ፈረንሳዮቹ የወስላታውን ፕሬዚደንታቸውንና የአብዮት አህመድ ሞግዚትን ኢማኑኤል ማክሮንን መኖሪያ ያለማቋረጥ በመክበብና ከፖሊስ ጋር በጽኑ በመፋለም ለጠየቋቸው ጥያቄዎች ሁሉ መልስ እንዲያገኙና ደሞዝም እንዲጨመረላቸው መንግስቱን አስገድደውታል። የኛዎቹ ግን ከአንድ ሳምንት ያልዘለቀ የአደባባይ ጩኸት ካሰሙ በኋላ ወደ መኝታ ቤታቸው ተመልሰው ገብተዋል። በዚህ የተደፋፈረው ገዳይ አብዮት አህመድም የተለያዩ አጀንዳዎችን እየሰጠ የታገቱትን እህቶችና የተገደሉትን ኢትዮጵያውያን ጉዳይ በማስረሳት ዙፋኑ ላይ ተደላድሎ ማላገጡን ቀጥሎበታል። ግንባሩን የሚለው አንድ ጀግና የጠፋበት ልፍስፍስ ትውልድ!