Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ደርግ’

Dutch Appeals Court Convicts Ethiopian of War 1970s Crimes | የኔዘርላንድ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የደርግ ጊዜ ገዳዩን እሸቱ አለሙን በዕድሜ-ልክ እንዲቀጣ ፈረደበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2022

💭 Some experts say that 150,000 university students, intellectuals and politicians were killed as the regime brutally stamped out opposition groups. Human Rights Watch has described what happened in Ethiopia as “one of the most systematic uses of mass murder by a state ever witnessed in Africa.”

A Dutch appeals court has upheld the conviction and life sentence handed to a 67-year-old Ethiopian-Dutch man who was found guilty in 2017 of war crimes committed under a brutal Marxist regime that ruled Ethiopia in the 1970s

By The Associated Press

A Dutch appeals court upheld Wednesday the conviction and life sentence of a 67-year-old Ethiopian-Dutch man who was found guilty of war crimes committed under a brutal Marxist regime that ruled Ethiopia in the 1970s.

Eshetu Alemu, who was too ill to attend the appeal hearings in his case, had sought to have the 2017 convictions quashed. But the international crimes section of the Hague Court of Appeal convicted him for his part in a 1977-78 purge by the Dergue regime of former dictator Mengistu Haile Mariam, known as the Red Terror.

Some experts say that 150,000 university students, intellectuals and politicians were killed as the regime brutally stamped out opposition groups. Human Rights Watch has described what happened in Ethiopia as “one of the most systematic uses of mass murder by a state ever witnessed in Africa.”

Alemu was the Dergue’s representative in Gojam province in 1978 while its forces battled the Ethiopian People’s Revolutionary Party, one of several opposition groups.

The court said war crimes were committed in the province “with the knowledge and participation of the defendant.”

According to an English-language summary of the appeals court’s ruling, hundreds of victims, many of them young students, were arrested without just cause and detained in inhumane conditions. Some were severely tortured, and the vast majority were sentenced to prison without trial. A number of the victims were sentenced to death.

“The death sentences were executed at the defendant’s direction in a brutal manner,” the court said.

In an emotional speech during his initial trial that led to his 2017 conviction, Alemu accepted blame for crimes by the Dergue but told judges he did not personally commit them.

Alemu was tried in a Dutch court because he moved to the Netherlands in the early 1990s and was granted Dutch citizenship in 1998.

Mengistu now lives in exile in Zimbabwe. He was convicted in absentia by an Ethiopian court in 2006 of genocide and later sentenced to death.

Source

ሰኔ ፳፻፲፬/ እ.አ.አ June 8th 2022 ዓ.ም

የፋሺስቱ ኦሮሞ ደርግ ዘመን፣ ከዛሬው የፋሺስቱ ኦሮሞ ብል()ግና ዘመን ጋር ሲነጻጸር በጣም አነስተኛው ሰይጣን ነው።

ሕዳር ፳፻፲/ እ.አ.አ November 8th 2017 ዓ.ም

አረመኔ ኦሮሞ ሰሜናውያኑን በጭካኔ ማጽዳት ከጀመረ ቆይቷል፤ ይህ ለዛሬውና ከምንግዜውም በላይ ለከፋው ጀነሳይድ ትልቅ ትምሕርት ነው! እስኪ የዘመነ ደርግ ጨፍጫፊዎቹን ኦሮሞዎቹን መንግስቱ ኃይለ ማርያምን / እሸቱ አለሙን ከጨፍጫፊዎቹ ኦሮሞዎች ከእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ሽመልስ አብዲሳና ጀዋር መሀመድ ጋር እናነጻጽራቸው። እነ ግራኝ ከደርግ ግዜው ወንጀል በመቶ እጥፍ የከፋ ወንጀል ነው የሠሩት። እነዚህን ወንጀለኞች በእሳት የመጥረግና ፍትሕ የማስፈን የእያንዳንዱ ጽዮናዊ ግዴታ ነው። ሕወሓትም ሆነ ሌላ ቡድን ፍትሕ እስኪያመጡልን ድረስ መጠበቅ የለብንም፤ ፍላጎቱም ያላቸው አይመስልም፤ ለዚህም ነው ይህ ሁሉ ወገን አልቆ እስካሁን ድረስ አንድም የብልጽግና እና የሻዕቢያ ባለሥልጣን ያልተደፋው። ለፍትሕ ቢቆሙ ኖሮና እነ ግራኝን ማስወገድ ቢፈልጉ ኖሮ ልምዱም፣ ቅርበቱም፣ ብቃቱም አላቸው፣ መሳሪያውንም ታጥቀዋል። ይህ ወይ የትም ሌላ ሃገር የማይታይ ግድየለሽነት ነው አሊያ ደግሞ ሁሉም ተናብበው የሚሠሩ የጽዮናውያን ጠላቶች ናቸው።

እውነት እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር በጋራ ተናብበው የማይሠሩ ከሆነ ሥልጣን ላይ ያስቀመጡትን አረመኔውን ግራኝን ሊያስወግዱት ይገባል፣ ከዚያም የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም አድርገው በተለይ ሶማሌ፣ ኦሮሞ፣ አማራ የተሰኙትን ሕገወጥ ክልሎች ካፈራረሷቸው በኋላ ወደ አክሱም ጽዮን “ዓለም በቃኝ” ብለው መመለስና እራሳቸውንም ለንስሐ ማብቃት አለባቸው” የሚለውን ሃሳብ ልክ ከአራት ዓመታት በፊት ግራኝ እነ አቡነ መርቆርዮስን ከአሜሪካ ይዞ ሲመጣ ሳካፍል ነበር።

🔥 ፍትሕ! ፍትሕ! ፍትሕ! የፍትሕ ጩኸት ነፍሴን በደስታ ትሞላዋለች።

በሰሜን ኢትዮጵያ በጽዮናውያን ላይ ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ያህል የነገሠው ፍትሕ-አልባው የኦሮማራ ሥርዓት በሕዝባችን ኑሮ ላይ በተለይም ሥነ ልቦናን በተመለከተ ከፍተኛ ጉዳት ለማድረስ በቅቷል። ለዚህም ክስተት ዋናው ምክኒያት “ፍትሕ” ባለማግኘቱ፣ አባቶቻችን በየዋሕነታቸውና ከልክ በላይ በሆነው “ይቅር ባይነታቸው” ለፍትሕ ተግተው ባለመስራታቸው ነው። በምንሊክ/ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ ዘመን የተሠሩትን ከባባድ ወንጀሎችና ግፎች እንኳን ተወት ብናደርግ፤ እስከ ዛሬ ድረስ ለዘለቀው በደርግ ጊዜ ለተሰሩት ወንጀሎች ማንም ተጠያቂ ሆኖ የሚገባውን ፍርድ አግኝቶና የትግራይና ኤርትራ ጽዮናውያን ፍትሕ ባለማግኘታቸው ነው ቀጣዩ አረመኔ ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከሚሊየን የሚበልጡ ሰሜናውያንን በአንድ ዓመት ብቻ ለመጨረሽ፣ ለማስራብና ለማፈናቀል የበቃው። በተለይ የትግራይ ሕዝብ የዚህ ፍትሕ-አልባነት ሰለባ በመሆኑ ለመናገር እንኳን እስማይችል ድረስ አንደበቱ ለመተሳሰር በቅቷል። ሁሌ ለሁሉም ዝምታን መርጠዋል። ይህን ክስተት በተለይ በአባቶቻችንና እናቶቻችን ዘንድ በድንብ የምንታዘበው ነው። ለደረሰባቸው ግፍና በደል ሁሉ ፍትሕ ሳያገኙና በዳዮቻቸውንም ለንስሐ እንዲበቁ ዕድል ሳይሰጧቸው ቀርተዋል። ሆኖም ሁሉንም ነገር በዓይናቸው ካሜራ ቀርጸው ስለያዙት ለጌታችን ዳግም ምጽአት ፍርድ ቤት መረጃውን ያቀርቡታል። ለበዳዮቻቸው ወዮላቸው!

በሌላ በኩል ግን እጅግ በጣም የሚያሳዝነኝና የሚያስቆጣኝ፤ በደርግ ዘመን በሐውዜን እንደተፈጸመው ዓይነት የጭፍጨፋ ወንጀል ፈጻሚዎች የሆኑት እነ ለገሰ አስፋው፣ ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ለእስር ቢበቁም በቀን ሦስት ጊዜ እየተመገቡ፣ ሐኪሞች እንዲጎበኟቸውና ከዘመዶቻቸውም ጋር እንዲገናኙ ተፈቅዶላቸው፤ “ተንደላቅቀው” መኖራቸው፣ ከሁለት ዓመታት በፊት ሲሞቱም በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም መደረጉ ነው። እስኪ በተበዳዮቹ/ በተጠቂዎቹ ወገኖቼ ላይ የደረሰውን ግፍና በደል እናስታውስ። በአክሱም ጽዮን በሺህ የሚቆጠሩ አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ከተጨፈጨፉ በኋላ ሬሳቸው በየመንገዱ ወድቆ ለሁለት ቀናት እንዳይነሳ ተደርጎ፣ የአንዳንዶቹም አካል በጅብና ውሻ ተበልቷል። አረመኔዎቹ እነ ለገሰ አስፋው ግን በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በሥርዓት እንዲቀበሩ ተደርገዋል። ዋይ! ዋይ! ዋይ! የፍትሕ አምላክ ቶሎ ድረስልን።

ስለ ጨፍጫፊው እሸቱ አለሙ ዛሬ የወጣው መረጃ ላይ፤ “One of the most systematic uses of mass murder by a state ever witnessed in Africa….Mengistu now lives in exile in Zimbabwe./ በአፍሪካ ውስጥ እስካሁን ድረስ በመንግስት ከታየ የጅምላ ግድያ ስልታዊ አጠቃቀም አንዱ..…መንግስቱ ዛሬ በዚምባብዌ ይኖራል” የሚለውን ሳነብ ደሜ ፈላ፤ በበቀልና በፍትህ ተጠማሁ!

አረመኔዎቹ ኦሮሞዎች በሰሜናውያኑ ላይ ጭፍጨፋውን የጀመሩት፣ የተማረውን ወጣት፣ የነቃውን ልሂቅ ማስወገድ ከጀመሩ እኮ ቆይተዋል። ኦሮሞዎች እኮ በሰሜናውያን ላይ ሥር-ሰደድና መለኮታዊ የሆነ ጥላቻ ነው ያላቸው፤ እነርሱም እንደማይደብቁት እኮ ዛሬ በግልጽ እየነገሩንና እያሳዩን ነው። እንዴት ነው ሰሜናውያኑ ዛሬም የኦሮሞዎችን አረመኔነት ያልተረዱት? ልክ እንደ ደርግ ጊዜ ዛሬም ተመሳሳይ የሆነ ግን በረቀቀ መልክ በይበልጥ የከፋ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እያካሄዱብን እኮ። በትግራይ፣ በጎንደር፣ በጎጃም፣ በሸዋ፣ በአዲስ አበባ፣ በወለጋ፣ በመተከል ወዘተ. የምናየው እኮ ነው። ዛሬ መቶ ሓውዜኖች አሉ፤ ለዚህ ሁሉ ዲያብሎሳዊ የጭፍጨፋ ጅሃድ ቍ. ፩ ተጠያቂዎቹ ደግሞ ታሪካዊውን የሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያን ሕዝብ ሙሉ በሙሉ አጥፍተው በሃገረ ኢትዮጵያ ብቻቸውን ለመኖር የሚሹት አማሌቃውያኑ ኦሮሞዎች ናቸው። የአምስት መቶ ዓመቱን አጀንዳቸውን ነው ሞኙን ወገን ‘እያጭበረበሩና እያሳመኑ’ በመተግበር ላይ ያሉት። በግራ በኩል ከግራኝ ጋር ሆነው፤ “ታሪካዊ ጠላቴ ነው” የሚሉትን የሰሜኑን ክርስቲያን ሕዝብ በዝምታ ያስጨፈጭፋሉ፤ በቀኝ በኩል ደግሞ አንዳንድ እንደ እነ ‘ሕዝቅኤል ጋቢሳ’ የመሳሰሉ መርዛማ እባብ ‘ልሂቃኖቻቸውን’ እየላኩ ከጽዮናውያን ጋር የቆሙ እንደሆኑ አስመስለው ይዝለገለጋሉ። አንዳንድ (ብዙ፟) ጽዮናውያንና እራሳቸውን ያታልሎ ይሆናል፤ ነገር ግን ዛሬዉኑ ለራሳቸውም ሲባል እንደ አማሌቃውያን በሕዝብ ደረጃ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ወንጀልና ኃጢዓት እየሠሩ እንደሆነ 100% አረጋግጬ ለመናገር እደፍራለሁ። ከፊሉ ሕዝባቸው ለንስሐ ሊበቃና ሊደን የሚችለው በሕዝብ ደረጃ ወንጀል እየሠራ እንደሆነ በቀጥታ ሲነገረው ብቻ ነው። በሕዝብ አይፈረደም! ሁሉም አይደሉም! እንደ ቀድሞው ተቻችለን እንኑር ቅብርጥሴ” እየተባለ እግዚአብሔር አምላክን ማታለል ፈጽሞ አይቻልም። በእውነት ወገናችንን የምንወድ ከሆነና ብዙ ሰው እንዲድን የምንሻ ከሆነ በቀጥታ መስማት የማይፈልግትን ነገር እንነግራቸው ዘንድ ግድ ነው። አልያ “ብቻየን ወደ ገነት ልግባ” የሚል ምኞት ያለው አታላልይነት፣ ቅጥፈትና ስንፍና ነው የሚሆነው። በዚያ ላይ ከምንጊዜውም በላይ ዛሬ በቅድሚያ ክፉኛ ለተጎዳውና ለተበደለው ለሰሜኑ ሕዝብ እንጂ ለሌላው የምናስብበት ወቅት አይደለም።

✝✝✝[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፭፥፲፩፡፲፫]✝✝✝

“ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥ እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤ ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና።”

✝✝✝[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፭፳]✝✝✝

“ኃጢአተኛን ከተሳሳተበት መንገድ የሚመልሰው ነፍሱን ከሞት እንዲያድን፥ የኃጢአትንም ብዛት እንዲሸፍን ይወቅ።”

✝✝✝[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፫፥፲፰፡፲፱]✝✝✝

“እኔ ኃጢአተኛውን። በእርግጥ ትሞታለህ ባልሁት ጊዜ፥ አንተም ባታስጠነቅቀው ነፍሱም እንድትድን ከክፉ መንገዱ ይመለስ ዘንድ ለኃጢአተኛው አስጠንቅቀህ ባትነግረው፥ ያ ኃጢአተኛ በኃጢአት ይሞታል፤ ደሙን ግን ከእጅህ እፈልጋለሁ። ነገር ግን አንተ ኃጢአተኛውን ብታስጠነቅቅ እርሱም ከኃጢአቱና ከክፉ መንገዱ ባይመለስ፥ በኃጢአቱ ይሞታል፥ አንተ ግን ነፍስህን አድነሃል።”

💭 ዛሬም ይህን ሁሉ ግፍ በጽዮናውያን ላይ የፈጸሙትን አረመኔ ኦሮሞዎች/ኦሮማራዎች ነፃ ለማድረግና የትግራይንም ሕዝብ ፍትሕ ለመንፈግ በዚህም የተተኪውን ትውልድ ስነልቦና ለማኮላሸት/ለማሠር/ ለመግረፍ የመሻት ምልክቶች በሕወሓቶች ዘንድ እየታዩን ነውና፤ እስኪ የሐውዜንን ጭፍጨፋ በድጋሚ እናስታውስ፤

ሐውዜን በኢትዮጵያ ጥንታዊ ታሪክ የምናገኛት ጥንታዊት ከተማ ነች፡፡ ታሪክ ይህች የባዜን ንጉስ መቀመጫም ነበረች የምትባለው ቦታ ከልደተ ክርስቶስ በፊት ስምንት ዓመት ቀድማ መከተምዋን ይነገራል፡፡ ይህች ጥንታዊት ከተማ በኋለኛም የነገስታቱ ማረፊያና ምክክር የሚያደርጉባት ከተማ ነበረች፡፡ አፄ ዮሐንስ እና አፄ ቴዎድሮስ በሞቱበት ጊዜ ድንኳን ጥለው ሐዘን የተቀመጡት በዚህች በሐውዜን ከተማ ነበር፡፡ ትንሹ ልዑል አለማዮሁም የመጨረሻ ስንብት የተደረገለት በዚህች ቦታ ነበር፡፡

ይህች በኢትዮጵያ ረጂም ታሪክ ትልቅ ቦታ የሚሰጣት ከተማ ግን ሰኔ ፲፭/15 በዕለተ ሮብ ፲፱፻፹/1980 የወረደው መዓት ግን “የኢትዮጵያ ሄሮሺማ” የሚያሰኝ ነበር፡፡ በ፪/2ኛ ዓለም ጦርነት እ.. አ ነሐሴ 6/1945 የአሜሪካ ቢ29 የተባሉ ቦምብ ጣዮች በጃፓንዋ ሁለተኛ ትልቋ ከተማ በማለዳ በኒኩለር ቦምብ በፈፀሙት ወንጀል ነበር ፹/80 ሺህ ጃፓናውያን የተጨፈጨፉት፡፡ በኒኩለር ድብደባው የከተማዋ ፷/60 በመቶ ህንፃዎች ወደሙ፡፡ ዓለም እንዲህ ያለ በሲቪሊያን የሚደርስ የጦርነት ለማስቀረት በርካታ ህጎች አውጥታ አወገዘቹ፡፡ ነገር ግን እንዲህ ዓይነቱ ህጎች ያላነበቡ እንደ የደርጉ ለገሰ አስፋው ያሉት አረሜኔዎች ግን ያላቸውን አቅም ሁሉ ተጠቅመው በኢትዮጵያ ምድር ሄሮሺማን ለመድገም ተነሱ፡፡ ለዚህ አረሜናዊ ተግባራቸውም ሰኔ ፲፭/ ፲፱፻፹/1980 እለተ ሮብን ጥንታዊቷን ሐውዜንን መረጡ፡፡

ለ፲፯/17 ዓመታት በተካሄደው መራራ ጦርነት የአውሮፕላን ድብደባ በትግራይ ምድር በኋላም በወሎና በጎንደር እጅግ የተለመደ ትዕይንት ነበር፡፡ በትግራይ በደርግ ጦር አውሮፕላኖች ያልተደበደበች ጎጥ ማግኘት ይከብዳል፡፡ በተለይም እንደ ዓቢይ ዓዲ ፣ጭላ ፣ ሳምረ፣ ሸራሮ የመሳሰሉ ከተሞች እጅግ በተደጋጋሚ ድብደባ የሚፈፀምባቸው ስለነበሩ ከ፲፱፻፸፭/1975 ወዲህ ገበያ የሚካሄደው ሌሊት ከአንድ ሰዓት በኋላ በኩራዝ ነበር፡፡ ሳምረ ፴፫/33 ጊዜ ፣ሸራሮ ፴፯/37 ጭላ ደግሞ ፺፫/ 93 ጊዜ በጦር አውሮፕላኖቸ ተደብድበዋል፡፡

የሐውዜን የሰኔ ፲፭/15 ጭፍጨፋ ግን ይለያል፡፡ የሐውዜኑ ድብደባ ሙሉ በሙሉ ባለመቀረፁ ዛሬ የሚያስቆጭ ነው። በወቅቱ እነ ወርቀና ገ/ህይወት የተባሉ የህወሓት የአዲዮቪዥዋል ክፍል ባለሙያዎች በወቅቱ ህወሓት ባወጣው የማፈግፈግ ወታደራዊ ስልት ወደ ምዕራብ ትግራይ ለመሻገር አድዋ ከተማን አልፈው ዓዴት አከባቢ ደርሰው ነበር፡፡ እናም ከተማዋ በደርግ አውሮፕላኖች ከጋየች በኋላ ነበር የደረሱት፡፡ ዛሬ በመከላከያ ሰራዊት የሚገኙ ኮሎኔል ገብረህይወት በአንድ ወቅት፤ “በጣም ከሚያሳዝኑኝ የትግል ዘመኔ የሐውዜንን ድብደባ ከመጀመሪያ ሙሉ በሙሉ በምስል ማስቀረት አለመቻሌ ነው” ብለው ነበር፡፡

በወቅቱ ሐውዜን የነበሯት ነዋሪዎች ሦስት ሺህ ሰዎች ናቸው፡፡ ደርግ በዕለቱ በሁለት አውሮፕላኖችና ሁለት ሄሊኮፕተሮች ከረፋዱ ፬/4 ሰዓት እስከ ማታ ፲፪/12 ሰዓት ባካሄደው ደብደባ ከአራቱም የትግራይ አቅጣጫዎች ፣ ከዓፋርና፣ ከአማራ ሰቆጣ አከባቢ ለሰኔ ዘር ገበያ የመጡትን አርሶ አደሮችን ጨፈጨፋቸው፡፡ አንድ ሺህ ስምንት መቶ /1800 ዜጎች በድብደባው ህይወታቸውን አጡ፡፡ ፯፻/700 ደግሞ ለቋሚ አካል ጉዳት ተዳረጉ፡፡ ሐውዜንንና ሄሮሽማ ይመሰሰላሉ፡፡ ሁለቱም ከተሞች ምንም መከላከያ ያልነበራቸው ነዋሪዎቻቸውን ከሰማይ በዘነበው የአረሜኖች ቦምብ ያጡ ቦታዎች ናቸው፡፡ ግን ደግሞ ሐውዜንና ሄሮሺማ ይለያያሉ፡፡ የሄሮሺማ ህዝብ ያለቀው በሌላ መንግስት/በአሜሪካ/ ነበር፡፡ በሐውዜን ያለቀው ገበያተኛ ግን የኢትዮጵያ መንግስት ነኝ በሚል ነበር፡፡

💭 History repeats itself: Fascist A. Ahmed’s Last Days Are Like Dictator Mengistu’s | History Repeats Itself

🔥 Amhara & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Ahmed will do the same now) as a Weapon against People in Tigrayfor the past 130 years:-

  • 😈 Menelik ll: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Haile Selassie: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Mengistu Hailemariam: Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)
  • 😈 Abiy Ahmed Ali ´= Half Oromo + Half Amhara = Oromo (Crypto-Muslim / Man of the flesh)

[Galatians 5:19-21]

Now the deeds of the flesh are evident, which are: immorality, impurity, sensuality, idolatry, sorcery, enmities, strife, jealousy, outbursts of anger, disputes, dissensions, factions, envying, drunkenness, carousing, and things like these, of which I forewarn you, just as I have forewarned you, that those who practice such things will not inherit the kingdom of God.”

🔥 Amhara & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & Forced Resettlement (Mengistu did it back then, Abiy Ahmed is doing the same now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menelik’s Reign, Tigraywas split into two regions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigraywere put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc were put under Wello Amhara administration.

👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Maekaelle and Corbetta. Thousands of defenseless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Maekaelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9thOctober in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’.

Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans starving again.

👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

2018 – Until today: over 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!

______________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Jihadist Abiy Ahmed Gave Somali ‘al-Shabaab’ Permission to Enter Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 24, 2021

💭 History repeating itself

Ethiopia’s border fight: The war against al-Shabaab

🔥 While Ethiopia’s conflict rages in the north of the country, another enemy is looking to exploit the situation in the east.

Somali militants from the Al-Qaeda linked al-Shabaab are trying to expand their area of influence and they’ve increased their activity across Ethiopia’s border.

Locals want the government to provide resources and tighten up security to stop the militants entering the country.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

France & Germany Urge Their Citizens to Leave Ethiopia Without Delay

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2021

🔥 Germany

Germany urged its nationals on Tuesday to leave Ethiopia on the first available commercial flights, joining France and the United States which have also told their citizens to leave immediately.

The Foreign Ministry said added in a statement that German citizens could still use Addis Ababa Bole International Airport for transit flights.

🔥 France

Tuesday became the latest country to advise citizens to leave #war-torn #Ethiopia as Tigrayan rebels claimed to be advancing closer to the capital Addis Ababa. “All French nationals are formally urged to leave the country without delay,” the French embassy in Addis Ababa said in an email sent to French citizens

________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አባቶች ትክክለኛ ክርስቲያኖች እና ኢትዮጵያውያን በነበሩበት ዘመን እንዲህ ይሉ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 8, 2021

የተዋሕዶ አባት፤ እንደ ግራኝ በጽዮን ልጆች ድል ተደናግጦ በስተግራ በመውደቅ ላይ ለነበረው አረመኔ መንግስቱ ኃይለ ማርያም፦

☆ “እርስዎ ከኢትዮጵያ አይበልጡምና ለሃገር አንድነት ሲባል ሥልጣኑን አስረክበው ጡረታ ይውጡ!

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አብራሃ በላይ | ጄነራል ጻድቃን ዳግማዊ ራስ አሉላ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2021

💭 ለትሁቱ እና ታታሪው ወንድማችን ለአብራሃ በላይ የከበረ ምስጋና ይድረሰው።

🔥 የዘንዶው ግራኝን አንገት ቆርጠው ወደ መቖለ የሚወስዱት ከሆነ እና ለታላቁ አፄ ዮሐንስና ለሕዝባቸው ከተበቀሉላቸው፤ አዎ! እኔም ዳግማዊ ራስ አሉላ እላቸዋለሁ! እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮንም “አብዮታዊ ዲሞክራሲ፣ አሃዳዊ ፌደራላዊ ቅብርጥሴ” የሚለውን የዲያብሎስ ተረተረት አራግፈው የአፄ ዮሐንስን ዓይነት ሚና ይጫወቱ ዘንድ እመኝላቸዋለሁ። በዚህ ተግባር ንሥሀ ለመግባትና አክሱም ጽዮንንም ለመሳለም ጥሩ ዕድል ይኖራቸው ነበር።

😈 ዘመነ ቃኤል! ዘመነ ዔሳው! ዘመነ ይሑዳ!

አዎ! አብርሃ በላይ ለብዙ ዓመታት ለኢትዮጵያ በመጨነቅና በመጠበብ ኢትዮጵያውያንን አንድ ለማድረግ የሠራ የሚደንቅ ወንድማችን ነው። ዛሬ ግን በተለይ የአማራ ልሂቃን ከድተውታል። ልክ ፺/90% የሚሆነው የአማራ ሕዝብና ፺፭/95% የሆነው የኦሮሞ ሕዝብ ለብዙ ዘመናት እየተረባ እና እየተጠማ፣ እየተገለለና እየተሰደደ፣ እየትደረና እይተጨፈጨፈ በት ዕግስት ተሸክሞ የሕዝብ ቁጥራቸውን ይጨምሩ ዘንድ የረዳቸውን የትግራይን ሕዝብ እንደከዱት ልክ የጭፍጨፋው ጦርነት እንደጀመረ እኔንም ጨምሮ ለትግራይ ድምጽ የመሆን ግዴታችንን የተወጣነውን ኢትዮጵያውያንን ከድተውናል። አዎ! አየነው እኮ በጥምቀት በዓል አክሱም ጽዮን በምትጨፈጨፍበት ዕለት ጎንደር የኤርትራን ባንዲራ እና የዋቄዮ-አላህ ምልክቶችን በየጎዳናዎቹ ይዘው በመውጣት “እልልል!”ሲሉ አይተናል። ይህን የተቃወመ የአማራ ልሂቅ ወይንም ሰው ነበርን? አልነበረም! ሰሞኑን ደግሞ፡ አሁንም ጎንደር፡ የትግራይን ሕዝብ እና የራሳቸው የአማራ ሕዝብ ጨፍጫፊ ለሆነው ለግራኝ አብዮት አህመድ ድጋፋቸውን ለመስጠት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አማራዎች/ኦሮማራዎች የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ ይዘው በመውጣት ሲጮኹና ሲጨፍሩ አይተናል። በፍጻሜ ዘመን ዳንኪራ! እንግዲህ ይታየን፤ ታሪካዊ ጠላት አህዛብ ሱዳን ወደ ጎንደር ተጠግታ አምስት መቶ ኪሎሜትር ስፋት ያለውን “የአማራ ግዛት” በተቆጣጠረችበት ወቅት ነው፤ እንደው ከዚህ የከፋ ግብዝነት፣ ተሸናፊነትና አጎብዳጅነት ይኖር ይሆን?!

😈 በአንድ ጤናማ እና ብልህ በሆነ ማሕበረሰብ መደረግ የነበረበትማ፤ ግራኝ አህመድ በማንነቱ እና በሠራቸው ከፍተኛ ወንጀሎች ተፈርዶበታልና ለፍርድ መቅርብ ሳይገባው፤ በተገኘብት ባፋጣኝ ተይዞ መደፋት ነበር የሚገባው። ይህ የእያንዳንዱ የአክሱም ጽዮን ልጅ ተልዕኮና ግዴታ ነው!በአደባባይ በቪዲዮ ተቀርጾ ካልተቀጣና ለቀጣዮቹ አውሬዎችም ትምህርት ካልሆነ ሌላው በሌላ ጊዜ ተነስቶ የጽዮንን ልጆች በድጋሚ ከማጥፋት አይመለስም። ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን የሆኑት የትግራይ ልጆች ያጠፉት አንዱ ትልቅ ጥፋት ሕዝባችንን በረሃብ፣ በበሽታ፣ በደፈራና በጭፍጨፋ ሲያንገላቱ፣ ሲጨርሱና ሲያዋርዱ የነበሩትን የኦሮማራ መሪዎችና ጭፍሮቻቸው አንድ በአንድ ለመድፋት ባለመነሳታቸው ነው። ዛሬ የሕዝባችንን እንባ ለማበስና ስነልቦናውን ለማደስ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተይዞ መሰቀልና መቆራረጥ ይኖርበታል። 😈

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The 3rd Phase of Oromo Jihad Against Christian Tigray | 1985

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2021

✞✞✞[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፥ ፮፡፯]✞✞✞

ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል።”

[Deuteronomy 32:6-7]
Is this the way you repay the LORD, you foolish and unwise people? Is he not your Father, your Creator,who made you and formed you?Remember the days of old, Consider the years of all generations. Ask your father, and he will inform you, Your elders, and they will tell you.

✞✞✞ [ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፬፡፱፤፲] ✞✞✞

እግዚአብሔር። ሕዝቡን ወደ እኔ ሰብስብ፥ በምድርም በሕይወት በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ እኔን መፍራት ይማሩ ዘንድ፥ ልጆቻቸውንም ያስተምሩ ዘንድ ቃሌን አሰማቸዋለሁ ብሎ በተናገረኝ ጊዜ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት በኮሬብ በቆምህበት ቀን ዓይኖችህ ያዩትን ነገር እንዳትረሳ፥ በሕይወትህም ዘመን ሁሉ ከልብህ እንዳይወድቅ ተጠንቀቅ፥ ነፍስህንም በትጋት ጠብቅ፤ ለልጆችህም ለልጅ ልጆችህም አስታውቀው።

[Deuteronomy 4:9-10]
“Only give heed to yourself and keep your soul diligently, so that you do not forget the things which your eyes have seen and they do not depart from your heart all the days of your life; but make them known to your sons and your grandsons.”

💭 History repeats itself:

🔥 Amhara & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Ahmed will do the same now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menilik’s Reign, Tigray was split into two regions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc. were put under Wello Amhara administration.

👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Mekelle and Corbetta. Thousands of defenseless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Mekelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9thOctober in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’. Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans starving again.

👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

2018 – Until today: probably up to 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!

In the past, and at present, the OLF (Oromo Liberation Front/ OLA) works together with Isaias Afewerkis’ ELF, TPLF, PP, ANM, EZEMA etc. So, are they all conspiring together against the ancient Christian people of Tigray so that they could be able to replace Ethiopia and create an Antichrist Islamic ‘Cush’ Caliphate of Oromia?

___________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደርግ 2.0 | የተባበሩት መንግስታት ወደ ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ወሳኝ ሰብአዊ ዕርዳታ ለመውሰድ ‘ምንም መንገድ’ የለም”፤ በማለት አስጠነቀቀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 12, 2020

የስልክ መስመሮች እና የትራንስፖርት አገናኞች አሁንም በመቋረጣቸው የሰብአዊ ድጋፍ አድራጊዎች ወደ ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል አስፈላጊ አቅርቦቶችን ማቅርብ ወይም ወይም የሰብአዊ ፍላጎቶችን መገምገም እንደማይቻል የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡

No Way’ to Get Vital Humanitarian Aid into Ethiopia’s Tigray Region, UN Warns

With telephone lines still cut and transport links disrupted, it is impossible for humanitarians to get vital supplies into Ethiopia’s Tigray region or assess evolving humanitarian needs, the UN Office for the Coordination of Humanitarian Affairs (OCHA) has said.

👉 UN Says 11,000 Have Fled Ethiopia to Sudan, 50% of Them Children

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 11,000 ኢትዮጵያን ጥለው ወደ ሱዳን መሰደዳቸውን የገለጸ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 50% የሚሆኑት ህጻናት ናቸው

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቢይ አህመድ ከመንግስቱ ኃይሌ በኋላ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ለማጥቃት የመጀመሪያው መሪ ሆነ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2020

አዎ! ልክ የኖቤል ሰላም ሽልማት በተሰጠው በዓመቱ!

👉 ደርግ 2.0 |ይህ ከሠላሳ ሦስት ዓመታት በፊት ሲ.ኤን.ኤን የሠራው ጥናታዊ ፊልም ነው።

ቪዲዮው ዛሬ በትግራይ እየተደረገ ያለውን ጭፍጨፋ ተመልሰን እንድናየው እያደረገን ነው። ከያኔው ጭፍጨፋ ጋር በጣም ተመሳሳይነት አለውና።

የጣልያኑ ተቋም ISPI (Italian Institute for International Political Studies) ሳይቀር በደርግ ግዜ የተፈጸመውን አስከፊ ጭፍጨፋ አንስቶታል፤ እንዲህም ይላል

👉 ባለፈው ሳምንት አቢይ አህመድ ከመንግስቱ ኃይሌ ማሪያም በኋላ በሰሜናዊው የሀገሪቱ ዘጠኝ ክልሎች ትግራይ ውስጥ ወታደራዊ ጥቃት ለመሰንዘር የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ መሪ ሆነ።

Last week, Abiy Ahmed became the first Ethiopian leader since Mengistu Haile Mariam to launch a military offensive in Tigray, the northernmost of the country’s nine regions.

በዘመነ ኮሮና በወገኑ ላይ ጦርነት በፌስቡክ ያወጀ ብቸኛው የዓለማችን “መሪ” አብዮት አህመድ አሊ ነው። ይህ በናዚ እና ፋሺስቶች ዘመን ካልሆነ በቀር በየትም ሃገር ተደርጎ አያውቅም። የኮሮና ወረርሽኝ እንዳቀደውና አስቀድሞ “ቃሬዛ አዘጋጁ!” ብሎ እንዳዘዘው ሃያ ሚሊየን ኢትዮጵያውያንን ሌጨርስለት አልቻለም። ስለዚህ አሁን እንደ ደርግ በረሃብና በመትርየስ ሃምሳ ሚሊየን ተዋሕዷውያንን ለመጨፈጨፍ ቆርጦ ተነስቷል። እንደው ወገኔ፡ ይህ አውሬ ዓለም አይታው የማታውቀው አረመኔና ጨካኝ እንደሆነ እንዴት ማየት ተሳነህ?!

የትግራይን እና ኤርትራ ኢትዮጵያውያንን ለእርዳታ የሚላከውን ምግብና መጠጥ ሳይቀር ከልክሎ በአሥር ዓመት ውስጥ ሁለት ጊዜ (እ.አ.አ 1983 – 1985 + 1987 – 1988 ዓ.ም) በረሃብ ጨረሳቸው፤ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን አለቁ፤ የቀሩትን በቦምብ እና መትረየስ ጨፈጨፋቸው። ልክ ዛሬ እንደምናየው በሓውዜን ከተማ አንድ የገበያ ቦታ ላይ የመንግስቱ ኃይለ ማርያም የውጊያ አውሮፕላኖች ሶስት ሺህ ሴቶችን፣ ወንዶችንና ሕጻናቶቻቸውን ጨፈጨፏቸው። አሁንም ይህን ቪዲዮ ሳቀርብ ተመሳሳይ ጭፍጨፋ በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ አማካኝነት በትግሬ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው። ጋላው መንግስቱ ኃይለ ማርያም ያልጨረሰውን ስራ ልጁ አብዮት አህመድ አሊ ቀጥሎታል። ጀነሳይዱ በአማራ ኢትዮጵያውያን ላይ ጀመረ፤ በትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ቀጠለ። ለምን? መልሱን ሁላችንም እናውቀዋለን። አዎ! ዳግማዊ ግራኝ አህመድ በሰሜን ኢትዮጵያውያን የተዋሕዶ ልጆች ላይ የከፈተው እስላማዊ ጂሃድ ነው! ከሰላሳ ዓመታት በፊት ደርግ ትግራይን እና ኤርትራን ከአየር በጨፈጨፈበት ወቅት ተመሳሳይ አሳዛኝ ክስተት በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ይታይ ነበር።

👉 What’s Happening in Ethiopia Is a Tragedy

Much of the blame must be laid at the door of the prime minister.

Mr. Abiy has come a long way. War, he memorably said as he accepted the Nobel Peace Prize, was “the epitome of hell.” Now he looks ready to meet it.

በኢትዮጵያ እየተከሰተ ያለው ነገር አሳዛኝ ነገር ነው፤ ብዙ ጥፋቱ በጠቅላይ ሚኒስትሩ በር ላይ መቀመጥ አለበት፡፡

አቶ አብይ ረጅም መንገድ መጥቷል፡፡ የኖቤል የሰላም ሽልማትን እንደተቀበለ “ ጦርነት የገሃነም ተምሳሌት” እንደነበር በማስታወስ ተናግሯል፡፡ አሁን ገሃነምን ሊያገኛት ዝግጁ የሆነ ይመስላል ፡፡

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መለኮታዊ ክስተት | “ኦሮሞዎች” ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻቸውን ከጀመሩ 44 ዓመታት ሆኗቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2020

በመካሄድ ላይ ያለው ውጊያ በእግዚአብሔር አምላክና በዲያብሎስ ዋቄዮአላህ መካከል ነው። የዋቄዮአላህ ሕዝቦች በእግዚአብሔርና በእግዚአብሔር ሕዝቦች ላይ ተነስተዋል። ከማን ጋር ናችሁ?

የኢሬቻ ጋንግ ኦሮሞዎቹእነ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ፓስተር ታከለ ዑማና ኡስታዝ በላይ በኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያኗ ላይ የሚያካሄዱትን የጥቃት ዘመቻ አስመልክቶ በትናንትናው የካቲት ፱ ዕለት የተጠራው የቅዱስ ሲኖዶሱ ስብሰባ ልክ በዚሁ ዕለት ከ44 ዓመታት በፊት ኦሮሞዎች አቡነ ቴዎፍሎስን ከመንበራቸው አውርደው ለሰይፍ ያመቻቹበት ዕለት መሆኑ በአጋጣሚ አይደለም።

በሀገራችን የፖለቲካ ሥርዓት ለውጥ ግርግር የሁልጊዜ ተጠቂ የሆነችው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ለዘመናት መከራ በመቀበል ኖራለች። የሩቁን ትተን የቅርቡን እንኳን ብናነሳ በኢጣልያ ወረራ ወቅት ስለሀገር ሉዓላዊነት የመሰከሩና ህዝቡ ለወራሪው እንዳይገዛ ያወገዙ ሁለት ብጹዓን ኣባቶች (ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ እና ብፁዕ አቡነ ሚካኤል) በመትረየስ ጥይት ተደብደበው ተገደሉ። እንዲሁም በሺዎች የሚቆጠሩ መነኮሳትና ካህናት በየገዳማቱና አድባራቱ በግፍ ተጨፈጨፉ። በ1966ቱ አብዮት ማግስት ፓትርያርኳ በግፍ እና በአረመኔያዊ ጭካኔ በሲባጎ ታንቀው በደርግ ኮማንዶዎች ተገደሉ።

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን አፄ ቴዎድሮስን እና አፄ ዮሐንስን ከገደሉባቸው ጊዜ አንስቶ በሃገረ ኢትዮጵያ የሰፈነውና ባዕዳዊ የሆነው እርኩሱ የዋቄዮአላህ መንፈስ ነው። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው የኢትዮጵያና አምላኳ የጠለቀ ጥላቻ ያላቸው ኦሮሞዎች በመላው ሃገራችን ተስፋፍተው በመደበላለቅ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ደካማ ልሂቃን ድጋፍ የቦታ መጠሪያ ስሞችን እየቀየሩ በተዋሐዶ ኢትዮጵያ ላይ እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ ውድቀትን ሊያመጡ የበቁት።

ግራኝ አህመድና ጣልያኖች የጀመሩትን የፀረቤተ ክርስቲያን ዘመቻ፣ የካሃናት፣ ቀሳውስትና ምዕመናን ጭፍጨፋ በዚህ ዘመን ኦሮሞዎች በቀጥታ ተረክበው የጀመሩበት ዕለት የትናንትነው የካቲት የካቲት ፱ / 9 ፲፱፻፷፰/1968 .ም ዕለት ነው። ልክ ከስ ፵፬/44 ዓመታት በፊት። በዚህ ዓመት በኦሮሞው መንግስቱ ኃይለ ማርያም የሚመራው የኦሮሞ መንግስት ስልጣን ላይ በወጣ በሁለተኛው ዓመት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለተኛው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳ የሆኑትን አቡነ ቴዎፍሎስን (፲፱፻፪ ፲፱፻፷፹)ከመንበራቸው አውርዶ እስር ቤት ውስጥ ለሦስት ዓመታት እንዲማቅቁ አደረገ።

እዚያም ብዙ ሳይቆዩ ሐምሌ ፯/7 ቀን ፲፱፻፸፩ / 1971/ም፡ ኢትዮጵያ ትቅደም!” እያለ በኤዶማውያኑ ፈቃድ ስልጣን ላይ የወጣው አረመኔው መንግስቱ ኃይለ ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሁለተኛ ፓትርያርክን አቡነ ቴዎፍሎስን በግፍ እና በአረመኔያዊ ጭካኔ በሲባጎ አንቆ ገደላቸው።

የሚከተለው ሰቆቃወ ቴዎፍሎስ በ! ትውልድመካከል … ሞትህ ደጅ አደረከሚለው ጽሑፍ የተወሰደ፦

አቡነ ቴዎፍሎስ በሌ/ኰ ዳንኤል ተይዘው ወደ እስር ቤት ሲገቡ የነበራቸውን ሁኔታና የእስረኛውን ትካዜ አቶ አበራ ጀምበሬ ተርከውልናል፡፡ ትረካቸውን ልዋስ፡

በታላቁ ቤተ መንግሥት ባለሥልጣናት ንጹሕ አየር ለማግኘት፣ በፀሐይ አካላቸውን ለማሞቅ፣ የተሳሰሩ እግሮቻቸውን ለማፍታታት በዙፋን አዳራሽ አጠገብ በሚገኝ በሽቦ በታጠረ ጠባብ ክፍል ውስጥ ይንከላወሳሉ፡፡ ቀኑ መጋቢት 3 ቀን 1968 .ም ከእኩለ ቀን በኋላ ነበር፡፡ በዚህ ወቅት ታላቁ መንፈሳዊ አባት ሁለት እጆቻቸው በአንድ ላይ በሰንሰለት ታስረው እየተገፈተሩ ያለመጫሚያ በባዶ እግራቸው ሲመጡ የተመለከቱት እነዚያ እስረኞች ባሉበት ክው ብለው ቀሩ፡፡ በዚህ ወቅት ነበር አንዱ እስረኛ ልቡ ተነክቶ ‹አዲዮስ! የኢትዮጵያውያን ሰብአዊነትና መንፈሳዊነት! › ያለው፡፡ ‹…የኢትዮጵያ ሕዝብ ግብረ ገብነትና መንፈሳዊነት በእነዚህ ጋጠ ወጦች አይለካም› አለ ሌላውበድርጊቱ መብገኑን ሁኔታው እየነገረበት፡፡ …ያደፈ ሽሮአማ ቀሚስ እንደለበሱ ከቀኝም፣ ከግራም፣ ከኋላም ሳንጃ የተሰካበት ጠብመንጃ ተደግኖባቸው ወደዚያች የፖለቲካ እስረኞች መቀየጃ ቅጥር ሲገቡ መንፈሳዊው አባት ‹የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው› በማለት የሚጸልዩ እንጂ የተበሳጩና የተሸበሩ አይመስሉም ነበር፡፡ እስረኛው ከድንጋጤው ገና ሳይላቀቅ፣ ምን እንደሚልና እንደሚናገር አሰላስሎ ሳይጨርስ፣ ከቆመበት ሳይላወስ ነበር ከአንድ ትንሽ ክፍል ውስጥ አስገብተው የቆለፉባቸውና እግራቸውን በእግረ ሙቅ፣ እጃቸውን በሰንሰለት ጠፍረው ካልጋ ጋር ያሠሯቸው፡፡ ‹ይሕን አዚመኛ ቄስ ተጠንቅቃችሁ ጠብቁ› በማለት ለወታደሮች ጥብቅ ትእዛዝ ሰጥቶ የዘቡ አዛዥ ከአጥሩ ወጥቶ ሄደ“(የአቶ አበራ ጀምበሬ የእስር ቤቱ አበሳበዜና ጳጳሳት መጽሐፍ እንደተጠቀሰው፡ (.58-59)

ፓትርያርኩ በዚህ መልኩ በጾምና በቀኖና ተወስነው ለ3 ዓመታት በእስራት ከቆዩ በኋላ ሐምሌ 7 ቀን 1971 .ም ከሌሎች 33 ታሳሪዎች ጋር በሞት መልእክተኞች ተጠሩ፡፡ ተሰለፉ፡፡ በተራቸው ገቡ፡፡ ወደ ጨለማው ቤት ውስጥ ገቡ፡፡ የተለያዩ ኮሪደሮች ባሉት የጨለማ ቤት ውስጥ ጥግ ላይ ያለው ሰው ‹ና› አላቸው፡፡ ወደሱ አተኩረው ሲራመዱ በጨለማው ኮሪደር ለግድያ ካሸመቁ ሰልጣኝ ኮማንዶዎች አንዱ ሳያስቡት በሲባጎ አነቃቸው፡፡ ኮማንዶው ሲባጎውን በሁለት እጆቹ ጠምጥሞ አጥብቆ በአንገታቸው ላይ ካጠለቀ በኋላ ገመዱን በመሸረብና በማሳጠር በስተመጨረሻ ፓትርያርኩን በገመዱ እንደታነቁ የእንግላሊት ጀርባው ላይ አውጥቶ በአንገታቸው የገባውን ገመድ በእጁ እየጠቀለለ በማሳጠርና በማጥበቅ ትንፋሻውን ቋጨ፡፡ አስከሬናቸውን ጎትቶ ከሌሎች እስረኞች ጋር ሸራ አለበሰው፡፡ ማታ ሦስት ሰዓት ኖራ ተነስንሶባቸው ከ33ቱ እስረኞች ጋር በጅምላ በአንድ ጉድጓድ ተቀበሩ፡፡ ከፓትርያርኩ ጋር አብረው ከተቀበሩት ሰዎች አንዱ የመኢሶኑ የአመራር አባል ኃይሌ ፊዳ ነበር፡፡ አብዮተኛው ባለብሩህ ጭንቅላት ወጣትና ባለራዕይው አረጋዊ ፓትርያርክ በአንድ ጉድጓድ ተጣሉ፡፡ (ርዕዮተ ዓለሙ ዛሬ ባያማልለንም! ) እሱ ከአውሮፓ ለአዲስ ሥርዓት ለውጥ መጥቶ እሳቸው ከነበሩበት መንበር በግፍ ተገፍተው ባንድ ጉድጓድ ተቀበሩ፡፡

ታዋቂው ገጣሚና መፍቀሬመኢሶን የሚባለው ዮሐንስ አድማሱ ዕንባሽበሚለው ግጥሙ፡

ዘመን ቢያርቃችሁ፣

ሥፍራ ቢለያችሁ፣

ዕንባ አገናኛችሁ፡፡

ያለው በዚያ ዘመን ልጆቿ ከቤተ ክህነትና ከቤተ መንግሥት እየተነዱ በገዳዮቻቸው ለተፈጁባት ኢትዮጵያና ለግፉዓን ልጆቿ ሙሾ ሆኖ ይሰማናል!

አቡነ ቴዎፍሎስ 2/ ፪ኛው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ናቸው፡፡ ሀገር ውስጥ በራሳችን አባቶች በመሾም ግን የመጀመሪያ ናቸው፡፡ የጀመሩት ነገር የመብዛቱን ያህል ሰቆቃቸውም በብዙ መልኩ የመጀመሪያ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ምድር በራሳቸው ወንድሞች ተላልፈው ተሰጥተው በገዛ ወንድሞቻቸው ታንቀው የተገደሉ ቀዳሚ ፓትርያርክ ናቸው፡፡

ኦሮሞው መንግስቱ ኃይለ ማርያም ኢትዮጵያ ትቅደም!” ብሎ ብዙ ወጣቶችን በማታለል የተዋሕዶ ልጆችን ጨፈጨፈ፤ ኦሮሞው አብዮት አህመድም ኢትዮጵያ ሱሴ!” እያለ የዘመኑን ትውልድ በማምታታት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለመከፋፈልና ለማፍረስ ቆርጦ ተነስቷል፣ ልጆቿን በማሰር፣ በማረድና በመረሸንም ቀዳማዊ ግራኝ አህመድን፣ ፋሺስቶች ሙሶሊኒን እና መንግስቱ ኃይለ ማርያምን የሚያስንቅ እርኩስ ተግባር በመፈጸም ላይ ይገኛል።

የአባታችን ረድኤት በረከት በሁላችን ላይ ይደርብን፡፡ አሜን!!!

___________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: