Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዱባይ’

Divine Warnings to Babylon UAE: Death of Sheikh Khalifa – Tower of Babel Burj Khalifa

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2022

  • ☪ UAE’s Leader Sheikh Khalifa Bin Zayed Dies at 73. The Tower of Babel Burj Khalifa is named after him.
  • 😈 His death (Friday 13th – relevant date) occurred exactly three days after I posted this video:

💭 ግራኝ ኢትዮጵያን ለአረብ ሸጧታል | በድጋሚ መታየትና መነበበ ያለበት ከ፫ ዓመታት በፊት ልክ በልደታ ዕለት የቀረበ

  • ☪ July, 2018 – The Arab Puppets Preparing for Genocide.
  • The new president of the UAE Sheikh Mohamed Bin Zayed with his brothers in Christian genocide; with evils Isaias Afwerki & Abiy Ahmed
  • ☪ Babylon UAE bought the two traitors and evil monster-war-criminals, Abiy Ahmed & Isaias Afewerki for its Jihad against Ethiopian Christians
  • ☪ Babylon UAE used drones to massacre Christians of Tigray, Ethiopia.
  • ☪ The saying goes: “drop food not bombs”, but Babylon UAE heard: “drop bombs then food” when it came to Tigray.
  • ☪ Tower of Babel Burj Khalifa celebrating its agent-genocider Abiy Ahmed’s 2019 Nobel Peace Prize.
  • ☪ Currently the world’s tallest building, Burj Khalifa Dubai Struck By Lightning in the same year, in 2019

It’s fascinating that thousands of years after mankind first attempted to build a tower ‘whose top will reach the heaven’ we still remain obsessed with building ever-taller ‘towers’.

The sheer height of the Burj tower (818 meters) and its needle-like shape, also brings another colossal tower to mind, the biblical Tower of Babel, said to have been built about the time of the “generations of Noah,” when the people were “all of one language and culture.”

As written in the Book of Genesis: “Come, let us build us a city, and a tower, with its top in heaven, and let us make us a name, lest we be scattered upon the face of the whole earth.”

The purpose of this tower is to “reach into heaven,” as was idea of the Tower of Babel – as vanity does have a role in these kinds of projects.

Perhaps there are better ways to use the wealth that is still being generated by the production and sale of fossil fuels. One idea is ensuring that all people in the Middle East have access to fresh water.

😈 Satan and his Fallen Angels put on TRIAL and sentenced May 15th as the Appointed Time Comes!

[Matthew 25:41] shows the Lake of Fire was prepared for both Satan and fallen angels:

“Then He will also say to those on the left hand, ‘Depart from Me, you cursed, into the everlasting fire prepared for the devil and his angels.’”
Matthew 8:29 and Luke 8:31 reveal fallen angels know their appointed future time of judgment.

[Genesis 3:15] records God promised to defeat Satan through the Seed of the woman – Jesus Christ. Also, Colossians 2:15 demonstrates fallen angels were defeated and disarmed through Jesus’ death: “Having disarmed principalities and powers, He made a public spectacle of them, triumphing over them in it.”

👉 May 13th, 2022- THE SEED OF A WOMAN AND THE SCALES OF JUSTICE

👉 On May 13, an almost full moon moves above Spica, the brightest star in Virgo the Maiden. The following night finds the moon to the lower left of Spica, and just above the moderately bright star, Zubenelgenubi in Libra the Scales. This star offers a surprise for binocular viewers who will see it as a double star.

👉 MAY 15th to June 15th-
Castor and Pollux..The Ship Arrives Safely and The Snake Has no Affect!
Castor and Pollux in Gemini are twin stars that sink toward the horizon in the evening as summer approaches in the Northern Hemisphere.

ACTS 28:- Paul gathered a pile of brushwood and, as he put it on the fire, a viper, driven out by the heat, fastened itself on his hand. When the islanders saw the snake hanging from his hand, they said to each other, “This man must be a murderer; for though he escaped from the sea, the goddess Justice has not allowed him to live.” But Paul shook the snake off into the fire and suffered no ill effects.

👉 May 15th/May 16th-The Appointed Time Comes! Satan and His Fallen Angels Judged!

❖❖❖ [Joel 2:30-31] ❖❖❖

And I will shew wonders in the heavens and in the earth, blood, and fire, and pillars of smoke. The sun shall be turned into darkness, and the moon into blood, before the great and terrible day of the Lord come.

❖❖❖ [ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፴፩] ❖❖❖

በላይ በሰማይ ድንቆችን አሳያለሁ፥ በታች በምድርም ደምና እሳት የጢስም ጭጋግ። ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣል።

The May full moon arrives during the night of May 15. It glows below the moderately bright stars Zubenelgenubi and Zubeneschmali, in Libra the Scales.

Below the full moon and poking above the horizon twinkles Antares, a beautiful red star in Scorpius the Scorpion.

Later in the evening the bright full moon slides into Earth’s shadow eventually becoming completely eclipsed. This event begins at 10:28 p.m. EDT and ends 1:55 a.m. EDT on May 16.
On the night of May 15-16: A total eclipse of the moon

JUDGEMENT COMES!!!

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Crime Against Humanity: Australia Uses Sound Weapons Against its Own Citizens

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2022

💭 በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸም ወንጀል፡ አውስትራሊያ በዜጎቿ ላይ አደገኛ የድምጽ የጦር መሳሪያ ትጠቀማለች።

💭 የአውስትራሊያ ፖሊስ በካንቤራ ከተማ ሰልፈኞች ላይ በወንዶች፣ ሴቶች እና ህፃናት ላይ ጆሮ-አደንቋሪ የድምጽ መሣሪያ ተጠቀመ።

ይህ በሰው ልጆች ላይ የተፈጸመ ወንጀል ነው!

፩ኛ፤ አረቦች፣ ቱርኮች እና ኢራናውያን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እንዲጠቀሙ ፈቅደው የኢትዮጵያ እና የየመን ጥንታውያን ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን ጨፍጭፈዋል ፥ አሁን በራሳቸው ሰዎች ላይ እንዲህ ዓይነት አደገኛ ሱፐርሶኒክ መሳሪያዎችን እየተጠቀሙ ነው።

በሰላማዊ ሰዎች ላይ የድምጽ ጦር መሳሪያ መጠቀም በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸም ወንጀል መሆኑ አያጠራጥርም። ፖሊሶች እራሳቸውን ለመከላከል የጆሮ መዝጊያዎችን ለብሰዋል። ስለዚህ እነሱ የሚያደርጉትን በደንብ ያውቃሉ። ጊዜው ሲደርስ አውስትራሊያውያን ይህን መሰል ወንጀል የፈጸሙትን ተጠያቂ እንደሚያደርጋቸው እና ፍትህ እንደሚሰጥ ተስፋ አደርጋለሁ።

👉 በመላው ዓለም ጣም አሳዛኝ እና አሳሳቢ አዝማሚያ፤ በአውስትራሊያ፣ በኒውዚላንድ፣ በአውሮፓ፣ በአሜሪካ እና በካናዳ ያሉ መንግስታት ሁሉም በፍጥነት እንደ ስጋውያን/ዓለማውያን እየሆኑ ነው።

በአክሱም ጽዮን ላይ እያስፈጸሙት ያለው ግፍና ወንጀል በብዙ መልክ የራሳቸውን ሕዝቦች ከፍተኛ ዋጋ እንዲከፍል ያደርጋቸዋል። ክትትትባቱ ብቻ በብዙ ቢሊየን ሰዎችን የማስወገድ ብቃት እንዳለው ነው እየተነገረ ያለው። በዚህ ላይ ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ለአስከፊው የኑክሌር ጦርነት ዱብ! ዱብ! በማለት ላይ ናቸው።

💭 Australian Police use SONIC WEAPONS against men, women and children protesters in Canberra.

A Crime Against Humanity!

1st, they allowed Arabs, Turks & Iranians to use drones to massacre ancient Christians & Jews of Ethiopia + Yemen – Now They’re using supersonic weapons on their own folks.

Using supersonic weapons on civilians is no doubt a crime against humanity. The Police are wearing ear plugs. So they know what they are doing.When the time comes I hope Australians hold those responsible for these crimes accountable and justice done.

👉 A very sad and worrisome trend: Governments in Australia, New Zealand, Europe, USA and Canada are all quickly becoming like a dystopia.

💭 Australian Police Authorities Buying Up Sound Weapons

Posted Tue 17 May 2016

They can break up protests with loud, piercing sound, but Long Range Acoustic Devices (LRADs) can also cause permanent hearing damage. Australian law enforcement agencies are now investing in the technology, but sound and law experts say their potential use is extremely concerning.

Australia’s police forces are buying up devices capable of causing long-term hearing damage from a distance.

The controversial Long Range Acoustic Device, or LRAD, has been used to disperse crowds in protest situations in the US.

The secrecy of the state around the tools, the weapons that it has and is capable of using on its population is something to be really, really concerned about.

Its use at a Pittsburgh G20 protest in 2009 left University of Missouri English professor Karen Piper with permanent hearing damage.

‘We had seen these machines there [that] looked like an armoured vehicle with a satellite dish on top,’ says Piper, who had been observing the protest from a distance.

‘Then this machine emits this long piercing noise. It’s a very high frequency, it really hurts your ears.

‘I started to not feel well immediately after that. I felt dizzy and nauseous and disoriented.’

Piper’s hearing continued to suffer in the following days and months. Tests eventually revealed the effects caused by her exposure to the LRAD were permanent.

‘It’s actually nerve damage, and those nerves will never recover,’ she says.

LRADs continue to be used by American authorities, including during protests over police brutality in 2014.

The Law Report contacted all of Australia’s police forces and found more than half now own LRADs.

Victorian, West Australian, South Australian and Queensland police, as well as the Australian Federal Police, admitted to purchasing the device, while New South Wales and Northern Territory police would not comment.

Melbourne University sound and law expert James Parker says potential use of the LRAD in Australia is deeply troubling.

‘The secrecy of the state around the tools, the weapons that it has and is capable of using on its population is something to be really, really concerned about,’ says Parker.

‘It expands the nature of police/state/military authority in a certain kind of way. It makes sound itself part of the arsenal that police and military and state institutions have.

‘I think there’s a question about whether or not we want sound to be used in this way at all.’

The LRAD is marketed as a communication device, and was first used at sea by the US Navy and commercial shipping companies to ward off pirates.

Later, the device was deployed by the US military in Iraq and Afghanistan to clear buildings.

‘They could play the LRAD’s alert function at high volume, people wouldn’t be able to stand it, they would run out and the snipers could pick them off,’ says Parker.

Parker says LRADs have since been marketed ‘quite aggressively’ to military and police forces around the world.

None of Australia’s state police forces would provide The Law Report with guidelines for LRAD use, though some said they would only be used for communication, such as in siege situations.

Yet Parker says the nature of the technology and its ability to cause harm to bystanders means it should be the subject of much broader debate.

‘Police and military have been able to hurt people for a long time—they have batons, they have guns—[but] the LRAD is indiscriminate,’ he says.

‘Whoever happens to be in the way of the soundwave is equally likely to be affected, no matter who you are, no matter why you are there. At least a baton should in principle be aimed at somebody, while the LRAD is aimed at everybody.

‘Whether or not my hearing is damaged at a protest because the police use the LRAD, I think there’s something malevolent about the fact that I’m just being compelled through sound to act in a certain way. I’m being treated as a brute biological entity.’

In Karen Piper’s case, she successfully settled for damages of $72,000 against the City of Pittsburgh, and has since pushed for clearer guidelines around the use of LRADs.

But she says no amount of money is worth the loss of her hearing.

‘You can’t put value on a human organ like that. I have to live for the rest of my life knowing that my hearing is already bad and will get worse as I age.

‘I [don’t] want that to happen to anybody else.’

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Babylon UAE Under Missile Attack During Israeli President & Fascist Abiy Ahmed Visit

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 1, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥ባቢሎን የተባበሩት አረብ ኢሚራቶች በየመናውያኑ ሁቲ አማጽያን ሚሳኤሎች በድጋሚ ተጠቁ። ይህ የተከሰተው የእስራኤሉ ፕሬዚደንት ሄርዞግ ኤሚራቶችን የጎበኙ የመጀመሪያው የእስራኤል መሪ ለመሆን በበቁበት እንዲሁም አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድም ለእስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራት አጀንዳው ገንዘብና መሳሪያ ለመለመን በአቡ ዳቢ በጉብኝት ላይ በሚገኝበት ወቅት ነው።🔥

💭 The United Arab Emirates said it had intercepted a ballistic missile that was fired by Yemen’s Houthi as the Gulf state hosted Israel’s President Isaac Herzog and war criminal PM of Ethiopia Abiy Ahmed made their visit.

😈 አረመኔውን ግራኝን እና የፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን በኢትዮጵያ ላይ ለዘላለም ማንገሥ የሚያስቡት እኮ አክሱም ጽዮንን እና ቀይ ባሕርን ለመቆጣጠር ስለሚሹ ነው። “ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!” አስብለውታል እኮ! ከኢትዮጵያ ወይንም ሱዳን ሆኖ መካን መጨፍጨፍ ቀላል ስለሆነ የክርስቲያን ወይንም የአይሁድ መንግስት የበላይነቱን እንዲይዝ በጭራሽ አይሹም፤ በጣም ነው የሚፈሩት። በሃዲታቸው እኮ የመካን ጥቁር ድንጋይ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ነው የሚያፈራርሰው የሚል ህልም የታያቸው፤ ምናልባት ይህ ቀጭን እግር ሚሳኤል ሳይሆን አይቀርም የሚል ስጋት ስላደረባቸው ነው። ለማንኛውም ካባውም ሆነ የዱባዩ ቡርጅ ካሊፋ ሰማይ ጠቀስ ፎቅ መፈራረሳቸው አይቀርም። በቅርቡ የታየኝ ሕልም ይህን የሚጠቁም መስሎ ነበር የታየኝ።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፪]✞✞✞

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፲፰]✞✞✞

መብረቅና ድምጽም ነጎድጓድም ሆኑ፥ ትልቅም የምድር መናወጥ ሆነ፤ ሰው በምድር ከተፈጠረ ጀምሮ እንዲህ ያለ ታላቅ መናውጥ ከቶ አልነበረም፤ ከሁሉ በለጠ። ታላቂቱም ከተማ በሦስት ተከፋፈለች፥ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ። ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቍጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን ጽዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች። ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ ተራራዎችም አልተገኙም።”

😈 “Fallen, Fallen is Babylon”😈

🔥 The weapons airlift to criminal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali

The war that genocidal Prime Minister Abiy Ahmed and President Isaias Afwerki have been waging against Tigray for over a year has been fueled by drones provided by Turkey, China and Iran. Arming by these states has been openly discussed – but not the airlift of the weapons themselves.

☆ China has been reportedly provided Wing Loong drone to Addis.

☆ Turkey has supplied drones to Ethiopia after a visit to Ankara on 18 August 2021 by Prime Minister Abiy Ahmed Ali.

☆ In August 2021 it was reported that “Ethiopia has managed to secure a hasty contract with Iran for the delivery of a number of Mohajer-6 unmanned combat aerial vehicles (UCAVs).”

☆ Israel is apparently one of the outside powers that has refused to provide military drones to Ethiopia.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

U.S. Concerned over Turkey’s Drone Sales to Conflict-Hit Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 22, 2021

💭 Signs that Ethiopia govt using drones against rebels

☆ Washington has ‘profound humanitarian concerns’ -official

☆ Ankara says it’s urging negotiations in Ethiopia

☆ U.S. has clamped down on defence exports to Ethiopia

☆ U.S. sanctions on Turkey over sales a distant possibility

U.S. authorities have taken issue with Turkey over its sales of armed drones to Ethiopia, where two sources familiar with the matter said there was mounting evidence the government had used the weapons against rebel fighters.

Washington has “profound humanitarian concerns” over the sales, which could contravene U.S. restrictions on arms to Addis Ababa, a senior Western official said.

The year-long war between Ethiopia’s government and the leadership of the northern Tigray region, among Africa’s bloodiest conflicts, has killed thousands of civilians and displaced millions.

A State Department spokesman said U.S. Horn of Africa envoy Jeffrey Feltman “raised reports of armed drone use in Ethiopia and the attendant risk of civilian harm” during a visit to Turkey last week.

A senior Turkish official said Washington conveyed its discomfort at a few meetings, while Ethiopia’s military and government did not respond to detailed requests for comment.

Turkey, which is selling drones to several countries in Europe, Africa and Asia, has dismissed criticism that it plays a destabilising role in Africa and has said it is in touch with all sides in Ethiopia to urge negotiations.

Last week the United Nations agreed to set up an independent investigation into rights abuses in Ethiopia, a move strongly opposed by its government.

In September, the White House authorised sanctions on those engaged, even indirectly, in policies that threaten stability, expand the crisis or disrupt humanitarian assistance there, though there has been no indication of any such imminent action against Turkey.

The U.S. Treasury, which has broad economic sanctions authority under that executive order, declined to comment on whether sanctions could apply to Turkey.

The senior Turkish official said the foreign ministry examined how the drone sales might impact U.S. foreign policy as part of 2022 budget planning.

“The United States has conveyed its discomfort with Turkey’s drone sales …but Turkey will continue to follow the policies it set in this area,” the person told Reuters.

A second senior Turkish official, from the defence ministry, said Ankara had no intention of meddling in any country’s domestic affairs.

Turkish defence exports to Ethiopia surged to almost $95 million in the first 11 months of 2021, from virtually nothing last year, according to Exporters’ Assembly data.

DRONES IN ACTION

Ethiopian government soldiers interviewed by Reuters near Gashena, a hillside town close to the war’s front, said a recent government offensive succeeded following an influx of reinforcements and the use of drones and airstrikes to target Tigrayan positions.

A foreign military official based in Ethiopia said satellite imagery and other evidence gave “clear indications” that drones were being used, and estimated up to 20 were operating. It was unclear how many might be Turkish-made.

“Surveillance drones are having a greater impact …and being very helpful,” the person said, adding the guerrilla-warfare nature of the conflict made armed drones less useful.

Asked whether foreign countries had also supplied drone operators, the official said: “I know Turkish personnel were here at one point.”

Turkish and Ethiopian officials have not publicly confirmed the drones sale, which Reuters first reported in October, and Turkey’s foreign ministry did not respond to a request for further details.

Ethiopia has also bought drones from the United Arab Emirates, which did not respond to a request for comment about possible U.S. concerns. Feltman was also scheduled to visit the UAE earlier this month.

TURKISH EXPANSION

Under President Tayyip Erdogan, Ankara has poured military equipment into Africa and the Middle East, including training of armed forces in Somalia, where it has a base.

The Turkish military used its Bayraktar TB2 drones last year with success in Syria, Libya and Nagorno-Karabakh, prompting interest from buyers globally in a market led by U.S., Chinese and Israeli manufacturers. read more

In October, a Turkish foreign ministry spokesman said Ethiopia was free to procure drones from anywhere. Foreign Minister Mevlut Cavusoglu said last week that engagement with Africa was based on mutual benefit.

NATO allies Washington and Ankara have strained ties over several issues including the Turkish purchase of Russian missile defences, and U.S. support for Kurdish fighters in northern Syria.

The State Department spokesperson said Feltman had underscored that “now is the time for all outside actors to press for negotiations and end the war” in Ethiopia.

The Western official, who requested anonymity, said Ankara had responded to U.S. concerns by saying it attaches humanitarian provisions to the Ethiopia deal and requires signed undertakings outlining how drones will be used.

__________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ፤ የክርስቶስ ቀንደኛ ጠላቶች ከሆኑት ከቱርኮች፣ ኢራኖችና አረቦች ጋር ሆና በኢትዮጵያ ዘ-ነፍስ ላይ ዘመተች | ወዮላት!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 22, 2021

😭እስኪ አስቡት፤ “ኢትዮጵያዊ ነኝ! ክርስቲያን ነኝ” የሚለው መንጋ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶችን ጋብዞ ትክክለኛዎቹን ክርስቲያን ወገኖቹን ሲያስጨፈጭፉ! ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

አምና በጽዮን ማርያም ዕለት በጽዮናዊቷ አክሱም ላይ ነበር የዘመቱት፤ ዘንድሮ ደግሞ በጽዮን ማርያም ዕለት በአክሱም ጽዮን ላይ የቻይናንን/ሉሲፈርን ባንዲራ በመስቀላቸው ጽላተ ሙሴን አሥረውታል፤ ስለዚህ የጌታችን ልደት ዕለት ተቃርቧልና በጥንታውያኑ ክርስቲያኖች ላይ የጀመሩትን ጭፍጨፋ ይቀጥሉበታል። የሕዝበ ክርስቲያኑ ቁጥር ተቀንሶ የቻይናን/ሉሲፈርን ባንዲራ አምላኪው ትውልድ ባንዲራውን ሰቅሎ ሳጥናኤልን ሙሉ በሙሉ እስካልተቀበለ ድረስ የዓለም መንግስታት ከስብሰባ እና ከተለመዱት የማጽናኛ ቃላት በቀር ምንም ማድረግ አይፈልጉም።

ክርስቶስን አጥበቀው የሚጠሉት ቱርኮች በሶሪያ እና አርሜኒያ ጥንታውያኑን ክርስቲያን ወገኖቻችንን ከጨፈጨፋቸው በኋላ፤ ሦስት ሺህ ኪሎሜትር ወደ ደቡብ ተጉዘው ቀጣዮቹን የኢትዮጵያ ጥንታውያን ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ ላይ ናቸው። በኦሮሞ እና አማራ ፈቃድ! ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

ተዋሕዶ ክርስቲያናውያን ሲጨፈጨፉ ማየት የሚፈልጉትና ለጭፍጨፋውም ኢየሱስ ክርስቶስን እና በጎቹን በጥልቁ የሚጠሏቸውን ቱርኮች፣ አረቦች እና ኢራኖች የጋበዙት ኦሮሞዎች፣ ሶማሌዎች፣ ሙስሊሞች፣ እና ጴንጤው ነገር የታወቀ ነው። አስክቀድሞ ለማሰብና እንዲህ ይሆናል ብለን እንኳን በጭራሽ የማንገምተውና ዛሬ በመላው ዓለም ያሉ ክርስቲያን ያልሆኑትን ሕዝቦች ሳይቀር እያስገረመ ያለው ክስተት፤ “አማራ + ተዋሕዶ” የተሰኘው መንጋ ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጎን መሰለፉ ነው። ይህ በታሪክ የሚመዘገብ በተለይ ኦሮሞውን እና አማራውን እንደ ቱርኮች፣ ጣልያኖች እና ጀርመኖች እስከ ሰባት ትውልድ ዘልቆ ሕሊናቸውን የሚገርፍ ክስተት ነው። እነዚህን ሕዝቦች በቅርቡ በደንብ ስለማውቃቸው ዛሬ ድረስ የገቡበትን ጥልቅ መንፈሳዊ ክስረትና ሃዘን በሚገባ አይቸዋለሁ።

ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

😇አባ ዘ-ወንጌል ይህን አሳውቀውን ነበር፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ፪/2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

የሙስሊም ሃገራቱ፤የሙስሊም ሃገራቱ፤ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ድምጽ የሰጡት፤

ቱርክ

ኤሚራቶች

ሳውዲ አረቢያ

ኢራን

ፓኪስታን

ሶማሊያ

ግብጽ

/2ቱ ሃያላን ሀገራት

ቻይና

ሩሲያ (አሜሪካ)

🔥 ዒላማዎች፦

አክሱም

ላሊበላ

ጎንደር

ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

ዋልድባ

ደብረ ዳሞ

አስመራ

መቀሌ

ግሸን ማርያም

ሕዳሴ ግድብ

💭 የአባ ዘወንጌል ኢትዮጵያ ትግራይ ብቻ መሆኗንና እሳቸውም እንዳሉት የኢትዮጵያን/እስራኤል ዘነፍስን ትንሣኤ ለማየት የሚበቁት አሥር በመቶ የማይሞሉት ጽዮናውያን ብቻ መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው። የኢትዮጵያ እግዚአብሔር አምላክ ደግሞ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በኦሮሞዎች እና በአማራ ረዳቶቻቸው አማካኝነት የቆመችውን ፀረጽዮንና ፀረኢትዮጵያ የሆነችውን የአፄ ምኒልክ + አቴቴ ጣይቱ + አፄ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለ ማርያም + የዛሬዋን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የስጋ ማንነትና ምንነት የነገሰባትን ኢትዮጵያ ዘስጋን ነው አፍራሾቹ ሳያውቁት እራሳቸው እንዲያፈራርሷት እያደረጋቸው ነው፤ ዘጠና በመቶ የሚሆኑት የዛሬዋ ኢትዮጵያ “ኢትዮጵያውያን” የትንቢት መፈጸሚያ ናቸውና። እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ በቅርቡ ሲነሳ ሁሉም ቦታ ቦታውን ይይዛል።

❖❖❖[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፪]❖❖❖

መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።”

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፬]❖❖❖

ልጆች ሆይ፥ እናንተ ከእግዚአብሔር ናችሁ አሸንፋችኋቸውማል፥ በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፬፥፲፯]❖❖❖

በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም፤ በፍርድም በሚነሣብሽ ምላስ ሁሉ ትፈርጂበታለሽ። የእግዚአብሔር ባሪያዎች ርስት ይህ ነው፥ ጽድቃቸውም ከእኔ ዘንድ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር።”

❖❖❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፥፬]❖❖❖

ከእናንተ ጋር የሚሄድ፥ ያድናችሁም ዘንድ ጠላቶቻችሁን ስለ እናንተ የሚወጋ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነውና።”

❖❖❖[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮፥፲፯]❖❖❖

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

IRAN + UAE That Have Used Drones to Exterminate Christians of Ethiopia, Now Hit by M6.5 Earthquake

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 15, 2021

የኢትዮጵያን ክርስቲያኖች ለማጥፋት የሞከሩት ኢራን + የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አሁን M6.5 የመሬት መንቀጥቀጥ ተመቱ።

💭 የጊዜ ጉዳይ ነው፤ በባቢሎን ዱባይ የሚገኘው የዓለማችን ረጅሙ ሰማይ ጠቀስ ሕንጻ፤ “ቡርጅ ኻሊፋ” እንደ ቀዳማዊቷ ባቢሎን ግምብ + እንደ ኢሽታር በር ሲደረማመስ የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።

🎺 ሰባተኛው መለከት

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩]❖❖❖

፲፭ ሰባተኛው መልአክ ነፋ፤ በሰማይም። የዓለም መንግሥት ለጌታችንና ለእርሱ ለክርስቶስ ሆነች፥ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ይነግሣል

፲፮ የሚሉ ታላላቅ ድምፆች ሆኑ። በእግዚአብሔርም ፊት በዙፋኖቻቸው የተቀመጡ ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በግምባራቸው ተደፍተው

፲፯ ለእግዚአብሔር እየሰገዱ እንዲህ አሉ። ያለህና የነበርህ ሁሉን የምትገዛ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ትልቁን ኃይልህን ስለ ያዝህ ስለ ነገሥህም እናመሰግንሃለን፤

፲፰ አሕዛብም ተቈጡ፥ ቍጣህም መጣ፥ በሙታንም ትፈርድ ዘንድ ዘመን መጣ፥ ለባሪያዎችህም ለነቢያትና ለቅዱሳን ስምህንም ለሚፈሩት ለታናናሾችና ለታላላቆችም ዋጋቸውን ትሰጥ ዘንድ፥ ምድርንም የሚያጠፉትን ታጠፋ ዘንድ ዘመን መጣ።

፲፱ በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፥ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፥ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ።

💭 I believe this earthquake is The Almighty God-Egziabher’s wrath announcement-sign! The Ark of The Covenant is doing Its JOB! It’s just the beginning.

❖❖❖ [Revelation 11:15–19]❖❖❖

🎺 The Seventh Trumpet

“Then the seventh angel blew his trumpet, and there were loud voices in heaven, saying, “The kingdom of the world has become the kingdom of our Lord and of his Christ, and she shall reign forever and ever.” And the twenty-four elders who sit on their thrones before God fell on their faces and worshiped God, saying, We give thanks to you, Lord God Almighty, who is and who was, for you have taken your great power and begun to reign. The nations raged, but your wrath came, and the time for the dead to be judged, and for rewarding your servants, the prophets and saints, and those who fear your name, both small and great, and for destroying the destroyers of the earth.” Then God’s temple in heaven was opened, and the ark of his covenant was seen within his temple. There were flashes of lightning, rumblings, peals of thunder, an earthquake, and heavy hail.”

💭 Five million civilians are in need of food aid as a result of the conflict, and yet the fascist Oromo regime of Ethiopia is still shopping for drones and other arms. Very evil, very wicked! There are no historical parallels to what has happened in Tigray.

🔥 The weapons airlift to criminal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali

The war that Prime Minister Abiy Ahmed and President Isaias Afwerki have been waging against Tigray for over a year has been fuelled by drones provided by Turkey, China and Iran. Arming by these states has been openly discussed – but not the airlift of the weapons themselves.

☆ China has been reportedly provided Wing Loong drone to Addis.

☆ Turkey has supplied drones to Ethiopia after a visit to Ankara on 18 August 2021 by Prime Minister Abiy Ahmed Ali.

☆ In August 2021 it was reported that “Ethiopia has managed to secure a hasty contract with Iran for the delivery of a number of Mohajer-6 unmanned combat aerial vehicles (UCAVs).”

☆ Israel is apparently one of the outside powers that has refused to provide military drones to Ethiopia.

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጀርመን የብስክሌት ተላላኪ የሆነው የአፍጋኒስታን ሚኒስትር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 1, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በአፍጋኒስታን የቀድሞው የመገናኛ ሚኒስትር የነበሩት ሰይድ ሳዳት ባለፈው ዓመት ወደ አገሪቱ ከተዛወሩ በኋላ አሁን በምስራቅ ጀርመኗ ላይፕዚግ ከተማ ብስክሌት እየጋለቡ ምግብ ያቀርባሉ። የ ፵፱/49 ዓመቱ ፖለቲከኛ ሲናገሩ፤ “ለመንግሥት የሠራሁ ከፍተኛ ባለሥልጣን ስለነበርኩ አገር ቤት ያሉ አንዳንድ ሰዎች ዛሬ ምግብ አመላላሽ መሆኔን ተቃውመው ተችተውኛል። ተራ ሥራ እየሠራሁ ነው፤ እና የጥፋተኝነት ወይም የጸጸት ስሜት እንዲሰማኝ የሚያደርግ ምንም ነገር የለም። በፊት ሚንስትር ሆኜ ሕዝቤን ሳገለግል ነበር፤ አሁንም ምግብ በማቅረብ ሰዎችን እያገለገልኩ ነው።” ብለዋል።

“ከንቱ ኩራትን” ወዲያ አሽቀንጥሮ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት የሚጥልና ጥገኛ ላለመሆን የሚጥር ጎበዝ ሰው ማለት እንዲህ ነው! በተቃራኒው ግን በታሊባኖቹ የተባረሩት የአፍጋኒስታን ፕሬዚደንት ግን ልክ እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ሚንስትሮቹ ከሕዝባቸው የሠረቁትን ገንዘብ በጆንያ ተሸክመው በተባበሩት የአረብ ኤሚራቶች ወደገነቡት ወደ ዱባይ ቪላቸው ፈርጥጠዋል።

ትናንትና ንጉሥ ዛሬ ተራ ሰው የመሆን እጣ ፈንታ የሁላችንንም በር ሊያንኳኳ ይችላል።

✞✞✞[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፲፮]✞✞✞

የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም።

✞✞✞[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፪፥፪]✞✞✞

የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ አገዛዝ ኃብት በማሸሽ ፣ ቅጥረኞችንና መሣሪያዎችን በመሸመት ላይ ነው | ከ፪ ዓመታት በፊት ገዳማቱን እንደሚያጠቃ አስጠንቅቀን ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 26, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 ርዕዮት ሜዲያ በትናንትናው ዕለት

እሑድ ሐምሌ ፲፰/፪ሺ፲፫ ዓ.

ሸህ አላሙዲን ለግራኝ ቅጥረኞችንና የሕዝብ መጨፍጨፊያ መሣሪያዎችን ገዝቶለታልን? ለኢሳያስ እና ለኤሚሬቶች የከፈላቸውስ እርሱ ይሆንን?

(በመለስ ዜናዊ ሞት አላሙዲን፣ ግራኝ፣ ሙርሲ እና ኦባማ እጃቸው አለበት)

👉 ኤድመንድ ብርሃኔ በትናንትናው ዕለት

እሑድ ሐምሌ ፲፰/፪ሺ፲፫ ዓ.

የግራኝ አባ-ገዳይ ኦሮሞ አገዛዝ ባለሥልጣናት ኃብት ወደ ዱባይ በማሸሽ ላይ ናቸው” ድሮን መግዢያ?

አዎ! አረመኔው ግራኝ በትግራይ ሕዝብ ላይ በከፈተው ጦርነት ባልጠበቀው መልክ ሽንፈትን እና ውርደትን ተከናንቧል፤ ሆኖም ጦርነቱ አላበቃም፣ አውሬው ውድመታዊ ተልዕኮውን ገና አላገባደደም።

የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ‘ኩሽ’ ካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው። ለዚህ ደግሞ ዛሬም የእስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች እንዲሁም የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን (ሩሲያ እና ቻይናን ጨምሮ) ድጋፍ አለው።

የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ኩሽካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው።

ጦርነቱን ሲጀምር ሆን ብሎ ከመሪዎች በቀር ኦሮሞ ወታደሮችን አላሳለፈም፤ ያሰለፋቸው ደቡብ ኢትዮጵያውያንን እና አማራ ወታደሮችን እንዲሁም የቤን አሚር ኤርትራውያንን እና ሶማሌዎችን ነበር። ይህም በስልት፣ በተንኮል ነው። እነዚህ ወታደሮች በሰሜን በኩል በትግራይ ታጣቂዎች እጅ እንዲወድቁ በደቡብ በኩል ደግሞ በኤሚራት ድሮኖች እንዲጨፈጨፉ ለማድረግ ነው። አዎ! ምናልባት እስከ አምስት መቶ ሺህ የሚሆኑ ደቡብ ኢትዮጵያውያን፣ አማራ እና ቤን አሚር ወታደሮች መቀሌ እስክትያዝ ድረስ በከንቱ ረግፈዋል። እግዚኦ! መቀሌን እንደተቆጣጠሯት ሴት ደፋሪ የኦሮሞ ወታደሮች ወደ ትግራይ ሰተት ብለው እንዲገቡና የትግራይን ሕዝብ ተፈጥሯዊ ስብጥር ለመቀየር ይችሉ ዘንድ “ድፈሩ! ደቅሉ!” የሚል ትዕዛዝ ተሰጣቸው። የግራኝን “በአደዋ ጦርነት ወቅት “እኛ ኒፊሊሞች” ደቅለናል” የሚለውን ንግግር እናስታውስ። ኦሮሞዎቹ ይህን ተልዕኳቸውን ካገባደዱ በኋላ “ደጀን” ወዳሉት ሕዝባቸው ፈርጥጠው እንዲሄዱ ተደረጉ። የቀረው የግራኝ ሰአራዊት በትግራይ ኃይሎች ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።

አሁን በሁለተኛው ዙር የክተት ዘመቻው ለኦሮሙማው ተልዕኮው ማካተት የማይፈልጋቸውን ብሔር ብሔሰቦች ከየክልሉ በመሰብሰብ ወደ ጦር ግንባር (ሰሜናውያኑ የትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች) በመላክ ለኦሮሞ ተጻራሪ የሆኑትንና ኦሮሞ ያልሆኑትን ሕዝቦች ይጨርሳል፣ ያስጨርሳል። “የኦሮሞ ልዩ ሃይል ወደ ትግራይ ተልኳል የተባለው በከፊል የማታለያ ስልቱ ነው። የማይፈልጓቸውን፤ ምናልባት ከሌላ ብሔሮች ጋር የተዳቀሉትን ‘ኦሮሞዎች’ መርጠው በመላክ እነርሱንም ሊያስጨርሷቸው ስላቀዱ ነው። የኦሮሞ ልዩ ኃይል ከናዝሬት አዳማ አይነቃነቅም። “ኦነግ ሸኔ፣ የኦሮሞ ነፃ አውጭ ሰራዊት፣ ጃል መሮ ቅብርጥሴ” የሚባለው ሁሉም የግራኝ፣ የሽመልስ፣ የለማ እና የጃዋር ኃይሎች ናቸው። “በምዕራብ ወለጋ ውጊያ አለ፣ የኤርትራ ሰራዊት ኦሮሚያ ገባ…” ሲሉ የነበረውም ነገር ሁሉ የማያልቀው ውሸታቸው አካል ነው። ሐቁ ግን በእዚያ ወታደራዊ ልምምድ ነው የሚያደርጉት፣ ኤርትራውያኑም አሰልጣኞቻቸው ናቸው። ያው የትግራይ መከላከያ ሰአራዊት ብቻውን እየተዋጋ አዲስ አበባን ለመያዝ ሲቃረብ፤ “ከአዲስ አበባ በሰላሳ ኪሎሜትር እርቀት ላይ እንገኛለን” ሲሉ የነበሩት ኦሮሞዎቹ አሁን ፀጥ ለጥ ብለዋል። እንግዲህ እንደለመዱት እኛም ተዋግተን ነበር፣ ታስረናል፣ ተሰውተናል ቅብርጥሴ” በማለት የ“ፊንፊኔ ኬኛ” ሕልማቸውን ዕውን ለማድረግ ሲሉ የሚሰሩት ድራማ መሆኑ ነው። “ትግሬ ሞኝ ነው፤ ያኔም መቶ ሺህ ልጆቹን ገብሮ የማይገባንን ሰፊ ግዛት ሰጥቶናል፤ ዛሬም በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቹን ገብሮ እስከ ወሎ ያለውን ግዛት ለእኛ ይሰጠናል፤ ‘ራያ ኬኛ!’።” የሚል ጽኑ እመንት ያላቸው ምስጋና ቢሶች፣ እራስ ወዳዶችና ከንቱዎች ናቸው። ዛሬ ኦሮሞዎች የሚመሩት ጽንፈኛ ኃይል በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፈጸመው ወደረ-የለሽ ግፍ በኋላ በዚህ ሃፍረተ-ቢስ የኦሮሞ ምኞት የሚታለል የትግራይ ልጅ ይኖራል ብዬ አላምንም።

አሁን በተለይ የትግራያን፣ የአማርን እና ኦሮሞ ያልሆኑ የደቡብ ሕዝቦችን በትግራይ እና አማራ ግዛት እንዲሰባሰቡ ካደረጉ በኋላ የቱርክን ወይም የኤሚራቶችን ድሮኖች ከኤርትራ ግዛት ለመጠቀም የወሰኑ ይመስላሉ፤ ኢሳያስም ወታደሮቹን ከትግራይ ያስወጣውና ጸጥ ያለውም ይህን የጭፍጨፋ ቴክኖሎጂ አጋጣሚ በመጠባበቅ ላይ ስለሆነ ይመስላል። የእርሱም ሰአራዊት አልቋልና።

በጣናው እምቦጭም የሳውዲዎች፣ የአላሙዲን እና የግራኝ እጅ እንዳለበት ከሁለት ዓመታት በፊት ጽፌ ነበር። ግራኝ የትግራይን ሕዝብ “እንቦጭ፣ ነቀርሳ፣ የቀን ጅብ፣ ዶሮ ወዘተ” ማለቱ፤ እነ አገኘው ተሻገር ደግሞ “የትግራይ ሕዝብ የኢትዮጵያ ጠላት ነው! ቅብርጥሴ” ማለታቸው የተለመደውን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ፋሺስቶችን ስልት መጠቀማቸው ነው፤ ሕዝብን ለጅምላ ጭፍጨፋ ለማመቻቸት/ Conditioning

👉“የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት”

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

ከመገንባት ይልቅ ማፍረስ የሚቀላቸው አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ጭፍሮቹ በእሳት ባፋጣኝ እስካልተጠረጉ ድረስ በትግራይ እና አማራ ግዛቶች የሰበሰባቸውን ኦሮሞ ያልሆኑ ሕዝቦች፤ በተለይ የትግራይን እና የአማራን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ሙሉ በሙሉ ከማጥፋት፣ ገዳማቱን እና ዓብያተ ክርስቲያናቱን ከማፈራረስ አይመለሱም፤ የሁልጊዜው ፀረክርስቶሳዊው ህልማቸው፤ እስላማዊት ኩሽ ኦሮሚያናትና።

💭 የሚከተለውን ቪዲዮ እና ጽሑፍ አምና እና ከ፪ ዓመት በፊት ልክ በዚህ ወቅት አቅርቤ ነበር፤ በዚህ ለጽዮን ልጆች የማስጠንቀቂያ መልዕክት ለማስተላለፍ ሞክሬ ነበር፤ ዛሬም በጽኑ ላስጠነቅቅ እወዳለሁ።

👉 France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣቸው ነው

👉 የሚከተለው አምና ልክ በዚህ ሳምንት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ፪/2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

🔥 ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጽዮንን ተራራ በድሮኖቻቸው የደፈሩት አህዛብ ኤሚራቶች እየፈሩና እየተጨነቁ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2021

ሁለት ጨረቃዎች(ፕላኔቶች) በዱባይ ሰማይ? ለኤሚራቶች ድሮን መልስ ከአክሱም ትግራይ?

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩]

፳፩ የዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉ ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥ በመካከልዋም ያሉ ከእርስዋ ፈቀቅ ይበሉ፥ በገጠር ያሉም ወደ እርስዋ አይግቡ፤

፳፪ የተጻፈው ሁሉ እንዲፈጸም ይህ የበቀል ጊዜ ነውና።

፳፫ በዚያን ወራት ለእርጕዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው፤ ታላቅ ችግር በምድር ላይ፥ በዚህም ሕዝብ ላይ ቍጣ ይሆናልና፤

፳፬ በሰይፍ ስለትም ይወድቃሉ፤ ወደ አሕዛብ ሁሉም ይማረካሉ፤ የአሕዛብም ዘመን እስኪፈጸም ድረስ ኢየሩሳሌም በአሕዛብ የተረገጠች ትሆናለች።

፳፭ በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤

፳፮ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።

፳፯ በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል።

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዘመነ እሳት | የግራኝ ሞግዚት ዱባይ በድጋሚ በእሳት ጋየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 16, 2020

የዱባይ አውሮፕላን ማረፊያ የገበያ ማዕከል ላይ የተቀሰቀሰው ከፍተኛ እሳት። በዚህ አውሮፕላን ማረፊያ ነበር ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ወደ አገራቸው የሚወስዳቸው አውሮፕላን አጥተው ለሳምንታት ታግተው የነበሩት። ሽብርተኛው የቄሮ ቁራ አገዛዝ መሪ ግራኝ አብዮት አህመድ በዛሬው ዕለት ለኤሚራቶች ሞግዚቶቹ ሸሆች የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፤ ከእስራኤል ጋር ውል በመዋዋላቸው። ይህ አውሬ ሰሞኑን ፈንጠዝያ ላይ ነው፤ ደስታ በደስታ ነው፤ የአባቶችና እናቶች ደምና ዕንባ አስክሮታልና።

______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: