ሲያሳኩ ሁሉም ከግራኝ አብዮት አህምድ ጋር በእሳት ጠርገው ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይጣላሉ።

👉 እንግዲህ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ፪ኛ. የደርግ ትውልድ
  • ፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ፬ኛ. የዳግማዊ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

እደግመዋለሁ፤ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ሂደቱ የጀመረው ዲቃላው ዳግማዊ ምንሊክ ታላቁን አፄ ዮሐንስን አስወግደው አክሱም ጽዮናውያን በመከፋፈል ለጣልያንና አሜሪካ ሲባል “ኤርትራ” የተባለ ክፍለሃገር ከተመሠረተበት ወቅት ጀምሮ ነው። ዲቃላዎቹ ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ኦቦ ስብሃቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ታሪካዊቷን ክርስቲያን ኢትዮጵያን በዚህ ሂደት አመንምነው ያጠፉ ዘንድ በሉሲፈራውያኑ የተጠሩ ቅጥረኞቻቸው ናቸው።

በአክሱም ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ የተከፈተውን የዘር ማጥፋት ጦርነትን ሻዕቢያ + ህወሓት + ኦነግ /ብልጽግና + ኢዜማ + አብን + ቄሮ + ፋኖ በተለይ በአሜሪካው የሲ.አይ.ኤ ደጋፊዎቻቸው በጋራ የጠነሰሱት የዘር ማጥፋት ጦርነት ነው። በግልጽ የሚታይ ነገር ስለሆነ በዚህ ማንም መጠራጠር የለበትም።

አሁን ከሃዲ አረመኔ ሕወሓቶች ያቀዱትን ነገር ሁሉ ካሳኩና፣ ተቀናቃኞቻቸውን ሁሉ ካስወገዱና ሁሉንም ነገር ለጨፍጫፊዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ካስረከቡ በኋላ ዲያስፐራውን ጨምሮ አንድ ሚሊየን ኢ-አማኒያን ብቻ የሚኖሩባትን ትግራይን መገንጠል፤ ጀብሃ/ሻዕቢያ የሰጣቸውን የሉሲፈርን ባንዲራ እያውለበለቡ እንደ ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራ ብቻቸውን የሚፈነጩባትን የአፍሪቃ ቀንድ አልባንያን/ ኮሶቮን መፍጠር መሆኑን በተለይ ላለፉት ሃያ ዓመታት በግልጽ አይተናል። ያው እኮ ዲያስፐራውን፤ “ባንክ ተከፈተ ገንዘብ ላክ፣ በትግራይ መሬት ተኮነተር…” በማለት ላይ ናቸው።

_____________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወንድማችን፤ “ትግራዋይ ሆኖ የሉሲፈርን/ ቻይናን ባንዲራ የሚይዝ እንደ ጋላ-ኦሮሞ ደም የጠማው ብቻ ነው!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👹 እንግዲህ የእነዚህ ሦስት እንጭጭ ዘንዶዎች የበላይ የሆኑት ሉሲፈራውያኑ ቦርጫም ዘንዶዎች በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የተፈጸመውን ግፍና ወንጀል በቪዲዮ ቀድተው በቅኝ ግዛታቸው ማዕከላት በ ፕሪቶሪያ እና ናይሮቢ ላይ ካሳዩአቸው በኋላ እንዲህ ብለዋቸዋል፤

ያው፤ በእኛ ፍላጎትና ትዕዛዝ መሠረት ሁላችሁም በሕዝባችሁላይ የፈጸማችሁትን ግፍና ወንጀል ለመላው ዓለም ልናሳየው ነው፤ ስለዚህ አሁን “በድርድር ተስማምተናል፣ ይቅር ተባብለናል፣ ምግቡንም መድኃኒቱንምአስገብተናልሰላም! ሰላም! ሰላም” በሉና እስከቀጣዩ የዘር ማጥፋትና የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ጦርነት ድረስ በየቪላችሁና ሆቴላችሁ ተዝናኑ፤ ለህይወታችሁ የቀራችሁም ጊዜ ትንሽ ነው። በኤምባሲዎቻችን፣ በምግቦቻችንና በሳተላይት ጨረሮቻችን አማክኝነት አእምሮውን የምንቆጣጠረው በጉ ሕዝብ እንደተለመደው “እልልልሰላም! ሰላም! ሰላም!” እያለ ግር ብሎ ይወጣል። በዚህም ፍትሕንና ተጠያቂነትን ጠይቆ እናንተን ይሰቅላችኋል፤ ተጸጽቶና ከዚህ የታሪክ ምዕራፍ ተምሮም “እርስበርስ መበላላት በቃኝ!” ይላል። ይህን ደግሞ ልዑላችን ሉሲፈር አይፈልገውም። ለእኛ ለልጆችም ጥሩ ነገር አደለም፤ አሁን በቂ ደም ስለጠጣን ረክተናል፤ በኋላ ግን ደም ስለሚጠማን ቆየት እያልን የሕዝበ ክርስቲያኑን ደም ልናፈስ ዘንድ ግድ ነው። የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ተልዕኳችን ገና አልተገባደደም።”

💭 በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ይህን መልዕክት አስተላልፌ ነበር፤

ለጽዮናውያን ወግኖቼ፤ አንድ ቀን እውነት መውጣቷ አይቀርምና፤ እራሳችሁን እንዳትጎዱ ይህን እንላለን፤ ጦርነቱን የብልግና/ ኦነግ ፓርቲ ኦሮሞዎች + ብእዴን + ሻዕቢያ + አብን + የሕወሓት ዶ/ር ደብረ ጽዮን አንጃ ነው በጋራ የጀመሩት። በዚህ ጉዳይ ላይ ካሁኑ አስቡበት!”

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን (ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢ-አማኒ፣ ግብረ-ሰዶም)

👉 ምክኒያቱ፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

👉 ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማርኛ ተናጋሪ ጽዮናዊኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያ-ሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US Hails ‘Important Step Towards Peace’ in Ethiopia | Peace Without Justice?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 My Note: Another Kosovo in the making – this time a drastically diminished and weakened Orthodox Christian one – while The US protecting the genocider fascist Islamo-Protestant Oromo regime!

💭 Ethiopia and Tigray Forces Agree to Truce in Calamitous Civil War

After two years of fighting that left hundreds of thousands dead and millions displaced and facing starvation, the surprise deal came out of peace talks convened by the African Union in South Africa.

After two years of brutal civil war, the Ethiopian government and the leadership of the northern Tigray region agreed to stop fighting on Wednesday as part of a deal that offered a path out of a conflict that has killed hundreds of thousands and displaced millions in Africa’s second-most-populous country.

Senior officials from both sides shook hands and smiled after signing an agreement in South Africa to cease hostilities, following 10 days of peace talks convened by the African Union.

The surprise deal came one day before the second anniversary of the start of the war, on Nov. 3-4, 2020, when simmering tensions between Prime Minister Abiy Ahmed of Ethiopia and the defiant leaders of the country’s Tigray region exploded into violence.

Mr. Abiy, a Nobel Peace Prize laureate, initially billed the war as a “law and order” campaign that he promised would be swift, even bloodless. But it quickly degenerated into a grinding conflict accompanied by countless atrocities, including civilian massacres, gang rape and the use of starvation as a weapon of war.

The deal was signed by Getachew Reda, a senior leader in the Tigray People’s Liberation Front, and Redwan Hussien, Mr. Abiy’s national security adviser, in Pretoria, South Africa’s administrative capital.

It contained a raft of provisions for disarming fighters, permitting humanitarian supplies to reach Tigray — where five million people urgently need food aid — and bringing a measure of stability to Ethiopia.

We have agreed to permanently silence the guns and end the two years of conflict in northern Ethiopia,” the two sides said in a joint statement.

But mediators warned that it was just the first step in what would most likely be difficult negotiations before a permanent peace could be achieved. It was unclear how the deal’s provisions would be monitored or carried out. And negotiators cautioned that forces inside and outside Ethiopia could yet derail the process and tip the country back into war.

Ned Price, a State Department spokesman, welcomed Wednesday’s deal as an “important step toward peace.”

Karine Jean-Pierre, the White House spokeswoman, said, “The United States remains committed to supporting this African Union-led process.”

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በሕዝቤ ላይ ቍማር ተጫወቱበት | የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች የእጅ መጨባበጥ/አለመጨባበጥ ድራማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 16, 2022

😈 የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ግራኝ አብዮት አህመድና የኬንያው ኡሁር ኬንያታ በሶማሊያ ሲገናኙ ካሜራ ፊት የእጅ ሰላምታ ልውውጥ ከማድረግ ተቆጥበው ነበር። ይህ እንግዲህ አብዛኞቹ እንደሚያወሱት፤ “ግራኝን ለማሳፈር” ሳይሆን የተተወነው። በተቃራኒው የትግራይን አሳሳቢ ጉዳይ አስመልክቶ ሌላውን ወስላታ፤ ኦቦ ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ ይተኳቸው ዘንድ እራሳቸውን በእጩነት የማስተዋወቂያ ጥሩ አጋጣሚ ያገኙ ስለሆነ ነው። በግራም በቀኝም የትግራይ ጉዳይ ከሉሲፈራውያኑ እጅ እንዲወጣ አይፈለግምና የሚቃረኑ የሚመስሉ ግለሰቦችና ቡድኖች እርስበርስ ፈጥነው ለመቀያየር/ለመተካካት ወስነዋል።

በበነገታው እኮ ሕወሓት በብርሃን ፍጥነት በኡሁሩ ኬንያታ አስተባባሪነት ናይሮቢ ላይ ከጨፍጫፊው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ድርድር ለማድረግ መስማማቱ የጀነሳይዱ ሤራ አንዱ አመላካች ነገር ነው። እግዚኦ!

ዶ/ር ደብረ ጽዮን “ለአደራዳሪነት” ኡሁሩ ኬንያታን መረጡ። እንግዲህ ድርድሩ ጽዮናውያንን ከጨፈጨፈው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር መሆኑ ነው። ለምን አሁን? “አሁን ትግራይን ተቆጣጥረናታል፣ የሚቀናቀኑን ኃይሎች መትተናቸዋል፣ የጽዮናውያንንም ሕዝብ ቁጥር በበቂ በጋራ ቀንሰናል፣ የቀሩትንም በሁሉም ነገር በእኛ ላይ ጥገኞች እንዲሆኑ አድርገናቸዋል፣ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራንም በሚገባ አስተዋውቀናል” በሚል ሤራ አሁን ከዘር አጥፊው ‘ባላጋራቸው’ ጋር ለመደራደር መምረጣቸውን የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደጀመሩ አንዳንዶቻችን አውስተነው ነበር። አይይ! ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደብረ ጽዮን እኮ ግኑኝነታቸውን መቼም አቋርጠውት አያውቁም። ወዮላቸው!ሁሉም ነገር (የስለላ ተቋማቱ የስልክ ድምጽ ቅጅዎችን ጨምሮ) በቅርቡ ይፋ ይሆናል።

💭 ሕወሓት የጻፈው የድርድር ደብዳቤ ለጅሃዳውያኑ የጽዮናውያን ጨፍጫፊዎች ሳይቀር ተልኳል፤

  • ለጅሃዳዊው የሴኔጋል ፕሬዚደንት ለማኪ ሳሊ
  • ለጅሃዳዊው የአረብ ኤሚራቶች ፕሬዚደንት ለሸክ መሀመድ (ጽዮናውያንን በድሮን የጨፈጨፈው አውሬስለ አፍሪካ ምን አገባው?)
  • ለጅሃዳዊቷ የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ለሳሚያ ሱሉሁ ሃሰን
  • ለጅሃዳዊው የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ
  • ለሉሲፈራዊው የተመድ ሃላፊ ለአንቶኒዮ ጉቴሬዝ
  • ለሉሲፈራዊው አዲሱ የአሜሪካ አፍሪቃ ቀንድ ልዑክ ለማይክ ሃመር (ሌሎቹ በትግራይ ጀነሳይድ አሰቃቂነት ድንግጠው ነበር ከዚህ ሥልጣናቸውን የለቀቁት። የሁሉም እጅ እንዳለበት አይተዋልና።)
  • ለሉሲፈራዊቷ የአሜሪካ ተመድ አምባሳደር ለሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ

🔥 በአፍሪካ የሉሲፈራውያኑ ማዕከል የሆነችዋ ኬኒያ በአፍሪቃ አንጋፋውን የኮቪድ ክትባት ፋብሪካ ለመክፈት ተስማማች

🔥 ሙስና፤ የኬኒያ ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታና ቤተሰቡ የባሕር ማዶ ግዙፍ ኃብት ሲጋለጥ

የሙስሊም ወንድ የሴቶችን እጅ አይጨብጥም (ግብዞች!)

በቅኝ ግዛት ባርነት ውስጥ ባለመግባታቸው የሚኩራሩት የምንልኪ ፬ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንስጋ የኤዶማውያኑ ቅኝ ግዛት የሙከራ ቤት ምሩቆች ለሆኑት ለኬኒያ + ታንዛኒያ + ናይጄሪያ ሁለተኛደረጃ ነፃ ግንበኞች እራሳቸውን አሳልፈው በመስጠት ሕዝባቸውንበማዋረድና ክፉኛ በመጉዳት ላይ ይገኛሉ።

ወራዶች! አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ኢሳያስ አፈወርቂ + ደብረ ጽዮን በጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸውን ግፎችና ወንጀሎች ለመደበቅ ሁሉንም ነገር ዘግተውና አፍነው ጊዜ በመግዛት ላይ ይገኛሉ። አይይይ፤ ከእግዚአብሔር ምን ሊሠወር የሚችል ነገር ይኖራልን? ፈጽሞ! እኛ እንኳን ደካሞቹ ምን እየተካሄደ እንደሆነ በደንብ እያየነው ነው!

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

In Ethiopia, Behind The Scenes Negotiations Between The Government and The Tigray Forces

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 10, 2022

💭 ኢትዮጵያ ውስጥ ከትዕይንቱ ጀርባ በመንግስት እና በትግራይ ሃይሎች መካከል የተደረገ ድርድር

💭 ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ያሉ ታጣቂዎች በታንዛኒያ በሰኔ ወር መጨረሻ በአንድ ጠረጴዛ ላይ ይገናኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።

☆ “በአዲስ አበባ የሚገኙ ዲፕሎማት እንዳሉት “የትግራይ አመራር የወልቃይትን ጥያቄ ቀስ በቀስ ወደ ጎን መተው ስሜት ፈጥሮበታል” ብለዋል።

ኢትዮጵያውያ እና ለም አቀፍ ተንታኞች እንደሚሉት የትግራይ ኃይሎች አሁን ወደ ሰሜን እያዩ ነውማለትም ወደ ኤርትራ።

☆ “According to a diplomat stationed in Addis Ababa, “the Tigrayan leadership gives the impression of gradually abandoning its claims to Wolqayt”

☆ „According to Ethiopian and international analysts, Tigrayan rebels are now “looking north,” that is, towards Eritrea. „

💭 በታንዛኒያ? በአጋጣሚ? 😲

ከዓመት በፊት ወረርሽኙን በተመለከት በሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ላይ ሲያምጹ የነበሩት የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ጆን ማጉፉሊ ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ተወገዱ። እሳቸውን ማን እንዲተካ ተደረገ? አዎ! ድንኳን ተከናንባ ቁንጥ ቁንጥ የምትለዋ ጂሃዳዊትና የካሊፋቱ ወኪል ወይዘሮ ሳሚያ ሱሉሁ ሃሰን

አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው። አዎ! ለሁሉም ነገር በቅደም ተከተል ገና ዱሮ ተዘጋጅተውበታል። ሁሉም ነገር በሉሲፈራውያኑ ስክሪፕት ነው እየተካሄደ ያለው። ግን ለጊዜው ነው!

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፪፲፪]❖❖❖

ስለዚህ፥ ሰማይና በውስጡ የምታድሩ ሆይ፥ ደስ ይበላችሁ፤ ለምድርና ለባሕር ወዮላቸው፥ ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቍጣ ወደ እናንተ ወርዶአልና።

👉 Courtesy: LeMonde

Prime Minister Abiy Ahmed and insurgents in the north of the country are expected to meet at the same table in Tanzania by the end of June.

After the truce, peace? While humanitarian aid trucks have been flowing to the rebel province of northern Ethiopia since March, the government of Abiy Ahmed and the insurgents of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) are now reportedly considering negotiations. According to several African and Western diplomats, discussions could begin at the end of June in Tanzania, probably in the city of Arusha, known for hosting the Rwandan peace process in 1993.

At the origin of this rapprochement, Olusegun Obasanjo, the special envoy for the Horn of Africa of the African Union (AU), has in recent months increased the number of return trips between Addis Ababa and Makalé, the provincial capital of Tigray. Backed behind the scenes by Western chancelleries, the 86-year-old former Nigerian president has been advocating a permanent and comprehensive ceasefire between Ethiopian federal authorities and rebels since September 2021. The war, launched in November 2020, has already killed tens of thousands of people, displaced millions and plunged northern Ethiopia into a serious humanitarian crisis.

As they take shape, the negotiations behind closed doors should bring together two delegations, of five members each. If the signing of a ceasefire, an agreement on humanitarian deliveries and the resumption of basic services (electricity, banking, fuel) are clearly on the table, territorial issues should not be addressed.

Training and recruitment

According to a diplomat stationed in Addis Ababa, “the Tigrayan leadership gives the impression of gradually abandoning its claims to Wolqayt”, a hotly contested territory located in western Tigray. The Amhara militias, who took control of this 12,000 square km strip of land border of Sudan, in November 2020, would have pushed more than 720,000 Tigrayans to the departure, according to a report by Amnesty International and Human Rights Watch. Forced displacement and violence that the United States described in March 2021 as “ethnic cleansing”.

For the time being, the two camps are discreet about possible talks. But the change in tone is palpable in the halls of the federal government. Prime Minister Abiy Ahmed’s spokeswoman, Billene Seyoum, said on Monday June 6 that the government “adopted a peaceful posture » and that he was “fully committed to the African Union peace initiative”. A voluntarism displayed not devoid of mistrust. According to Billene Seyoum, the TPLF “continues to forcibly conscript combatants into its ranks”.

Several observers who recently visited Tigray confirmed to Le Monde that extensive training and recruitment was taking place in the city and in the countryside, without being able to attest to the forced nature of conscription. According to Ethiopian and international analysts, Tigrayan rebels are now “looking north,” that is, towards Eritrea.

Prime Minister Abiy Ahmed’s allies during the first phase of the conflict, Eritrean troops occupied the entire Tigrayan territory between November 2020 and June 2021. They are accused, by an investigation by the United Nations and the Ethiopian Human Rights Commission, of rape and executions of civilians, and of looting the region. Clashes continue today between Tigrayan and Eritrean forces. In particular, skirmishes have taken place since late May in Sheraro, on the border. The area was already at the heart of the war between Eritrea and Ethiopia from 1998 to 2000.

Crucial moment

An outbreak of violence on Ethiopia’s northern border is all the less excluded because the alliance sealed at the beginning of the war between Abiy Ahmed and his Eritrean counterpart, Isaias Afwerki, is beating the wing. Addis Ababa does not welcome Asmara’s rapprochement with the nationalist forces in the Amhara region, who are determined to continue the war and eradicate the TPLF.

To undermine this understanding, the Ethiopian federal authorities arrested at the end of May more than 4,500 Amhara politicians, military and militiamen suspected of taking part in “illegal activities” and “sowing chaos.” Among them is former Amhara Special Forces Chief General Tefera Mamo. “He was apprehended because he was quietly meeting with senior Eritrean officials,” said an expert on Ethiopian politics. Abiy Ahmed feared an Amhara uprising by Eritrea. “

The moment is crucial for power in Addis Ababa. The Ethiopian economy suffocated because of a lack of foreign currency, and the Government must pledge goodwill to the international community. “Engaging in a peace process is meeting the Western expectations that have been repeated by the European Union and the United States for several months,” one diplomat said. The World Bank has just released $300 million (€280 million) for Ethiopia. At the end of June, it will be the turn of the European Union’s Foreign Affairs Council to discuss the cooperation and financial assistance it intends to provide to the country of the Horn of Africa.

Source


💭 /ር ደብረጽዮን እና የግራኝ ሚስት አቴቴ ዝናሽ በሽሬ ተገናኙ

______________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ አህመድና ለማ መገርሳ አቡነ ማትያስን ከሩሲያ ለማስመለስ ፕሬዚደንት ግርማን ገድለዋቸው ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2020

ኢትዮጵያ ሃገራችን በአደገኛ ከሃዲ ጨቅላዎች እጅ መውደቋን እያየን ነው።

በወቅቱ የተሰማኝ ይህ ነበር። ፕሬዚደንት ግርማ ባለፉት ስምንት ዓመታት ሁለት ጊዜ “ሞተዋል” መባሉን፤ የተዛባ የጤና እና እድሜ መግለጫ መውጣቱን እናስታውስ። በጊዜው የእነ አብዮት አህመድ የፌስቡክ እና የዩቱዩብ የመልስ ሮቦቶች ደጋግመው ሲጽፉ የነበሩት፦ “ፓትርያርኩ ለፕሬዚደንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ቀብር መመለስ አለባቸው!” የሚሉትን የትችት ቃላት ነበር።

ዲያብሎስ እህትማማች የኦሮቶዶክስ ማሕበረሰባት እንዲተባበሩና አንድ እንዲሆኑ አይሻም። ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ጥንታዊ የሆነ ታሪካዊ ግኑኝነት ቢኖራቸውም (የሥነ ጽሑፍ አምላኩአሌክሳንደር ፑሽኪን፣ ደራሲው አሌክሳንደር ቡላቶቪች፣ ድንቁ አሳሽና ከፍተኛ የሰብል ባለሙያው ኒኮላይ ቫቪሎቭ፣ ዛር ኒኮላስ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የነበረው ፍቅር) እስከ አሁን ድረስ አንድም የሩሲያ/ሶቪየት መሪ እና የሩሲያ ኦርቶዶክስት ተዋሕዶ ፓትርያርክ ኢትዮጵያን ጎብኝተው አያውቁም። ወደ ግብጽ አዘውትረው ሄደዋል፤ ወደ ኢትዮጵያ አንዴም!

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ሃገራት በሉሲፈራዊ ሥርዓተ የሚመራውን የአንድ ዓለም መንግስት ለመመሥረት በቅድሚያ ጥንታዊቷን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ለማስወገድ እየታገሉ እንደሆነ በግልጽ እያየነው ነው። ዓላማቸውም አሁን የተደበቀ አይደለም።

ኢትዮጵያን በመክዳት ለአረቦች እና ሶማሊያውያን መቀለጃ እንድንሆን ያደረገንን አመጸኛ ትውልድ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ እያገዘ ከፍተኛ ሚና ለመጫወት የበቃው የቀድሞው የአሜሪካ ፕሪዚደንት የጂሚ ካርተር መስተዳደር ነበር። ይህን መስተዳደር ከጀርባ ሆነው ሲመሩት የነበሩት፡ እስከ ቅርብ ጊዜም የባራካ ሁሴን ኦባማን መስተዳደር የሚመሩት እርጉሙ የካርተር ብሔራዊ–ጸጥታ አማካሪ፡ ዜቤግኔው ብረዥንስኪ ነበሩ። እኚህ ሰው፡ ልክ እንደ ሄንሪ ኪሲንጀር በአፍሪቃውያን፣ በሩሲያውያን እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ነበራቸው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ አሁን እየተካሄድ ያለውን ጥቃት ለመረዳት በሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ቀደም ሲል የፈጸሙትን ጽንፈኛ ተግባር ማየቱ ይጠቅመናል።

ዜቤግኔው ብረዥንስኪ ለምሳሌ የሚከተለውን በግልጽ ተናግረው ነበር፦

After the collapse of the USSR, the main enemy of the USA will be the Russian Orthodox Church.

ከሶቪየት ህብረት ውድቀት በኋላ የዩኤስ አሜሪካ ዋና ጠላት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ትሆናለች፡

We need a split of Orthodoxy and the breakdown of Russia, and Ukraine, where betrayal is the norm of public morality, will help us in this.

የኦርቶዶክስ ክፍፍል እና የሩሲያና ዩክሬይን መከፋፈል ያስፈልገናል ፣ እናም ክህደት የህዝብ ሥነ ምግባር በሆነበት ይህ በጣም ያግዘናል።

አዎ! በኦርቶዶክሶቹ ሃገራት በሩሲያና በዩክሬን መካከል የተፈጠረው ክፍፍል ወደ እኛም እየመጣ ነው። ሉሲፈራውያኑ፡“መጀመሪያ የኤርትራ ቀጥሎ የኦሮሚያ፣ ቆየት ብሎ የትግራይ፣ የወላይታ፣ የጋምቤላ ወዘተ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን መሥርቱ” በማለት ትዕዛዙን ከሰጡ ከሃምሳ ዓመታት በላይ ሆኗቸዋል።

አቡነ ማትያስ ከሩሲያ ጋር ለመቀራረብ መሞከራቸውን እነ አብዮት አህመድን ሥልጣን ላይ ያስቀመጡትን ሉሲፈራውያኑን አላስደሰታቸውም። ስለዚህ ኢትዮጵያን የሚጠቅሙትን ተቋማትን፣ ፕሮጀክቶችንና ግለሰቦችን ማጥቃት ይወዳሉ።

በደንብ ካስተዋልን፡ ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታን በሚመለከት ግብጽን እና ኢትዮጵያን ለማደራደር ፍላጎት አሳይታ የነበረችው ሩሲያ ነበረች። ግብፅ አሜሪካ ታደራድረን በሚል ያቀረበችውን ሃሳብ የአብዮት አመራር ለይስሙላ አልቀበልም ማለቱ ይታወቃል። ብዙም ሳይቆይ ነገሮችን ማጨናገፍ እንደ ሆቢው አድርጎ የያዘው አብዮት አህመድና የግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ በሩሲያ፣ ሶቺ መገናኘታቸውን ተከትሎ ግራኝ አህመድ በህዳሴው ግድብ ግንባታ ጉዳይ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ ሦስተኛ ወገን ቢገባ ምንም ችግር እንደሌለው በመግለጽ በሚቀጥለው የህዳር ወር የድርድሩን መድረክ ወደ አሜሪካ እንዲዘዋወር በማድረግ ሩሲያን ለማግለል በቅቷል።

ሰሞኑን ከድርድሩ ለመራቅ እየተሞከረ እንደሆነ የተሰማው ዜና ከድራማና ጊዜ ከምገግዛት ውጭ ምንም ፋይዳና ትርጉም የለውም። ግራኝ አህመድ “እስኪመረጥና ህጋዊ እስኪሆን”፣ የታጠቁት ኦሮሞ ወንድሞቹ የህዳሴው ግድብ የሚገኝበትን “ቤኒ ሻንጉል” ተብሎ ልክ ለዚህ ዘመን የተፈጠረውን ክልል ለአረቦች ሲሉ ሙሉ በሙሉ እስከ ተቆጣጠሩ ድረስ እንጂ ኢትዮጵያውያን በደማቸው፣ በላባቸውና በገንዘባቸው የገነቡትን የህዳሲውን ግድብ ለግብጽ ሸጦታል። ይህ በስቅላት የሚያስገድል የክህደት ወንጀል እንደሆነ ከወዲሁ ይወቀው!

የድራማው ቅደም ተከተል፦

👉 ክፍል ፩

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የሞስኮና መላው ሩስያ ፓትርያርክ ክሪል ባደረጉላቸው ግብዣ መሠረት፣ ከ ግንቦት 7/ / 2010 / ፪ሺ፲ ዓ.ም፡ የአምስት ቀናት ሐዋርያዊ ጉብኝት አደረጉ። የኢትዮጵያና የሩሲያ ኦርቶዶክስ ዓብያተክርስቲያናት ፓትርያርካት ንግግር በአብዛኛው ያተኮረው ሙስሊሞች በአፍሪቃና እስያ ክርስቲያኖች ላይ እያካሄዱት ስላለው ጭፍጨፋ ነበር፤ በዚህም ሶማሊያን፣ ናይጀሪያንና ሰሜን አፍሪቃን በምሳሌነት ጠቅሰዋል። በሊቢያ ሰለተሰዉት ኢትዮጵያውያን ሰመዓታትም አውስተው ነበር።

👉 ክፍል ፪

ማክሰኞ ታህሣሥ ፱ /9 / ፪ሺ ፲፩/2011.ም – አቡነ ማትያስ በስድስት ወር ወስጥ ለሁለተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ በረሩ። የፓትሪያሪኩ በረራ የመንግሥት አካላትን አበሳጫቸው። ለማ መገርሳ፤ “ፖለቲከኛ የሃይማኖት አባት” ብሎ ሰደባቸው። አቡነ ማትይስ ከአውሮፕላን ሳይወርዱ ከሞስኮ ወዲያው እንዲመለሱ ተደረጉ።

በወቅቱ የወጣ መረጃ፦

በቅርቡ የሃይማኖት አባቶች ከአቶ ለማ መገርሳ ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት አቶ ለማ መገርሳ አንዳንድ ፖለቲከኛ የሃይማኖት አባቶችም አሉ በማለት የተናገሩት እኔን ነው። አቶ ለማ በቀጥታ ሰድቦኛል ብለው እንዳኮረፉ የሚነገርላቸው ቅዱስ ፓትሪያርኩ አባ ማትያስ የእነ አቶ ለማ መገርሳን ፊት አላይም፣ ከእንግዲህም ከእነሱ ጋር በአንድ መድረክ አብሬ አልቆምም በማለት ዛሬ ሥርዓተ ቀብራቸው በሚፈጸመው በቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዘዳንት በመቶ አለቃ ግርማ ወልደጊዮርጊስ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ላለመገኘት ሲሉ ፓትሪያርኩ ወደ ሩሲያ በረራ ከጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ወደ ሩሲያ ሄደዋል ተብሎ ነበር። በወቅቱ በደረሰን መረጃ ደግሞ የፓትሪያሪኩ ድርጊት ያበሳጫቸው የመንግሥት አካላት በግልፅ ዛቻ በማሰማታቸው ፓትሪያርኩ በፕሬዘዳንቱ ቀብር ላይ ለመገኘት ፈጥነው መመለሳቸው ተሰምቷል። ውኃ ቅዳ ውኃ መልስ ይሉሃል ይሄ ነው። በአውሮፕላን ሄደው ከአውሮፕላን ሳይወርዱ ተመለሱ ማለት ነው። ለአረጋዊ ሽማግሌ አባት ከአዲስ አበባ ሞስኮ፣ ከሞስኮ አዲስ አበባ ለረጅም ሰዓት ዓየር ላይ መቆየት ብዙም አይመከርም። ለጤናቸውም ጥሩ አይደለም የሚሉም አሉ።”

👉 ክፍል ፫

ታህሣሥ ፮ /6/፪ሺ፲፩ /2011 .ም – የቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ (94)አረፉ።

የሞት ምክንያት በይፋ አልተገለፀም። ሥርዓተ ቀብሩም በ ረቡዕ ታኅሣሥ ፲/10 ቀን ተካሄደ።

👉 ክፍል ፬

ብልጭታ – ፰ ዓመታት ወደ ኋላ እንጓዝ – መጋቢት ፬ /፪ሺ፬ /4/ 2004 .ም ፕሬዚደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ አረፉ(88) ተብሎ እንዲወራ ተደረግ። የፕረዚዳንት ግርማ ሞት የወያኔን ባለስልጣናት አስደንግጧቸዋል የሚል ወሬ ተሰማ።

ግን ፕሬዚደንት ግርማ አልሞቱም ነበር፤ – ግን የታሰበው ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ነበር፤ አቶ መለስ

ነሐሴ ፲፬/፳ሺ፬/4/2004 .ም መሞታቸው ይፋ ሆነ።

በዚህም ግድያ ከባራክ ሁሴን ኦባማ፣ ከግብጹ ፕሬዚደንት ሙርሲ፣ ከሸህ አላሙዲን እና ደመቀ መኮንን እጆች ጎን የአብዮት አህመድ እጅ ይኖርበታልን?

______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: