Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ደብረ ዳሞ’

አባታችን አቡነ አረጋዊ ሆይ፤ ደብረ ዳሞ እንዴት ሰነበተች? ስጋውያኑ እኮ ረስተዋታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

❖ “ተዋሕዶ ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ስለ ጽዮን ዝም አልልም!” የሚለውን ጨምሮ ሁሉም እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጸጥ፣ ጭጭ ዝም ብለዋል። ሕወሓቶች ሕዝቤን ለአውሬ አስረክበው በየአገራቱ በመንሸራሸር ላይ ናቸው፤ ከአክሱም ጽዮናውያን ጨፍጫፊዎች ከሆኑት አርመኔ ጋላኦሮሞዎች ጋር፤ “ላሳኩት የጭፍጨፋ ተልዕኳቸው” የወይን ጠጅ እና ዊስኪ ብርጭቆዎችን እያጋጩ በመንፈጨት ላይ ናቸው። አባቶችካህናት መምህራን ወዘተ የተባሉት ግብዞች ደግሞ ስለ አክሱም ጽዮን ልጆች፣ ስለ አቡነ አረጋዊ ወዳጆች በየቀኑ ወጥተው ከመጮኽና ለሰመዓትነት የበቁትን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችም በአግባቡ ከማሰብ ይልቅ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ እየደረሰ ያለውን ግፍና ሰቆቃ ለማስረሳት በግራኝና አማካሪዎቹ ሌላ አዲስ አጀንዳ ይዞ የመጣውን ዮናታንየተሰኘ ውዳቂ ፓስተር “እንከሳለን” በማለት ከተደበቁበት ዋሻ ወጥተው በመወራጨት ላይ ናቸው። አይይይ! 😠😠😠 😢😢😢 መቼስ እኛን ሊያታልሉን ይችሉ ይሆናል አግዚአብሔርን እና አቡነ አረጋዊን ግን በጭራሽ ሊያታልሉ አይችሉም፤ ሁሉም ነገር በቪዲዮ ተቀርጿል።

በታሪካዊው የደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን፣ የደገፈውንና እስካሁን ድረስ ሁሉንም ነገር ደባብቆ የቆየውን ሁሉ እግዚአብሔር አምላክ በቅርቡ ይበቀለዋል።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የአቡነ አረጋዊን ልጆች በሕብረትጨፈጨፏቸው፣ ታሪካዊውን የደብረዳሞ ገዳምም አወደሙት

💭 ምስሉ እና ጽሑፉ ጥር ፳፻፲፫ ዓ.ም ላይ የቀረቡ ነበሩ።

😈 የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

😈 “የሉሲፈራውያኑ ሤራ የተጀመረው እነ አረመኔው መሀመድ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ ዛሬዋ ትግራይ “ተሰድደው” እንዲገቡ ከተደረገበት ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነበር። ከዚያ በደረጃ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ፣ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሃዴግ በኩል አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

💭 Almost Every Monastery & Religious School in Tigray Has Been Destroyed by The Fascist Oromo Regime

💭 Attacks on One of The World’s Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቃ

  • Ethiopia / ኢትዮጵያ
  • Debre Damo/ደብረ ዳሞ

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱምጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረጽዮን፣ ፀረአቡነ አረጋዊ፣ ፀረአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church (6th century), with heavy artillery. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi (also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the Monastery.

💭 History repeats itself:

🔥 Amharas & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Abiy Ahmedl is doing the same evil now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

  • 😈 Menelik ll: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Haile Selassie: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Mengistu Hailemariam: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Abiy Ahmed Ali ´= Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

✤✤✤ [Galatians 5:19-21]✤✤✤

“Now the deeds of the flesh are evident, which are: immorality, impurity, sensuality, idolatry, sorcery, enmities, strife, jealousy, outbursts of anger, disputes, dissensions, factions, envying, drunkenness, carousing, and things like these, of which I forewarn you, just as I have forewarned you, that those who practice such things will not inherit the kingdom of God.”

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Italy at Risk of Famine Due to Drought | ጣሊያን በድርቅ ምክንያት የረሃብ አደጋ ተጋርጦባታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2022

💭 ጣልያንን የሚመለከተውን ይህን ዜና ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት በድጋሚ መስማቴ ይገርማል፤ በእውነት ድንቅ ነው! ታች ይመልከቱ!

የኤዶማውያኑን ሮማውያን የቅኝ ግዛት ካርታ ወርሳችሁ ጽዮናውያንን በመጨፍጨፍና በማስራብ ላይ ያላችሁ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን የጽዮን ጠላቶች ሆይ፤ ገና ምን አይታችሁ! ዛሬም እኮ ከስህተታችሁ አልተማራችሁም!

አክሱም ጽዮንን የደፈረ ሰላም፣ ዕረፍትና እንቅልፍ የለውም✞

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

The largest river in northern Italy is starting to dry up, as the region grapples with the worst drought the country has seen in 70 years.

Unusually low levels of River Po – Italy’s largest river – are transforming the country’s large fertile region, affecting crop production and threatening the densely populated region with a serious drinking water shortage.

While Northern Italy hasn’t seen normal rainfall for more than 110 days, the problems start in the mountains where the seasonal snowfall has been at its lowest for 20 years – 50% less than the seasonal average.

Rivers and streams in the Po district are at critical levels due to scarce winter precipitation, both snow and rain, causing severe to extremely severe drought conditions not seen in the region in 70 years, according to the Po River Basin Authority.

All measuring stations at the Po River, with the exception of Piacenza, are in severe drought conditions, with flow rates well below the averages for the period.

The precipitation that fell in May was mainly due to localized thunderstorms, even violent, but not sufficient to fill the deficit since the beginning of the year.

Temperatures in the month of May were above average for the period, with maximum values close to or locally above historical records for the month, with significant thermal anomalies beyond the first appearance of the first heat waves, which generated a sharp increase in the phenomenon of evapotranspiration.

At a monitoring station in Boretto, Alessio Picarelli, head of the Interregional Body of the Po River (AIPO), received results that the Po was measuring 2.9 m (9.5 feet) below the zero gauge height, which is drastically below the seasonal average. This is causing the seawater to be sucked back upstream, bringing saltwater into the earth and poisoning crops.2

According to the farmers’ association Coldiretti, the drought in the Po River Valley threatens more than 30% of national agricultural production, including tomato sauce, fruit, vegetables, and wheat, and half of the livestock of the country.

“In the face of a water crisis, the severity of which is about to surpass what has ever been recorded since the beginning of the last century, we ask that a state of emergency be declared as soon as possible in the territories concerned, taking into account the serious prejudice of national interests,” the president of Coldiretti, Ettore Prandini, said in the letter sent to Prime Minister Mario Draghi.

Rome, Enough is Enough! Roma, Basta!

In Historical Context, Rome Caused Massive Destruction to The Zionist Community of Northern Ethiopia.

Esau is The Ancestor of Pagan Rome

The most hated of [God’s] sons is in your womb, as it says (Mal 1:3), “But Esau I have hated…”

Malachi used by Paul in Romans: God hates Esau, says the prophet Malachi, but in this case, Esau is not a code for Paul’s opponents but for the Roman Empire.

Edomites Descendants of Esau

The Edomites were the descendants of Esau, the firstborn son of Isaac and the twin brother of Jacob. In the womb, Esau and Jacob struggled together, and God told their mother, Rebekah, that they would become two nations, with the older one serving the younger (Genesis 25:23). As an adult, Esau rashly sold his inheritance to Jacob for a bowl of red soup (Genesis 25:30-34), and he hated his brother afterward. Esau became the father of the Edomites and Jacob became the father of the Israelites, and the two nations continued to struggle through most of their history. In the Bible, “Seir” (Joshua 24:4), “Bozrah” (Isaiah 63:1) and “Sela” (2 Kings 14:7) are references to Edom’s land and capital. Sela is better known today as Petra.

The name “Edom” comes from a Semitic word meaning “red,” and the land south of the Dead Sea was given that name because of the red sandstone so prominent in the topography. Esau, because of the soup for which he traded his birthright, became known as Edom, and later moved his family into the hill country of the same name. Genesis 36 recounts the early history of the Edomites, stating that they had kings reigning over them long before Israel had a king (Genesis 36:31). The religion of the Edomites was similar to that of other pagan societies who worshiped fertility gods. Esau’s descendants eventually dominated the southern lands and made their living by agriculture and trade. One of the ancient trade routes, the King’s Highway (Numbers 20:17) passed through Edom, and when the Israelites requested permission to use the route on their exodus from Egypt, they were rejected by force.

Because they were close relatives, the Israelites were forbidden to hate the Edomites (Deuteronomy 23:7). However, the Edomites regularly attacked Israel, and many wars were fought as a result. King Saul fought against the Edomites, and King David subjugated them, establishing military garrisons in Edom. With control over Edomite territory, Israel had access to the port of Ezion-Geber on the Red Sea, from which King Solomon sent out many expeditions. After the reign of Solomon, the Edomites revolted and had some freedom until they were subdued by the Assyrians under Tiglath-pileser.

During the Maccabean wars, the Edomites were subjugated by the Jews and forced to convert to Judaism. Through it all, the Edomites maintained much of their old hatred for the Jews. When Greek became the common language, the Edomites were called Idumaeans. With the rise of the Roman Empire, an Idumaean whose father had converted to Judaism was named king of Judea. That Idumaean is known in history as King Herod the Great, the tyrant who ordered a massacre in Bethlehem in an attempt to kill the Christ child (Matthew 2:16-18).

After Herod’s death, the Idumaean people slowly disappeared from history. God had foretold the destruction of the Edomites in Ezekiel 35, saying, “As you rejoiced over the inheritance of the house of Israel, because it was desolate, so I will deal with you; you shall be desolate, Mount Seir, and all Edom, all of it. Then they will know that I am the Lord” (Ezekiel 35:15). Despite Edom’s constant efforts to rule over the Jews, God’s prophecy to Rebekah was fulfilled: the older child served the younger, and Israel proved stronger than Edom.

Avenging Africanus: Belisarius and the Roman Empire’s Return to Africa

Fifty years after the Western Roman Empire was toppled by the Goth warlord Odoacer, a new Caesar is crowned in Byzantium. This man, the Emperor Justinian, refuses to accept that Rome’s best days have passed. With the help of his extraordinary young General Belisarius, Justinian will attempt the impossible – to expel the barbarians from Rome’s Lost Lands and to restore the Empire to its former glory. Join them on their adventure in the LEGEND OF AFRICANUS trilogy. In AVENGING AFRICANUS, the sequel to FROM AFRICANUS, General Belisarius leads Valentinian and the Roman Army on a perilous journey across Mare Nostrum to Africa in order to punish the Vandals for the Sack of Rome a century before, their invasion of Rome’s African province, and their role in the collapse of the Western Empire. The journey is perilous – many prior expeditions against the Vandals had been tried and failed. The Vandal horde outnumbers the Romans twenty to one. If they fail there will be no rescue. If they prevail, the Emperor Justinian’s plan for restoring the Western Empire will be within reach.

One of The Oldest Christian Aksumite Churches Discovered in Ethiopia

😈 Edomite Pagan Rome vs ✞The Oldest Christian Nation of Axumite Ethiopia

A stone pendant with a cross and the term “venerable” in Ethiopia’s ancient Ge’ez script

Some people believe that they know everything about Christianity and its spread, but they don’t know that one of the oldest Christian churches of the Aksumites was discovered in Ethiopia.

Ethiopian Christians claim that their church is one of the oldest. The Christian faith in this area, as they believe, was brought by the first companions of the faith in ancient apostolic times. A recent archaeological find in northern Ethiopia may surprise some Christians and people who have nothing to do with Christianity.

The area where archaeologists have unearthed the ruins of an ancient Christian church was once part of the mighty Aksumite Empire. During its heyday, this empire covered the territories of modern Ethiopia, Eritrea, Djibouti, Somalia and part of the Arabian Peninsula, the researchers note.

Historians managed to unearth the remains of an important site of the Aksumite Empire: a large commercial and religious centre. This ancient city was located north of the Sahara. Between the capital of the empire – Aksum, on the one hand, and the Red Sea, which the then inhabitants of this land called Yeha, on the other hand. The remains of a settlement unearthed during excavations may help reveal some of the mysteries surrounding the rise and fall of this oldest African empire.

Archaeologist Michael Harrower of Johns Hopkins University says that the Axum Empire was a very influential and powerful civilization in the ancient world. He also adds that it is a pity that the Western world is completely unaware of this. But, apart from Egypt and Sudan, which everyone knows about, the Aksumites are the earliest civilization with a complex structure on the African continent.

On the territory of Beta Samati, researchers found a whole group of commercial buildings, many residential buildings. The most important discovery was the discovery of one of the oldest Christian temples in Africa. Archaeologists attributed this structure to the 4th century AD. It is believed that it was built sometime after Christianity was adopted in Aksum. On the temple’s territory, archaeologists have found a well-preserved pendant, coins, figurines and vessels for transporting wine.

The most exciting find was a black stone pendant with an inscription in the shape of a cross. The descriptions on the pendant are made with the letters of the Ethiopian alphabet. This alphabet is still used in the region. Harrower also said the pendant was the size to hang around the neck and was likely worn by a local priest. The archaeological team also found a ring.


A stone pendant with a cross and the term “venerable” in Ethiopia’s ancient Ge’ez script

The ring is forged from copper. It was covered with gold leaf on top. The jeweller who made the ring adorned it with carnelian – a gemstone of red colour. The stone is engraved in the form of a bull’s head with a wreath or a vine above its head.

The researchers determined the construction of the discovered Christian temple as the same period when Christianity was first legalized by the Roman emperor Constantine. Rome was about 3000 miles from Axum.

The Axumite Empire connected Rome and Byzantium. It was an extensive network of trade routes. Despite all this, little is known about the Aksumites.

There is a version that the king of Ezana converted the empire to Christianity in the middle of the fourth century, and soon after, this church was built. The building is quite large, very similar in style to the ancient Roman basilicas.

Researchers found many artefacts of both secular and religious nature inside the structure, including crosses, animal figurines, seals and tokens, which were most likely used for trade. Overall, the items they found suggested a mix of Christian and pre-Christian beliefs, as would be expected at the beginning of the spread of the faith.

The Aksum Empire was mighty and influential until the 8-9 centuries when its decline began. Islam came to the region. Muslims seized control of trade in the Red Sea. And the once-mighty empire disappeared over time.

It is fascinating that despite the spread of Islam, the Christian faith remained solid and predominant in this region. Even when in the 16th century, the area was captured by Muslims from Somalia and the Ottoman Empire. Despite this, the inhabitants of the region have preserved the Christian faith. Even now, almost half of the country consider themselves members of the Ethiopian Orthodox Church.

There are many other ancient Christian churches in Ethiopia. Many of them were built during the Middle Ages – not as venerable as archaeologists have discovered today. Their construction is very curious. They are built underground! The depth of the square pits where these temples were built reaches 50 meters. This is the height of two nine-story buildings!

These buildings have a roof and cross-shaped windows. Everything was built of stone. These churches are significantly younger than the ones found at Beta Sameti. There are several theories about who might have made these churches. Some say that the temples were built by the order of King Lalibela. He visited Jerusalem, was very upset that the temple in the holy land was destroyed, and the king decided to build his “new Jerusalem”. Other historians claim that the Templars built the temples. And there is a fantastic version that angels in one night erected the churches.

There is not much concrete evidence to support any of the theories, but one thing is clear: Ethiopia’s claim that it is the oldest “official” Christian country in the world has very concrete grounding.

👉 ከጽሑፎቹ ላይ የተነሱት ቪዲዮዎች በተዘጋው ቻኔሌ ላይ ነበሩ።

💭በአፍሪቃ በጣም አደገኛ የሚባለው እሳተ ገሞራ በምስራቅ ኮንጎ ፈነዳ | በአቡነ አረጋዊ ዕለት

በኮንጎ ዲሞክራሳዊት ሪፓብሊክ፤ ከጎማ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው የኒራጎንጎ ተራራ ንቁ እሳተ ገሞራ ፈንድቶ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ አስገድዷቸዋል።

በሌላ በኩል፤ በትናንትናው በአቡነ አረጋዊ ዕለት አስገራሚ ክስተት በአካቢዬ በሚገኙ ደመናዎቹ ላይ ለመታዘብ በቅቼ ነበር። ቪዲዮውን ነገ ለማቅረብ እሞክራለሁ።

የሚንከተከተው የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ እና እኅቶቿ ለኢትዮጵያ ዘስጋ ምን አዘጋጅተውላት ይሆን?

ለማንኛውም ይህን የኮንጎ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ ከዚህ በፊት ካቀረብኳቸው ከእነዚህ ክስተቶች ጋር እናገናኘው።

🔥“ሰዶምና ገሞራ | የጣልያኑ እሳት ገሞራ በድጋሚ ፈነዳ | አክሱም ጽዮን + ደብረ አባይ + ደብረ ዳሞ”

❖❖❖ ጥንታዊው የአቡነ አረጋዊ ገዳም ደብረ ዳሞ በድጋሚ ተዘረፈ፣ በቦምብ ተደበደበ ❖❖❖

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የበላይነት እየተመራ በእነ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለው ግፍ የኛዎቹን ከሃዲዎች ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን በማያውቁትና ባላሰቡት መልክ ያስጨንቃቸዋል፤ ገና ደም ያስለቅሳቸዋል። ቀላል ነገር እንዳይመስለን! የእግዚአብሔር ቅዱሳን ከፍተኛ ጦርነት ላይ ናቸው። የጽላተ ሙሴን እና የቅዱሳኑን ኃይል ለመፈተነ/ለመፈታተን ሲሉ ነው ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እስከ ሃያላኑ ሃገራት ሁሉም በህብረት ጸጥ ብለው ኮሮና ያላጠፋችላቸውን ሕዝባችንን ለመበቀልና የሕዝባችንን ሰቆቃ ዓይኖቻቸውን ገልጠው በማየት ላይ የሚገኙት። ግን ቀድመው አንድ በአንድ በእሳቱ የሚጠረጉት እነርሱው ይሆናሉ።

🔥 ኤትና – ኤርታ አሌ – እሳተ ገሞራ – ሰዶምና ገሞራ

ኤርታ አሌ ዝግጁ ነው፤ እነ ግራኝንም እየጠበቃቸው ነው!

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢአማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

🔥 አደገኛውና የአውሮፓ ከፍተኛው በጣሊያን ሃገር ኤትና በተሰኘው ተራራ ላይ የሚገኘው ንቁ እሳተ ጎሞራ ትናንትና በሲሲሊ ደሴት የተፋው ቀላጭ አለት ይህን ይመስል ነበር። አባታችን አቡነ አረጋዊውን ያየሁ መስሎ ነው የታየኝ።

🔥 “የኢጣሊያ እሳተ ገሞራ ቀላጭ አለት ፍንዳታ ፍም ላቫ ዙሪያ የኢትዮጵያ ካርታ መታየት ጀምሯል”

👉 “አውሎ ነፋስ Eta አሜሪካ ገባች | ETAiopia = Erta Ale ፥ ኤታ = ኤታዮጵያ ፥ ኤርታ አሌ”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለምንድን ነው ሕወሓቶች ምርኮኞችን ብቻ እያሳዩን ስለ ደብረ ዳሞ ገዳም አባቶች ዝም ያሉት? ምን የሚደብቁት ነገር አለ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2022

❖❖❖ Debre Damo Monastery / አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ገዳም ❖❖❖

💭 ለመሆኑ የጽዮን እና ቀለማቷ ጠላቶች እነማን ናቸው? ቀለማቷን በሉሲፈር ኮከብ ☆ መተካት ይፈልጋሉን? ልክ እንደ፤

  • ደብረ ዳሞ
  • ✞ አክሱም ጽዮን
  • ደብረ አባይ

❖ ስለ ምርኮኞች፣ ዕለታዊ የፕለቲከኞች መግለጫ ብዙ እናያለን፣ እንሰማለን። ቤተ ክርስቲያንን ከፋፍለው ለማዳከም በመሻት ቤተ ክህነትንና ተቋማትን ለመመስረት ጥድፊያ ላይ ናቸው፤ ያው እንግዲህ ዓመት ሊሞላው ነው ስለ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣ ቀሳውስቱ፣ ምዕመናኑ፣ ገዳማቱና ዓብያተ ክርስቲያናቱ ሁኔታ ግን ዝም፣ ጭጭ ብለዋል። የትግራይ ሙስሊሞች ረመዳን ሲያከብሩ እንኳን አሳይተውናል፤ ጽዮናውያን ግን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ከትግራይም ከሱዳን ስደተኞች ካምፖችም ምንም ዓይነት መረጃ አይተንም ሰምተን አናውቅም። በዘር ማጥፋት ጦርነቱ የመጀመሪያ ወራት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ትግራይን በሚቆጣጠርበት ወቅት ግን ብዙ መረጃዎች፣ ቪዲዮዎችና ምስሎች ሲለቀቁ እንደነበር እናስታውሳለን። ይህ ለምን ሆነ?

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት፤ አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢ-አማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

ይህን ያወሳሁት እነዚህ ገዳማት በተጨፈጨፉ ማግስት ነበር። እንግዲህ በዘንድሮው የኅዳር ጽዮን ክብረ በዓል የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያንን በሉሲፈር/ቻይና ባንዲራ ሸፍነዋት ነበር፤ አዎ! የጽዮንን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ሙሉ በሙሉ ከቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ አስወግደው። እንግዲህ የከሃዲዎቹ ኢ-አማንያን (አክሱማዊ ሆኖ ኢ-አማኒ? እጠየፈዋለሁ፤ ዋይ! ዋይ! ዋይ!) ተልዕኮና ዓላማ ምን እንደሆነ ለመረዳት ከዚህ የተሻለ ማስረጃ ሊኖር አይችልም። ሕወሓቶች ከሻዕቢያ፣ ኦነግ/ብልጽግና እንዲሁም ከዓለም አቀፉ የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ኃይሎች ጋር አብረው እየሠሩ ያሉት የአክሱም ጽዮናውያንን የአምስት ሺህ ዓመት እምነት፣ ታሪክና ባሕል አስወግደው የራሳቸውን ሉሲፈራዊ አምልኮ ታሪክ እና ባሕል በሕዝቡ ላይ ለመጫን ነው፤ ‘የራሳቸውን’ ርካሽ ታሪክ ለመሥራት ነው። ወዮላቸው!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

“እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

  • በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!
  • ❖ ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ዓምና ልከ በዚህ ጾመ ሑዳዴ ያባረረውንና ድርጊቱንም የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል
  • ❖ በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysterious Red Beam of Light over Egyptian Skies | ሚስጥራዊ ቀይ የብርሃን ጨረር በግብጽ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2022

💭 እስክንድርያ ግብጽ ፥ ማክሰኞ መጋቢት ፲፫/፳፻፲፬/ 2014 ዓ.ም

Pillar of Fire -The Ten Commandments 1956

‎❖ የእሳት ዓምድ አሥርቱ ትእዛዛት ፲፱፻፶፮

❖❖❖[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲፫፥፳፩፡፳፪]❖❖❖

በቀንና በሌሊትም ይሄዱ ዘንድ፥ መንገድ ሊያሳያቸው ቀን በደመና ዓምድ፥ ሊያበራላቸውም ሌሊት በእሳት ዓምድ እግዚአብሔር በፊታቸው ሄደ። የደመና ዓምድ በቀን፥ የእሳት ዓምድ በሌሊት ከሕዝቡ ፊት ከቶ ፈቀቅ አላለም።

❖❖❖[Exodus 13:21-22]❖❖❖

By day the Lord went ahead of them in a pillar of cloud to guide them on their way and by night in a pillar of fire to give them light, so that they could travel by day or night. Neither the pillar of cloud by day nor the pillar of fire by night left its place in front of the people.”

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2022

🛑 Everyone knows that a red light means to stop. The word stop has two inferences that are quite different from each other. On one hand, the word stop means to quit. If a father said to his son, “I want you to stop telling lies,” we would rightly assume that he means to quit lying…permanently.

So when we think of my text as The Flashing Red Light Of His Coming, it reminds me of waiting at a railroad station, that when a man or people stand around, as many of us has when we was waiting to catch the train. And we can’t hear the train, or you don’t see him, but you know it’s time. Maybe the dispatcher says, “He’s a little late; he’s not exactly at the time. But we don’t know just when, but he will arrive soon.” And we’ll walk around in the station with our hands in our pockets, and setting on our suitcases, and go out and buy a bag of peanuts, and talk to the—somebody across the street. But all of a sudden we see something happen. There’s a noise takes place out at the tracks. And when they did, the arm goes down, and the red light begins to flash. What is that? The train is in the block. Though you can’t hear him, though you can’t see him, but yet that flashing red light and that arm down shows that he’s coming in. And then if you’re expecting to leave on that train, you’d better throw that bag of peanuts down, stop your talking, get up your suitcases, and get ready, or you’ll be left behind, ’cause he’s just stopping locally, just for a few moments. he’ll be gone. If you still stand to chat … the neighbor across the street, you’ll be left behind.

🔥 Oh! America, Easter is Approaching – yet, your man Abiy Ahmed Ali continues Massacring and starving millions of Christians of Northern Ethiopia to death – for 16 months. Please get rid of the anti-Christian fascist Oromo regime that hijacked Ethiopia — and ‘your’ evil monster PM Abiy Ahmed Ali now. STOP babysitting and supporting them!

You shall not tempt The Almighty Egziahbher God by trying to test the irresistible power or force of The Ark of The Covenant, never ever! The Ark is everywhere, not only in Axum. The Ark has the power to destroy all armies and bring down the walls of cities!

❖❖❖[ትንቢተ ሚክያስ ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

በመኝታቸው ላይ በደልን ለሚያስቡ ክፋትንም ለሚያደርጉ ወዮላቸው! ኃይል በእጃቸው ነውና ሲነጋ ይፈጽሙታል። በእርሻው ላይ ይመኛሉ፥ በግዴታም ይይዙታል፤ በቤቶችም ላይ ይመኛሉ፥ ይወስዱአቸውማል፤ ሰውንና ቤቱን፥ ሰውንና ርስቱንም ይነጥቃሉ። ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በዚህ ወገን ላይ በክፉ አስባለሁ፥ ከዚያም አንገታችሁን አታነሡም፤ ዘመኑም ክፉ ነውና ቀጥ ብላችሁ አትሄዱም።

❖❖❖[Micah 2:1-3]❖❖❖

Woe to them that devise iniquity, and work evil upon their beds! when the morning is light, they practise it, because it is in the power of their hand. And they covet fields, and take them by violence; and houses, and take them away: so they oppress a man and his house, even a man and his heritage. Therefore thus saith the Lord; Behold, against this family do I devise an evil, from which ye shall not remove your necks; neither shall ye go haughtily: for this time is evil.”

____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

New Orleans Hammered by The Scariest Looking Tornado | ኒው ኦርሊንስ በጣም አስፈሪ በሆነው ቶርናዶ ተመታች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2022

🔥 የዩኤስ ባሕረ ሰላጤን ለመምታት ይህን ያህል ትልቅ አውሎ ንፋስ ሆኖ አያውቅም

የጃዝ ሙዚቃ አፍቃሪ ስለሆንኩ ኒው ኦርሊያንስ ከተማ የመኖር ዕቅድ ነበረኝ፤ ግን በሰበባሰበቡ እንቅፋት እየበዛብኝና እግዚአብሔር ሳይፈቅድልኝ ቀርቶ ሃሳቤን ተውኩት፤ ምክኒያቱም ከካሊፎርኒያ፣ ዋሽንግተን ዲሲ እና ሌሎችም ቀጥሎ ዋና የአሜሪካ ስዶምና ገሞራ አካባቢዎች ሉዊዚያናና ጆርጂያ ይገኙበታልና ነው።

💭 አሜሪካ ሆይ፤ ፋሲካ እየተቃረበ ነው ፥ አሁንም የአንቺ ሰው አርመኔው አብዮት አህመድ አሊ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖችን ለ፲፮/16 ወራት ያህል ያለማቋረጥ እየጨፈጨፋቸውና በረህብ እየቆላቸው ነው። አሜሪካ ሆይ፤ እባክሽ ኢትዮጵያን ጠልፎ የያዘውን የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና ያንቺንክፉ ጭራቅ ጠ/ሚ አብዮት አህመድ አሊን አሁን አስወግጂው! ልዑካኖችሽን ወደዚህ አረመኔ ሰው በየወሩ ደጋግመሽ የምትልኪው እኮ ያንቺ ሰው ስለሆነ ብቻ ነው። ወደ ሩሲያው ፑቲን ልዑካኖችሽን ለምን አትልኪም? የማይታሰብ እንደሆነ እያየነው ነው። አሁን በ-HR-6600 ህግ የማጭበርበሪያና ጊዜ የመግዢያ ድራማ በመስራት ለሕዝባችን አሳቢ እንደሆንሽ ማስመሰሉን አቁሜ። ብታስቢልንና በጎ መፍትሔ ለማምጣት ብትፈልጊ ኖሮ የሕዝባችንን ስቃይና መከራ ለማቆም በአንድ ቀን ብቻ ቆራጥ እርምጃ መውሰድ በቻልሽ ነበር። ማንም ባላገደሽ ነበር። በሦስት ሳምንት ውስጥ ለዩክሬይን ፋሺስት አገዛዝ ያሳየሸው ድጋፍና የወሰድሻቸው በጎ እርምጃዎች እኮ በኢትዮጵያ/ለኢትዮጵያ ሕዝብ ለመቶ ዓመታት እንኳን ከወሰድሻቸው በጎ እርምጃዎች በአስር እጥፍ በሥራ ላይ ሲውሉ እያየናቸው ነው።

🏃‍ እንግዲህ ባለፈው ሳምንት በተጠናቀቀው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የበላይነቱን የተቀዳጅበት ምስጢር እንደ አንድ ምልክት በሆነሽ ነበር።

Axumite Ethiopia Beats Babylon America / አክሱማዊት ኢትዮጵያ ባቢሎን አሜሪካን ቀጣቻት

View Post

🔥 There Has Never Been a Tornado This Huge to Hit The US Gulf Coast

A tornado touched down in the New Orleans area Tuesday as part of a line of severe weather that started in Texas and Oklahoma and moved east into the Deep South.

Oh! America, Easter is Approaching – yet, your man Abiy Ahmed Ali continues Massacring and starving to death millions of Christians of Northern Ethiopia – for 16 months. Please get rid of the anti-Christian fascist Oromo regime that hijacked Ethiopia — and ‘your’ evil monster PM Abiy Ahmed Ali now.

You shall not tempt The Almighty Egziahbher God by trying to test the irresistible power or force of The Ark of The Covenant, never ever! The Ark is everywhere, not only in Axum. The Ark has the power to destroy all armies and bring down the walls of cities!

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali (Nobel Peace Laureate 2019):

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ Ukraine

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Oromos

☆ Afars

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray an-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

❖❖❖[Isaiah 10:1-4]❖❖❖
“Woe to those who enact evil statutes And to those who constantly record unjust decisions, So as to deprive the needy of justice And rob the poor of My people of their rights, So that widows may be their spoil And that they may plunder the orphans. Now what will you do in the day of punishment, And in the devastation which will come from afar?To whom will you flee for help?
And where will you leave your wealth? Nothing remains but to crouch among the captives Or fall among the slain. In spite of all this, His anger does not turn away And His hand is still stretched out.”

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፥፩፡፬]❖❖❖

መበለቶችም ቅሚያቸው እንዲሆኑ፥ ድሀ አደጎችንም ብዝበዛቸው እንዲያደርጉ፥ የድሀውን ፍርድ ያጣምሙ ዘንድ፥ የችግረኛውንም ሕዝቤን ፍርድ ያጐድሉ ዘንድ የግፍን ትእዛዛት ለሚያዝዙ፥ ክፉንም ጽሕፈት ለሚጽፉ ወዮላቸው! በተጎበኛችሁበት ቀን፥ መከራም ከሩቅ በሚመጣበት ዘመን ምን ታደርጉ ይሆን? ለረድኤትስ ወደ ማን ትሸሻላችሁ? ክብራችሁንስ ወዴት ትተዉታላችሁ? ከእስረኞች በታች ይጐነበሳሉ፥ ከተገደሉትም በታች ይወድቃሉ። በዚህም ሁሉ እንኳ ቍጣው አልተመለሰችም፥ ነገር ግን እጁ ገና ተዘርግታ ትኖራለች።

👉 ያው እንግዲህ፤ ቅንዝንዟ ሄርሜላ አረጋዊ ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት ከክረምት እንቅልፏ ነቅታ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ወኪል ሆና በመወራጨት ላይ ትገኛለች

💭 ኦሮሞው የጽዮናውያን ጠላትና የኤዶማውያኑ ወኪል፤ መላከ ኤዶምበአቡነ አረጋዊ ዕለት ሔርሜላ አረጋዊን ጋበዛት | በአጋጣሚ?

💭 German Marathon Record Holder: “I Dedicate My Successes to The People of Tigray „

🏁 Amanal Petros after his record race: “I dedicate my successes to the people of Tigray “

🏁 አማናል ጴጥሮስ ከውድድሩ በኋላ፤ “ስኬቶቼን ሁሉ ለትግራይ ህዝብ እሰጣለሁ”

ይህ ባለፈው እሑድ ዕለት ልብ ያላልኩት ሌላ ተዓምር ነበር! በአቡነ አረጋዊ ዕለት (ለተሰንበት የዓለምን ክብረወሰን በሰበረችበት) ዕለት ጀግናው ጽዮናዊ አማናል ጴጥሮስ ሁለተኛውን የጀርመን ሬከርድ ሰብሯል። እግዚአብሔር ይባርክህ/ይጠብቅህ ወንድማችን!

💭 Kentucky Tornado፡ Power of The Ark of The Covenant? | የአሜሪካ ቶርናዶ ኃይለ ጽላተ ሙሴ?

💭 በአቡነ አረጋዊ ዕለት | ፀሐይ በነበልባሎች እየታመሰች ነው | ብዙ የኮሮና የጅምላ ጭነቶች ወደ ምድር እየመጡ ነው

💭 በአፍሪቃ በጣም አደገኛ የሚባለው እሳተ ገሞራ በምስራቅ ኮንጎ ፈነዳ | በአቡነ አረጋዊ ዕለት

💭 ባለ ራዕዩ እንጀራ ጋጋሪ ጽዮናዊ የአቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን በጽዮን ቀለማት እንዲቀባው በሕልሙ ታዘዘ

________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ባለ ራዕዩ እንጀራ ጋጋሪ ጽዮናዊ የአቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን በጽዮን ቀለማት እንዲቀባው በሕልሙ ታዘዘ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2021

❖❖❖ የደብረዳሞው ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የእመቤታችን የአሥራት ሃገር የሆነችውን እናት ኢትዮጵያን ያጸደቋት፣ በአባታችን በኖህ በኩል ያገኘነውን የጽዮን ማርያም ቀለማትን ለዓለም ያሳዩ ድንቅ አባት ናቸው።❖❖❖

💭 ጽዮናውያን ወንድሞቼ እና እኅቶቼ፤ አውሬው በመንፈስም እያዳከመ ያዘጋጀላችሁን ቅስቀሳ እና የመርዝ ኪኒን እንድትውጡ ለማድረግ ብዙ ቢሠራም፤ ጥቂት ነውና የቀረው በዚህ በፍጻሜ ዘመን ልብ በሉ። “ለምትወደው ሰው መስማት የማይፈልገውን ነገር ንገረው/ምከርው” እንዲሉ፤ ዛሬ መስማት የማትፈልጉትን የሚነግሯችሁን ጥቂቶቻችንን ብታዳምጡ ነው የሚሻላችሁ። በትግራይ የተደበደቡት ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት በጽዮን ቀለማት ያሸበረቁ የእግዚአብሔር አድባራት መሆናቸውን እናስተውል። በአውሬው የተጠቁበትም አንዱ ምክኒያት ይህ ነው። አውሬው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን የሉሲፈር ባንዲራ በየአጋጣሚው በማስተዋወቅ ላይ የሚገኘው ማንነታችንን እና ምንነታችንን፤ ቅዱሳኑና ሁሉንም የእኛ የሆነውን በጎ ነገር ሊነጥቀን ስላቀደ ነው።

ዛሬ በደንብ ግልጽ የሆነልን የሕወሓት/ሻዕብያ /ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ ወዘተ የተዘጋጁበት መልክና ምሳሌ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በሃገረ ኢትዮጵያ የነገሰውን የስጋን ማንነትና ምንነት ማለትም የስጋን አካል እንደ መንግስት አካል (ህግ) ፣ የሞትና ባርነትን ሥርዓት ለማስቀጠል ስለሚሹ ነውኢትዮጵያ = የአዲስ ኪዳኗ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና/እስራኤል ዘነፍስ ናት። የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካለው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት በሌለው “የትግራይ ባንዲራ” ላይ ያረፈው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ በሕዝባችን ላይ ያስከተለብንን ስቃይና ሰቆቃ ካየን በኋላ ዛሬም ሲውለበለብ ማየታችን እውነትም እነዚህን ቡድኖች ሉሲፈር ለስሙና ለክብሩ ፈጥሯቸዋል፣ ምኞቱንም እያሟሉለት ነው ማለት ነው። እንድምናየውም አራተኛ ትውልድ የተባለው የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ የሕወሓት/ሻዕቢያ/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ ወዘተ አገዛዝ ነው። እነዚህን ቡድኖች የፀነሳቸው የምኒልክ የስጋ ምኞት ነበርና። ዛሬ ያለው አገዛዝ/መንግስት የምኒልክ መንግስት ነው።

👉 በክፍል ፩ ቪዲዮ የቀረበ ጽሑፍ፦

አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን (አዲስ አበባ-ሳሪስ)

መስከረም ፪ሺ፯/2007 ዓ.ም (ያለ ጽዮን ማርያም ቀለማት)

አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን(አዲስ አበባ-ሳሪስ)

መስከረም ፪ሺ፲፩/2011 ዓ.ም (ከጽዮን ማርያም ቀለማት ጋር)

አንድ ባካባቢው የሚኖርና እንጀራ በመሸጥ የሚተዳደር ትግራዋይ ወጣት የቤተ ክርስቲያኗን ጣራ በአረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ቀለማት እንዲያስቀባ በታየው ራዕይ በመታዘዙ በራሱ ወጭ እንዲህ አሳምሮ አስቀብቶታል። (ድንቅ ነው!)ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ይህን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ባለውለታ አግተው ይሆን? ወዮላቸው!

💭 አምና በነነዌ ጾም መግቢያ ላይ ያቀረብኩት ጽሑፍ፤

👉 በትናንትናው የአቡነ አረጋዊ ዕለት፤ የነነዌ ጾም በሚገባበት ወቅት፤ የአህዛብ የጥፋት (ሰ)አራዊት በትግራይ ላይ የመጨረሻ የሚሆነውን ጭፍጨፋውን ማጧጧፉና ወደ ተከዜ ግድብ ማምራቱም በደንብ ታስቦበት ነው።

በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት በትግራይ ላይ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች የጀመሩት ስጋዊ ጥቃት ለምን አክሱም ጽዮንን፣ ደብረ አባይን እና ደብረ ዳሞ ገዳማትን አስቀድመው ማጥቃት እንዳስፈለጋቸው ሁላችንም እያየነው ነው። ይህ ከዚህ በፊት በሺህ አራት መቶ ዓመታት ውስጥ ያልታየ ክስተት እንደሆነ ልብ እንበለው።

ዘንድሮ በትግራይ ላይ የተከፈተው ጥቃት ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት ኤዶማውያኑ አውሮፓውያንና እስማኤላውያኑ አረቦች በአፄ ምኒሊክ በኩል የጀመሩትን ጥቃት አጠናክሮ የቀጠለ ነው። በተለይ ኤርትራ እና ጂቡቲ በክርስቶስ ተቃዋሚው ኃይል ቁጥጥር ውስጥ እንዲገቡ ሲደረጉ ልክ ዛሬ አህዛብ መናፍቃኑ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ ተግተው በስኬት እየሠሩት እንዳሉት ፥ ዋናው ዓላማቸው፤

፩ኛ. ኢትዮጵያዊነትን

፪ኛ. አክሱም ጽዮንን (ጽላተ ሙሴን)

፫ኛ. አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቁን

፬ኛ. ተዋሕዶ ክርስትናን

❖ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና የጀርባ አጥንት ከሆኑት ከትግራውያን መንጠቅ ነው።

👉 በዚህም ተጠቃሚዎቹ፤

፩ኛ. ኢትዮጵያ/ እስራኤል ዘ-ስጋ

፪ኛ. አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች

፫ኛ. መናፍቃን

፬ኛ. ኢ-አማንያን

፭ኛ. ሰዶምና ገሞራ (ግብረ-ሰዶማውያን)

👉 ሁሉም ኢ-አማንያን 666 የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው።

ጽላተ ሙሴን የአክሱም ጽዮን ልጆች ውስጥ እንደተቀበረ አድርገን እንውሰደው። ምዕራባውያኑ የቴክኖሎጂው ባለቤቶች የጽላቱን ‘ጨረር’ እያንዳንዱ ያልተበከለ የአክሱም ጽዮን ልጅ ውስጥ እንዳለ የመለካት/የማየት ችሎታው/አጋጣሚው አላቸው። ይህንንም ጨረር ከግለሰቦቹ ፈልቅቀው ለማውጣት (ጽላተ ሙሴን ለመስረቅ) እንደማይቻላቸው አይተዋል። ስለዚህ ልክ የአውሬውን 666 ምልክት በፈቃዱ ግንባሩና እጁ ላይ ለማስቀበር እንደሚሻው የወደቀ ሰው እያንዳንዱ የጽላተ ሙሴ ‘ተሸካሚ’ የአክሱም ጽዮን ልጅም ኢትዮጵያዊ መልኩን፣ ተዋሕዶ እምነቱንና ሰንደቁን በፈቃዱ እንዲያስረክብ የተለያዩ ፈተናዎችን እያቀረቡለት ነው። ዛሬ በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊትም በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት(አደዋ)ቀጣይ ደረጃ ነው። ያኔ አባቶቻችን እና እናቶቻችን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ ተዋሕዶ እምነታቸውንና ጽዮን ማርያም እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ያስዋቡትን ሰንደቃቸውን ለጥያቄ እንኳን አቅርበዋቸው አልነበረም፤ በዚህም እስካፍንጫው የታጠቀውን ወራሪ የዔዶማውያን ኃይል ድል ሊያደርጉት ተችሏቸው ነበር።

ይህ ትውልድም እራሳቸውን ለአውሬው አሳልፈው በሸጡ ደካሞች ተንኮል ሳይታለልና ሳይሸነፍ “እምብዬው ማንነቴንና ምንነቴን አሳልፌ አልሰጥም!” ማለት አለበት። አልያ ከኢርትራውያን የከፋ ዕጣ ፈንታ ነው የሚደርሰው።

ከአድዋው ድል በኋላ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ደቡባውያን(ጋላማሮች)ኢትዮጵያን መረከብ እንደጀመሩ የአደዋውን ድል የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው የአክሱም ጽዮን ልጆች እንዳስገኙት በመገንዘባቸውና እነርሱንም/ይህንም ለመዋጋት በክህደት ወደ አህዛብ እውቀትና ጥበብ በመዞር በተለይ ኤዶማውያኑን አውሮፓውያኑን በጣም ማስጠጋት ጀመሩ። በመጀመሪያ ያኔም አፄ ምንሊክ ኤርትራንና ጂቡቲን ለአውሮፓውያኑ አሳልፈው በመስጠት የሞትና ባርነቱን መንፈስ ወደ አክሱም ጽዮን ለማምጣት ከኤዶማውያኑ ጋር አስቀድመው ተፈራረሙ፤ በስምምነቱም ጦርነቱ በደቡብ ኢትዮጵያ ሳይሆን ልክ እንደ ዛሬው በአክሱም/አደዋ እንዲካሄድና የአክሱም ጽዮን ልጆች ጦርነቱን ተከትሎ በሚመጣው ጥፋትና ውድመት ለዘመናት ተቸግረውና ተጎሳቁለው እንዲኖሩ ተደረጉ።

ከአርባ ዓመታት በኋላም ፋሺስቱ ሙሶሊኒ በተመሳሳይ መልክ ወደ አክሱም ጽዮን ተመልሶ ተምቤንና አካባቢዋን በኬሚካል ቦምብ ጨፈጨፋቸው።

ዛሬም ፋሺስቶቹ ግራኝ አብዮት አህመድና ኢሳያስ አፈቆርኪ የኤዶማውያኑን ተልዕኮ ለማስፈጸም በደቡብ ኢትዮጵያ ሳይሆን አሁንም በአክሱም ጽዮን ላይ ጭፍጨፋውን ተያይዞታል። አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ በትግራይ ሕዝብ ላይ በጣም አደገኛ ኬሚካሎችንና ራዲዮ አክቲቭ ዝናቦችን በኤሚራቶች ድሮኖች አውርዶባቸዋል፤ ኤሚራቶች ከአሰብ ተጣድፈው የወጡት ለዚህ ነው! ገለልተኛ መርማሪዎችንም የማያስገባው ይህ እጅግ በጣም አስከፊ ወንጀል ስላስደነገጠው ነው። በእኔ በኩል ገና ከዓመት በፊት ግራኝ የኑክሌር ወይንም የኬሚካል መሳሪያዎችን ካገኘ ሰሜን ኢትዮጵያን ላይ እንደሚጠቀምባቸው በደንብ ታይቶኝ ነበር። ይህ አውሬ እጅግ በጣም አረመኔ እንደሆነ ገና ለመጀመሪያ ጊዜ እንዳየሁት ነበር የተገለጸለኝ።

______________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከንጉሡ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙት አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2021

❖❖❖ የአባታችን አቡነ አረጋዊ በረከታቸውና ረዲኤታቸው ከእኛ ይሁን።❖❖❖

❖❖❖ ተስዐቱ ቅዱሳን ❖❖❖

ከሮማ ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ ፃድቃናት ሶስት የተሰወሩ ናቸው፡፡ ከሶስቱም አንዱ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው። አባታችን አቡነ አረጋዊ የአቡነ ገሪማ የእህት ልጃቸው ናቸው።

ከተስዐቱ ቅዱሳንም በዕደሜ ያነሱ ነበሩ። ነገር ግን የሚናገሩትና የሚሰሩትም ሁሉ አብሯዋቸው ለነበሩ ሌሎች ቅዱሳን የሚያስገርም ነበር።

አባታችን አቡነ አረጋዊ የመጀመርያ ስማቸው ዘሚካኤል ነበር። የሚሰሩትም ሆነ የሚናገሩት ሁሉ ያስገረማቸው አጎታቸው አቢነ ገሪማ አረጋዊ” “አረግከነሲሉ ጠሩዋቸው።

አረጋዊ ማለት አረግከነ ከሚል የግእዝ ቋንቋ የመጣ ሲሆን ትርጉሙም አንተ ከእኛ በእድሜ ያነስክ ነህ ነገር ግን በምታደረገው ሁሉ ከእኛ በላይ ታላቅ ሰው ነህ ማለት ነው።

ከንጉሱ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙም አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው፡፡ በመጨረሻ ዘመንም አባታችን አቡነ አረጋዊ በሀሳዊ መሲሁ ተሰይፈው ሞትን ይቀምሳሉ።

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የግራኝ ቤን አሚር መሀመዳውያን ጂሃዳውያንን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን!

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን በፈጸመው + በዝምታ በማለፍ ድጋፍ በሰጠው ሁሉ ላይ ለተገፉ የሚፈርድ፣ ለተበደሉ የሚበቀል እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግዚአብሔር ቁጣውን በቅርቡ ያወርድበታል

💭 ተዓምረ አረጋዊ | ለተሰንበት ግደይ የዓለም ግማሽ ማራቶን ክብረ ወሰንን በአስደናቂ ሁኔታ ሰበረችው

✞✞✞በዕለተ አቡነ አረጋዊ፤ በእውነት ድንቅ፣ ድንቅ ነው!✞✞✞

🦁 ቀነኒሳ አንበሳ ፥ ለተሰንበት አንበሲት!🦁

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Almost Every Monastery & Religious School in Tigray Has Been Destroyed by The Fascist Oromo Regime

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 24, 2021

Ethiopia / ኢትዮጵያ

Debre Damo/ደብረ ዳሞ

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱምጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረጽዮን፣ ፀረአቡነ አረጋዊ፣ ፀረአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የኦሮሞ ፋሺስት ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (፮/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church(6th century), with heavy artilleries. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawe (also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the Monastery.

💭 History repeats itself:

🔥 Amharas & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Abiy Ahmedl is doing the same evil now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

😈 Menelik ll: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

😈 Haile Selassie: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

😈 Mengistu Hailemariam: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

😈 Abiy Ahmed Ali ´= Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

✤✤✤ [Galatians 5:19-21]✤✤✤

Now the deeds of the flesh are evident, which are: immorality, impurity, sensuality, idolatry, sorcery, enmities, strife, jealousy, outbursts of anger, disputes, dissensions, factions, envying, drunkenness, carousing, and things like these, of which I forewarn you, just as I have forewarned you, that those who practice such things will not inherit the kingdom of God.

👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menilk’s Reign, Tigray was split into two rgions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc were put under Wello Amhara adminstration.

👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Mekelle and Corbetta. Thousands of defenceless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Mekelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9thOctober in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’.

Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans starving again.

👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

2018 – Until today: probably up to 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!

______________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የአቡነ አረጋዊን ልጆች ‘በሕብረት’ ጨፈጨፏቸው፣ ታሪካዊውን የደብረዳሞ ገዳምም አወደሙት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 24, 2021

✞ “ተዋሕዶ ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ አማራ ነኝ የሚለውን ጨምሮ ሁሉም እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጸጥ፣ ጭጭ ዝም ብለዋል! 😠😠😠 😢😢😢 አግዚአብሔር እና አቡነ አረጋዊ ግን ሁሉንም በቪዲዮ ቀርጸውታል!

💭 ምስሉ እና ጽሑፉ ባለፈው ጥር ፳፻፲፫ ዓ.ም ላይ የቀረቡ ነበሩ።

😈 የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው ንጉሥ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥት ዮሐንስን ገድለው ቤተ ክርስቲያንን እና ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ከበቁ በኋላ ነው ማለት ነው። አፄ ምኒልክ በአክሱም ጽዮን ያልተቀቡ ንጉሥ መሆናቸውን ልብ እንበል።

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: