Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ደብረ አባይ’

ባለ ራዕዩ እንጀራ ጋጋሪ ጽዮናዊ የአቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን በጽዮን ቀለማት እንዲቀባው በሕልሙ ታዘዘ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2021

❖❖❖ የደብረዳሞው ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የእመቤታችን የአሥራት ሃገር የሆነችውን እናት ኢትዮጵያን ያጸደቋት፣ በአባታችን በኖህ በኩል ያገኘነውን የጽዮን ማርያም ቀለማትን ለዓለም ያሳዩ ድንቅ አባት ናቸው።❖❖❖

💭 ጽዮናውያን ወንድሞቼ እና እኅቶቼ፤ አውሬው በመንፈስም እያዳከመ ያዘጋጀላችሁን ቅስቀሳ እና የመርዝ ኪኒን እንድትውጡ ለማድረግ ብዙ ቢሠራም፤ ጥቂት ነውና የቀረው በዚህ በፍጻሜ ዘመን ልብ በሉ። “ለምትወደው ሰው መስማት የማይፈልገውን ነገር ንገረው/ምከርው” እንዲሉ፤ ዛሬ መስማት የማትፈልጉትን የሚነግሯችሁን ጥቂቶቻችንን ብታዳምጡ ነው የሚሻላችሁ። በትግራይ የተደበደቡት ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት በጽዮን ቀለማት ያሸበረቁ የእግዚአብሔር አድባራት መሆናቸውን እናስተውል። በአውሬው የተጠቁበትም አንዱ ምክኒያት ይህ ነው። አውሬው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን የሉሲፈር ባንዲራ በየአጋጣሚው በማስተዋወቅ ላይ የሚገኘው ማንነታችንን እና ምንነታችንን፤ ቅዱሳኑና ሁሉንም የእኛ የሆነውን በጎ ነገር ሊነጥቀን ስላቀደ ነው።

ዛሬ በደንብ ግልጽ የሆነልን የሕወሓት/ሻዕብያ /ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ ወዘተ የተዘጋጁበት መልክና ምሳሌ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በሃገረ ኢትዮጵያ የነገሰውን የስጋን ማንነትና ምንነት ማለትም የስጋን አካል እንደ መንግስት አካል (ህግ) ፣ የሞትና ባርነትን ሥርዓት ለማስቀጠል ስለሚሹ ነውኢትዮጵያ = የአዲስ ኪዳኗ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና/እስራኤል ዘነፍስ ናት። የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካለው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት በሌለው “የትግራይ ባንዲራ” ላይ ያረፈው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ በሕዝባችን ላይ ያስከተለብንን ስቃይና ሰቆቃ ካየን በኋላ ዛሬም ሲውለበለብ ማየታችን እውነትም እነዚህን ቡድኖች ሉሲፈር ለስሙና ለክብሩ ፈጥሯቸዋል፣ ምኞቱንም እያሟሉለት ነው ማለት ነው። እንድምናየውም አራተኛ ትውልድ የተባለው የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ የሕወሓት/ሻዕቢያ/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ ወዘተ አገዛዝ ነው። እነዚህን ቡድኖች የፀነሳቸው የምኒልክ የስጋ ምኞት ነበርና። ዛሬ ያለው አገዛዝ/መንግስት የምኒልክ መንግስት ነው።

👉 በክፍል ፩ ቪዲዮ የቀረበ ጽሑፍ፦

አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን (አዲስ አበባ-ሳሪስ)

መስከረም ፪ሺ፯/2007 ዓ.ም (ያለ ጽዮን ማርያም ቀለማት)

አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን(አዲስ አበባ-ሳሪስ)

መስከረም ፪ሺ፲፩/2011 ዓ.ም (ከጽዮን ማርያም ቀለማት ጋር)

አንድ ባካባቢው የሚኖርና እንጀራ በመሸጥ የሚተዳደር ትግራዋይ ወጣት የቤተ ክርስቲያኗን ጣራ በአረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ቀለማት እንዲያስቀባ በታየው ራዕይ በመታዘዙ በራሱ ወጭ እንዲህ አሳምሮ አስቀብቶታል። (ድንቅ ነው!)ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ይህን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ባለውለታ አግተው ይሆን? ወዮላቸው!

💭 አምና በነነዌ ጾም መግቢያ ላይ ያቀረብኩት ጽሑፍ፤

👉 በትናንትናው የአቡነ አረጋዊ ዕለት፤ የነነዌ ጾም በሚገባበት ወቅት፤ የአህዛብ የጥፋት (ሰ)አራዊት በትግራይ ላይ የመጨረሻ የሚሆነውን ጭፍጨፋውን ማጧጧፉና ወደ ተከዜ ግድብ ማምራቱም በደንብ ታስቦበት ነው።

በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት በትግራይ ላይ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች የጀመሩት ስጋዊ ጥቃት ለምን አክሱም ጽዮንን፣ ደብረ አባይን እና ደብረ ዳሞ ገዳማትን አስቀድመው ማጥቃት እንዳስፈለጋቸው ሁላችንም እያየነው ነው። ይህ ከዚህ በፊት በሺህ አራት መቶ ዓመታት ውስጥ ያልታየ ክስተት እንደሆነ ልብ እንበለው።

ዘንድሮ በትግራይ ላይ የተከፈተው ጥቃት ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት ኤዶማውያኑ አውሮፓውያንና እስማኤላውያኑ አረቦች በአፄ ምኒሊክ በኩል የጀመሩትን ጥቃት አጠናክሮ የቀጠለ ነው። በተለይ ኤርትራ እና ጂቡቲ በክርስቶስ ተቃዋሚው ኃይል ቁጥጥር ውስጥ እንዲገቡ ሲደረጉ ልክ ዛሬ አህዛብ መናፍቃኑ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ ተግተው በስኬት እየሠሩት እንዳሉት ፥ ዋናው ዓላማቸው፤

፩ኛ. ኢትዮጵያዊነትን

፪ኛ. አክሱም ጽዮንን (ጽላተ ሙሴን)

፫ኛ. አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቁን

፬ኛ. ተዋሕዶ ክርስትናን

❖ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና የጀርባ አጥንት ከሆኑት ከትግራውያን መንጠቅ ነው።

👉 በዚህም ተጠቃሚዎቹ፤

፩ኛ. ኢትዮጵያ/ እስራኤል ዘ-ስጋ

፪ኛ. አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች

፫ኛ. መናፍቃን

፬ኛ. ኢ-አማንያን

፭ኛ. ሰዶምና ገሞራ (ግብረ-ሰዶማውያን)

👉 ሁሉም ኢ-አማንያን 666 የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው።

ጽላተ ሙሴን የአክሱም ጽዮን ልጆች ውስጥ እንደተቀበረ አድርገን እንውሰደው። ምዕራባውያኑ የቴክኖሎጂው ባለቤቶች የጽላቱን ‘ጨረር’ እያንዳንዱ ያልተበከለ የአክሱም ጽዮን ልጅ ውስጥ እንዳለ የመለካት/የማየት ችሎታው/አጋጣሚው አላቸው። ይህንንም ጨረር ከግለሰቦቹ ፈልቅቀው ለማውጣት (ጽላተ ሙሴን ለመስረቅ) እንደማይቻላቸው አይተዋል። ስለዚህ ልክ የአውሬውን 666 ምልክት በፈቃዱ ግንባሩና እጁ ላይ ለማስቀበር እንደሚሻው የወደቀ ሰው እያንዳንዱ የጽላተ ሙሴ ‘ተሸካሚ’ የአክሱም ጽዮን ልጅም ኢትዮጵያዊ መልኩን፣ ተዋሕዶ እምነቱንና ሰንደቁን በፈቃዱ እንዲያስረክብ የተለያዩ ፈተናዎችን እያቀረቡለት ነው። ዛሬ በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊትም በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት(አደዋ)ቀጣይ ደረጃ ነው። ያኔ አባቶቻችን እና እናቶቻችን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ ተዋሕዶ እምነታቸውንና ጽዮን ማርያም እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ያስዋቡትን ሰንደቃቸውን ለጥያቄ እንኳን አቅርበዋቸው አልነበረም፤ በዚህም እስካፍንጫው የታጠቀውን ወራሪ የዔዶማውያን ኃይል ድል ሊያደርጉት ተችሏቸው ነበር።

ይህ ትውልድም እራሳቸውን ለአውሬው አሳልፈው በሸጡ ደካሞች ተንኮል ሳይታለልና ሳይሸነፍ “እምብዬው ማንነቴንና ምንነቴን አሳልፌ አልሰጥም!” ማለት አለበት። አልያ ከኢርትራውያን የከፋ ዕጣ ፈንታ ነው የሚደርሰው።

ከአድዋው ድል በኋላ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ደቡባውያን(ጋላማሮች)ኢትዮጵያን መረከብ እንደጀመሩ የአደዋውን ድል የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው የአክሱም ጽዮን ልጆች እንዳስገኙት በመገንዘባቸውና እነርሱንም/ይህንም ለመዋጋት በክህደት ወደ አህዛብ እውቀትና ጥበብ በመዞር በተለይ ኤዶማውያኑን አውሮፓውያኑን በጣም ማስጠጋት ጀመሩ። በመጀመሪያ ያኔም አፄ ምንሊክ ኤርትራንና ጂቡቲን ለአውሮፓውያኑ አሳልፈው በመስጠት የሞትና ባርነቱን መንፈስ ወደ አክሱም ጽዮን ለማምጣት ከኤዶማውያኑ ጋር አስቀድመው ተፈራረሙ፤ በስምምነቱም ጦርነቱ በደቡብ ኢትዮጵያ ሳይሆን ልክ እንደ ዛሬው በአክሱም/አደዋ እንዲካሄድና የአክሱም ጽዮን ልጆች ጦርነቱን ተከትሎ በሚመጣው ጥፋትና ውድመት ለዘመናት ተቸግረውና ተጎሳቁለው እንዲኖሩ ተደረጉ።

ከአርባ ዓመታት በኋላም ፋሺስቱ ሙሶሊኒ በተመሳሳይ መልክ ወደ አክሱም ጽዮን ተመልሶ ተምቤንና አካባቢዋን በኬሚካል ቦምብ ጨፈጨፋቸው።

ዛሬም ፋሺስቶቹ ግራኝ አብዮት አህመድና ኢሳያስ አፈቆርኪ የኤዶማውያኑን ተልዕኮ ለማስፈጸም በደቡብ ኢትዮጵያ ሳይሆን አሁንም በአክሱም ጽዮን ላይ ጭፍጨፋውን ተያይዞታል። አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ በትግራይ ሕዝብ ላይ በጣም አደገኛ ኬሚካሎችንና ራዲዮ አክቲቭ ዝናቦችን በኤሚራቶች ድሮኖች አውርዶባቸዋል፤ ኤሚራቶች ከአሰብ ተጣድፈው የወጡት ለዚህ ነው! ገለልተኛ መርማሪዎችንም የማያስገባው ይህ እጅግ በጣም አስከፊ ወንጀል ስላስደነገጠው ነው። በእኔ በኩል ገና ከዓመት በፊት ግራኝ የኑክሌር ወይንም የኬሚካል መሳሪያዎችን ካገኘ ሰሜን ኢትዮጵያን ላይ እንደሚጠቀምባቸው በደንብ ታይቶኝ ነበር። ይህ አውሬ እጅግ በጣም አረመኔ እንደሆነ ገና ለመጀመሪያ ጊዜ እንዳየሁት ነበር የተገለጸለኝ።

______________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከንጉሡ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙት አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2021

❖❖❖ የአባታችን አቡነ አረጋዊ በረከታቸውና ረዲኤታቸው ከእኛ ይሁን።❖❖❖

❖❖❖ ተስዐቱ ቅዱሳን ❖❖❖

ከሮማ ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ ፃድቃናት ሶስት የተሰወሩ ናቸው፡፡ ከሶስቱም አንዱ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው። አባታችን አቡነ አረጋዊ የአቡነ ገሪማ የእህት ልጃቸው ናቸው።

ከተስዐቱ ቅዱሳንም በዕደሜ ያነሱ ነበሩ። ነገር ግን የሚናገሩትና የሚሰሩትም ሁሉ አብሯዋቸው ለነበሩ ሌሎች ቅዱሳን የሚያስገርም ነበር።

አባታችን አቡነ አረጋዊ የመጀመርያ ስማቸው ዘሚካኤል ነበር። የሚሰሩትም ሆነ የሚናገሩት ሁሉ ያስገረማቸው አጎታቸው አቢነ ገሪማ አረጋዊ” “አረግከነሲሉ ጠሩዋቸው።

አረጋዊ ማለት አረግከነ ከሚል የግእዝ ቋንቋ የመጣ ሲሆን ትርጉሙም አንተ ከእኛ በእድሜ ያነስክ ነህ ነገር ግን በምታደረገው ሁሉ ከእኛ በላይ ታላቅ ሰው ነህ ማለት ነው።

ከንጉሱ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙም አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው፡፡ በመጨረሻ ዘመንም አባታችን አቡነ አረጋዊ በሀሳዊ መሲሁ ተሰይፈው ሞትን ይቀምሳሉ።

😇 ዛሬ አቡነ አረጋዊ ናቸው፤ በደብረ ዳሞ ካህናቱን፣ መነኮሳቱን እና ምዕመናኑን እንደ አሳማ የጨፈጨፏቸውን አረመኔ የግራኝ ቤን አሚር መሀመዳውያን ጂሃዳውያንን እስከ መጨረሻው እንፋለማቸዋለን!

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን በፈጸመው + በዝምታ በማለፍ ድጋፍ በሰጠው ሁሉ ላይ ለተገፉ የሚፈርድ፣ ለተበደሉ የሚበቀል እውነተኛ ዳኛ ልዑል እግዚአብሔር ቁጣውን በቅርቡ ያወርድበታል

💭 ተዓምረ አረጋዊ | ለተሰንበት ግደይ የዓለም ግማሽ ማራቶን ክብረ ወሰንን በአስደናቂ ሁኔታ ሰበረችው

✞✞✞በዕለተ አቡነ አረጋዊ፤ በእውነት ድንቅ፣ ድንቅ ነው!✞✞✞

🦁 ቀነኒሳ አንበሳ ፥ ለተሰንበት አንበሲት!🦁

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከንጉሡ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙት አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 19, 2021

❖❖❖ ተስዐቱ ቅዱሳን ❖❖❖

ከሮማ ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ ፃድቃናት ሶስት የተሰወሩ ናቸው፡፡ ከሶስቱም አንዱ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው። አባታችን አቡነ አረጋዊ የአቡነ ገሪማ የእህት ልጃቸው ናቸው።

ከተስዐቱ ቅዱሳንም በዕደሜ ያነሱ ነበሩ። ነገር ግን የሚናገሩትና የሚሰሩትም ሁሉ አብሯዋቸው ለነበሩ ሌሎች ቅዱሳን የሚያስገርም ነበር።

አባታችን አቡነ አረጋዊ የመጀመርያ ስማቸው ዘሚካኤል ነበር። የሚሰሩትም ሆነ የሚናገሩት ሁሉ ያስገረማቸው አጎታቸው አቢነ ገሪማ አረጋዊ” “አረግከነሲሉ ጠሩዋቸው።

አረጋዊ ማለት አረግከነ ከሚል የግእዝ ቋንቋ የመጣ ሲሆን ትርጉሙም አንተ ከእኛ በእድሜ ያነስክ ነህ ነገር ግን በምታደረገው ሁሉ ከእኛ በላይ ታላቅ ሰው ነህ ማለት ነው።

ከንጉሱ አብረው የሚገለጡ የኢትዮጵያ ጳጳስ ሆነው የሚሾሙም አባታችን አቡነ አረጋዊ ዘደብረ ዳሞ ናቸው፡፡ በመጨረሻ ዘመንም አባታችን አቡነ አረጋዊ በሀሳዊ መሲሁ ተሰይፈው ሞትን ይቀምሳሉ።

❖❖❖ የአባታችን አቡነ አረጋዊ በረከታቸውና ረዲኤታቸው ከእኛ ይሁን።❖❖❖

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬ ሐምሌ ፲፬ / ፪ሺ፲፫ ዓ.ም፣ በዕለተ አቡነ አረጋዊ ደመና ላይ የታየኝ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2021

❖❖❖ የአባታችን ቅዱስ አቡነ አረጋዊ በረከት ረድኤት አይለየን❖❖❖

❖❖❖“ሰዶምና ገሞራ | የጣልያኑ እሳት ገሞራ በድጋሚ ፈነዳ | አክሱም ጽዮን + ደብረ አባይ + ደብረ ዳሞ”❖❖❖

❖❖❖ ጥንታዊው የአቡነ አረጋዊ ገዳም ደብረ ዳሞ በድጋሚ ተዘረፈ፣ በቦምብ ተደበደበ ❖❖❖

🔥 አደገኛውና የአውሮፓ ከፍተኛው በጣሊያን ሃገር ኤትና በተሰኘው ተራራ ላይ የሚገኘው ንቁ እሳተ ጎሞራ ትናንትና በሲሲሊ ደሴት የተፋው ቀላጭ አለት ይህን ይመስል ነበር። አባታችን አቡነ አረጋዊውን ያየሁ መስሎ ነው የታየኝ።

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የበላይነት እየተመራ በእነ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለው ግፍ የኛዎቹን ከሃዲዎች ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን በማያውቁትና ባላሰቡት መልክ ያስጨንቃቸዋል፤ ገና ደም ያስለቅሳቸዋል። ቀላል ነገር እንዳይመስለን! የእግዚአብሔር ቅዱሳን ከፍተኛ ጦርነት ላይ ናቸው። የጽላተ ሙሴን እና የቅዱሳኑን ኃይል ለመፈተነ/ለመፈታተን ሲሉ ነው ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እስከ ሃያላኑ ሃገራት ሁሉም በህብረት ጸጥ ብለው ኮሮና ያላጠፋችላቸውን ሕዝባችንን ለመበቀልና የሕዝባችንን ሰቆቃ ዓይኖቻቸውን ገልጠው በማየት ላይ የሚገኙት። ግን ቀድመው አንድ በአንድ በእሳቱ የሚጠረጉት እነርሱው ይሆናሉ።

👉 ኤትና – ኤርታ አሌ – እሳተ ገሞራ – ሰዶምና ገሞራ

ኤርታ አሌ ዝግጁ ነው፤ እነ ግራኝንም እየጠበቃቸው ነው!

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢአማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

👉 ከ፪ ወራት በፊት፦

🔥 “የኢጣሊያ እሳተ ገሞራ ቀላጭ አለት ፍንዳታ ፍም ላቫ ዙሪያ የኢትዮጵያ ካርታ መታየት ጀምሯል”

👉 “ሌላ ታዋቂ የፈረንሳይ ካቴድራል ተቃጠለ | ከላሊበላ ጋር ምን ያገናኘዋል?”

👉 “አውሎ ነፋስ Eta አሜሪካ ገባች | ETAiopia = Erta Ale ፥ ኤታ = ኤታዮጵያ ፥ ኤርታ አሌ”

የአውሮፓ ከፍተኛው ንቁ እሳተ ጎሞራ የሚገኘው በጣሊያን ሃገር ኤትና በተሰኘው ተራራ ላይ ሲሆን በትናንትናው ዕለት በሲሲሊ ደሴት የተፋው ቀላጭ አለት ይህን ይመስል ነበር።

💭 “አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ ያሳዩኝ እጹብ ድንቅ ነገር”

💭 በአፍሪቃ በጣም አደገኛ የሚባለው እሳተ ገሞራ በምስራቅ ኮንጎ ፈነዳ | በአቡነ አረጋዊ ዕለት

💭 በአቡነ አረጋዊ ዕለት | ፀሐይ በነበልባሎች እየታመሰች ነው | ብዙ የኮሮና የጅምላ ጭነቶች ወደ ምድር እየመጡ ነው

______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአቡነ አረጋዊ ዕለት | ፀሐይ በነበልባሎች እየታመሰች ነው | ብዙ የኮሮና የጅምላ ጭነቶች ወደ ምድር እየመጡ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2021

❖❖❖[ የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፰፡፱]❖❖❖

“አራተኛውም ጽዋውን በፀሐይ ላይ አፈሰሰ፤ ሰዎችንም በእሳት ልታቃጥል ተሰጣት። ሰዎችም በታላቅ ትኵሳት ተቃጠሉ፥ በነዚህም መቅሠፍቶች ላይ ሥልጣን ያለውን የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ፥ ክብርንም እንዲሰጡት ንስሐ አልገቡም።”

በአቡነ አረጋዊ ዕለት በምድር ላይ ብርቱ እሳተ ገሞራዎች፣ በፀሐይ ላይ ደግሞ ኃይለኛ ነበልባሎች! ዋው!

ትናንት ቅዳሜ ፣ ግንቦት ፲፬/14 ቀን (አቡነ አረጋዊ) የፀሐይ ብርሃን ምንጭ AR2824 በዓመታት ካየናቸው ከማንኛውም ነገሮች በተለየ የፀሐይ ብርሃን ነበልባል ፈሰሰ። የናሳ የፀሃይ ዳይናሚክስ ኦብዘርቫቶሪ 9 ሴ-ሴል ክፍል ነበልባሎችን እና 2 ሜ-ክፍል ብልጭታዎችን በ ፳፬/24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ መዝግቧል። ፈጣን የእሳት ፍንዳታዎች በርካታ ተደራራቢ ሲ.ኤም.ኢዎችን ወደ ጠፈር ወርውረዋል።

በርካታ የ ‹ሲ.ኤም.› ፊርማዎች ፣ ከነበልባሉ እንቅስቃሴ ጋር የተዛመዱ በ LASCO C2 እና በ STEREO-A COR2 coronagraph ምስሎች ውስጥ ታይተዋል። እነሱ ሶስት ደካማ ሲኤምኢዎችን እና አንድ ትልቅ ፣ ከፊልሃሎ ሲኤምኢ ያካትታሉ። የመጀመሪያ ትንተና እና የሚከተለው የሞዴል ውጤት እ... ግንቦት 26 መጀመሪያ አካባቢ በምድር ላይ ተጽዕኖ ሊኖረው እንደሚችል ይጠቁማል።

ዋው! Coronagraph፤ ከክትባቱ ጋር የተያያዘ አንድ ከባድ ማስጠንቀቂያ አለና ተጠንቀቁ እንጠንቀቅ፤ ተዓምረኛው ጤፍ፣ እንጀራ ፥ ጤፍ፣ እንጀራ ፥ ጤፍ፣ እንጀራ ፥… ለአካልም ለነፍስም እጅግ በጣም ከፍተኛ ጥቅም ያለውን ‘ብረት’ን የያዘ ነው። ክትባቱ ደግሞ ይህን ብረት ከሰውነታችን መጥጦ እንደሚያወጣው በመነገር ላይ ነው ነው። በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለው የአህዛብ ዋቄዮ-አላህ ሰአራዊት ጭፍጨፋና ሴቶችን ደፈራ ይህን ለመንፈሳዊው ኢትዮጵያዊነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክተውን ነገር ሁሉ ለማሰወገድ ሲባል ነው። ባጭሩ ጦርነቱ በሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እና “ኢትዮጵያዊ ነን” በሚሉት ግን ኢትዮጵያዊ ባልሆኑት አህዛብ፣ መናፍቃን፣ ዒአማንያን፣ ኦሮማራዎችና ‘ብሔር ብሔረሰቦች’ በኩል በነፍስም በስጋም እምብዛም ያልተበከሉትን ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ነው። እነርሱ ደግሞ በትግራይ ያሉ የዘ-ብሔረ አክሱም ልጆች ናቸው። ይህ እውነታ እንዳይታወቅ ዲያብሎስ ብዙዎችን በማሳትና ጉዳዩን ወደ ሌላ ነገር በመጠምዘዝ ላይ ይገኛል!

የሚገርም ነው፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት አንድ በቅርብ ከማውቀቸውና ከምወዳቸው ጀርመናውያን የሙዚቃ ደራሲ ቤተሰብ ዓባላት መካከል ባልየው ከNASA/ከናሳ አንድ የቤት ሥራ እንደተሰጠውና ይህን የፀሐይ ነበልባል አስመልክቶም የሙዚቃ ቁራጮችን እንደደረስ ሲነግረኝ፤ ወዲያው ብልጭ ብሎ የታየኝ አባታችን ሔኖክ ነበር። ታዲያ የሆነ ወቅት ላይ የሚስትየዋን የልደት ቀን ጠብቄ በአገሬው ቋንቋ የተጻፈውን መጽሐፈ ሔኖክን ሰጠኋቸው፤ ከዚያም፤ ባካችሁ ከቻላችሁ መጽሐፈ ሔኖክንአንብቡትና አንድ የሙዚቃ ቁራጭ ለመድረስ ሞክሩ፤ ድንቅ ይሆናል።አልኳቸው። እንግዲህ ቃል ገብተውልኛል።

🔥 Sun is Going Crazy with Solar Flares – Multiple Coronal Mass Ejections Coming Our Way

❖❖❖[Revelation Chapter 16:8-9]❖❖❖

And the fourth angel poured out his vial upon the sun; and power was given unto him to scorch men with fire. And men were scorched with great heat, and blasphemed the name of God, which hath power over these plagues: and they repented not to give him glory.”

Yesterday, May 22nd, sunspot AR2824 unleashed a flurry of solar flares unlike anything we’ve seen in years. NASA’s Solar Dynamics Observatory recorded 9 C-class flares and 2 M-class flares in only 24 hours. The rapidfire explosions hurled multiple overlapping CMEs into space.

Multiple CME signatures, associated with the flare activity were observed in LASCO C2 and STEREO-A COR2 coronagraph imagery. They include three faint CMEs and a larger, partial-halo CME. Initial analysis and subsequent model output suggests potential Earth-impact early to mid 26 May. Wow!

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአፍሪቃ በጣም አደገኛ የሚባለው እሳተ ገሞራ በምስራቅ ኮንጎ ፈነዳ | በአቡነ አረጋዊ ዕለት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2021

በኮንጎ ዲሞክራሳዊት ሪፓብሊክ፤ ከጎማ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው የኒራጎንጎ ተራራ ንቁ እሳተ ገሞራ ፈንድቶ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ አስገድዷቸዋል።

በሌላ በኩል፤ በትናንትናው በአቡነ አረጋዊ ዕለት አስገራሚ ክስተት በአካባቢዬ በሚገኙ ደመናዎቹ ላይ ለመታዘብ በቅቼ ነበር። ቪዲዮውን ነገ ለማቅረብ እሞክራለሁ።

የሚንተከተከው የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ እና እኅቶቿ ለኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ምን አዘጋጅተውላት ይሆን? ለማንኛውም ይህን የኮንጎ እሳተ ገሞራ ፍንዳታ ከዚህ በፊት ካቀረብኳቸው ከእነዚህ ክስተቶች ጋር እናገናኘው።

❖❖❖“ሰዶምና ገሞራ | የጣልያኑ እሳት ገሞራ በድጋሚ ፈነዳ | አክሱም ጽዮን + ደብረ አባይ + ደብረ ዳሞ”❖❖❖

❖❖❖ ጥንታዊው የአቡነ አረጋዊ ገዳም ደብረ ዳሞ በድጋሚ ተዘረፈ፣ በቦምብ ተደበደበ ❖❖❖

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የበላይነት እየተመራ በእነ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለው ግፍ የኛዎቹን ከሃዲዎች ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን በማያውቁትና ባላሰቡት መልክ ያስጨንቃቸዋል፤ ገና ደም ያስለቅሳቸዋል። ቀላል ነገር እንዳይመስለን! የእግዚአብሔር ቅዱሳን ከፍተኛ ጦርነት ላይ ናቸው። የጽላተ ሙሴን እና የቅዱሳኑን ኃይል ለመፈተነ/ለመፈታተን ሲሉ ነው ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እስከ ሃያላኑ ሃገራት ሁሉም በህብረት ጸጥ ብለው ኮሮና ያላጠፋችላቸውን ሕዝባችንን ለመበቀልና የሕዝባችንን ሰቆቃ ዓይኖቻቸውን ገልጠው በማየት ላይ የሚገኙት። ግን ቀድመው አንድ በአንድ በእሳቱ የሚጠረጉት እነርሱው ይሆናሉ።

👉 ኤትና – ኤርታ አሌ – እሳተ ገሞራ – ሰዶምና ገሞራ

ኤርታ አሌ ዝግጁ ነው፤ እነ ግራኝንም እየጠበቃቸው ነው!

በደንብ እናስተውል፤ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ አባይ፣ ደብረ ዳሞ ሁሉም በጽዮን ማርያም መቀነት አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ቀለማት ያሸበረቁ ገዳማት ናቸው፤ ይህን ከትግራይ ሕዝብ ለመንጠቅና ተዋሕዷዊውንም ከአምላኩና ከጽዮን እናቱ ጋር ለማጣላት አህዛብ የዋቄዮአላህ ልጆች፣ መናፍቃንና ሰለጠንን ባዮቹ “ኢአማንያኑ” የክርስቶስ ተቃዋሚዎች በህብረት ተግተው እየሠሩ ነው።

🔥 አደገኛውና የአውሮፓ ከፍተኛው በጣሊያን ሃገር ኤትና በተሰኘው ተራራ ላይ የሚገኘው ንቁ እሳተ ጎሞራ ትናንትና በሲሲሊ ደሴት የተፋው ቀላጭ አለት ይህን ይመስል ነበር። አባታችን አቡነ አረጋዊውን ያየሁ መስሎ ነው የታየኝ።

🔥 “የኢጣሊያ እሳተ ገሞራ ቀላጭ አለት ፍንዳታ ፍም ላቫ ዙሪያ የኢትዮጵያ ካርታ መታየት ጀምሯል”

👉 “ሌላ ታዋቂ የፈረንሳይ ካቴድራል ተቃጠለ | ከላሊበላ ጋር ምን ያገናኘዋል?”

👉 “አውሎ ነፋስ Eta አሜሪካ ገባች | ETAiopia = Erta Ale ፥ ኤታ = ኤታዮጵያ ፥ ኤርታ አሌ”

👉 “አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ ያሳዩኝ እጹብ ድንቅ ነገር”

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian Peacekeepers Who Brought Peace to South Sudan Attacked by The Nobel Peace Laureate PM

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2021

Because they are Tigrayans

ምክኒያቱ፡ ትግሪዋይ ስለሆኑ

ለደቡብ ሱዳን ሰላምን ያመጡ የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪዎች በኖቤል የሰላም ተሸላሚ ው ሰአራዊት ጥቃት ደርሶባቸዋል

👉 My Note:

And the relatives of those Ethiopian peacemakers from Tigray are massacred in Tigray. It’s unbelievable, peacemakers are persecuted, while war criminals tolerated, applauded and awarded. What’s the UN doing? What is the Organization standing for?

TWO MONTHS AGO, secretary general, António Guterres, bluntly asked Mr. Abiy Ahmed if Eritrean troops were fighting in his war. “He guaranteed to me that they have not entered Tigrayan territory,” said Mr. Guterres. Now, it has been proven by all sides, it was a lie, an unhonorable lie, a deadly lie — as they have entered in many divisions, and still are barbarically massacring civilians.

Today Massacre, Destruction, Famine and Ethnic Cleansing reign.

Today Abiy and Isaias are heading to destroy the Tekeze Hydro Electric Dam .

Nobel laureate PM of Ethiopia lied to you, Mr. Guterres about the presence of Eritrean troops in Tigray – what now Mr. Secretary-General? Abiy and Isaias continue massacring Christian Tigrayans, ethnically profiling them, and even arresting and attacking UN peacekeepers as we speak.

Abiy Ahmed LIED to you, Mr Guterres, and now The first secretary-general of the UN, Trygve LIE is watching from above – not to mention The ALMIGHTY EGZIABHER.

Clashes Erupt At Juba Airport As Ethiopian Peacekeepers Are Forced To Return Home

Forced return to Ethiopia where most peacekeepers fears government brutality was met with resistance sparking fist fight, well-informed South Sudan government security sources with direct knowledge said.

Fist fighting has erupted among Ethiopian troops serving in South Sudan as part of the United Nations peacekeeping mission in the world’s youngest country after a forced return to Ethiopia where most peacekeepers fears government brutality was met with resistance, several well-informed South Sudan government sources with direct knowledge have told Sudans Post this evening.

“There was a fist fight this afternoon. A good number of the Ethiopian forces working at the United Nations Mission in South Sudan as peacekeepers are being forced to return home. They are mainly from the Tyggray region and they resisted and this has caused fist fight because those who refused were beaten,” the government security source at Juba International Airport said.

Another senior Juba airport staffer confirmed the fist fight and said there were no danger as all of the peacekeepers were not carrying their guns when the fist fight broke out saying heavily mounted security vehicles have been deployed at the airport.

“As I speak to you, there is a heavy presence of National Security Service and police forces at Juba airport,” the official said on condition of anonymity. “They were being forced to return home because most of the peacekeepers have concerns to their safety once they arrive in Ethiopia and I am talking about those from the Tyggray region.”

Phone calls to South Sudan government spokesman Michael Makuei and the army spokesman were not responded. Police spokesman Major-General Daniel Justin said he won’t comment “until I find out what is being said to have taken place while I haven’t heard anything about it.”

“Otherwise I can direct you to the Ethiopian embassy because it is their business,” he said.

Source

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በራዕይ የታየው ትግራዋይ ኢትዮጵያዊ | የአቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያንን በጽዮን ቀለማት ቀባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2021

❖ ❖ ❖ አባታችን አቡነ አረጋዊ ድንቅ አባት ናቸው።

👉 በቪዲዮው፤

❖ አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን(አዲስ አበባ-ሳሪስ)

መስከረም ፪ሺ፯/2007 ዓ.ም(ያለ ጽዮን ማርያም ቀለማት)

አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን (አዲስ አበባ-ሳሪስ)

❖ መስከረም ፪ሺ፲፩/2011 ዓ.ም (ከጽዮን ማርያም ቀለማት ጋር)

አንድ ባካባቢው የሚኖርና እንጀራ በመሸጥ የሚተዳደር ትግራዋይ ወጣት የቤተ ክርስቲያኗን ጣራ በአረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀይ ቀለማት እንዲያስቀባ በታየው ራዕይ በመታዘዙ በራሱ ወጭ እንዲህ አሳምሮ አስቀብቶታል። (ድንቅ ነው!)

👉 በትናንትናው የአቡነ አረጋዊ ዕለት፤ የነነዌ ጾም በሚገባበት ወቅት፤ የአህዛብ የጥፋት (ሰ)አራዊት በትግራይ ላይ የመጨረሻ የሚሆነውን ጭፍጨፋውን ማጧጧፉና ወደ ተከዜ ግድብ ማምራቱም በደንብ ታስቦበት ነው።

በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት በትግራይ ላይ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች የጀመሩት ስጋዊ ጥቃት ለምን አክሱም ጽዮንን፣ ደብረ አባይን እና ደብረ ዳሞ ገዳማትን አስቀድመው ማጥቃት እንዳስፈለጋቸው ሁላችንም እያየነው ነው። ይህ ከዚህ በፊት በሺህ አራት መቶ ዓመታት ውስጥ ያልታየ ክስተት እንደሆነ ልብ እንበለው።

ዘንድሮ በትግራይ ላይ የተከፈተው ጥቃት ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት ኤዶማውያኑ አውሮፓውያንና እስማኤላውያኑ አረቦች በአፄ ምኒሊክ በኩል የጀመሩትን ጥቃት አጠናክሮ የቀጠለ ነው። በተለይ ኤርትራ እና ጂቡቲ በክርስቶስ ተቃዋሚው ኃይል ቁጥጥር ውስጥ እንዲገቡ ሲደረጉ ልክ ዛሬ አህዛብ መናፍቃኑ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ ተግተው በስኬት እየሠሩት እንዳሉት ፥ ዋናው ዓላማቸው፤

፩ኛ. ኢትዮጵያዊነትን

፪ኛ. አክሱም ጽዮንን(ጽላተ ሙሴን)

፫ኛ. አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቁን

፬ኛ. ተዋሕዶ ክርስትናን

❖ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና የጀርባ አጥንት ከሆኑት ከትግራውያን መንጠቅ ነው።

👉 በዚህም ተጠቃሚዎቹ፤

፩ኛ. ኢትዮጵያ/እስራኤል ዘ-ስጋ

፪ኛ. አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ልጆች

፫ኛ. መናፍቃን

፬ኛ. ኢ-አማንያን

፭ኛ. ሰዶምና ገሞራ(ግብረ-ሰዶማውያን)

👉 ሁሉም ኢ-አማንያን 666 የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው።

ጽላተ ሙሴን የአክሱም ጽዮን ልጆች ውስጥ እንደተቀበረ አድርገን እንውሰደው። ምዕራባውያኑ የቴክኖሎጂው ባለቤቶች የጽላቱን ‘ጨረር’ እያንዳንዱ ያልተበከለ የአክሱም ጽዮን ልጅ ውስጥ እንዳለ የመለካት/የማየት ችሎታው/አጋጣሚው አላቸው። ይህንንም ጨረር ከግለሰቦቹ ፈልቅቀው ለማውጣት (ጽላተ ሙሴን ለመስረቅ) እንደማይቻላቸው አይተዋል። ስለዚህ ልክ የአውሬውን 666 ምልክት በፈቃዱ ግንባሩና እጁ ላይ ለማስቀበር እንደሚሻው የወደቀ ሰው እያንዳንዱ የጽላተ ሙሴ ‘ተሸካሚ’ የአክሱም ጽዮን ልጅም ኢትዮጵያዊ መልኩን፣ ተዋሕዶ እምነቱንና ሰንደቁን በፈቃዱ እንዲያስረክብ የተለያዩ ፈተናዎችን እያቀረቡለት ነው። ዛሬ በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊትም በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት(አደዋ)ቀጣይ ደረጃ ነው። ያኔ አባቶቻችን እና እናቶቻችን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ ተዋሕዶ እምነታቸውንና ጽዮን ማርያም እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ያስዋቡትን ሰንደቃቸውን ለጥያቄ እንኳን አቅርበዋቸው አልነበረም፤ በዚህም እስካፍንጫው የታጠቀውን ወራሪ የዔዶማውያን ኃይል ድል ሊያደርጉት ተችሏቸው ነበር።

ይህ ትውልድም እራሳቸውን ለአውሬው አሳልፈው በሸጡ ደካሞች ተንኮል ሳይታለልና ሳይሸነፍ “እምብዬው ማንነቴንና ምንነቴን አሳልፌ አልሰጥም!” ማለት አለበት። አልያ ከኢርትራውያን የከፋ ዕጣ ፈንታ ነው የሚደርሰው።

ከአድዋው ድል በኋላ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ደቡባውያን(ጋላማሮች)ኢትዮጵያን መረከብ እንደጀመሩ የአደዋውን ድል የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው የአክሱም ጽዮን ልጆች እንዳስገኙት በመገንዘባቸውና እነርሱንም/ይህንም ለመዋጋት በክህደት ወደ አህዛብ እውቀትና ጥበብ በመዞር በተለይ ኤዶማውያኑን አውሮፓውያኑን በጣም ማስጠጋት ጀመሩ። በመጀመሪያ ያኔም አፄ ምንሊክ ኤርትራንና ጂቡቲን ለአውሮፓውያኑ አሳልፈው በመስጠት የሞትና ባርነቱን መንፈስ ወደ አክሱም ጽዮን ለማምጣት ከኤዶማውያኑ ጋር አስቀድመው ተፈራረሙ፤ በስምምነቱም ጦርነቱ በደቡብ ኢትዮጵያ ሳይሆን ልክ እንደ ዛሬው በአክሱም/አደዋ እንዲካሄድና የአክሱም ጽዮን ልጆች ጦርነቱን ተከትሎ በሚመጣው ጥፋትና ውድመት ለዘመናት ተቸግረውና ተጎሳቁለው እንዲኖሩ ተደረጉ።

ከአርባ ዓመታት በኋላም ፋሺስቱ ሙሶሊኒ በተመሳሳይ መልክ ወደ አክሱም ጽዮን ተመልሶ ተምቤንና አካባቢዋን በኬሚካል ቦምብ ጨፈጨፋቸው።

ዛሬም ፋሺስቶቹ ግራኝ አብዮት አህመድና ኢሳያስ አፈቆርኪ የኤዶማውያኑን ተልዕኮ ለማስፈጸም በደቡብ ኢትዮጵያ ሳይሆን አሁንም በአክሱም ጽዮን ላይ ጭፍጨፋውን ተያይዞታል። አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ በትግራይ ሕዝብ ላይ በጣም አደገኛ ኬሚካሎችንና ራዲዮ አክቲቭ ዝናቦችን በኤሚራቶች ድሮኖች አውርዶባቸዋል፤ ኤሚራቶች ከአሰብ ተጣድፈው የወጡት ለዚህ ነው! ገለልተኛ መርማሪዎችንም የማያስገባው ይህ እጅግ በጣም አስከፊ ወንጀል ስላስደነገጠው ነው። በእኔ በኩል ገና ከዓመት በፊት ግራኝ የኑክሌር ወይንም የኬሚካል መሳሪያዎችን ካገኘ ሰሜን ኢትዮጵያን ላይ እንደሚጠቀምባቸው በደንብ ታይቶኝ ነበር። ይህ አውሬ እጅግ በጣም አረመኔ እንደሆነ ገና ለመጀመሪያ ጊዜ እንዳየሁት ነበር የተገለጸለኝ።

👉 “አለም (ዲያብሎስ) “ማየት ማመን ነው” ይለናል | እግዚአብሔር ደግሞ “ማመን ማየት ነው” ብሎ ያስተምረናል”

ኃይለኛ ጦርነት ላይ ነን!!!

❖ “መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።” [ኤፌሶን ፮፡፲፪]

👉 ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም – (ተክለሃይማኖት ነው) ሰበታ የሚገኘው የአቡነ አረጋዊ ቤተክርስቲያን በእሳት ቃጠሎ ሙሉ በሙሉ ወደመ።

👉 ጥር ፲፬ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም – ስለዚህ ቆሼ አስከፊ ቆሻሻ ሽታ እንዲሁም አካባቢው በመስጊድ ጩኽት ስለመበከሉ፤ ብሎም ዲያብሎስ እንደዚህን በመሳሰሉት መሰናክሎች በኩል ምዕመናኑን እየተዋጋ ከቤተክርስቲያን በማራቅ ከክርስቶስ ለመለየት እነደሚሞከር አወሳን።

👉 መጋቢት ፪ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም – በተለምዶ ቆሼ ሚባለው ስፍራ የተከሰተው አሳዛኝና አስደንጋጭ ዜና በመላው ዓለም መነጋገሪያ ለመሆን በቃ።

በሰበታ አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን በእሳት ቃጠሎ ሙሉ በሙሉ ስትወድም ጽላቶቹ ግን በተአምር አንዳችም ጉዳት ሳይደርስባቸው ተገኝተዋል

ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይግቡ፦ (ቪዲዮዎቹን ሌላ ጊዜ እንደገና አቀርባቸዋለሁ)

❖ ❖ ❖ የሰኞ ሰፈ ሥላሴ ተአምር ❖ ❖ ❖

ይቅርታቸውና ሀብተ ረድኤታቸው ለአገልጋያቸውይደረግለትና የሥላሴ ተአምራታቸው ይህ ነው።

ጦሮዓዳ በሚባል አገር የፋርስ ንጉሥ ጭፍራ የሆነ አንድ ሰው ነበረ ፤ ይህም ሰው ከዕለታት ባንድ ቀን የክርስቲያንን ሀገር ለማጥፋት ሰንጋ ፈረሱን ጭኖ ከቤቱ ወጣ።

በዚህም አገር ውስጥ የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ሥዕል ያለበት የተቀደሰ ቦታ ነበር። ከዚያም ንዋያተ ቅድሳቱን ለመመዝበር ወደ አማረውና ወደ ተጌጠው አዳርሽ በገባ ጊዜ የሥሉስ ቅዱስ ሥዕል ካለበት ቦታ ደረሰ።

ይህም ወታደር የሥላሴን ሥዕል በእሳት ሰይፍ ታጥሮ ባየው ጊዜ በዚያ የነበሩትን ሰዎች ወንድሞቼ ሆይ ይህ እንደ ነደ እሳት የሚያንፀባርቅ ሥዕል ምንድን ነው አርኣያው እጅግ አስፈራኝ ወደ እሱ ቀርቤም ሁኔታውን ለመረዳት ተሳነኝ አላቸው።

እነዚያም የክርስቲያን ወገኖች አንተ ወታደር ፈጥነህ በምድር ላይ ወድቀህ ስገድ ይህ ስ ዕል የሥላኤ አርኣያ ገጽ ነውና አሉት። በዚያ ጊዜ ፈጥኖ በጉለበቱ ተንበርክኮ ሰገደ እጁንም ወደ ሰማይ በመዘርጋት እኔ ለጌቶቼ ለሥላሴ ሥዕል እሰግዳለሁ እያለ ማለደ።

ከአረማውያን ሀገር አውጥታችሁ ከክርስቲያኖች አገር አድርሳችሁኛልና ስለዚህም ምስጋና ላቀርብላችሁ እገደዳለሁ አለ። እንዲህም እያለ ሲጸልይ የእግዚአብሔር የጌትነቱ ብርሃን በዚያ ቤት ውስጥ መላ።

በዚህም ጊዜ አንተ የንጉሥ ወታደር ሆይ መንግሥተ ሰማያት ትገባ ዘንድ ሥሉስ ቅዱስ ጠርተውሃል የሚል ቃል ከሰማይ መጣ። ይህንንም ከመስማቱ የእግዚአብሔር መልአክ መጋቤ ብርሃናት ራጉኤል በቅጽበት ወደሱ መጥቶ ወደ ሰማይ አሣረገውና በሥላሴ ፊት አቆመው።

ሥላሴም ከሌሎቹ የንጉሥ ሠራዊት ተመርጠሽ ወደዚህ የመጣሽ ምርጥ ነፍስ ሆይ ወልድ በአባቱ ጌትነትና በመንፈስ ቅዱስ ክብር እስኪመጣ ድረስ በሕያዋን አገር ገብተሽ በዚያ ትቀመጭ ዘንድ ፈቅደንልሻል አሏት። ይህንንም ካሏት በኋላ ወደዚያ አገር አስገቧትና በዚያ ተቀመጠች።

ይቅርታቸውና ሀብተ ረድኤታቸው ከወዳጃቸው ከ .…ጋር ለዘላለሙ ይኑር፤ በዕውነት አሜን።

🔥 አክሱም ጽዮን ገብተው ካህናትን፣ ቀሳውስትና ም ዕመናንን በመጨፍጨፍና ዓብያተ ክርስቲያናቱን በማፈራረስ ላይ ያለው የሰባተኛው ንጉሥ የግራኝ አብዮት አህመድና የ (ሰ)አራዊቱ ዓባላት ነፍሳት ወደ ገሃነም እሳት ይገባሉ።🔥

____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Abiy Ahmed: The First Nobel Laureate On Trial at the International Criminal Court?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2021

👉 አብይ አህመድበዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የመጀመሪያ የኖቤል ተሸላሚ?

Ethiopia’s prime minister may want to coast on the laurels of the Nobel Prize but, realistically, he may very quickly become the first Nobel laureate to face war crimes charges.

The Norwegian Nobel Committee announced on October 11, 2019, that Ethiopian prime minister Abiy Ahmed had won that year’s Nobel Peace Prize “for his efforts to achieve peace and international cooperation.” The committee wanted to highlight Abiy’s initiative to end Ethiopia’s border conflict with Eritrea and “to recognize all the stakeholders working for peace and reconciliation in Ethiopia and in the East and Northeast African regions.” But they picked the wrong man.

In June 2020, Abiy extra-constitutionally postponed elections. When Ethiopia’s northern Tigray region refused and, on Sept. 9, 2020, held its own parliamentary elections marked by long lines and high participation that the opposition Tigray People’s Liberation Front won. Abiy responded two months later by cutting Tigray’s internet access and phone lines and sending in the Ethiopian Army to oust the elected government from Mekelle, the provincial capital. Multiple reports confirm that Eritrea’s military also entered the region, operating side-by-side with Ethiopian troops as they sacked and looted towns and villages in the region. On Jan. 13, 2021, Ethiopia announced that its forces had killed Seyoum Mesfin, the country’s long-serving former foreign minister, while fighting. Subsequent photos suggest that Abiy’s men had summarily executed Mesfin.

While Ethiopia repeatedly said that the situation in Tigray was calm, reports continued to circulate alleging that Ethiopian forces had engaged in widespread human-rights violations. With the restoration of communication to the region, it now appears these reports were legitimate. Ethiopians now circulate videos of summary executions. This video circulated today purports to show the summary execution of two men in the Tigrayan market town of Adwa. The greatest war crime, however, appears to be a massacre of more than eight hundred Tigrayans at the Church of St. Mary of Zion in Axum, reputed to be the resting place of the Ark of the Covenant, shortly after Ethiopian forces entered the area. Reached by phone by the Associated Press, a church deacon recounted the massacre:

The deacon recalled soldiers bursting into the church, cornering and dragging out worshippers and shooting at those who fled. “I escaped by chance with a priest,” he said. “As we entered the street, we could hear gunfire all over.” They kept running, stumbling over the dead and wounded along with others trying to find places to hide. Most of the hundreds of victims were killed that day, he said, but the shooting and looting continued the following day. “They started to kill people who were moving from church to home or home to home, simply because they were on the street,” another witness, visiting university lecturer Getu Mak, told the Associated Press. “It was a horrible act to see.”

The deacon confirmed that he had counted the bodies of those killed in the massacre, and alleged that Ethiopian forces left bodies in the streets for days where they were feasted upon by hyenas. With growing witness accounts, the Ethiopian Foreign Ministry has now tweeted that “Rape, plunder, callous & intentional mass killings, as observed & verified in #Mikadra, & every other imaginable crime might happen in #Tigray” although it continued to deny both the regime’s own culpability and ignore eyewitness accounts of Eritrean forces participating in human-rights abuses.

Just as the Norwegian Nobel Committee once honored Burmese politician Aung San Suu Kyi only to learn she was an apologist to genocide, so too must it confront Abiy’s increasingly murderous record. Paul Rusesabagina, the hotel manager made famous in “Hotel Rwanda” and lionized by Western politicians is likewise now facing accountability for his support of armed groups and designated terrorists.

Abiy’s apologists criticize Ethiopia’s constitutional federalism and still describe Abiy as a reformer. Suspending elections and unilaterally changing the law without regard to any constitutional process, however, is the mark of dictatorship rather than reform. Engaging in ethnic cleansing, rape, and murder against regional opposition puts Abiy in the class of Omar al-Bashir, Sudan’s former president who was indicted while still in office for his genocidal campaign against Darfur.

Abiy and his forces still ban journalists from traveling to Tigray and other provinces where locals allege Ethiopian and/or Eritrean forces have massacred civilians. Abiy may deny such events, but innocent parties seldom ban journalists who could confirm the truth of their statements. Rather, the travel bans and communication cut-offs are likely meant to help Abiy to escape accountability for his actions. Filibustering the outside world will not work, however, nor will the truth fade from the memory of surviving victims or the family members of those killed in Tigray. Abiy may want to coast on the laurels of the Nobel Prize but, realistically, he may very quickly become the first Nobel laureate to face war crimes charges at the International Criminal Court in The Hague.

Source/ምንጭ

_______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

You Should Have Finished off The Survivors’: Ethiopian Army Implicated in Brutal War Crime Video

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2021

በሕይወት የተረፉትን መጨረስ ነበረብህ”| የኢትዮጵያ ጦር በጭካኔ የጦርነት ወንጀል መሳተፉን የሚያሳይ ቪዲዮ

💭 እኛ የደረሰን የጥቂት ሰከንዶች ቪዲዮው ክሊፕ ነበር፤ ቴሌግራፍ ግን አራት ደቂቃ የሚሞላ ቪዲዮ ደርሶታል።

👉 አሁን መጠየቅ ያለብን፤ እነዚህን ቪዲዮዎች እያነሱ ያሉት የአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሰአራዊት ዓባላት ናቸው። ታዲያ መጠየቅ ያለብን ለምን ይሆን ቪዲዮውን አንስተው በኢንተርኔት ለመላው ዓለም ለመልቀቅ የቸኮሉት? ፳፫/23 የደቡብ ኢትዮጵያ ነገዶችን ጨፍጭፈው ያጠፏቸውን የጋሎቹን አረመኔነት አሳይተው “ማንም አይነካንም! የፈለግነውን ማድረግ እንችላለን” በሚል ትዕቢትና እብደት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ለማስፈራራት? ያም ሆነ ይህ እነዚህ የዲያብሎስ የግብር ልጆች በቅርቡ በእሳት ይጠረጋሉ! ይህን 1000% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ!!!

ቴሌግራፍ

ለተገደሉ ንጹሐን ዜጎች ማስረጃ ሆኖ በሚታየው በቴሌግራፍ በተመለከተ ልዩ ቪዲዮ ቪዲውን ቀራጪውለወታደሮች የተረፉትን እንዲጨርሱነግሯቸዋል።

በቴሌግራፍ ጋዜጣ ብቻ ከተገኘው የቪዲዮ ክሊፕ የሚታዩት እነዚህ ትዕይንቶች በኢትዮጵያ ጦር የተፈጸመ የጦር ወንጀል የሚመስለውን የመጀመሪያ ማስረጃ የሚያሳዩ ናቸው፡፡ በአራት ደቂቃው ክሊፕ ውስጥ ሲቪል ልብሶችን የለበሱ ወደ ፵/40 የሚሆኑ አካላት ይታያሉ፡፡

ለማተም በጣም ዘግናኝ/ስዕላዊ የሆነውና ቴሌግራፍ የተመለከተው የቪዲዮ ቀረፃ በአከባቢው ጋዜጠኞች እና ብሎገሮች መካከል በአጭሩ በመስመር ላይ ተሰራጭቷል – ይህ የአራት ደቂቃ ቪዲዮ ክሊፕ የአዲስ አበባ ኃይሎች ለሚፈጸሙት ጭካኔ እንደ ማስረጃ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡

ቴሌግራፍ ቪዲዮውን በማዕከላዊ ትግራይ ወደ ደብረ አባይ ገዳም በጂኦግራፊያዊ ቦታ መስጠት ችሏል ፥ ይህም ከትግራይ ዋና ከተማ ከመቀሌ በስተ ምዕራብ 175 ማይል ያህል ርቆ ይገኛል፡፡ የቪዲዮው ክሊፕ ጥገና ነገር እንዳልተደረገበትም አረጋግጧል ፡፡

Cameraman tells soldiers to ‘finish off survivors’ in exclusive video seen by Telegraph that appears to be evidence of slaughtered civilians

These are scenes from a video clip obtained exclusively by The Telegraph showing the first evidence of what appears to be a war crime carried out by the Ethiopian army. Around 40 bodies in civilian clothes can be seen in the four-minute clip.

The video footage seen by The Telegraph, which is too graphic to publish, has circulated online in shorter form among local journalists and bloggers – deemed rare proof of the alleged brutality of Addis Ababa’s forces.

The Telegraph was able to geolocate the video to Debre Abay monastery in central Tigray – about 175 miles west of Tigray’s capital, Mekelle. It has also confirmed that the clip has not been doctored.

From The Telegraph

Cameraman tells soldiers to ‘finish off survivors’ in exclusive video seen by Telegraph that appears to be evidence of slaughtered civilians

The ground of the Tigrayan village is soaked with blood and dozens of bodies lie strewn in the grass.

Groans can be heard from a seriously wounded man squirming on the floor between two corpses.

Chatting as they wander through the aftermath of what appears to be a mass execution of civilians in the Tigray region, soldiers laugh and joke among themselves.

Off to one side they spot a young man who seems to have survived by pretending to be dead.

“You should have finished off the survivors,” the cameraman says in Amharic, Ethiopia’s lingua franca, in an apparent rebuke of the perpetrators of the massacre.

These are scenes from a video clip obtained exclusively by The Telegraph showing the first evidence of what appears to be a war crime carried out by the Ethiopian army. Around 40 bodies in civilian clothes can be seen in the four-minute clip.

Ethiopian and Eritrean forces have for months been battling troops loyal to the former Tigrayan regional government in a war that has left thousands dead and millions on the brink of starvation.

The Ethiopian federal government has imposed a mass communications black-out in Tigray, meaning little is known about the conflict and making it hard to verify a flood of accounts of war crimes from survivors.

The video footage seen by The Telegraph, which is too graphic to publish, has circulated online in shorter form among local journalists and bloggers – deemed rare proof of the alleged brutality of Addis Ababa’s forces.

The Telegraph was able to geolocate the video to Debre Abay monastery in central Tigray – about 175 miles west of Tigray’s capital, Mekelle. It has also confirmed that the clip has not been doctored.

Although the timing of the apparent massacre was not possible to ascertain, a pro-Tigrayan blog reported Ethiopian soldiers had killed 100 civilians at the same monastery on Jan 5.

Ethiopian and Eritrean forces are fighting troops loyal to the former Tigrayan regional government

Experts who were sent the footage called on the Ethiopian government to launch an immediate investigation.

“This is disturbing footage to watch and I would expect the Federal Government to allow the Ethiopian Human Rights Commission full access to establish the facts and to ensure that there is proper accountability for these killings” said Dr Alex Vines, Africa Director at Chatham House.

“It is time to move beyond warnings and statements of concern to investigations and legal proceedings to hold perpetrators accountable for mass atrocities,” added Judd Devermont, Africa Director at the Centre for Strategic and International Studies think tank in Washington DC.

Ethiopia’s state-run Human Rights Commission (EHRC) confirmed to The Telegraph that they were examining the shorter clip of the massacre that has circulated online.

“The E H R C is aware of the purported video and is working to verify its authenticity,” said the organisation’s spokesman, Aaron Maasho. “We have a team on the ground and will investigate the incident should we confirm its veracity.”

Prime Minister Abiy Ahmed’s press secretary, Billene Seyoum, did not respond to requests for comment.

At one point, he interrogates a survivor of the carnage, who is lying on the floor covered in dirt from head to toe.

“Why were you here in the first place?” the cameraman barks.

“I live in the home over there,” the young man – barely audible – replies in Tigray’s local Tigrigna language, gesturing towards nearby homes. The cameraman responds with a barrage of curses.

At one point, off-screen civilians plead for mercy as soldiers weigh up whether to kill another survivor seen trying to limp away to safety.

Eventually, they agree to leave him.

The video emerged after The Telegraph published dozens of Tigrayan refugees’ accounts of killings, artillery bombardment and looting in Tigray in November.

In recent weeks, human rights organisations and aid workers have issued reports that many in Tigray are now facing starvation, with people already eating leaves to survive or dying in their sleep.

The United Nations Special Adviser on Genocide Prevention said that it has received multiple reports of extra-judicial killings, mass executions, sexual violence, looting and impeded humanitarian access. Earlier this month the body warned that the atrocities in Tigray were likely to get worse.

Last week, Human Rights Watch (HRW) said that Ethiopian federal forces carried out apparently indiscriminate shelling of urban areas in the Tigray region, including Mekelle, a city of half a million people, in November 2020 in violation of the laws of war.

The Telegraph was sent about two dozen photos, also too graphic to publish, showing the bodies of children blown to pieces by the Ethiopian federal government’s artillery barrage of the city.

In addition to Tigray’s internet and phone services being shut down for the entirety of the war, journalists and aid workers have been barred from the region.

The resulting humanitarian disaster has left 4.5 million people in need of emergency assistance. A coalition of Tigray’s political opposition recently stated that more than 50,000 people might have died since fighting began on November 4th.

In November last year, the Nobel Peace Prize-winning prime minister, Abiy Ahmed, declared victory after his troops’ capture of Mekelle – but sporadic fighting continues.

Despite the lack of communication, journalists and rights groups have been able to confirm that forces on both sides of the war have committed atrocities against civilians.

Source

__________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: