Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዲያቆን ቢኒያም’

የኢትዮጵያ የገና በዓል ከአውሮፓ የሚለየው በምንድን ነው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2023

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእውነት ሰው እንሁን | መሀመዳውያን + ጴንጤዎች + ዋቄፈታዎች ኦርቶዶክሶችን ከኢትዮጵያ አጥፍተው ብቻቸውን ሊኖሩባት? የማይሆን ነው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2021

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፮]❖❖❖

“እኛ ከእግዚአብሔር ነን፤ እግዚአብሔርን የሚያውቅ ይሰማናል፤ ከእግዚአብሔር ያልሆነ አይሰማንም። የእውነትን መንፈስና የስሕተትን መንፈስ በዚህ እናውቃለን።”

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፫፥፲፬፡፲፭]❖❖❖

እኛ ወንድሞችን የምንወድ ስለ ሆንን ከሞት ወደ ሕይወት እንደ ተሻገርን እናውቃለን፤ ወንድሙን የማይወድ በሞት ይኖራል። ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]❖❖❖

አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዲ/ን ቢንያምን በተዋሕዶ ሃይማኖቱ የተነሳ አህዛብ በገዛ ሃገሩ እያሳደዱት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2020

ግራኝ አብዮት አህመድና ተከታዮቹ ከሞትና ባርነት አፈር የተገኙ ሥጋዊ ፍጥረታት ናቸው። እነዚህ ቆለኛ አህዛብ ኢትዮጵያንና አምላኳን ክፉኛ በመበደል ላይ ናቸው። ሁሉም በዝቅተኛማው እና ሸለቋማው ቦታ ከሚገኘው አፈር የተፈጠሩ በግብጻዊቷ አጋር ማንነትና ምንነት “ሞትና ባርነት” የተጠናወታቸው ዲቃላ አህዛብ ናቸውና መንፈሳዊ ኢትዮጵያውያንን ተከታትሎ ማጥቃት ተቀዳሚው ዕቅዳቸው/ግዴታቸው ነው።

የእግዚአብሔር ምድር የሆነችውን ኢትዮጵያንም የመምራት፣ የመንከባከብና ከመጥፎ ነገሮች ሁሉ ጠብቆ የማቆየት ኃላፊነት የተሰጣቸው ከነፃነትና ሕይወት አፈር የተገኙትን መንፈሳዊ የሆኑት ደገኞች ብቻ ናቸው። ከኦሪት ጊዜ ጀምሮ ጦርነቱ በመካሄድ ላይ ያለው በሁለቱ ሕዝቦች መካከል ነው። በዝቅተኛ ቦታ ከሚገኘው የሞትና ባርነት አፈር የተገኙት ሥጋውያኑ ቆለኞች ኢትዮጵያ ሃገራችንን የመምራት ወይም የማስተዳደር ኃላፊነት አልተሰጣቸውም። ዛሬ የሥልጣኑን ወንበር የያዙት እነዚህ ቆለኞች በእግዚአብሔር ላይ ያመጹ የዲያብሎስ ልጆች ስለሆኑ ነው ኢትዮጵያ አሁን የምትገኝበት መቀመቅ ውስጥ የገባችው።

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: