Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ደብረ ዘይት’

Jerusalem Mount of Olives: Ethiopian Christians Celebrate the 5th Sunday of the Great Lent | ደብረ ዘይት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 19, 2023

❖❖❖

የዐቢይ ጾም ፭ተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት

የክርስቶስ ዳግም ምጽአት መቼ ነው የሚሆነው?

እንኳን ለደብረዘይት በዓል አደረሰን!

ደብረ ዘይት በግዕዝ ልሣን ደብረዘይት ማለት የወይራ ተራራ ማለት ነው። ቦታው ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ የሚገኝ የወይራ ዛፍ የበዛበት ተራራ ሲሆን ስሙም ከወይራ ዛፉ:-ደብረ ዘይት (የወይራ ዛፍ ተራራ) በመሰኘት ተገኝቷል። በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ደብረ ዘይት በዓል ሆኖ የሚከበርበት ምክንያት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረዘይት ተራራ ላይ ሳለ ለቅዱሳን ደቀመዛሙርቱ ስለ ዓለም ፍጻሜ እና ስለ ዳግም ምጽአቱ ስላስተማራቸዉ በጌታችን ትምህርት መሰረት ነገረ ምጽአቱን (የመምጣቱን ነገር) እንድናስታዉስ ወይም እያሰብን እንድንዘጋጅ ለማድረግ ነዉ።

በዚያ ልማድ መሠረት ጌታችን ዓለምን ለማሳለፍ ደግሞ የሚመጣበትን ምልክትና ጠቋሚ ነገር ምን ምን እንደሆነ፣ እርሱ ከመምጣቱ በፊት በዓለም ላይ ምን፥ ምን እንደሚደረግና ምን እንደሚታይ ለደቀመዛሙርቱ የነገራቸው በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ነው። (ማቴ. ፳፬፥፩፡፶፩) ስለ ዓለም ሁሉ ቤዛ ለመሆን በሚሰቀልበት ቀን ዋዜማ ማለት በትልቁ ሐሙስ (ጸሎተ ሐሙስ) በለበሰው ሥጋ የጸለየው ከደብረ ዘይት ጋር ተያይዞ በሚገኘው ቦታ በጌተሴማኒ ነበር። (ማቴ. ፳፮፥፴፮) በኃላ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላም ለደቀመዛሙርቱ እንዲነግሩ ሲልካቸው፥ “ሂዱና ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል፥ በዚያም ታዩኛላችሁ ብላችሁ ንገሩአቸው፥” ብሎ የላካቸው በደብረ ዘይት ገሊላ ተብላ ትጠራ ወደ ነበረችው ቦታ ነው። (ማቴ. ፳፰፥፱) ገሊላውያን ወደ ኤየሩሳሌም ሲመጡ በደብረ ዘይት ያርፍ ነበርና እነሱ ሲያርፉባት የነበረችው ቦታ ገሊላ እየተባለች ትጠራ ነበር። መድኃኔዓለም ክርስቶስ የድኅነት ሥራ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ያረገው ከዚህ ተራራ ተነሥቶ ነው። (ሐዋ. ፩፥፲፪) ቀደም ብሎም የሆሳእናው የመድኃኔዓለም አስደናቂ ጉዞ የተጀመረው ከደብረ ዘይት ሥር ነበር። (ማቴ. ፳፩፥፩፡፲፮)

ደብረዘይት ምሳሌነቱ ይህች ቤተክርስቲያን ናት፣ ደብረዘይት የኦርቶዶክሳውያን ተራራ፣ የእግዚአብሔር ቃል የሚነገርባት፣ መሠረታዊ ሐይማኖት የምንማርባት፣ ካሕናት የሚሠፍሩባት፣ ምዕመናን የሚገናኙባት፣ እግዚአብሔርን የምንወድ ሁሉ የምንሰባሰብባት አማናዊት ደብረ ዘይት ቤተክርስቲያን ናት።

ትልቁ መሠረተ ልማት የሰው ልጅ ነው፤ ቁሳቁሱን፣ ድንጋይና ድንጋይ፣ አሸዋና ሲሚንቶ ማቀላቀል አይደለም”

ሰውን ከእግዚአብሔር ከሚለየው አጉል ሰላም ይልቅ ከእግዚአብሔር የማይለየው ጦርነት ይሻላል፤ ስሜታዊ ከሆነና ለቤተ ክርስቲያን ዘለቄታዊ ጉዳት ከሚኖረው ስምምነትና አንድነት ይልቅ ስለ ሐይማኖት መጠበቅ ዘለቄታዊ ጠቀሜታ የሚኖረውና ለዚህ ሲባል የሚሆን አለመስማማት ይሻላል፡፡” ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

🔥 ኢትዮጵያዊቷን የ ‘ደብረዘይት’ ከተማን ‘ቢሸፍቱ’ በማለት እራሳቸውን ከ ፍዬል ሕዝብ 🐐 የመደቡት ከሃዲዎቹና የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ጋላሮሞዎች የትንቢት መፈጸሚያ ይሆናሉ

Debre Zeit (ደብረ ዘይት): the Ge’ez phrase for Mount of Olives is one of the nine minor feast days of the Lord observed halfway in the fifth week of the great lent. The Ethiopian Orthodox Church celebrates the feast with special consideration based upon the second coming of Christ, which was announced by our Lord on the Mount of Olives. Biblical verses and the hymn of St.Yared pertinent to our Lord’s second coming are read and sung on this day.

The signs of the end times spoken by our Lord will culminate in final judgment and resurrection of the living and dead, believers and unbelievers, righteous and sinners. It is in the knowledge of this truth of the second coming of Christ that all people must repent, believe and baptize in preparation for the arrival of God’ Kingdom.

The church advises us to be spiritually prepared for judgment at any moment and to put our trust in God that He will make everything right in the end. The final phase of the process of redemption began with the first coming of Jesus and will culminate in the events surrounding His Second Coming. There will be a final judgment of all people, living and dead. There will be a final defeat and destruction of all evil — Satan, sin, suffering and death. The kingdom of God will come to its fulfillment at last.

Signs of the end

Jesus, Himself, said no one would be able to predict exactly the end of the time but He informs that many events will occur before the Second Coming and which will be signs that the end is near. There will be wars, famines, earthquakes, false prophets, persecutions and an increase in wickedness, rebellion against God, worship of demons, idolatry, murders, sorceries, sexual immorality, and thefts. (Matthew 24:3-14; Rev. 9: 20). The Gospel of the kingdom must be preached to all nations for a witness to all the nations, and then the end shall come. (Matthew 24:14-28).

Resurrection and Final Judgment

Everyone who has ever lived will be brought back to life in some form to face the final judgment along with those still living. When the end time comes, all who are in the graves will hear His voice and come forth and can be in front of two different Judgment Seats (righteous in the right hand of Jesus and sinners in the left) — those who have done good will be granted eternal life; and those who have done evil, will be condemned to eternal punishment. (Matthew 5:29-30, 25:31-46, Mark 9:43-48 ; John 5:25-29)

While we are still living, or until Jesus comes again, we have every opportunity to repent. We can change our ways from evil to good. But in the end we will all be judged. No one knows about that day or hour, not even the angels in heaven, nor the Son, but only the Father. You do not know when that time will come. The event, when it happens, will be swift and unexpected. So you also must be ready, because the Son of Man will come at an hour when you do not expect Him. (Mark 13:32-33; Matthew 24:43-44)

Be alert! Be Prepared!

The Mount of Olive (Debre Zeit) የደብረ ዘይት ተራራ(ኢየሩሳሌም)

The Mount of Olive is the highest mountain in the suburbs of Jerusalem, 730 metres over the surface of the Mediterranean, comprising of a mountain range with three peaks; The South peak of the Ascension of Christ, around which all the Christian Shrines of the Mount of Olives are gathered. The North peak (Mount Scopus), on which the Hebrew University of Jerusalem is built. The middle peak with the Augusta Victoria Hospital dedicated to the wife of the German Emperor Wilhelm II. In Hebrew it is called Har-Hazeitim, the Mount of Olives. From the 4th century onwards, the Mount of Olives attracted many Christian pilgrims and monks, resulting to the building of houses of prayer, churches and monasteries on it. A Christian travelling book of the 6th century numbers 24 churches and shrines on the Mount.

During the apostasy era, Lord and Savior Jesus Christ taught the disciples about judgment day on the mount of olive. In scripted as in the Holy Bible on (Gospel of Matthew 24:1-44) “Then Jesus went out and departed from the temple, and His disciples came up to show Him the buildings of the temple. And Jesus said to them, “Do you not see all these things? Assuredly, I say to you, not one stone shall be left here upon another, that shall not be thrown down.”

The Signs of the Times and the End of the Age

Now as He sat on the Mount of Olives, the disciples came to Him privately, saying, “Tell us, when will these things be? And what will be the sign of Your coming, and of the end of the age?” And Jesus answered and said to them: “Take heed that no one deceives you. For many will come in My name, saying, ‘I am the Christ,’ and will deceive many. And you will hear of wars and rumors of wars. See that you are not troubled; for all these things must come to pass, but the end is not yet. For nation will rise against nation, and kingdom against kingdom. And there will be famines, pestilences, and earthquakes in various places. All these are the beginning of sorrows.

“Then they will deliver you up to tribulation and kill you, and you will be hated by all nations for My name’s sake. And then many will be offended, will betray one another, and will hate one another. Then many false prophets will rise up and deceive many. And because lawlessness will abound, the love of many will grow cold. But he who endures to the end shall be saved. And this gospel of the kingdom will be preached in all the world as a witness to all the nations, and then the end will come.

The Great Tribulation

“Therefore when you see the ‘abomination of desolation,’ spoken of by Daniel the prophet, standing in the holy place” (whoever reads, let him understand), “then let those who are in Judea flee to the mountains. Let him who is on the housetop not go down to take anything out of his house. And let him who is in the field not go back to get his clothes. But woe to those who are pregnant and to those who are nursing babies in those days! And pray that your flight may not be in winter or on the Sabbath. For then there will be great tribulation, such as has not been since the beginning of the world until this time, no, nor ever shall be. And unless those days were shortened, no flesh would be saved; but for the [c]elect’s sake those days will be shortened.

“Then if anyone says to you, ‘Look, here is the Christ!’ or ‘There!’ do not believe it. For false Christ’s and false prophets will rise and show great signs and wonders to deceive, if possible, even the elect. See, I have told you beforehand. “Therefore if they say to you, ‘Look, He is in the desert!’ do not go out; or ‘Look, He is in the inner rooms!’ do not believe it. For as the lightning comes from the east and flashes to the west, so also will the coming of the Son of Man be. For wherever the carcass is, there the eagles will be gathered together.

The Coming of the Holy Son

“Immediately after the tribulation of those days the sun will be darkened, and the moon will not give its light; the stars will fall from heaven, and the powers of the heavens will be shaken. Then the sign of the Son of Man will appear in heaven, and then all the tribes of the earth will mourn, and they will see the Son of Man coming on the clouds of heaven with power and great glory. And He will send His angels with a great sound of a trumpet, and they will gather together His [d]elect from the four winds, from one end of heaven to the other.

The Parable of the Fig Tree

“Now learn this parable from the fig tree: When its branch has already become tender and puts forth leaves, you know that summer is near. So you also, when you see all these things, know that it is near—at the doors! Assuredly, I say to you, this generation will by no means pass away till all these things take place. Heaven and earth will pass away, but My words will by no means pass away.

No One Knows the Day or Hour

“But of that day and hour no one knows, not even the angels of heaven, but My Father only. But as the days of Noah were, so also will the coming of the Son of Man be. For as in the days before the flood, they were eating and drinking, marrying and giving in marriage, until the day that Noah entered the ark, and did not know until the flood came and took them all away, so also will the coming of the Son of Man be. Then two men will be in the field: one will be taken and the other left. Two women will be grinding at the mill: one will be taken and the other left. Watch therefore, for you do not know what hour your Lord is coming. But know this, that if the master of the house had known what hour the thief would come, he would have watched and not allowed his house to be broken into. Therefore you also be ready, for the Son of Man is coming at an hour you do not expect.

So dear brethren! Just as it is foretold by our Lord Himself about the anonymity of His second coming, it is always better to be ready by repentance and avoid any harmful act for we might not have time to cleanse our sin and face our Lord for judgment because He will say to us, “Depart from Me, you cursed, into the everlasting fire prepared for the devil and his angels: for I was hungry and you gave Me no food; I was thirsty and you gave Me no drink; I was a stranger and you did not take Me in, naked and you did not clothe Me, sick and in prison and you did not visit Me.’”

But it shall always be our desire to be called His children and be said, “Come, you blessed of My Father, inherit the kingdom prepared for you from the foundation of the world: for I was hungry and you gave Me food; I was thirsty and you gave Me drink; I was a stranger and you took Me in; I was naked and you clothed Me; I was sick and you visited Me; I was in prison and you came to Me.’

May God’s mercy be upon us, Amen!

👉 Source: Ethiopian Orthodox Tewahedo Church

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዛሬው የቅዱስ ዑራኤል ዕለት ድንቅ ተዓምር ፳፪ ሰኔ ፳፻፲፬ | አምላካችን ምልክቶቹን አሳይቶናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 29, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ክፍል ፩

ጸሎት ቤት ውስጥ፤ ፳፪ ሰኔ ፪ሺ፲፬ ዓ.ም ቅዱስ ዑራኤል ይህን የጌታችን መታሰቢያ ከ፭ ዓመታት በፊት አሳይቼው ነበር ዛሬ ከበታቹ ያሉት የሻማ ብርሃናት የጽዮንን ቀለማት/ የማርያም መቀነትን ሠርተው ይታያሉ።

በጽዮን ቀለማት የደመቀው የእናታችን የቅድስት ማርያም ስዕል ዛሬ ከበታቹ ያሉት የሻማ ብርሃናት የጽዮንን ቀለማት/ የማርያም መቀነትን ሠርተው ይታያሉ። ኢትዮጵያዊ ገጽታ ያለውን ስዕል

በጥሞና እንመልከተው!

ክፍል ፪

ጌታችን የተገኘበት የ፪ሺ፱ ዓ.ም መስቀል ደመራ በመስቀል ዓደባባይ” በሚል ከ፭ ዓመታት በፊት፤ ገና አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ መኖሩንም ሳናውቅ አቅርቤው የነበረው ድንቅ ቪዲዮ ነው፤ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ለጅሃዳቸው በደብረዘይት (ቢሸፍቱ-ሆራ) ዝግጅት ላይ ነበሩ።

✞ አምላካችን ምልክቶቹን አሳይቶናል ፥ ዳግም ምጽአት / ደብረ ዘይት ✞

እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፣ ወአምላክነሂ ኢያረምም፣ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ። እግዚአብሔር በግልጽ ይመጣል፤ አምላካችን ዝምም አይልም ከፊቱም እሳት ይነዳል”

✞ የምጽአት ምልክቶች ✞

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ሳለ ደቀመዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው የዳግም ምጽአት ምልክትን ጠይቀውታል። እርሱም አስቀድሞ «ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ» ካለ በኋላ የሚከተሉትን ምልክቶች ገልጾላቸዋል።

💭 አስቀድሞ በነቢያት የተነገሩትም ምልክቶች ተጨምረዋል፤

  • ☆ ብዙ ሀሰተኛ ነቢያት ይነሳሉ ፣
  • ☆ ብዙ ሀሰተኛ ክርስቶሶች ይነሳሉ ፣
  • ☆ ታላቅ ክሕደት ይሆናል ፣
  • ☆ በብዙዎች ዘንድ ፍቅር ይቀዘቅዛል ፣
  • ☆ የጦርነት ፣ የርኃብ ፣ የቸነፈር የምድር መናወጥ ወሬ መሰማት፣
  • ☆ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥት በመንግሥት ላይ መነሳሳት፣
  • ☆ ክርስቲያኖች በአሕዛብ የተጠሉ መሆን፣
  • ☆ የብዙዎች ለሞት ተላልፈው መሰጠት ፣
  • ☆ የብዙዎች ከእውነት መንገድ መሰናከል ፣
  • ☆ የጥፋት ርኲሰት በተቀደሰችው ስፍራ መታየት፣
  • ☆ የተመረጡት እስኪስቱ ድረስ ድንቅ ተአምራት መደረግ ፣ (ማቴ ፳፬ የመከራ ዘመን ይሆናል)
  • ☆ «ስለ ሕዝብ ልጆች የሚቆመው ታላቁ ሚካኤል ይነሳል።» (ዳን ፲፪ ፥ ፩ )
  • ☆ የአመጽ ሰው የክርስቶስ ተቃዋሚ መነሳት ፣ (፪ ተሰ ፪ ፥ ፫ )
  • ☆ የአውሬው የስድብ አፍ በገልጽ በብዙዎች ላይ መገለጽ (ራእይ ፲፫፥ ፭ ) ፣ ወዘተ

ከላይ የተገለጹት ምልክቶች በአሁኑ ዘመን በአብዛኛው የታዩ እና እየታዩ ያሉ ናቸው። ትንቢቱን የተናገረው ባለቤቱ ወልደ አምላክ ክርስቶስ በመሆኑ የበለጠ ትኩረት እንድናደርግበት ግድ ይለናል። ከዚህም ተነስተን የክፋት ትንቢት መፈጸሚያ እንዳንሆን መጠንቀቅ ይገባናል። ከምልክቶቹ ፍጻሜ አንጻር ግን እራሳችንን መታዘዝ በማስተማር ሕይወታችንን በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ብቸኛ መፍትሄ ነው።

✞ ምጽአት ✞

ከብዙ የምጽአት ምልክቶች በኋላ የክርስቶስ ዳግም ምጽአት ይሆናል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ እንዳረገ እንዲሁ ተመልሶ ይመጣል።

በአጠቃላይ ደብረ ዘይት ሁለት ተቃራኒ ነገሮች የሚፈጽሙበትን የነገረ ዳግም ምጽአት ሁኔታን ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምንማርበት የዓቢይ ጾም ሳምንት ነው። ይኸውም ትንሣኤ ዘለክብር እና ትንሳኤ ዘለሀሳር ነው። አንዱ ከእግዚአብሔር ጋር የሚሆንበት ሌላው ከሰይጣን ጋር ኑሮው የሚወሰንበትአንዱ መንግሥተ ሰማያትን የሚወርስበት ሌላው ገሀነመ እሳት የሚገባበት፣ አንዱ የሚደሰትበት ፣ ሌላው ዋይታ የሚያሰማበት፣ የበረከትና የመርገም ቀን፣ የተስፋና ተስፋ የመቁረጥ ቀን፣ የደስታና የጭንቅ ቀን፣ የእልልታና የዋይታ ቀን፣ አንዱ ሌላውን የማያድንበት፣ እናት ልጄን የማትልበት፣ ልጅ እናቴን የማይልበት፣ ባልና ሚስት የሚለያዩበት፣ ጓደኞች ዳግም የማይገናኙበት፣ ኃጥእ ከጻድቅ መተያየት የሚያበቁበት የመጨረሻ እለት ዳግም ምጽአት ናት።

ሰሚ ከሆንን የደብረ ዘይትን ጩኸት ልንሰማ ይገባናል። የምትነግረንን የምጽአትን ምልክቶች፣ የምጽአትን ትንቢቶች፥ «እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፣ ወአምላክነሂ ኢያረምም፣ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ። እግዚአብሔር በግልጽ ይመጣል፤ አምላካችን ዝምም አይልም ከፊቱም እሳት ይነዳል» ፣ ወዘተ የሚለውን ፣ ጌታ በወንጌሉ በፍርድ ቀን ለእያንዳንዱ እከፍለው ዘንድ በቁጣ እመጣለሁ ያለውን ፣.. ከደብረ ዘይት ልንማር ይገባናል። ያለዚያ ግን በመጨረሻው ቀን ዕጣ ፈንታችን ከዲያብሎስ ጋር እሳቱ በማይጠፋ እና ትሉ በማያንቀላፋ በገሃነመ እሳት ሥቃይ ይሆናል ።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን !

💭 ክርስቶስ በደመራ ታየ – እኛን “አትፍሩ” – ጠላቶቻችንን “ተጠንቀቁ”! ይላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 28, 2016

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደብረ ዘይት | ደብረዘይትን ቢሾፍቱ + ናዝሬትን አዳማ ላሏቸው ምስጋና-ቢስ የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ ኦሮሞዎች ወዮላቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 27, 2022

✞✞✞ ደብረ ዘይት = ደብረ ዘይት ✞✞✞

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ጽዮናውያን ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በዓለም ውድ የሆነውን በርከትን አበርክተውላቸው ነበር። ይህም ከምንም ነገር በላይ ውድ የሆነው በረከት ተዋሕዶ ክርስና ነው። በዚህም መሠረት ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ከስጋ ማንነታቸው እና ምንነታቸው፣ ሲዖል ከሚወስደው የዋቄዮ-አላህ ጣዖት አምልኮቻቸው ተላቀቀው ነፃ ይወጡ ዘንድ ጺዮናውያን እስከዚች ሰዓት ድረስ ብዙ መስዋዕት እይከፈሉላቸው ነው። በተገላቢጦሽ ግን እነዚህ ምስጋና-ቢሶችና አረመኔ ደቡባውያን ወደ ሰሜኑ ዞረው ሰሜናውያንን ጨፈጨፏቸው፤ እርጉም ዘራቸውን በሃገረ ኢትዮጵያ ለማሰራጨት የሰሜናውያን ሴቶችን አስገድደው እየደፈሩ ልጆች በመፈልፈል ላይ ይገኛሉ።

እንግዲህ የተለመደውን Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር) የተባለውንዲያብሎሳዊ ጨዋታቸውን እየተጫወቱ ጦርነቱን ለመቀጠልና የተፈለገውን የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ላይ ለመድረስ ለኤርትራው ወኪላቸው ለኢሳያስ አፈቆርኪ ሩሲያን እንዲደግፍ ፣ ለእነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ዩክሬይንን እድኒደግፉ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ ደግሞ በተባበሩት መንግስታት ስብሰባዎች ወቅት ጆሮ ዳባ እያለ ረግጦ በመውጣት ድምጹን ሳያሰማ ዝም ጭጭ እንዲል ት ዕዛዝ ተሰጧቸዋል። በተለይ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን በኩል ለትግራይ አደገኛ በሚሆን መልክ የሚያሳዝነውና የሚያስቆጣው ከግራኝ ጋር አብራ የድሮን ኦፐሬተሮችንና አማካሪዎችን ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ እየላከ የትግራይን ሕዝብ ሲያስጨፈጭፍ ከነበረው ከዩክሬይን መንግስት ጎን መቆማቸው ነው።

ሰሞኑን ከወደ ደብረዘይት፣ ናዝሬትና አዲስ አበባ የሚሰማው ተጨማሪ አሳዛኝ ዜና ይህንን ይጠቁመናል። የአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሞ ወታደሮች በደብረ ዘይት + በአዲስ አበባ + ናዝሬት ወደሚገኙ ትግርኛ ተናጋሪ ጽዮናውያን ቤቶች ዘው ብለው በመግባት እኅቶቻችንና እናቶቻችን በመድፈር ላይ ይገኛሉ።

በትግራይ ብቻ እስከ ሁለት መቶ ሺህ የሚሆኑ እናቶችና እኅቶች መደፈራቸው ተገልጿልዋይ! ዋይ! ዋይ!😠😠😠 😢😢😢

ቀደም ሲል እንዳወሳሁት ወደ መቀሌ በ”ምርኮኛ” ስም እንዲወሰዱ የተደረጉት በአሠርተ ሺህ የሚቆጠሩ የፋሺስቱ ኦሮሞ ሠራዊት ወታደሮች (ምን እየበሉ ነው? ማን እየቀለባቸው? የምትላካዋ ጥቂት ‘እርዳታ’ ለእነርሱና ለእነ ጌታቸው ረዳ ብቻ ነውን?) ለዚሁ የጽዮናውያንን ሕዝበ ስብጥር የመቀየር ሤራ ለታሰበው ተግባር ነውን? እኔ በጽኑ እጠረጥራለሁ። በተለይ ላለፉት አሥር ወራት ሕወሓቶች ከያዟቸው ቦታዎች ሕዝቤ ስለሚገኝበት ሁኔታ ምንም ዓይነት መረጃ እንዳይወጣ ማድረጋቸውና፣ የአፈናውንና በርሃብ የመጨረሻውን ጊዜ ከግራኝ ጋር በስልት ውንጀላውን እንደኳስ እየተቀባበሉ በማራዘም አዲስ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላኪ ማህበረሰብ ለመፍጠር እየሠሩ እንዳሉ ሆኖ ነው የሚሰማኝ።

ይህ የዘር ማጥፋት ዘመቻ በጀመረ በወሩ አረመኔው የኦሮሞ አገዛዝ ጆሴፍ ስታሊን በዩክሬኗ “ሆሎዶሞር” ትግራይን 360 ዲግሪ ዘግቶ ሕዝቡን በረሃብ የመጨረስ ዕቅድ እንዳለው ስንጠቁምና ደብዳቤዎችን ለሚመለከታቸው ሁሉ ስንጽፍ ነበር።

ሕወሓቶች እና ግራኝ ግን ሕዝቤን እያታለሉ ያው ዛሬ የምናየው አሳዛኝ ሁኔታ ላይ ደርሰናል። አዎ! ግማሽ ሚሊየን ጽዮናውያን ማለቃቸውን ተነግሮናል፤ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮንና ጌታቸው ረዳ ግን ምንም ዓይነት ሃዘን እንኳን የተሰማቸው አይመስሉም፣ እንዲያውም ፋፍተውና ሱፍ በከረባት አስረው በናዚዎች ለምትመራዋ ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት መግለጫ ሲሰጡ እንሰማቸዋለን።

በነገራችን ላይ ይህ አረመኔው ስታሊን ልክ እንደ ግራኝ የፈጠረው የ”ሆሎዶሞር ረሃብ ዕልቂት” ዛሬ በመላው ዓለም ሜዲያዎች ዘንድ እንደገና ከፍተኛ ትኩረት በማግኘት ላይ ይገኛል።

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ በማውለብለብና፡ ሃገረ ትግራይ፣ አወት! እያሉ ህሉንም ማድረግ የሚሹትን ነገር ሁሉ አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣፣ ክትባቱን ወዘተ አቶ ጌታቸው ረዳ በአንድ ቃለ መጠይቅ ወቅት፤ የትግራይ ገዳማት ይህን ሁሉ ግፍ አይተው ዛሬም መነኮሳቱ ለኢትዮጵያ ጸሎት ያደርጋሉን?” ብሎ በድፍረት ሲናገር ሰምተነዋል።

💭 እንግዲህ ቀደም ሲል ደብረ ዘይትቢሸፍቱ‘ + ‘ናዝሬትአዳማ‘ + ዛሬ ደግሞ አዲስ አበባፊንፊኔ ተብለው እንዲጠሩ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ያሉት ሕወሓቶችና የብልጽግና/ኦነግ አውሬዎች ናቸው። ስለዚህ እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነው ማለት ነው። ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን የጽዮናውያንን ደም ለዋቄዮአላህሉሲፈር እገበሩለት ነው ማለት ነው።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

✞✞✞ ደብረ ዘይት = ደብረ ዘይት ✞✞✞

👉 ከ፱ ዓመታት በፊት በጦማሬ ያቀረብኩት፦

https://wp.me/piMJL-1mQ

ከሦስት ዓመታት በፊት ከአራት ሰዎች ጋር ሆኜ ከ አዲስ አበባ ወደ ደብረ ዘይት ከተማ በመጓዝ ላይ ነበርኩ። ቃሊቲን አለፍ እንዳልን፡ መኪናዋን ቤንዚንና ዘይት ሞላናት። እግረ መንገዳችንንም ብርቱካን እንዲሁም አብረውን ለነበሩት አክስታችን ቅቤ ገዝተን ጉዟችንን ቀጠልን። በመኻልም እኔና አክስታችን ብርቱካን እየላጠን ለሾፌሩና ለወንድማችን ማካፈል ጀመርን። አክስታችን ለሾፌሩ፡ “ይህችን ብርቱካን እንካ ላጉርስህ” ሲሉ፡ ሾፌራችንም ” ኧረ! ኧረ! የርስዎ እጅ ቅቤ ነክቷል፡ ባይሆን የእርሱ ቤንዚንና ዘይት ቢነካውም ቅቤ ከነካው የቤንዚኑ ይሻለኛል፡ እርሱ ያጕርሰኝ!” ብሎ፡ አሳቀን፤ አስገረመን።

መጠሪያ ስሞቻችን፣ የክርስትና ስሞቻችን ወይም ክርስቲያናዊ የሆኑ የቦታ ስሞችን የሚሰጠው መንፈስ ቅዱስ ነው። የእግዚአብሔር አምላክን ገናናነት ለማሳወቅ፡ ለእርሱ ክብር ለመስጠት የምንሰይማቸው ቦታዎች ወይም ከተሞች በርሱ ዘንድ ከፍተኛ ትርጕም አላቸው፤ ለኛም ሰላምን፣ ጽድቅንና በረከትን ያመጡልናል። ሶማሊያዎች እስከ ናዝሬት ከተማ ድረስ ያለው ግዛት የኛ ነው በማለት በህልማቸው የነደፉትን ካርታ ጥገኝነቱን ለሰጣቸው እንግዳ ተቀባይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በድፍረት/በንቀት ያሳያሉ። ይህን በቅርብ ሆኜ ለመታዘብ በቅቻለሁ። ለመሆኑ በፊት ጂጂጋ ደርሰው “ናዝሬት” ዘው ለማለት ያቃታቸው ለምን ይመስለናል? “ናዝሬት” “እየሩሳሌም“፡ የእነዚህ ቦታዎች መጠሪያ ሁልጊዜ የጦርነት ወኔያቸውን ይቀሰቅሰዋል፡ ለምን? መልሱን ሁላችንም እናውቀዋለን።

ታዲያ ሁለት ሺህ ዓመታት በሞሉት የክርስትና ታሪካችን፡ ብዛት ያላቸው ምሳሌዎችን ለማየት እየበቃን፡ እንደ “ደብረ ዘይት” የመሳሰሉትን የቦታ መጠሪያዎች በዘፈቃድ ለመለወጥ የሚሹ ግለሰቦች በምን ተዓምር አሁን ሊመጡብን ቻሉ? ከተራራው በረሃውን፥ ከቅቤው ቤንዚኑን፥ ከደብረ ዘይት የመኪና ዘይትን የሚመርጥ ትውልድ፡ የመቅሰፍት ምንጭ አይሆንብንምን? መቼም ለክርስቶስ ጥላቻ ያላቸው፣ ጸረ–ክርስቶስ የሉሲፈር ፈቃደኛ ወኪሎች ካልሆኑ በቀር እዚህ ድረስ ሊያደርሳቸው የሚችል ሌላ ነገር ሊኖር ይችላልን? አይመስለኝም! ይህ እንደ ቀላል ነገር ተደርጎ መታየት ያለበት ጉዳይ አይደለም፡ ምክኒያቱም በግለሰቦቹ ላይ ሊመጣባቸው የሚችለው ፍርድ ልክ መንፈስ ቅዱስን የሚያስቀይሙት ግለሰቦች ከሚመጣባቸው ኃይለኛ ፍርድ የሚለይ አይሆንምና፤ የመንፈስ ቅዱስን ክብር ደፍረዋልና!

ደብረ ዘይት

ደብረ ዘይት በግእዝ ልሣን ደብረዘይት ማለት የወይራ ተራራ ማለት ነው። ቦታው ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ የሚገኝ የወይራ ዛፍ የበዛበት ተራራ ሲሆን ስሙም ከወይራ ዛፉ:-ደብረ ዘይት (የወይራ ዛፍ ተራራ) በመሰኘት ተገኝቷል። በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ደብረ ዘይት በዓል ሆኖ የሚከበርበት ምክንያት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረዘይት ተራራ ላይ ሳለ ለቅዱሳን ደቀመዛሙርቱ ስለ ዓለም ፍጻሜ እና ስለ ዳግም ምጽአቱ ስላስተማራቸዉ በጌታችን ትምህርት መሰረት ነገረ ምጽአቱን (የመምጣቱን ነገር) እንድናስታዉስ ወይም እያሰብን እንድንዘጋጅ ለማድረግ ነዉ።

በዚያ ልማድ መሠረት ጌታችን ዓለምን ለማሳለፍ ደግሞ የሚመጣበትን ምልክትና ጠቋሚ ነገር ምን ምን እንደሆነ፣ እርሱ ከመምጣቱ በፊት በዓለም ላይ ምን፥ ምን እንደሚደረግና ምን እንደሚታይ ለደቀመዛሙርቱ የነገራቸው በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ነው። [ማቴ. ፳፬፥፩፡፶፩] ስለ ዓለም ሁሉ ቤዛ ለመሆን በሚሰቀልበት ቀን ዋዜማ ማለት በትልቁ ሐሙስ (ጸሎተ ሐሙስ) በለበሰው ሥጋ የጸለየው ከደብረ ዘይት ጋር ተያይዞ በሚገኘው ቦታ በጌተሴማኒ ነበር። [ማቴ. ፳፮፥፴፮] በኃላ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላም ለደቀመዛሙርቱ እንዲነግሩ ሲልካቸው፥ “ሂዱና ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል፥ በዚያም ታዩኛላችሁ ብላችሁ ንገሩአቸው፥” ብሎ የላካቸው በደብረ ዘይት ገሊላ ተብላ ትጠራ ወደ ነበረችው ቦታ ነው። [ማቴ.፳፰፥፱] ገሊላውያን ወደ ኤየሩሳሌም ሲመጡ በደብረ ዘይት ያርፍ ነበርና እነሱ ሲያርፉባት የነበረችው ቦታ ገሊላ እየተባለች ትጠራ ነበር። መድኃኔዓለም ክርስቶስ የድኅነት ሥራ ፈጽሞ ወደ ሰማይ ያረገው ከዚህ ተራራ ተነሥቶ ነው። [ሐዋ. ፩፥፲፪] ቀደም ብሎም የሆሳእናው የመድኃኔዓለም አስደናቂ ጉዞ የተጀመረው ከደብረ ዘይት ሥር ነበር። [ማቴ. ፳፩፥፩፡፲፮]

መዝሙር ዘደብረ ዘይት፦ እንዘ ይነብር እግዚእነ

ምስባክ፦ እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፤ ወአምላክነሂ ኢያረምም፤ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ [መዝ. ፵፱፥፪፡፫]

“ጌታችሁ በየትኛው ሰዓት በየትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግታችሁ ጠብቁ” [ማቴ ፳፬፥፵፪]

‹‹የሰው ልጅ (ክርስቶስ) በማታስቡበት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ›› [ማቴ ፳፬፥፵፬]

ይህ ዓለም ኃላፊ፣ ረጋፊ፣ ጠፊ መሆኑን ቤተ ክርስቲያን ሁልጊዜ ታስተምረናለች። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችንም ይህ ዓለም ዘለዓለማዊ አለመሆኑን፤ አንድ ጊዜ የሚያልፍና የሚጠፋ መሆኑን ቢያንስ በዓመት ሁለት ጌዜ ለምእመናን ልጆችዋ

፩ኛ/ በደብረ ዘይት (በግማሽ ጾም ላይ)

፪ኛ/ በዓመቱ የመጨረሻው እሑድ ላይ አጽንኦት ታሳስባለች

ዓለም ስንል መላውን የዓለምን ሕዝብ ጭምር ነው። ታዲያ ሁላችንም ለመጨረሻው ቀን ሁልጊዜ ተዘጋጅተን እንድንጠብቅ ቅደስት ቤተ ክርስቲያናችን ‹‹ጌታችሁ በየትኛው ሰዓት በይትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግታችሁ ጠብቁ፤›› [ማቴ ፳፬፥፵፪] እያለች ዘወትር ታሳስበናለች።

ደብረ ዘይት ይህ የዛሬው ሰንበት ደብረ ዘይት ይባላል። ደብረ ዘይት ከኢየሩሳሌም ከተማ ባሻገር በስተምሥራቅ በኩል የሚገኝ ኮረብታማ ቦታ ነው። በመካከሉ የቄድሮስ ወንዝና ሸለቆ ይገኛሉ። ቦታው የወይራ ዘይት ዛፍ በብዛት የሚገኝበት ስለሆነ ደብረ ዘይት ተባለ። የዘይት ዛፍ የሞላበት ተራራ ማለት ነው። ጌታ የጸለየበትና እመቤታችን የተቀበረችበት ጌቴሴማኒ የተባለውም የአትክልት ቦታ በዚሁ ኮረብታ ስር ነው የሚገኘው። ደብረ ዘይት የሚያስታውሰን ጌታ ስለ ዳግም ምጽአቱ በቦታው ያስተማረው ትምህርት ነው።

አንድ ቀን የጌታ ደቀ መዛሙርትና ፈረሳውያን ስለ ጌታ መምጣትና የዓለም መጨረሻ መቼ እንደሚሆን በዚሁ ኮረብታማ ስፍራ (ደብረ ዘይት) ጌታችንን ጠየቁት። የጌታም መልስ ‹‹ጌታችሁ በየትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግተቃችሁ ጠብቁ›› እንዲሁም ‹‹የሰው ልጅ በማታስቡት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችህ ኑሩ፤›› [ማቴ ፳፬፥፳፬፡፵፬] የሚል ነበር።

ዳግም ምጽአት፦ ምጽአት ምንድን ነው? ምጽአት ሲባል እጅግ ያስደነግጣል፣ ያስፈራልም። ምጽአት ማለት ጌታችን ወደዚህ ዓለም የሚመጣበት ጊዜ ማለት ነው። ይኸውም አንደኛ የጌታ ምጽአት፣ ሁለተኛ የጌታ ምጽአት በመባል ይታወቃል። ‹‹ወአውሥአ ወይቤሎሙ ዑቁ ኢያስሕቱክሙ» ኤፌ፭፥፮ ያንጊዜ ክርስቶስ ከወዲህ አለ ከወዲያ የለም ቢላችሁ አትመኑ እነሆ አስቀድሜ ነገርኳችሁ ከቤተ አለ ከበርሐ አለ ቢላችሁ አትውጡ እነሆ በምኩራብ ይስተምራል ቢላችሁ በጀ አትበሉ ›› [ማቴ. ፳፭፥፳፫]

የመጀመሪያው የጌታ ምጽአት፦ ነቢያትና የጥንት አባቶች በተነበዩትና ተስፋ በአደረጉት መሠረት ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም መጥቶ ከቅዱስት ድንግል ማርያም ተወልዶ እኛ ሕዝቦቹን ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ አድኖናል። ጌታ ቀድሞ የመጣው ለምሕረት፣ ለቸርነት፣ ለይቅርታና ሰውን ለማዳን፣ ሰውን ይቅር ለማለት፣ ለማስተማር ትሑት ሆኖ፣ በፈቃዱ ክብሩን ዝቅ አድርጎ፣ የሰውን ሥጋ ለብሶ ነው የመጣው። ይህንንም ፈጽሞ እኛ በረከተ ሥጋንና በረከተ ነፍስን የምንገኝበትን ቤተ ክርስቲያንን መሥርቶልናል። ይህ የጌታችን የመጀመሪያው ምጽአት ይባላል።

ሁለተኛው ምጽአት፦ ወደፊት ክርስቶስ የሚመጣበት ሁለተኛው ምጽአት ይባላል። ክርስቶስ ወደፊት የሚመጣው ከፍ ባለ ግርማና በታላቅ ክብር፣ በአስፈሪነት፣ በእምላክነቱ ክብርና በግርማ መለኮቱ በመላእክት ታጅቦ ነው። ዛሬ በቅዳሴ ጌዜ የተነበበው የማቴዎስ ወንጌል ‹‹የሰው ልጅም በኃይልና በታላቅ ክብር በደመና ላይ ሆኖ ይመጣል፤›› [ማቴ ፳፬፥፴] ሲል አስረድቶናል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጨረሻ የሚመጣው ለምሕረትና ለይቅርታ ሳይሆን ለእያንዳንዱ ሰው በዚህ ዓለም እንደ ሠራው ሥራ መሠረት ዋጋውን ለመስጠት፣ ዋጋውን ለመክፈል እንደ ሠራው ሥራ መሠረት ዋጋውን ለመስጠት፣ ዋጋውን ለመክፈል እንደ ታላቅ ዕለተ ዕለት (የክብር ዕለት) ወይንም ዕለተ ፍዳ ወደይን (የፍዳና የመከራ ዕለት) ትባላለች። ዕለተ ክብር (የክብር ዕለት) የምትባልበትም ምክንያት ጌታ ጌትነቱን፣ ከብሩን የሚገልጥባት፣ ለወዳጆቹ ለጻድቃን፣ ለሰማዕታትና በአጠቃላይ ሕጉን ትእዛዙን አክብረውና ፈጽመው ለኖሩት ለተቀደሱት ምእምናን ክርስቲያኖች ዋጋቸውንና የሚገባቸውን ክብር የሚሰጥባተ ዕልት ስለሆነች ነው። እነዚህ ቅዱሳን በዚህ ጊዜ ታልፋልች የምትባለውን መንግሥተ ሰማያት የሚወርሱባት ቀን ስልሆነች ነው።

ስለ ሰው ልጅ ትንሣኤ፦ ሰው ከሞተ በኋላ አንድ እንስሳትና እንደ አራዊት ፈርሶ በስብሶ አፈር ትብያ ሆኖ የሚቀር ፍጥረት አይደለም ነገር ግን ሰዎች ቢሞቱም በመጨረሻው ጊዜ በዕለተ ምጽአት ሕይውትን አግኝተው ለዘለዓልም ለመኖር በሥጋ ይነሣሉ። የሰው ልጅ ትንሣኤ ሁለት ዓይነት ነው፦

(ሀ). የከብር ትንሣኤ

(ለ). የሐሳር (የመከራ) ትንሣኤ

ይባላል።

የክብር ትንሣኤ የሚባለው ሰዎች በምድር ሕይወታቸው ሳሉ በሚሠሩአቸው መልካም ሥራ ሁሉ እንዲሁም ሕጉን ትእዛዙን አክብረውና መፈጽመው ስለኖሩ ከልዑል እግዚአብሔር የክብር ዋጋ ጽድቅን መንግሥተ ሰማያትን የሚያገኙበት ስለሆነ ነው። የመከራ ትንሣኤ የሚባለው ደግሞ ሰዎች በምድር ሕይወታቸው ሳሉ በሚሠሩተ ክፉ ሥራ ሁሉ በጌታ ዘንድ ፍዳና መከራ፤ ሐሳርና ኵነኔ የሚያገኙበትና ወደ ገሃነመ እሳት የሚወርዱበት ስለሆነ ነው።

የሰው ልጀ በምድር ላይ ሲኖር በሚሠራው ሥራ ሁሉ ከሞተ በኋላ ክልዑል እግዚበሔር ዘንድ ተገቢውን ፍርድ ያገኛል። የሚሰጠውም ፍርድ በሁለት ይከፈላል፤

፩ኛ/ ጊዜያዊ ፍርድ

፪ኛ/ የመጨረሻ ፍርድ ይባላሉ

ጊዜያዊ ፍርድ፦ ሰው ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ በሠራው ሥራ መሠረት ጊዜያዊ ፍርድ አግኝቶ ወደ ጊዜያዊ ማረፊያወደ ገነት ወይም ወይም ሲኦል ይገባል።

የመጨረሻው ፍርድ፦ የመጨረሻው ፍርድ የሚባለው ደገሞ ሰዎች በምድር ሕይወታቸው መልክም ሥራ የሠሩ፤ የእግዚብሔርን ሕግን ትእዛዝ ጠብቀው የኖሩ በመጨረሻው ጊዜ በሥጋ ተነሥተው ዓለም ሲፈጠር ጀምቶ የተዘጋጀውን መንግሥተ ሰማያትን እንዲወርሱ የሚሰጣቸው ፍርድ ነው። ማቴ. 25፥41-46 ያለውን አንብብ።

ገሀነመ እሳት፦ ገሃነመ እሳት የሚባለው ደግሞ ሰዎች በዚህ ዓለም ሕይወታቸው ክፉ ሥራ ሲሠሩ የቆዩ፦ ሕጉንና ትእዛዙን ሳይፈጽሙ የኖሩ ሁሉ በመጨረሻው ፍርድ ጊዜ እነሱም በሥጋ ሥቃይና መከራ ቦታ ገሀነመ እሳት ይገባሉ። ማቴ 25፥ 41 -46 [ማቴ ፳፭፥፵፩፡፵፮]ያለውን አንብብ ።

ምስጋና ወቀሳ፦ በመጨረሻው ፍርድ ጊዜ ጌታ ለጻድቃን የሚሰጠው ምስጋናና ኃጥአንን የሚወቅስበት የተግሣጽ ቃን የማኀበራዊ አገለግሎትን የሚመለከት ነው።

ወስብሓት ለእግዚአብሔር

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Debre Zeit Jerusalem | ደብረ ዘይት በ ኢየሩሳሌም | ክርስቶስ በማታስቡበት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 4, 2021

መዝሙር ዘደብረ ዘይት፦ እንዘ ይነብር እግዚእነ

ምስባክ፦ እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፤ ወአምላክነሂ

ኢያረምም፤ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ [መዝ. ፵፱፥፪፡፫]

“ጌታችሁ በየትኛው ሰዓት በየትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግታችሁ ጠብቁ”

[ማቴ ፳፬፥፵፪]

‹‹የሰው ልጅ (ክርስቶስ) በማታስቡበት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ›› [ማቴ ፳፬፥፵፬]

ይህ ዓለም ኃላፊ፣ ረጋፊ፣ ጠፊ መሆኑን ቤተ ክርስቲያን ሁልጊዜ ታስተምረናለች። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችንም ይህ ዓለም ዘለዓለማዊ አለመሆኑን፤ አንድ ጊዜ የሚያልፍና የሚጠፋ መሆኑን ቢያንስ በዓመት ሁለት ጌዜ ለምእመናን ልጆችዋ

፩ኛ/ በደብረ ዘይት (በግማሽ ጾም ላይ)

፪ኛ/ በዓመቱ የመጨረሻው እሑድ ላይ አጽንኦት ታሳስባለች

ዓለም ስንል መላውን የዓለምን ሕዝብ ጭምር ነው። ታዲያ ሁላችንም ለመጨረሻው ቀን ሁልጊዜ ተዘጋጅተን እንድንጠብቅ ቅደስት ቤተ ክርስቲያናችን ‹‹ጌታችሁ በየትኛው ሰዓት በይትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግታችሁ ጠብቁ፤›› [ማቴ ፳፬፥፵፪] እያለች ዘወትር ታሳስበናለች።

ደብረ ዘይት ይህ የዛሬው ሰንበት ደብረ ዘይት ይባላል። ደብረ ዘይት ከኢየሩሳሌም ከተማ ባሻገር በስተምሥራቅ በኩል የሚገኝ ኮረብታማ ቦታ ነው። በመካከሉ የቄድሮስ ወንዝና ሸለቆ ይገኛሉ። ቦታው የወይራ ዘይት ዛፍ በብዛት የሚገኝበት ስለሆነ ደብረ ዘይት ተባለ። የዘይት ዛፍ የሞላበት ተራራ ማለት ነው። ጌታ የጸለየበትና እመቤታችን የተቀበረችበት ጌቴሴማኒ የተባለውም የአትክልት ቦታ በዚሁ ኮረብታ ስር ነው የሚገኘው። ደብረ ዘይት የሚያስታውሰን ጌታ ስለ ዳግም ምጽአቱ በቦታው ያስተማረው ትምህርት ነው።

አንድ ቀን የጌታ ደቀ መዛሙርትና ፈረሳውያን ስለ ጌታ መምጣትና የዓለም መጨረሻ መቼ እንደሚሆን በዚሁ ኮረብታማ ስፍራ (ደብረ ዘይት) ጌታችንን ጠየቁት። የጌታም መልስ ‹‹ጌታችሁ በየትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግተቃችሁ ጠብቁ›› እንዲሁም ‹‹የሰው ልጅ በማታስቡት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችህ ኑሩ፤›› [ማቴ ፳፬፥፳፬፡፵፬] የሚል ነበር።

ዳግም ምጽአት፦ ምጽአት ምንድን ነው? ምጽአት ሲባል እጅግ ያስደነግጣል፣ ያስፈራልም። ምጽአት ማለት ጌታችን ወደዚህ ዓለም የሚመጣበት ጊዜ ማለት ነው። ይኸውም አንደኛ የጌታ ምጽአት፣ ሁለተኛ የጌታ ምጽአት በመባል ይታወቃል። ‹‹ወአውሥአ ወይቤሎሙ ዑቁ ኢያስሕቱክሙ» ኤፌ፭፥፮ ያንጊዜ ክርስቶስ ከወዲህ አለ ከወዲያ የለም ቢላችሁ አትመኑ እነሆ አስቀድሜ ነገርኳችሁ ከቤተ አለ ከበርሐ አለ ቢላችሁ አትውጡ እነሆ በምኩራብ ይስተምራል ቢላችሁ በጀ አትበሉ ›› [ማቴ. ፳፭፥፳፫]

የመጀመሪያው የጌታ ምጽአት፦ ነቢያትና የጥንት አባቶች በተነበዩትና ተስፋ በአደረጉት መሠረት ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም መጥቶ ከቅዱስት ድንግል ማርያም ተወልዶ እኛ ሕዝቦቹን ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ አድኖናል። ጌታ ቀድሞ የመጣው ለምሕረት፣ ለቸርነት፣ ለይቅርታና ሰውን ለማዳን፣ ሰውን ይቅር ለማለት፣ ለማስተማር ትሑት ሆኖ፣ በፈቃዱ ክብሩን ዝቅ አድርጎ፣ የሰውን ሥጋ ለብሶ ነው የመጣው። ይህንንም ፈጽሞ እኛ በረከተ ሥጋንና በረከተ ነፍስን የምንገኝበትን ቤተ ክርስቲያንን መሥርቶልናል። ይህ የጌታችን የመጀመሪያው ምጽአት ይባላል።

ሁለተኛው ምጽአት፦ ወደፊት ክርስቶስ የሚመጣበት ሁለተኛው ምጽአት ይባላል። ክርስቶስ ወደፊት የሚመጣው ከፍ ባለ ግርማና በታላቅ ክብር፣ በአስፈሪነት፣ በእምላክነቱ ክብርና በግርማ መለኮቱ በመላእክት ታጅቦ ነው። ዛሬ በቅዳሴ ጌዜ የተነበበው የማቴዎስ ወንጌል ‹‹የሰው ልጅም በኃይልና በታላቅ ክብር በደመና ላይ ሆኖ ይመጣል፤›› [ማቴ ፳፬፥፴] ሲል አስረድቶናል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጨረሻ የሚመጣው ለምሕረትና ለይቅርታ ሳይሆን ለእያንዳንዱ ሰው በዚህ ዓለም እንደ ሠራው ሥራ መሠረት ዋጋውን ለመስጠት፣ ዋጋውን ለመክፈል እንደ ሠራው ሥራ መሠረት ዋጋውን ለመስጠት፣ ዋጋውን ለመክፈል እንደ ታላቅ ዕለተ ዕለት (የክብር ዕለት) ወይንም ዕለተ ፍዳ ወደይን (የፍዳና የመከራ ዕለት) ትባላለች። ዕለተ ክብር (የክብር ዕለት) የምትባልበትም ምክንያት ጌታ ጌትነቱን፣ ከብሩን የሚገልጥባት፣ ለወዳጆቹ ለጻድቃን፣ ለሰማዕታትና በአጠቃላይ ሕጉን ትእዛዙን አክብረውና ፈጽመው ለኖሩት ለተቀደሱት ምእምናን ክርስቲያኖች ዋጋቸውንና የሚገባቸውን ክብር የሚሰጥባተ ዕልት ስለሆነች ነው። እነዚህ ቅዱሳን በዚህ ጊዜ ታልፋልች የምትባለውን መንግሥተ ሰማያት የሚወርሱባት ቀን ስልሆነች ነው።

ስለ ሰው ልጅ ትንሣኤ፦ ሰው ከሞተ በኋላ አንድ እንስሳትና እንደ አራዊት ፈርሶ በስብሶ አፈር ትብያ ሆኖ የሚቀር ፍጥረት አይደለም ነገር ግን ሰዎች ቢሞቱም በመጨረሻው ጊዜ በዕለተ ምጽአት ሕይውትን አግኝተው ለዘለዓልም ለመኖር በሥጋ ይነሣሉ። የሰው ልጅ ትንሣኤ ሁለት ዓይነት ነው፦

(ሀ). የከብር ትንሣኤ

(ለ). የሐሳር (የመከራ) ትንሣኤ

ይባላል።

የክብር ትንሣኤ የሚባለው ሰዎች በምድር ሕይወታቸው ሳሉ በሚሠሩአቸው መልካም ሥራ ሁሉ እንዲሁም ሕጉን ትእዛዙን አክብረውና መፈጽመው ስለኖሩ ከልዑል እግዚአብሔር የክብር ዋጋ ጽድቅን መንግሥተ ሰማያትን የሚያገኙበት ስለሆነ ነው። የመከራ ትንሣኤ የሚባለው ደግሞ ሰዎች በምድር ሕይወታቸው ሳሉ በሚሠሩተ ክፉ ሥራ ሁሉ በጌታ ዘንድ ፍዳና መከራ፤ ሐሳርና ኵነኔ የሚያገኙበትና ወደ ገሃነመ እሳት የሚወርዱበት ስለሆነ ነው።

የሰው ልጀ በምድር ላይ ሲኖር በሚሠራው ሥራ ሁሉ ከሞተ በኋላ ክልዑል እግዚበሔር ዘንድ ተገቢውን ፍርድ ያገኛል። የሚሰጠውም ፍርድ በሁለት ይከፈላል፤

፩ኛ/ ጊዜያዊ ፍርድ

፪ኛ/ የመጨረሻ ፍርድ ይባላሉ

ጊዜያዊ ፍርድ፦ ሰው ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ በሠራው ሥራ መሠረት ጊዜያዊ ፍርድ አግኝቶ ወደ ጊዜያዊ ማረፊያወደ ገነት ወይም ወይም ሲኦል ይገባል።

የመጨረሻው ፍርድ፦ የመጨረሻው ፍርድ የሚባለው ደገሞ ሰዎች በምድር ሕይወታቸው መልክም ሥራ የሠሩ፤ የእግዚብሔርን ሕግን ትእዛዝ ጠብቀው የኖሩ በመጨረሻው ጊዜ በሥጋ ተነሥተው ዓለም ሲፈጠር ጀምቶ የተዘጋጀውን መንግሥተ ሰማያትን እንዲወርሱ የሚሰጣቸው ፍርድ ነው። [ማቴ. ፳፭፥፵፩፡፵፮] ያለውን አንብብ።

ገሀነመ እሳት፦ ገሃነመ እሳት የሚባለው ደግሞ ሰዎች በዚህ ዓለም ሕይወታቸው ክፉ ሥራ ሲሠሩ የቆዩ፦ ሕጉንና ትእዛዙን ሳይፈጽሙ የኖሩ ሁሉ በመጨረሻው ፍርድ ጊዜ እነሱም በሥጋ ሥቃይና መከራ ቦታ ገሀነመ እሳት ይገባሉ። ማቴ 25፥ 41 -46 [ማቴ ፳፭፥፵፩፡፵፮] ያለውን አንብብ።

ምስጋና ወቀሳ፦ በመጨረሻው ፍርድ ጊዜ ጌታ ለጻድቃን የሚሰጠው ምስጋናና ኃጥአንን የሚወቅስበት የተግሣጽ ቃን የማኀበራዊ አገለግሎትን የሚመለከት ነው።

✞ ✞ ✞ ደብረ ዘይት = ደብረ ዘይት ✞ ✞ ✞

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አየር መንገዳችንን የከሰከሰው ግራኝ ነው| የእህታችን፣ የወንድማችን እና የእኔ ጽንሰ-ሐሳቦች ተገጣጠሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 1, 2020

👉 ተክለሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድሐኔ ዓለም

የእሑድ ነሐሴ ፳፬ / ፪ሺ፲፪ ዓ.ም አቡነ ተክለሐይማኖት ዕለት በቀላሉ አላለፈም፦ የተክልዬን ተዓምር ተመልከቱ – አባታችን ሁሉንም ነገር እየጠቆሙን እኮ ነው፤

በኢትዮጵያ ታሪክ እኮ እንደዚህ ዓይነት ቆሻሻ ሰው በመሪነት ቦታ ላይ ተቀምጦ አያውቅም! በምን ዓይነት ሃጢአት ውስጥ ብንዘፈቅ ነው?

ገዳይ ዐቢይ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ሲበርር የአየር መንገዱን ስራ አስኪያጅ አቶ ተወልደን አብረውት እንዲበርሩ ያደርጋል፤ ለምን?

በዘመነ ቀይ ሽብር የተወለደው፤ በባድሜ ጦረነት የብዙ መቶ ሺህ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ደም ያስፈሰሰው አብዮት አህመድ በሁለት ዓመት ውስጥ ካስጨፈጨፋቸው ብዙህ ሺህ ኢትዮጵያውያን ጎን የአየር መንገዳችንን አውሮፕላንንም በደብረ ዘይት(ሆራ) አስከስክሶ የመቶ ሃምሳ ሰባት ሰዎችን ነፍስ ለዲያብሎስ አባቱ የሰዋ ጂኒው እራሱ ነው። (በረዳት ፓይለት አህመድ ኑር መሀመድ በኩል)። ተክለ አህመድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኑ ውስጥ የተከለው መሰሪው ዐቢይ ነው። ቦይንግ ማክስ አውሮፕላን ችግር ያለበት መሆኑን በዓለም በመሀመዳውያን ቁጥር ብዛት የመጀመሪያውን ቦታ ከያዘችው ኢንዶኔዥያ ተመልክቷል። ቀደም ሲል ተመሳሳይ የኢንዶኔዢያ ቦይንግ 737 max8 አውሮፕላን መከስከሱን እናስታውሳለን። መሀመዳውያኑ የኢንዶኔዥያ አየር መንገድ አውሮፕላን አብራሪዎች የአጥፍቶ መጥፋት እቅድ እንደነበራቸው አንዳንድ መረጃዎች ጠቁመውን ነበር።

The Disturbing History Of Pilots Who Deliberately Crash Their Own Planes

In December 1997, Silk Air Flight 185 crashed in Indonesia, killing 104 people on board. Indonesian authorities weren’t sure exactly what had happened, though US investigators suggested the captain may have switched off the flight recorders and caused the plane to dive — possibly after his co-pilot had left the cockpit. At the time of the crash, investigators noted, the pilot had been experiencing significant financial difficulties and had work-related problems.

በመሀመዳውያኑ ዘንደ በአውሮፕላን እየበረሩ ሰዎችን ይዘው ከሞቱ ወደ እስልምና ጀነት ባቋራጭ ፈጥነው ይገባሉ የሚል እምነት አለ። ግብረሰዶማውያን አብራሪዎችም ተመሳሳይ ስሜት እንዳላቸው ከአምስት ዓመታት በፊት በፈረንሳይ አልፕስ ተራሮች ተከስክሶ የመቶ ሃምሳ ተሳፋሪዎችን ህይወት የቀጠፈው የጀርመን ዊንግስ አየር መንገድ ሰዶማዊ ረዳት አብራሪ ታሪክ ይጠቁመናል።

The Investigation determined that the crash was caused deliberately by the co-pilot, Andreas Lubitz, who had previously been treated for suicidal tendencies and declared “unfit to work” by his doctor.”

በቪዲዮው፦

👉 እሑድ ነሐሴ ፳፬/ ፪ሺ፲፪ ዓ.

ስለ ተክልዬ ያቀረብኩትን ቪዲዮ አስመልክቶ ወንድማችን “ምስክር” ያቀረበው አስገራሚ ጽሑፍ + እኔም አውሮፕላኑን አስመልክቶ የሰጠሁት መልስ

👉 በቀጣዩ ዕለት፤ ሰኞ ነሐሴ ፳፭/ ፪ሺ፲፪ ዓ.

የአንዲት ስሟን ያልሰማሁት እህታችን ድንቅ መረጃ በ “አዲስ ታይምስ” ቻነል፤ “አውሮፕላኑን የከሰከሰው አብዮት አህመድ ነው”

👉 እህታችን የተሰማት ዓይነት ስሜት ምስክርንእና እኔንም ተስምቶናል። እህታችን በጠቆመችን ነገሮች ሁሉ ትክክል ናት፦ “የኢትዮጵያ መሪ” የተባለው አሸባሪው ዐቢይ አህመድ፤ በፌስቡክ + ዩቲዩብ በተለያዩ አካውንቶች እየገባ ሲቀበጣጥር እንደሚያነጋ፣ የፌስቡክ እና ዩቲውብ አካውንቶችን እንደሚያሳግድ እኔም ካለፈው ዓመት ጀምሮ የደረስኩበት ነገር ነው። ገና ብዙዎችን የሚያስደነግጥና ኩምሽሽ የሚያደርግ ጉድ እንሰማለን፤ አሸባሪው ዐቢይ አህመድ ረዳቶቹን እነ ዘመድኩን በቀለን ተጠቅሞ የፌስቡክ እና ዩቲውብ አካውንቶችን ያዘጋል።

አዎ! በጣም አዝናለሁ! ሆኖም ይህን ጉዳይ አልፎ አልፎ መደጋገም አለብኝ፤ እስካሁን ድረስ ይቅርታ ለመጠየቅ ፈቃደኞች አይደሉምና ፥ “ዘማሪ ሉልሰገድን (ሉሌ ቋንቋዬ) እና “ሰማያት” የተሰኙትን ቻነሎች በመጠቀም የእኔን የቀድሞውን “ኢትዮጵያዊ እና ፀረግራኝ” የሆነውን ዩቲውብ ቻነሌን ያዘጋብኝ ዘመድኩን በቀለ እንደሆነ ደርሼበታለሁ። ምክኒያቱ፤ ቻኔሉ የግራኝ አብዮት አህመድን እርኩስ ሤራ ገና ከጅምሩ ተከታትሎ ስለሚያጋልጥ። በዚሁ በወንድማችን የ አዲስ ታይምስ / Addis Times ቻነል ዘመድኩንን በተመለከተ ከሳምንት በፊት ያየሁት አስገራሚ ነገር አለ፤ በቀጣዩ ቪዲዮ ለማቅረብ እገደዳለሁ። ሁሉም ነገር በአጋጣሚ አይደለም።

_______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዓለም እጆቿን በሳሙና ታጥባለች ፥ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ታደርሳለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2020

ድንቅ ነው!

መጋቢት ፭ቀን ፪፼፲፪ ዓ.ም ዝቋላ የአቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ዓመታዊ ክብረ በዓል እና በዓለ እረፍት በምድረከብድ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንድነት ገዳም።

ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ዓለም ለስጋዋ በጣም ተጨንቃለች፤ እስያ፣ አውሮፓ እና አሜሪካ ቤተክርስቲያኖቻቸውን ዘግተዋል፣ በቫቲካን ከተማ የሮማው ካቶሊክ ጳጳስ ሰውአልባ በሆነው አደባባይ ብቻቸውን ሲቀድሱ ነበር፣ የአህዛቡም ጣዖት የመካው ጥቁሩ ድንጋይም ብቻውን ቀርቷል። ወገናችን ግን እንዲህ ተሰባስቦ ለመላው ዓለም ጸሎት እንዲያደርስ እግዚአብሔር አምላኩ ፀጋውን ሰጥቶታል። ዲያብሎስ በዚህ ቅጥል ይላል፤ ገና ብዙ ይተናኮለናል፣ ሊያስፈራራን እና ሊያሸብረን ይሻል።

የእግዚአብሔር ልጆች የወንድሞቻቸው ደም በፈሰሰበት ቦታ ላይ ለአምላካቸው እጆቻቸውን የሚያደርሱበትን ቤተ መቅደስ ይገነባሉ፤ የዲያብሎስ ልጆች ደግሞ ለዲያብሎስ የደም ግብር ባቀረቡበት ቦታ ላይ የአውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት ያልማሉ።

ባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በተከሰከሰበት በደብረዘይት ከተማና ዝቋላ ገዳማት አቅራቢያ በሚገኝ ሰፊ ቦታ ላይ በአፍሪቃ አንጋፋ የሆነ አውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት ዕቅድ መኖሩን በቅርብ ልንከታተለው ይገባናል። ከዚህ ቀደም በዋልድባ ገዳም ዙሪያ ፋብሪካዎችን ለመገንባትና በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ አህዛብን ወደዚያ ወስዶ ለማስፈር ተሞክሮ እንደነበረው እዚህም ተመሳሳይ ዲያብሎሳዊ ዕቅድ እንዳለ የተዋሕዶ ልጆች ካሁኑ መገንዘብ ይኖርባቸዋል። ዋልድባን በስኳር ፋብሪካ፣ የጣና ሐይቅ ገዳማትን በእንቦጭ፣ የዝቋላ ገዳማትን ደግሞ በአውሮፕላን። ጋኔኑ ግራኝ አህመድ “ፓርክ” በሚል ሰበብ የግቢ ገብርኤልን በኦዳ ዛፍ እንዲከበብ ካደረገ በኋላ አሁን በእንጦጦ ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ላይ ዓይኑን ጥሏል

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ | ረዳት ፓይለት አህመድ ኑር ሞሃመድ የአብይ አህመድ አሊ ምልምል ነበርን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2020

አብዮት አህመድ አሊ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ወደ ቻይና በመላክ የኮሮና ቫይረስ ተሸካሚ አጥፍቶጠፊ አየር መንገድ እንዲሆን መወሰኑን እያየን ነው። እንደ አጥፍቶ ጠፊ ቫይረሱ መቀስቀሱ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለታል።

አምና ልክ በዚህ ዕለት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን በደብረዘይትሆራ እንዲከሰከስ ያደረገው አብዮት አህመድ ሊሆን እንደሚችል ቪዲዮው ይጠቁማል።

የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ሞዴል ችግር እንዳለበትና ቀደም ሲልም በኢንዶኔዥያ መከስከሱ በወቅቱ ለግራኝ አህመድ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለት ነበር።

ብዙ አትኩሮት ያልተሰጠው አንድ መረጃ እንደሚጠቁመን በአሜሪካ አንድ ሙስሊም የአሜሪካ አየር መንገድ አውሮፕላን መካኒክ ልክ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያወረደውን የቦይንግ 737 የ ኮምፒውተር ሲስተም በሌላ ተመሳሳይ አውሮፕላን ላይ ለማሰናከል በመሞከሩ መያዙና ሰውየውም የአይሲስ ደጋፊ መሆኑ ነበር።

ታዲያ አምና የተከሰከሰውን የኢትዮጵያን አየር መንገድ ረዳት ፓይለቱና ረዳቶቹ መካኒኮች ተተናኮለውት ይሆን? በወቅቱ የተሰማኝ አዎ! ተተናኩለውታል የሚለው ስሜት ነበር።

በተለይ መሀመዳውያን በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዕለት በመስከረም 1 ቀን (ሴፕቴምበር 11) 1994 .ም በአሜሪካ ላይ የመንገደኞች አውሮፕላንን በመጠቀም ጥቃት ካደረሱ በኋላ መሀመዳውያንን የአውሮፕላን ፓይለት ወይም ሜካኒክ አድርጎ የሚቀጥር ተቋም እብድ ነው። ለመሀመዳውያን ከአውሮፕላን ጋር የተያያዘ ጂሃድ ትልቅ ጀብደኝነት ነው። አውሮፕላን ላይ መሞት፤ እንኳን “ኩፋሮችን” አሳፍረው፡ እንደ ሪርቫና/ኦርጋዝም ሆኖ ነው የሚታያቸው። ባለፉት ጥቂት ዓመታት የምናየው ይህን ነው። ለምሳሌ የአሜሪካ አየር መንገድ፣ የኢንዶኔዥያ እና የማሌዥያ አየር መንገዶች፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲበር ተጠልፎ በህንድ ውቂያኖስ የተከሰከሰው በሙስሊሞቹ እንደነበር ይታወሳል።

በሌላ በኩል እ..አ በ 1993 .ም በፍራንክፈርት የሉፍትሃንሳ አየር መንገድን እንዲሁም1995 .ም ኦሊምፒያ የግሪክ አየር መንገድን የጠለፉት ኢትዮጵያውያን መሀመዳውያን ስላልነበሩ አውሮፕላኖቹ በሰላም ሊያርፉ በቅተው ነበር።

እስኪ ሁለቱን አህመዶች አብረን እንገምግማቸው፦ አንድም የትምህርት ቤት ተማሪ አብሮት እንደተማረ የማይመስክርለት፣ ዶክትሬቱን ከየት እንዳገኘ የማይታወቅለትና ኢትዮጵያን የሚያክል ትልቅ ሃገር ለመምራት ብቃቱም ሆነ ልምዱ የሌለው አብዮት አህመድ አሊ ኢትዮጵያን በማዋረድና በማውረድ ላይ ይገኛል፤ ሞክሼውና የጂሃድ ወንድሙ ረዳት አብራሪው አህመድ ኑር ሞሃመድ ደግሞ ባጭር ጊዜ ውስጥ ረዳት አብራሪ ለመሆን በመብቃት ታላቁን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ክብር ለመቀነስና ለማክሰር አስተዋጽዖ አበርክቷል።

እስኪ ይታየን፤ ሁለት መቶ ሰዓታት ወይም የስምንት ቀናት ወይም የአንድ ሳምንት ብቻ የበረራ ልምድ ያለው ግለሰብ ረዳት ፓይለት ሆኖ 150 መንገደኞችን ሲያበርር፤ ያውም በብዛት የውጭ ሃገር ባለ ሥልጣን መንገደኞችን የያዘችውን አውሮፕላን።

አሁን ትልቁ ጥያቄ፤ ረዳት ፓይለት አህመድ ኑር ሞሃመድ ኢትዮጵያን ለማጥፋትና እንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዮ ቴሌኮም የመሳሰሉትን “ኢትዮጵያውያን” ተቋማትን ለማራቆት የተነሳሳው የአብይ አህመድ አሊ ምልምል ነበርን?

__________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | 1 Comment »

የተከሰሰው አውሮፕላን፤ ፕሬዚዳንት ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ በ ሉሲፈራውያኑ መመረጣቸውን ይነግረናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2019

የአውሮፕላኑ መከስከስ፡የደም መስዋዕት ነው”፡ ይለናል ይህ አሜሪካዊ። ያው እንግዲህ ምዕራባውያኑ እራሳቸው እየነገሩን ነው።

ይህን ቪዲዮ ገና ዛሬ ማየቴ ነው። እኔንም ባለፈው ሳምንት ከአደጋው በኋላ የተሰማኝ 100% ልክ እንደዚህ ነበር። ሁሉም የሥነ ሥርዓት መስዋዕት ነው። የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን ጉብኝትና የጥቁሩ ሳጥን ወደ ፈረንሳይ መላክ ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው። ቪዲዮው መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ሲያደንቅ የነበረውን የ ሲ ኤን ኤኑን “ሪቻርድ ኩዌስት” ብልጭ አድርጎ ያሳየናል። የሚገርም ነው!

ወገኖቼ፤ የሥልጣን ወንበር ላይ የተቀመጡት በውጭ ኃይሎች የተቀጠሩ ከሃዲዎች፣ እግዚአብሔርን በጣም እያስቆጡ ያሉ ግብዞች፣ ሳጥናኤልን የሚያገለግሉ የሕዝብ ቁጥር ቀናሽ ገዳዮች ናቸው።

ቁልጭ ብለው ከሚታዩን ብዙ ምልክቶች በኋላ፡ ዛሬም ይህን ማየት የተሳነውና በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የተታለለው ወገናችን በጣም ያሳዝነኛል። ሳይዘጋጅ መጡበት፤ የአባቶቹን ወኔ ለመቀስቀስ እንኳን እንዳይችል ተደርጎ ተኮላሽቷል፤ እነርሱ የመቶ ዓመት ዝግጅት አላቸው፤ በትዕቢትና የፈለግነውን ማድረግ እንችላለን በሚለው እርኩስ መንፈስ ተሞልተዋል፤ አንዴ እነ ኢንጂነር ስመኘውን ይገድላሉ፤ ሲያስፈልጋቸው ደግሞ ልክ ናዚ ጀርመን በአይሁዶች ላይ አድርጋ እንደነበረው የሚያፈናቅሏቸውን ኢትዮጵያውያን እናቶች ቀለም ይቀቧቸዋል፣ ቁጥር ይሰጧቸዋል። “ውሻውን መጥፎ ስም ሰጥተህ ስቀለው / ‘Give the dog a bad name and hang him“ ፡ እንዲሉ

አቤት ጉዳችሁ እናንት ደካማ የስይጣን ልጆች!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፪]

ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው

አቤቱ፥ አንተ ግን ለዘላለም ልዑል ነህ

አቤቱ፥ እነሆ፥ ጠላቶችህ ይጠፋሉና፥ ዓመፃንም የሚሠሩ ሁሉ ይበተናሉና

ቀንዴ አንድ ቀንድ እንዳለው ከፍ ከፍ ይላል፤ ሽምግልናዬም በዘይት ይለመልማል

፲፩ ዓይኔም በጠላቶቼ ላይ አየች፥ ጆሮዬም በእኔ ላይ በቆሙ በክፉዎች ላይ ሰማች

፲፪ ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል

፲፫ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ተተክለዋል፥ በአምላካችንም አደባባይ ውስጥ ይበቅላሉ

፲፬ ያን ጊዜ በለመለመ ሽምግልና ያፈራሉ ደስተኞችም ሆነው ይኖራሉ

፲፭ አምላኬ እግዚአብሔር እውነተኛ እንደ ሆነ ይነግራሉ፥ በእርሱም ዘንድ ዓመፃ የለም

ጌማትሪያ

ጌማትሪያ(ግሪክ እና አይሁድ)ልክ በእኛም ፊደላቱና ተርታቸው ልዩ ትርጉም እንደሚሰጡን፤ በአይሁዶቹ የካባላ ሥርዓትም ተመሳሳይ ልምድ አለ። ማለትም፡ ፊደሎቹ ቁጥርን ተክተው ማገልገል መቻላቸው ነው፡፡ ይህም ደግሞ ፊደሎቹን ካላቸው የቁጥር ልኬት ጋር በማድረግ ለማጥናት ከማቅለሉም በተጨማሪ ለምስጢራዊ አገልግሎትም ጥቅም ላይ ላሉ ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ በእኛ ፊደላቶቹ ከ “አ” ጀምሮ ያላቸውን ተርታ በመጠቀም ለእያንዳንዳቸው ቁጥራዊ ልኬት ተሰጥቷቸዋል፡፡ አ(አሐዱ – አንድ)፣ በ(ክልኤቱ – ሁለተኛው)፣ ገ(ሠለስቱ ሦስተኛው)፣ ደ(አርባዕቱ አራተኛው)…ወዘተ እያለ ከቀጠለ በኋላ ከ(ዕሥራ – ሃያ)፣ ለ(ሠላሳ )፣ መ(አርብዓአርባ)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ በመቀጠል የእ(አእላፍ – መቶ ሺህ)፣ ቀእ(አእላፋት – አንድ ሚሊዮን)፣ እእ(ትእልፊታት – መቶ ሚሊዮን) እንዲያውም እእእ(ምእልፊትአሥር ቢሊዮን)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡

ቪዲዮው ላይ የቀረበውንና ባለፈው ሳምንት ልክ በዚህ እሑድ ዕለት፡ ..አ በመጋቢት 10 / 2019 .ም በቢሾፍቱ የኢትዮጵያ አየር መገድ አውሮፕላን መከስከስ ዙሪያ ያሉትን ሁኔታዎች እንደሜክተለው በከፊል አቅርቤዋለሁ፦

የተከሰከሰው ኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በረራ ቁጥሩ 302 ነበር

ኢትዮጵያ የነጻነት ቀን ወይም ብሄራዊ የበዓል ቀን የሌላት ብቸኛዋ የአፍሪካ ሀገር ናት። ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ አርበኞች የድል ቀን፤ ኢትዮጵያውያን30 ዎቹ ዓመታት ጣልያኖች ላይ የተጎናጸፉትን ድልን ያከብራሉ ይህ በዓል 3/10310 ቀናት ከመሆናቸው 310 ቀናት በፊት ነው

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

<< አህመድ >> = 31 (የእንግሊዘኛ መደበኛ ቁጥር) 31 ኛው ጠቅላይ ሚኒስትር 127 «አዲስ አበባ ኢትዮጵያ» = 127 (እንግሊዝኛ መደበኛ ቁጥር)

ከአንድ ወር በፊት አህመድ የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መርቆ ከፍቷል። ይህም የኢንዶኔዢያው LionAir ጥቃት ከደረሰበት ከ 12 ሳምንታት እና 7 ቀናት በኋላ ነበር... በጃኑዋሪ 27, 2019 / ር አቢይ አህመድ የአውሮፕላን ማረፊያውን ሁለተኛ ተርሚናል መርቋል።

የጥንት የስኮትላንድ ራይት” = 127 (ሙሉ ቅነሳ) “የስኮትላንድ አርኪምስ ፍሪሜሶን/ነጻ ግምበኛ” = 127(ሙሉ ቅነሳ)

የጥር 27 የዛሬው የአውሮፕላን አደጋ ከመድረሱ ከ 42 ቀናት በፊት ነበር ባለፈው ዓመት 4/2 ስልጣን ላይ የወጣው አቢይ አህመድ በአሁኑ ጊዜ 42 ዓመ ነው42 ኛው ጠቅላይ ሚንስትር 181 ነው

በኢንዶኔዢያው ሊዮን አውሮፕላን አደጋ 181 ተሳፋሪዎች ሞተዋል የዛሬው አውሮፕላን አደጋ ከ ሴፕቴምበር 11 በኋላ 181 ቀናት ወሰን ውስጥ ይገኛል፤ 181 ቀናት

911 ኮድ/ The 911 Code

The LionAir crash was a numerical tribute to the September 11th attacks of 2001. “LionAir” = 78 and 111, the same as “New York”, and the plane had been in service for 78 days, or 11 weeks, 1 day.

LionAir was founded on 10/19 and was 19 years, 11 days old. The pilot of the downed plane was “Bhavye Suneja” = 191. The plane even took off from “Jakarta, Indonesia” = 611.

Today’s crash occurred a span of 9 months, 11 days before the anniversary of the founding of Ethiopian Airlines:9 Months, 11 Days

በአደጋው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ሥልጣን ላይ ከወጣ 11 ወራት 9 ቀናት: 11 ወራት 9 ቀናት ሞልቶታል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ” = 119 (ሙሉ ቅነሳ)

ኢትዮጵያ እ... መስከረም 11/9 / የአዲስ ዓመት ቀን አከበረች

911 ከላይ ወደታች ሲገለባበጥ፤ 116

በራሪው አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ተነስቶ ቢሾፍቱ ተከስክሷል

አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ” = 116 (የተገለባበጠ ሙሉ ቅነሳ)

ቢሾፍቱ” = 116 (ተቃራኒ)

የግድ / መስዋዕት ኮድ

እስከ መጋቢት 10″ = 431 (አይሁዶች)

431 83 ኛ ጠቅላላ ቁጥር ነው

“83” (ኢትዮጵያ) = 83 (እንግሊዝኛ)

ግድያ = 79 ቀና እና 83 ተቃራኒ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከተቋቋመበት ከ 79 ቀናት በኋላ 79 ዓመታት 79 ቀናት

እንዲሁም ኩባንያው ዕድሜው 73 ዓመ ነው 73 ..አ በ 1945 ኢንዶኔዥያ ነፃነቷን ከተረከበች 73 አመት ጀምሮ ለ 73 ዓመት በነበሩ 73 ዓመታት ውስጥ LionAir አደጋ ተፈጸመ።

መስዋዕት” = 73 (የእንግሊዘኛ መደበኛ ቁጥር) “ሥነ ሥርዓት መስዋዕት” = 73 (ሙሉ ቅነሳ)

አውሮፕላኑ ከአዲስ አበባ ኢትዮጵያ ከተነሳ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ተከሰከሰ

«አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ» = 73 (ሙሉ ቅነሳ)

«አዲስ አበባ» = 73 (ሙሉ ቅናሽ ቅነሳ)

የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህወርቅ ዘውዴ የተወለቱት በቁጥር 73 (2) + (21) + 50/73

በቀድሞው ቁጥር 73 (10) + (25) + (20) + (18) = 73 በሙሉ አቆጣጠር ስልጣን ላይ ወጡ።

ፕሬዚዳንት ዘውዴ

ሳህወርቅ ዘውዴ” = 203 (በተቃራኒው)

የዘውዴ ስም የተገላቢጦሽ ቁጥራዊ ትርጉም 302 ነው። ይህ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አውሮፕላን ቁጥር ነው

ሞት” = 218 (እንግሊዝኛ የተራዘመ)

ሥነሥርዓታዊ የሰው መሥዋዕት” = 329 (የተገለባበጠ መደበኛ ቁጥር)

ፕሬዚዳንት ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ በ “አዲስ የአለም ስርዓትአራማጅ በሆኑት ኢሉሚናቲዎች ተመርጠዋል

ብይ አህመድ” = 175 (ተቃራኒ)

ሳህወርቅ ዘውዴ” = 175 (እንግሊዝኛ መደበኛ ቁጥር) “ሳህወርቅ ዘውዴ” = 175 (የአይሁድ መደበኛ ቁጥር)

አዲስ የአለም ስርአት” = 175 (የአይሁድ መደበኛ ቁጥር)

“የራስ ቅል እና አጥንቶች” አባል የነበረው ወስላታ ጆርጅ ቡሽ አባትየው አዲሱ የዓለም ሥርዓትንግግር ያካሄደው..መስከረም 11/ 1990 .ም ነበር፤ ይህም ልክ የመሰከረም 11ጥቃት ከመድረሱ ከ11 ዓመታት በፊት ነበር።

_________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Media Coverage of The Crash of Ethiopian Airlines | The Western Erasure of African Tragedy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2019

By Hanna Giorgis

Media coverage of the crash of Ethiopian Airlines Flight 302 framed a horrifying accident in appallingly familiar ways.

On Sunday morning, an Ethiopian Airlines jetliner crashed shortly after leaving Bole International Airport in Addis Ababa, Ethiopia’s capital, en route to Nairobi, the capital city of neighboring Kenya. Minutes after takeoff, the Boeing 737 Max 8—the same model of aircraft that went down in Indonesia several months ago—lost contact with air-traffic controllers. Soon after, the aircraft crashed; all 157 people on board Flight 302, including the crew, died.

According to a list shared by Ethiopian Airlines following the crash, these passengers hailed from 35 countries. Several nations suffered more than five casualties—among them, Kenya, Canada, Ethiopia, China, Italy, the United States, France, the United Kingdom, and Egypt. In the hours following initial reports, the corners of Twitter, WhatsApp, and Facebook frequented by African users were filled with shock and horror, mourning and disbelief. The crash seemed senseless, and its human toll devastating.

But in the aftermath of the tragedy, many Western media outlets reported the news with unevenly rationed compassion. Some stoked unfounded suspicions about the caliber of the airline itself. Others stripped their reporting of emphasis on Africa almost entirely, framing the tragedy chiefly in terms of its impact on non-African passengers and organizations.

On a broadcast of the Turkish channel TRTWorld, for example, the British anchor Maria Ramos asserted that Ethiopian Airlines had a “poor safety record historically,” a baseless claim that the British aviation analyst Alex Macheras challenged on air, even after Ramos suggested that a 1996 hijacking attempt made the African airline categorically unsafe. (Macheras also contextualizedEthiopian Airlines’ record, by comparing it to that of American and European carriers such as United Airlines, Air France, and American Airlines.) On Twitter, the Financial Times’ East Africa–based reporter pondered in a now-deleted tweet whether “questions may well be asked about the pace of the carrier’s rapid expansion since 2010,” despite acknowledging that the reasons for the crash remained unknown.

Elsewhere, Western publications engaged in selective reporting about the deceased. The Washington Post, for example, led its homepage coverage Sunday with a headline that informed readers only that “Eight Americans among 157 people killed in Ethiopian Airlines crash.” (The Washington metropolitan area has the largest population of Ethiopian descent outside the country itself.) In a tweet about the national background of the deceased, the Associated Press listed eight nations affected by the crash. Not one of the countries mentioned in the AP’s list is populated by black Africans. This, despite the fact that Kenya topped the list of the deceased, with 32, and nine Ethiopians were on board. On CNN and BBC News, the presence of American and British nationals respectively is what drew narrative prominence. (In a brutal irony, the Nigerian writer Pius Adesanmi, author of You’re Not a Country, Africa, was among those on the flight.)

For many African readers, and other black people across the diaspora, it is perhaps unsurprising that Western media outlets would fail to report on a tragedy as devastating as the Ethiopian Airlines crash as—first and foremost—an African tragedy. Both the impulse to question the largest African air carrier’s credibility and the hyper-focus on Western passengers are consistent with the pervasive, long-running Western disdain for—or simple inability to empathize with—people of African descent. Since the advent of the transatlantic slave trade, Africa has been treated largely as a repository for the Western world’s fears (and during the colonial era, as the site of Europe’s most dangerous and banal desires). Africa’s residents and descendants, then, are more often portrayed as threats than as people.

Consider the recent New York Times reporting on the January terrorist attack in Nairobi, during which 21 people were killed. The outlet’s first article about the assault on the luxury hotel and office complex in Kenya’s capital was tweeted with a photo of three dead Kenyan men, their bullet-riddled bodies slumped over chairs on the hotel’s veranda. The photo of the deceased men was also the lead image on the article page. This was a tone-deaf decision that magnified the damage of the initial tragedy by failing to account for the image’s psychological impact. The photo drew a swift backlash, particularly from Kenyan readers and others with ties to the continent, who noted that the Timesfrequently covers violent crime in the United States and Europe without posting gruesome images of slain victims.

But rather than remove the disturbing photo, the Times published a conversation with two editors about the decision to share it. One acknowledged that “there are people in the newsroom who felt in retrospect that we shouldn’t have run the Nairobi photo,” and said that the Times “can do a better job of having consistent standards that apply across the world.”

In this case, as in the frequent proliferation of videos and photos of black people killed by police in the United States and of Africans drowning in the Mediterranean during attempted migrations to Europe, the most common justification for sharing macabre imagery is that the images might spur an otherwise unfamiliar viewer into action, or at least into feeling. Whether that sentiment manifests as a condescending pity or a more full-throated empathy, the effort to enlighten unfamiliar readers takes precedence over the psychological response that these sorts of images elicit from more directly affected groups, including the families of the deceased.

These gaps in consideration emerge from a troubling history. In her 2016 book In the Wake: On Blackness and Being, the Tufts University professor Christina Sharpe argued that black people in America and around the world exist in a state of nonbeing, that the specter of slavery has rendered black pain and death fundamentally incomprehensible to the world: “Living in the wake means living the history and present of terror, from slavery to the present, as the ground of our everyday Black existence.”

In Sharpe’s analysis, black people do not easily earn sympathy, whether by dying in a plane crash or in an altercation with a police officer. Racist myths challenge the basic tenets of human compassion, even and especially in death. If black people are innately violent, if Africans live on an inherently backwards continent with fundamentally shoddy airlines, then their deaths are not tragedies. They are eventualities. They are facts, not stories.

But what might it look like to consider the immense loss of life each year at the hands of police as more than a statistic, to recount the life lived by each victim with deep attention to that person’s specific histories and particular quirks? How might the reporting on terrorist attacks and other tragedies that occur in Africa shift if considered outside the narrow framework with which Western outlets portray the continent? These are devastatingly simple questions. And many community-driven outlets have been answering them for years.

Shifting the tenor with which African stories, tragic or otherwise, are reported in Western media requires an acknowledgment of both African humanity and all the social forces that have conspired to erode it in the public consciousness. It demands accountability, not to Western audiences for whom proximity is the only shortcut to empathy—but to black victims and the readers who would most easily join their ranks.

Source

____________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Boing 747 Max 8 | የማርያም መቀነት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሞዴል አውሮፕላን የበረረበት ሰማይ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2019

የመጀመሪያው ክፍል ላይ፤ የተከሰሰከው አውሮፕላናችን የሄደበትን መስመር (አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ) በቀጥታ ይከታተለው የነበረው ዓለም አቀፋዊ ተቋም ቀርጾት ይታያል፤ ቀጥሎ የተከሰከሰው አውሮፕላን ናሙና ቦይንግ የተባለውና አምራቹ አሜሪካዊ ድርጅት እንደ ማስታወቂያ አድርጎ የለቀቀውን ቪዲዮ ያሳየናል። በዚህም አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀዩ ቀለማችን በፀሃይዋ ዙሪያ ክብ ሠርቶ ይታያል።

እረፍት ተነሳን፤ ይህ አደጋ ብዙ ውስብስብ ነገሮችን የያዘ ነው፤ እንዲሁ በድንገት የተፈጸመ ነገር አይደለም። የሰላሳ አመስት አገር ፓስፖርት ያላቸው ሰዎች አርፈዋል (ነፍሳቸውን ይማርላቸው) – የሁሉም ሃገራት መሪዎች የሃዘን መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፤ ከ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በቀር፤ ስምንት አሜሪካውያን ሞተዋል። ምክኒያቱ ምን ይሆን? ፕሬዚደንቱ የሚያውቁት ነገር ይኖር ይሆን? ያውም አውሮፕላኖችን አምራቹ የቦይንግ ድርጅት በአሜሪካ ኤኮኖሚ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድም ለቦይንግ የረጅም ጊዜ ታማኝ ደምበኛ ነው።

በነገራችን ላይ፤ ዶ/ር አህመድ አሜሪካን ሲጎበኝ ፕሬዚደንት ትራምፕ አልተቀበሉትም ነበር።

የሚገርመው ዶ/ር አህመድ በዚህ አጋጣሚ “ጥልቅ የሆነ” የሃዘን መግለጫ ለማስተላለፍ ደቂቃ አልወሰደበትም፤ እንዲያውም ዜናውን የሠበረው እሱ ነው ማለት ይቻላል። የለገጣፎን ቅሌት፤ “አላውቅኩም፡ አልሰማሁም”፤ ኢንጅነር ስመኘው ሲገደል፡ “እንትና የሚባል ሰው ሞተ አሉ” አለ በቀዝቃዛ መንፈስ። በጂጂጋ በከርስቲያኖች ላይ የጭፍጨፋ ጂሃድ ሲካሄድ ሳምንት ቆይቶ ነበር የተነፈሰው።

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: