Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዩክሬን’

WOW: Rand Paul Directly Confronts Antony Blinken About COVID-19 Research Funding Records

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2023

🔥 ዋው፤ ሴነተር ራንድ ፖውል ስለ ኮቪድ-19 የምርምር የገንዘብ ድጋፍ መዝገቦች አንቶኒ በቀጥታ ብሊንከንን አፋጠጧቸው

😇 ይህን ላሳዩን ለፃድቁ አባታችን ለአቡነ አረጋዊ ምስጋና

🔥 At yesterday’s Senate Foreign Relations Committee hearing, Sen. Rand Paul (R-KY) confronted Secretary of State Antony Blinken about records on COVID-19 research funding.

👉 Courtesy: Forbes

👉 Some Viewers Comments from Forbes / የአንዳንድ ተምልካቾች አስተያየት፦

  • – Give it Blinken you are a criminal we know .. no need to hide now. Game over.
  • – It is absolutely clear that Blinken is shameless creature. Thank you Senator Paul. Well done! Well done!
  • – Blinken was blinking like Christmas lights everytime he lies and its been been on and off.
  • – My God, I am speechless about the dishonesty of the Secretary of the State.
  • – I would love to see Blinken responding to a judge in court. He would be held in contempt within 30 seconds.
  • – This is a troubling trend among Biden appointees
  • – “The Honorable Anthony Blinken” is definitely an overstatement
  • – We all know what he/they are hiding. He and they know that we know. The truth will always come into the light.
  • – These people need to be held accountable and if they can’t provide what the Congress needs; they need to be deposed. Period,
  • – Any department or individual that refuses to provide information or records to Congress should be thrown in jail immediately. End of story.
  • – Congress supposedly has oversight over these departments and yet they can decide what information they’ll share? Something is seriously wrong here.
  • –This is absolutely ridiculous. The state department should not be allowed to keep this from Congress.
  • – If agencies refuse to provide information to the Congressional committees, they need to be defunded.
  • – In private business, Blinken would be fired for not turning over those documents. Taxpayers should know!
  • – Blinken: “I don’t have the expertise” , THEN RESIGN!
  • – This is fantastic. If Blinken isn’t careful he’s going to find himself in contempt and in jail.
  • – We are beyond help. So even on the miraculous chance that ANY of these people are held accountable, you still have the figures who condone it. This country is beyond corrupted. For too long have we turned a blind eye. Now comes the suffering.
  • –How on earth did we ever get to a situation where the supposedly free press allowed itself to be muzzled like this and how can we ever trust them again?

በዚህ አጋጣሚ ሰሞኑን በሞት የተለዩን የብዝሃ ሕይወት ጠበቃው ሎሬት ዶ/ር ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር እና ለብፁዕ (/) አቡነ አረጋዊ ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን! ✞

ህልፈታቸው ከኮቪድ ክትባት ጋር የተያያዘ ከሆነ (ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬ አለኝ) የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላኪዎች፣ የአማራና ኦሮማራ ልሂቃን እንዲሁም እነ ዶ/ር ዘበነ ለማ ተጠያቂዎች ይሆናሉ። ከዚህ ሁሉ መገለጥ በኋላ እንኳን እነ ዶ/ር ዘበነ እስካሁን በአደባባይ ወጥተው ይቅርታ አልጠየቁም። ወዮላቸው!

💭ብጹዕ’ አቡነ አረጋዊ በ666ቱ ክትባት በመከተባቸው ታመው በዕለተ ጻድቁ አቡነ አረጋዊ በባቢሎን ዱባይ ለመታከም ሲያስቡ ምን ገጠማቸው?

💭 Re-known Ethiopian Scientist Dr. Tewolde Arrested Because of His Tigrayan Ethnicity

💭 Donald Trump’s Trouble is Linked to The Biblical Ark of The Covenant and Ethiopia

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ሲሆኑ ሁሉም ጠላቶቿ ናቸው። ሪፓብሊካን ሆኑ ዲሞክራቶች፣ አሜሪካ ሆነች ሩሲያ፣ እስራኤል ሆነች ኢራን፣ አረቢያ ሆነች አፍሪቃ፣ የተባበሩት መንግስታት ሆኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል… ሁሉም በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ በተካሄደው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተሳትፈውበታል፣ ደግፈውታል።

ከአራት ዓመታት በፊት ታች በቀረበው ጽሑፍና ቪዲዮ አማካኝነት እንዳወሳሁት ልከ በዚህ የመጋቢት ወር ላይ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ሬክስ ቲለርሰን ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘው በአዲስ አበባ አራት ኪሎ የሥልጣን ድልድሉን እንዲያመቻቹ እና በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው ዘመቻ ሁሉም አካላት ቦታቦታ ይዘው እንዲቆዩ ለማድረግ በፕሬዚደንት ትራምፕ/ሲ.አይ.ኤ ታዘዙ። በዚህም፤

ሕወሓቶች ታንኩንም ባንኩንም ለሚመሰረተው የጋላኦሮሞ አገዛዝ በማስረከብ ወደ መቐሌ እንዲሄዱ፤ እዚያም ሳሉ በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ከመጭው የጋላኦሮሞ አገዛዝ፣ ከባሕር ዳር ኦሮማራ አገዛዝ እና ከኤርትራ ቤን አሚር አገዛዝ ጋር በቂ ዝግጅት በጋራ እንዲያደርጉ ተደረጉ።

ሬክስ ቴለርሰን እና ሲ.አይ.ኤ በቂ ዝግጅት ያደረጉለትንና ቺፕ በአካሉ ቀብረው ሕወሓቶች እንዲያሳድጉት፤ በባድሜው ጦርነት ብሎም በትግራይ በቂ ስለላ እንዲያደርግ (ከኑሮ ጓደኛው ከአቴቴ ዝናሽ ጋር በትግራይ ሰባት ዓመት ያህል እንዲኖር ተደርጓል) ጋላኦሮሞውን አብዮት አህመድ አሊን ሥልጣን ላይ እንዲወጣ አደረጉት። ዛሬ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ፣ ጻድቃን ቅብርጥሴ እያሉ የሕዝቡን ሙቀት መለኪያ ቅስ ቀሳዎች እንደሚያደርጉት ያኔም “አብይ አህመድ ወይንስ ለማ መገርሳ ቅብርጥሴ” እያሉ ለዲያብሎሳዊ ሤራቸው የኢትዮጵያን ሕዝብ ሲያዘጋጁት ነበር።

ጦረነቱ መንፈሳዊ ነው ✞

የሲ.አይ.ኤው ሮቦት አብዮት አህመድ አሊ ወዲያው የኢትዮጵያን ካርድ እንዲጫወት ተደረገ፤ “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ ሃገር ናት ቅብርጥሴ” ማለት ጀመረ። ልብ እንበል ይህን ካርድ መጫወት የተፈቀደለት ከኢትዮጵያ ማሕጸን ያልተፈጠረው ጋላኦሮሞ ነው። ሉሲፈራውያኑ ይህን የኢትዮጵያ ካርድ ሰሜናውያኑ እንዳይጫወቱ በጣም ይፈልጉታል። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከብዙ ከባባድ ስህተታቸው ተምረው ወደኢትዮጵያዊነታቸው መመለስ ሲጀምሩ ነበር በእነ ኦባማ፣ ሙርሲ፣ አላሙዲን፣ ሕወሃቶችና ኦነጎች የተገደሉት። የሕዳሴው ግድብ ከፍተኛ የኢትዮጵያዊነት ማዕበል እንደሚቀሰቅስ ሉሲፈራውያኑ ተረድተውታል።

ለዚህም ነው የኢትዮጵያን ስም ለማጠልሸትና ክርስቲያን ሕዝቧንም ለመከፋፈል በቂ የሆነ ብቃት አላቸው የሚሏቸውን ጋላኦሮሞዎች ለዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ የመረጧቸው። ሁልጊዜ እንደምለው፤ ይህ ሤራ የተጀመረው ልክ ታላቁን ክርስቲያን ኢትዮጵያዊ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስን ገድለው በዲቃላው (መደመር) ዳግማዊ ምንሊክ ከተኩበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ለዚህም ነው አራት ፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና ትውልዶች አሉ የምለው። እነዚህን ነው እባቡ ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “የመደመር ትውልድ” የሚላቸው።

👉 ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/ብእዴን/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

የኢትዮጵያ መሠረት የሆነውንና የመንፈስ ማንነትና ምንነት የነገሰበትን ሰሜኑን ትናንት በኤርትራ ዛሬ ደግሞ በትግራይ እና አማራ ክልሎች ቆራርሰውና አሳንሰው ለመገነጣጠል የሚሹት እኮ ይህን መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት አጥፍተው የስጋ ማንነትና ምንነትን (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖትን) ለማንገስ ነው።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ትናንትና ባወጡት መግለጫ ይህን እይታችንን እንዳረጋገጡልን ዲያብሎሳዊው ሤራ እና ጦርነቱ የመንፈስ ማንነትንና ምንነትን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጠብቃ ባቆየችው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ነው። ለዚህ ነው አቶ ብሊንከን፤ “የኢትዮጵያ ሰራዊት፣ የኤርትራ፣ የህወሓትና የአማራ ሃይሎች ‘የጦርነት ወንጀል’ ፈጽመዋል ሲሉ ደጋግመው ሲናገሩ የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብቻ እያነሷቸው እንደሆነ ልብ እንበል። አዎ! እነማን ነው የተነሱት? አዎ! ሰሜናውያኑ/አጋዚያኑ፤ ‘ኢትዮጵያ’ + ‘ኤርትራ’ + ‘ትግሬ’ + አማራ። የማያነሱት ማንን ነው? አዎ! ከዳግማዊ ምንሊክ ዘመን ጀምሮ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እስከ ስልሳ ሚሊየን የሰሜን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን የጨፈጨፈውንና ያስጨፈጨፈውን ብሎም ከተጠለፈችው የ’ኢትዮጵያ’ ስም ጀርባ የተደበቀውን “ጋላ-ኦሮሞን” በጭራሽ አያነሱትም። ለዚህም ነው እያንዳንዱ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ” የሚል ወገን “ጋላ-ኦሮሞን” በዋናነት ተጠያቂ ለማድረግ ከተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ጋር ‘ጋላ-ኦሮሞ’ እያለ የግፍ ሠሪውን ባለቤት ስም መጥራት ያለበት።

ልብ እንበል፤ ይህን ግራኝ “ጻፍኩት” የሚለውን መጽሐፍ እንደተለመደው ሉሲፈራውያኑ አሜሪካውያን አማካሪዎቹ ናቸው ጽፈው የሰጡት። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊው አንቶኒ ብሊንከን በአዲስ አበባ የዲቃላዎች መጠጥ የሆነውን ‘ቡና’ ጠጥተው በተመለሱ ማግስት ነው ይህን ትርኪምርኪ የአጋንንት መጽሐፍ እንዲያስመርቅ የተደረገው።

በማስመረቂያው ስነ ሥርዓት ወቅትም ቆሻሻው ግራኝ አዳራሹን ሁሉ ‘አረንጓዴ ባረንጓዲ’ አድርጎታል። አረንጓዴ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች በጣም የሚመኙት ቀለም ነው። ከዚህ በተጨማሪ ይህ ወንድማችን (አንዳንድ የምጠረጥራቸው ነገሮች ቢኖሩም) ግራኝ አዳራሹ ውስጥ ዘቅዝቆ እንዲታይ ያደረገውን መስቀል በሚያስገርም መልክ ያሳየናል፦

ያኔ፤ ሬክስ ቴለርሰን ያን የሉሲፈራውያኑን ዲያብሎሳዊ ሥራ ለማስፈጸም ወደ አዲስ አበባ ሄደው ከተመለሱ በኋላ ነበር የታሰበው ነገር ሕሊናቸውን ስለገረፋቸው ነበር በጥቂት ወራት ውስጥ ሥልጣናቸውን ለቅቀው በጣልያን-አሜሪካዊው በማይክ ፖምፔዖ የተተኩት። ማይክ ፖምፔዖ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን ዘመቻ ለማቀነባበር በየካቲት 18, 2020 ወደ አዲስ አበባ አመሩ። እሳቸውም ከጥቂት ወራት በኋላ ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት እንደጀመረ ከፕሬዚደንት ትራምፕ ጋር ከሥልጣናቸው ተወገዱ።

ለማስታወስ ያህል፤ የአሜሪካው ልዑክ ማይክ ሃመር አዲስ አበባ ደርሰው በተመለሱ በሳምንቱ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ኢሳያስ አፈቆርኪ ሙሉ ማጥቃት ጀመሩ። ከሁለት ዓመታት በፊት የቀድሞው ልዑክ ጄፍሪ ፌልትማን አዲስ አበባ ደርሰው ከግራኝ ጋር ተገናኝተው ከተመለሱ በኋላ ነበር ሆን ተብሎ በአሜሪካ ፕሬዚደንት የምርጫ ቀን ተመሳሳይ ጥቃት በትግራይ ላይ መፈጸም የጀመሩት። አዎ! ያኔም አሜሪክ ለተባበሩት ኤሚራቶች ድሮን እንዲጠቀሙ ፈቅዳላት ነበር። ያኔም ስጠረጥረው የነበረው ነው፤ ዛሬም የምጠረጥረው ነው፤ ያኔ ወደ አስመራ፣ ጎንደር እና ባሕር ዳር ሲተኮሱ የነበሩት ሮኬቶች ከጂቡቲ በአሜሪካኖቹ የተኮሷቸው ነበሩ። የትግራይ ኃይሎችም ከደብረ ብርሃን ይመለሱ ዘንድ የድሮን ድብደባዎቹን በከፊል ሲፈጽም የነበረው ጂቡቲ ያለው የአሜሪካ ሰራዊት ነው።

“It’s Done!” | Liz TRUSS’IA Messaged Anthony Blinken Seconds After Nord Stream Explosions

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

“ተፈጸመ!” | ይህ ከሩሲያው የጋዝ ቧንቧ መስመር ከሆነው’ከኖርድ ዥረት’ ፍንዳታ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የቀድሞዋ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚንስትር የሊዝ ትሩስ ለአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ለአንቶኒ ብሊንከን በስልክ የተላከ መልዕክት ነው።

💭 ይህ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ውንጀላ ነው። አያደርጉትም አይባልም። ሁሉም በጣም ተቅነዝንዘዋል። ወይዘሮ ሊዝ ትሩስና ጥቁሩ ቻንስለር ክዋሲ ክዋቴንግ ያልምክኒያት ከስልጣናቸው እንዲህ በተፋጠነ መልክ እንዲነሱ አልተደረጉም። ያውም በሕንዱ የሉሲፈራውያኑ ወኪል በ ሪዢ ሱናክ መተካቷ ግራ መጋባታቸውንና መንፈሳዊውን ውጊያም እየተሸነፉ እንደሆነ ነው የሚጠቁመን። ለማንኛውም በጽዮናውያን ላይ እየተሳለቁ ያሉት እንደ አንቶኒ ብሊንከን ያሉ ፖለቲከኞች ጉዳቸው ፈልቷል። ጽላተ ሙሴ ሥራውን እየሠራ ነው!

እንዳልኩት ሁሉንም አይሁዳውያን እንደ እስማኤላውያኑ በጅምላ ከመወንጀል መቆጠብ አለብን፤ ነገር ግን ወስላታው ሌኒን + ስታሊን + ትሮትስኪ እየተፈራረቁ ሲመራ የነበረው የሩሲያው “ፀረኦርቶዶክስ ክርስትና” ቦልሸቪክ አብዮት (1917 – 1923) በአብዛኛው እንደ ጂሚ ራስኪን ባሉ ግራኝ ፀረጽዮናውያን አይሁዶች ነበር። በአክሱም ጽዮን ላይ የተካሄደው ጂሃድ እንዳሳየው፤ የፀረኦርቶዶክስ ክርስትና ሤራ እንዲህ ግልጽ እየሆነ ይመጣል። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነኝ የሚል ግን አክሱም ጽዮንን ዛሬም በያለበት ካልተከላከለ እንደእነ ፕሮፌሰር ጄሚ ራስኪን እና አንቶኒ ብሊንከን ተፈርዶባቸዋል። ወዮላቸው! በፍሬሜሰኖቹ/ነፃ ግንበኞቹ ማዕከል በሜሪላንድ + ዋሽንግተን + ቪርጂኒያ ዙሪያ ያላችሁ ሁሉ በጣም ተጠንቀቁ! እላለሁ።

አይሁዳዊው የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ለሚንስትረነት ገና እጩ እያሉ፤ “ተቀዳሚ ከሚሆኑ ተግባራት መካከል የትግራይ ጦርነት ጉዳይ ነው!” ብለው ሲናገሩ፤ ያኔ፤ “ኦ ኦ!” ነበር ያልኩት። አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ ነው። አንቶኒ ብሊንከን ለእኔ “የጽላተ ሙሴ አስመላሽ ሚንስትር ወይንም Raider of The Lost Ark”ናቸው። የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች የሆኑትን ጽዮናውያንን ለመጨረሰ የወሰኑት ሔሮድሳውያን ናቸው።

ታዲያ ከማን ጎን ናችሁ? ከጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች ወይንስ ከሔሮድሳውያን ጎን?

💭 Jill Biden and Antony Blinken Awarded a Transgender & an Ethiopian Muslim with International Women of Courage Award

💭 የፕሬዚደንት ጆ ባለቤት ጂል ባይደን እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን የአለም አቀፍ የሴቶች ጀግንነትሽልማትን ለወንዳ ገረድ አርጄንቲናዊ እና ለኢትዮጵያዊቷ ሙስሊም ለመዓዛ መሀመድ ሸልመዋቸዋል።

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፭፥፳]❖❖❖

ክፉውን መልካም መልካሙን ክፉ ለሚሉ፥ ጨለማውን ብርሃን ብርሃኑንም ጨለማ ለሚያደርጉ፥ ጣፋጩን መራራ መራራውንም ጣፋጭ ለሚያደርጉ ወዮላቸው!”

ባሰቃቂ ሁኔታ በአውሬዎቹ የጋላኦሮሞ፣ በኢሳያስ አፈወርቂ አብዱላህ ሃሰን ቤን አሚር፣ በሶማሌና በአማራ/ኦሮማራ ወታደሮች ባሰቃቂ ሁኔታ የተደፈሩት እነ ሞናሊዛ አይደሉም የሚሸለሙት፤ የእነርሱ ሽልማት በዚያኛው ዓለም ነው የሚሰጣቸው።

እግዚአብሔር እንኳንም አጋለጠልን! ገና ምን ዓይተው! ወይዘሮ ጂል ባይድን ለግብረሰዶማዊነት ተልዕኮ ከሁለት ሳምንታት በፊት ኬኒያ ነበሩ። በቆይታቸውም፤ “የአፍሪቃው ቀንድ በድርቅ እየተመታ ስለሆነ ለኬኒያ $126 ሚሊየን ዶላር ለመስጠት ዝግጁ ነን፤ ነገር ግን ለግብረሰዶማውያን መብት የቆመ ሕግ ጠቅላይ ፍርድቤቱ ማጽደቅ አለበት” ብለዋቸው እንደነበር ተገልጿል። አይገርምም፤ ኦባማና ቡሽም ተመሳሳይ ነገር ለማድረግ ነበር ወደ ኢትዮጵያ ሲጓዙ የነበሩት።

እንግዲህ ይህ ሽልማትም እስከ ሁለት መቶ ሺህ በሚቆጠሩት አክሱም ጽዮናውያን እናቶችና እኅቶች ላይ የተፈጸመውን አሰቃቂ ጾታዊ ጥቃትና ከሚሊየን በላይ የሚሆነውን የሕዝብ ክርስቲያኑን ደም በስላቄ መልክ ለማክበር ሲባል ነው። መንፈሳዊውን ውጊያ እየተሸነፉ ስለሆነ፤ “ሰዶም እና ገሞራ አሸንፋለች!” በማለት ለመኩራራት ነው ይህን የሽልማት ሥነ ስርዓት ሆን ብለው ያዘጋጁት። ልክ እንደ ኖቤሉ!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የተሠራው ግፍና ወንጀል በምድር ታሪክ ምናልባት አቻ እንደማይኖረው የአሜሪካውያኑ ሁኔታ በደንብ ይጠቁመናል፤ አቶ አንቶኒ ብሊንከንን እንመልከተው፤ የሚያውቀውን ያውቃል፤ እንግዲህ ከእንሽላሌት የተፈጠረ ወይም ሮቦት እስካልሆነ ድረስ የሰው ልጅ ነውና በውስጡ እየተገረፈ እንደሚያድር መገመት አያዳግትም። የአሜሪካ መንግስት የአፍሪቃ ቀንድ ልዑካን የነበሩት እነ ጂፍሪ ፌልትማን እና ማይክ ሃመር ከሃላፊነታቸው ባጭር ጊዜ ውስጥ የራቁት የተፈጸመው ግፍና ወንጀል እንቅልፍ ስለነሳቸው ነው። በተለይ ጄፍሪ ፌልትማንማ ቃለ መጠይቅ ላይ መናገር እስከሚያቅተው ድምጹ ሲርበተበት በደንብ ያስታውቅበት ነበር። ይህ ቀላል ነገር አይምሰላቸው!

ያም ሆነ ይህ፤ በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ወንጀል የምትመራዋ አሜሪካ መሆኗን ሌላ ማረጋገጫ ነው። ኖርዌይ፣ ጀርመን፣ አረቦች አሁን ደግሞ አሜሪካ በደረጃ ሽልማቱን ሰጧቸው።

እግዚኦ! የሚያሰኝ ነው፤ የግብረሰዶማውያን ፓርቲ መሆኑ ነው። በሴቶች ቀንወንዱ “የሴት ጀግና”፣ ለትግራይ ጀነሳይድና ለሁለት መቶ ሺህ እናቶችና እኅቶች መደፈር ተጠያቂ ከሆኑ ጨካኝ፣ የሴትነት ርህራሄ ከሌላቸው ባለጌ ጋዜጠኞች መካከል አንዷ የሆነችው የመሀመድ ልጅም፤ “ጀግና! ሚሊየን ክርስቲያኖች ይጨፈጨፉ ዘንድ፣ ብዙ ሴቶች ይደፈሩ ዘንድ ከፍተኛ ቅስቀሳ በማድረግሽ፤ አማራው ደግሞ በተጋሩ ወንድሞቹና እኅቶቹ ጋር እንዲፋለም የበኩልሽን አስተዋፅኦ ስላበረከተሽ፣ አብዛኛውን ሰው ደግሞ እንዲደነዝዝ እያደረግሽ በአሜሪካ ኢምባሲ በኩል ሲ.አይ.ኤ የሰጠሽን ትምህርትና ተልዕኮ በሚገባ ስለፈጸምሽ፤ ጀግኒት ብለን እንሸልምሻለን!”

ይህችን በሉሲፈራውያኑ ከተመለመሉት አንዷ የሆነችውንና የወንጀለኛው ፋኖ/ቄሮ ቃል አቀባይ የሆነችውንና፤ እንደው ምንም ዓይነት ክብር አይገባቸውምና ስማቸውን እንኳን ባላነሳ እመርጥ ነበር፤ ነገር ግን እግራቸው አንድ በአንድ መሰበር ስላለበት፤ እንደ እነ የኢሳቶቹ፣ ኦሮማራ360፣ ቲ.ኤም.ኤች፣ ደሬ ኒውስ፣ ዶንኪ ቲውብ፣ አበበ በለውና ሌሎች ብዙ ቆሻሾች እንኳን ልሰማቸው ገና ሳያቸው ነው ቋቅ የሚሉኝ። እንግዲህ እንደምናየው የሉሲፈራውያኑን አጀንዳ ማስጠንቀቂያው ገና ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ልክ በዚህ በሑዳዴ ጾም ወቅት የተሰጣቸው። አሁን ሁሉም ፀረኢትዮጵያና ፀረኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና ተልዕኮ ያላቸው በጣም አታላይ የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው። የእነ አሜሪካ ኤምባሲ ዋና ሥራ ይህ እኮ ነው!

አዎ! እርስበርስ ይሸላለሙ! ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ይህንም ውጊያ እነ አሜሪካ እየተሸነፉት ነው፤ ያውቁታል። አሁን ሽልማቶቿን በመለዋወጥ፣ በመጋበዝና “የሰላም ድርድር” እንዲደረግ በማስገደድ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ከሠሩት እጅግ በጣም ከባድ ወንጀልና ብዙ ግፍ እራሳቸውን ለማዳን በማጣር ላይ ናቸው። የኖርዌዩ የኖቤል ኮሜቲ በግራኝ አርመኔነት በኩል የተሠራው ግፍና ወንጀል ካስከተለበት ውርደት እራሱን ለማዳን፤ መጀመሪያ እርዳታበሚል መልክ የኖርዌይ ድርጅቶችን ወደ ሱዳን ላከ፤ (ከትግራይ የተሰደዱትን ወገኖቻችንን እንረዳለን በሚል) በመሃልም ኮሚቴው በሲ.ኤን.ኤን ወጥቶ ምን ያህል እንደተጸጸተ በኮሚቴው ሌቀመንበር በ ቤሪት ሪስአንደርሰን / Berit Reiss-Andersen በኩል ነገሮችን ለማረሳሳት ሞከረ። ያም ስላተሳካ፤ ሁሉም የምዕራባውያን መንግስታት፣ ተቋማትና ኢትዮጵያ ያሉት ከሃዲ ወኪሎቻቸው በጋራ የጄነሳይዱን ጉዳይ ለማስረሳት ጊዜ እየገዙ መደብቅ የሚቻለውን ነገር ሁሉ በመደበቅ ላይ ናቸው። እነ አሜሪካ የተጨፈጨፉትን የአባቶቻችንንና እናቶቻችን ሬሳ በማይታወቅ መልክ ለመደበቅ ይችሉ ዘንድ ለግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ለኢሳያስ አፈወርቂ (አብዱላህ ሃሰን) እና ለእነ ደብረጽዮን የሳተላይት መረጃዎችን እያቀበሉ ማን፣ ምን የትና እንዴት መደበቅ እንደሚኖርበት ሥራቸውን እንደሚሠሩ ለሰከንድ እንኳን አልጠራጠርም። ይህ ጀነሳይድ ሁሉንም ነው ተጠያቂ የሚያደርገውና።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sen. Ted Cruz Hammers Antony Blinken During Tense Senate Hearing

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2023

🔥 የዩክሬይንን / ሩሲያንን/ ኢራንን ጉዳይ አስመልክቶ ሴነተር ቴድ ክሩዝ የውየአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊውn አንቶኒ ብሊንከንን ውጥረት በበዛበት የሴኔት ችሎት ወቅት ወጥ በወጥ አደረጓቸው።

ወደ ኢትዮጵያ ከተጓዙ በሳምንቱ። ከኢትዮጵያ በተመለሱ ማግስት እንኳን ሴነቱ ስለ ኢትዮጵያ ሳይሆን ስለ ዩክሬይን፣ ሩሲያና ኢራን ይወያያል። “ከኢትዮጵያ ምን አይተውና ሠርተው መጡ?” ብሎ የሚጠይቅ የለም። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው ጄነሳይድ ግን ሁሉም ዝም ጭጭ ነው የሚሉት፤ ሁሉም ተጠያቂዎች ናቸውና። ግን ይህ ችሎት እንደሚያሳየን ሁሉም እርስበርስ ይባሉ ዘንድ ግድ ነው። እግዚአብሔርን አትፈታተኑ! ታቦተ ጽዮንን አትድፈሩ!

😇 ይህን ላሳዩን ለፃድቁ አባታችን ለአቡነ አረጋዊ ምስጋና

💭 At yesterday’s Senate Foreign Relations Committee hearing, Sen. Ted Cruz (R-TX) grilled Secretary of State Antony Blinken about President Biden’s Iran policy.

💭 ባለፉት ቀናትና ሳምንታት በተለይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ከአንቶኒ ብሊንከን ጋር በተያያዝ በእኝህ ሰው ላይ ይህን መሰል የማቃለያ ሁኔታ እንደሚመጣባቸው ለማውሳት ሞክሬ ነበር። አንቶኒ ብሊንከን አረመኔን ጋላሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለማየትና ሰካራሙን ጌታቸው ረዳን ለመምረጥ ወደ አዲስ አበባ ከተጓዙ በኋላ ወይ ልክ እንደ እነ ሬክስ ቲለርሰን፣ ጂፍሪ፣ ፌልትማንና ማይክ ሃመር በትግራይ በተፈጸመው ከባድ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተጸጽተው ከሥልጣን በፈቃዳቸው ይወርዱ ዘንድ ይገደዳሉ፤ አሊያ ደግሞ እንዲህ እየተዋረዱ እንቅልፍ አጥተው ብምድራዊቷ ሲዖል እንደነ ግራኝ ‘ይኖራሉ’ ለማለት ደፍሬ ነበር።

ፍርድና ፍትሕ ይዘገያሉ እንጂ መምጣታቸው አይቀርም። እስኪ እንመልከተው፤ አንቶኒ ብሊንከን ከኢትዮጵያ በተመለሱ በሳምንቱ፤ ‘ትንሽ የተሻሉ ናቸው’ የምንላቸው የአሜሪካ ሲነተሮች ‘ራንድ ፓውል’ (በቀጣዩ ቪዲዮ) እና ‘ቴድ ክሩዝ’ መላው ዓለም በቀጥታ እያየ እንዲህ በጥያቄዎች አፋጥጠው አዋርዷቸው።

ሴነተር ቴድ ክሩዝ የኮቪድ ወረርሽኝን አስመልክቶ ነው፤ “ለምንድን ነው መረጃ የምትደብቁን? ለምን ሕዝቡ እንዲያውቅ አታደርጉም? ምን የምትደብቁት ነገር አለ?” እያሉ አንቶኒ ብሊንክንን ያፋጠጧቸው።

እንግዲህ ባለፈው ሳምንት ላይ፤ “እነ አሜሪካ ከሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ሕዝባችንን ሲያስጨፈጨፉ፤ የራሳቸውም ሕዝብ የሞትን ፅዋ በእጥፍ ድርብ ይቀምሳታል፤ በኮቪድ ብቻ ከአንድ ሚሊየን በላይ ዜጎቿ አልቀዋል፤ ለዚህም የእነ አንቶኒ ብሊንከን አገዛዝ ተጠያቂ ነው…” ብዬ ነበር፦

😈 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ናት / Satnael’s Goal is Ethiopia

☆ The US administration has been able to massacre over a million Americans with the COVID Virus

ሴነተር ክሩዝ አንቶኒ ብሊንከንን ሲያፋጥጧቸው እንደምናየው፤ እነዚህ ሰዎች ብዙ ምስጢር እየደበቁ መሆኑን ነው። ስለራሳቸው ሕዝብ መታወቅ የሚገባውን መረጃ ይህን ያህል ለመደበቅ ከሞከሩ ስለእኛማ ስንት ምስጢር ይዘው እንደሚቆዩ፤ እኛንም ያታለሉ ነገሮችን “በድርድርና ሰላም” ስም ለመደባበቅ እንደሚሹ መጠራጠር የለብንም፤ እያየናቸው ነው። በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ምን ያህል ከባባድ ግፍና ወንጀል እንደተሠራ በደንብ ያውቃሉ፤ ነገር ግን የእነርሱም እጅ ስላለበትና ተጠያቂነትም ስለሚያመጣባቸው፤ እንዲሁ እያደባበሱ ጊዜ በመግዛት ቁሳዊ የሆኑ መረጃዎችን እንዲጠፉ ያደርጋሉ። ትግራይን ዘጋግተውና ገለልተኛ አካል በቶሎ እንዳይገባ በማድረግ ሁሉም ጊዜ ነው እየገዙ ያሉት። የተባበሩት መንግስታት “ሰብዓዊ መብቶች አጣሪና መርማሪ” ኮሚቴን ተልዕኮውን ከመጭው መስከረም በኋላ እንደማያረዘም ከትናንትና ወዲያ እንዲያሳውቅ ተደርጓል። ለተሠራው ወንጀል ሁሉ ቍ.፩ ተጠያቂ ለሆነው ለፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ የማጣራቱንና የመርመሩን ኃላፊነት ለመስጠት እየሠሩ ነው።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysteries of The Ukraine War | Kiev RUSt + Halyna Hutchins + Armenia + Ethiopia + Ark of The Covenant

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 የዩክሬን ጦርነት ምስጢር | የኪየቭ ሩስ + የሐሊና ሃትቺንስ ግድያ + አርሜኒያ + ኢትዮጵያ + ኦርቶዶክስ ክርስትና + የቃል ኪዳኑ ታቦት

Mathias RUST (Kremlin Caper)

The Film ‘RUST’

Alec Baldwin

Halyna Hutchins (UKRAINE)

KIEVAN RUS/ የኪየቭ ሩስ

የ “ሩስት” ፊልም ቤተ ክርስቲያን

Tricolor of Zion/ የጽዮን ቀለማት (Rainbow)

TPLF colors/ የሕወሓት ቀለማት

Halyna Hutchins/ ዪክሬናዊቷ የፊልም ካሜራ ባለሙያ ‘ሐሊና ሃትቺንስ’

KIEV (KIEVAN RUS = RUST) / ሩስት/ረስት – የኪየቭ ሩስ

RUST-Church/ ARMENIAN Church Addis Ababa

ARMENIAN Church / የአርመኒያ ቤተ ክርስቲያን-አዲስ አበባ

Tricolor of Zion/ የጽዮን ቀለማት (Rainbow) Close to The “RUST” CHURCH

Ark of The Covenant/ ጽላተ ሙሴ

🔥 28 May 1987 – Moscow Adventure 🔥

✈︎ ✈️Mathias Rust: German Teenager Who Flew to Red Square ✈️✈︎

In 1987 a West German teenager shocked the world, by flying through Soviet air defences to land a Cessna aeroplane in Red Square. He was jailed for more than a year – but a quarter of a century later, he has no regrets.

The current Patriarch of The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church is Abuna Mathias. Abuna Mathias is literally ‘banned’ from traveling to Moscow.

🔥 ግንቦት 28 ቀን 1987 – የሞስኮ አድቬንቸር 🔥

✈︎ ወደ ሞስኮው ቀይ አደባባይ የበረረው ጀርመናዊ ታዳጊ ማትያስ ሩስት ✈︎

እ.ኤ.አ. በ 1987 አንድ የምዕራብ ጀርመናዊ ታዳጊ በሶቪየት አየር መከላከያዎች ውስጥ በመብረር ሴስና አውሮፕላን በቀይ አደባባይ ላይ በማረፍ ዓለምን አስደነገጠ። ከአንድ አመት በላይ ታስሯል ፥ ሩስት ግን ከሩብ ምዕተ-አመት በኋላ ግን ምንም አይጸጸትም።

አቡነ ማትያስ ወደ ሞስኮ እንዳይሄዱና ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ጥብቅ ግኑኝነት እንዳይኖራቸው በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ እና በኤዶማውያኑ የምዕራቡ ዓለም አማካሪዎቹ ታግደዋል።

💭 “ግራኝ አህመድና ለማ መገርሳ አቡነ ማትያስን ከሩሲያ ለማስመለስ ፕሬዚደንት ግርማን ገድለዋቸው ይሆን?”

🔥 27 September 2020 Nagorno-Karabakh War🔥

Turkey & Azerbaijan Begun Jihad Against Orthodox Armenia. Orthodox Russia Hesitated to help Orthodox Armenia. Orthodox Ukraine & Jewish Israel supported Muslim Azerbaijan. Wow!

🔥 27 ሴፕቴምበር 2020 የናጎርኖካራባክ ጦርነት 🔥

ቱርክ እና አዘርባጃን በኦርቶዶክስ አርሜኒያ ላይ ጅሃድ ጀመሩ። ኦርቶዶክስ ሩሲያ ኦርቶዶክስ አርመንን ለመርዳት አመነታች። ኦርቶዶክስ ዩክሬን እና አይሁድ እስራኤል ሙስሊም አዘርባጃንን ደግፈዋል። ዋው!

🔥 21 October 2020 – The RUST Tragedy🔥

Ukrainian cinematographer Halyna Hutchins, fatally shot on the movie set “RUST,” – a WESTERN filmed in New Mexico. The “RUST” CHURCH. Earlier: Halyna Hutchins Celebrating Orthodox Christmas in Kiev.

ዪክሬናዊቷ የፊልም ካሜራ ባለሙያ ሐሊና ሃትቺንስ “ሩስት/ረስት/RUST = ዝገት” በተሰኘው የፊልም ቀረጻ ወቅት ተገደለች። ታዋቂው የፊልም ተዋናይ አሌክ ቦልድዊን በአሜሪካዋ የ ኒው ሜክሲኮ ግዛት ውስጥ ፊልም ቀረፃ ላይ ሳለ አረር አልባ /በቴአትር ጭውውቶች ላይ መጠቀሚያ ወይም የሩጫ ማስጀመሪያ ዓይነት የሚያስፈነጠር አረር የሌለው/ መስሎት በስህተት በተኮሰው እውነተኛ ጥይት የጎረሰ ሽጉጥ የቀረፃው የፎቶግራፊ ዳይሬክተር የሆነችው ዩክሬናዊቷ ሐሊና ተገደለች። ለፊልሙ ከተዘጋጁት አስገራሚ ነገሮች አንዱ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ይገኝበታል። ይህም ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ የሚገኘውን የአርሜኒያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ይመሳሰላል። በአጋጣሚ? ቀደም ሲል፡ ሐሊና ሃትቺንስ የኦርቶዶክስ ገናን ከጓደኞቿ ጋር ሆና በኪይቭ ከተማ ስታከብር ትታያለች። በአጋጣሚ?

🔥4 November 2020 Ethiopia Tigray War🔥

A month later, on 4 November 2020 the world was occupied with the results of the US election, when The Fascist Oromo Regime and its Arab, Turkish & Iranian conspiring allies launched a military offensive against Christian Tigray, Ethiopia.

Orthodox Russia gave diplomatic support to the Muslim-Protestant Regime of Abiy Ahmed. Orthodox Ukraine provided military support to him – even sending its own mercenaries, military advisors and drone operators.

[Proverbs 6:16-19]

There are six things which the Lord hates Yes seven which are an abomination to Him:..And one who spreads strife among brothers.„

🔥4 ኖቬምበር 2020 ኢትዮጵያ የትግራይ ጦርነት🔥

ከአንድ ወር በኋላ፣ እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 4 ቀን 2020 የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና የአረብ፣ የቱርክ እና የኢራን ሴራ አጋሮች በክርስቲያን ትግራይ፣ ኢትዮጵያ ላይ ወታደራዊ ጥቃት ሲሰነዝሩ፤ ዓለም በዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ውጤት ተጨናንቃ ነበር።

ኦርቶዶክስ ሩሲያ ለአብይ አህመድ የሙስሊም-ፕሮቴስታንት አገዛዝ ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ሰጠች። የኦርቶዶክስ ዩክሬን ደግሞ ወታደራዊ ድጋፍ ሰጠችው ፥ የራሷን ቅጥረኞች፣ ድሮን ኦፐሬተሮችና የጦር አማካሪዎች ጭምር እስከ መላክም ደረሰች።

Cut from Russian animated movie “Твой Kрест” (Your Cross) 2007

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የከፈቱት የመጨረሻውጦርነት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ዓለም ላይ ነው ያተኮረው።

ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያ፣ ዩክሬይን፣ ኢትዮጵያ ቀጥሎም በግብጽና ጆርጂያ ላይ እየዘመቱ ነው። አሁን እንደ ቱርክአዘረበጃን፣ ሶማሌ እና ኦሮሞ አማሌቃውያን ያሉትን ወኪሎቻቸውን በእነዚህ ሃገራት አቅራቢያ በማስቀመጥና ለዘመናትም ሰርገው እንዲገቡ ስላደረጓቸው በእነርሱ አማካኝነት ወንድማማቾችን እየነጀሱና እየለከፉ እርስበርስ ከሩቅ ሆነው እንዲበላሉ እያደረጓቸው ነው። ተጋሩ እና አማራዎች፣ አርሜኒያውያን እና ጆርጂያውያን፣ ግብጻውያን እና ሶርያዋያን፣ ሩሲያውያን እና ዩክሬናውያን

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

👉 በሁለቱ ኦርቶዶክስ ወንድማማች፤ በሩሲያና ዩክሬን ሕዝቦች መካከል ዛሬ የተከፈተው ጦርነት ከመጀመሩ ከሁለት ወራት በፊት ይህን አስገራሚ ሕልም ማየቴን ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተያያዘ አውስቼው ነበር።

💭”ሰሞኑን በህልሜ በተደጋጋሚ በሰማይ አስር ኪሎሜትር ርቀት ላይ ግዙፋትና ነጫጭ የሆኑ አውሮፕላኖች በየደቂቃው ሲበርሩ ታይቶኛል፤ በዛሬው ሕልሜ ጨምሮ። ምን ሊሆን ይችላል? ከዩክሬይን ጋር በተያያዘ በአውሮፓ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይሆን? ሕገ-ወጧ ቱርክ ልትጨፈጨፍ ይሆን?”

💭”በአማራ-ኦሮሚያ ልዩ ዞን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ወርዶ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ባንዲራ ተሰቀለ”

የሩሲያና እና ዩክሬን መንግስታት በጥንታውያኑ የትግራይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለከፈተው ለአረመኔው ሙስሊም-ፕሮቴስታንት ኦሮሞ አገዛዝ የሚሰጡትን ድጋፍ እንዲያቆሙ ለመማጸን በተለይ ለሩሲያ ፓትርያርክ ጽሕፈት ቤት ኢ-ሜል ልኬላቸው ነበር። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ልክ የሰሜን ኢትዮጵያውያን ወንድማማቾችን እንዳታለሏቸው ዛሬ የሩሲያን እና ዩክሬን ኦርቶዶክስ ወንድማማቾችን በማታለል ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ለሌላ ዕልቂት ዳርገዋቸዋል። ያው እንግዲህ ይህ ህልሜ ዛሬ እውን የሆነ ይመስላል። ሊሲፈራውያኑ ደግሞ እንደተለመደው ከኦሎምፒክ ጨዋታዎች በኋላና ሆን ተብሎ በኮኮኮቪድ ክትትትባት አማካኝነት የፈጸሙትን እጅግ በጣም ከባድ የሆነ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማረሳሳትና አጀንዳ ለማስቀየር በኦርቶዶክስ ወንድማማቾች መካከል ጦርነት እንዲካሄድ አደረጉ፤ ልክ የትግራዩንም ዘመቻ በአሜሪካ ፕሬዚደንት ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት እንደጀመሩት። 😠😠😠 😢😢😢

አይ፤ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ተልዕኮ አስፈጻሚዎችና የሰይጣን ጭፍሮቹ ቱርኮች፣ ሶማሌዎችና ኦሮሞዎች! ቅዱስ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላችሁ፤ በህገ-ወጥ መንገድ የያዛችኋቸው ‘ግዛቶቻችሁ’ ሁሉ እሳት ይውርደባችሁ! እህ ህ ህ!

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

President Putin: Communists Created Ukraine | Communists Created Oromia + Amhara + Somali in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2022

💭 የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን፡-

“ኮሚኒስቶች ዩክሬን ፈጠሩ | ኮሚኒስቶች ኦሮሚያን + አማራን + ሶማሌን በኢትዮጵያ ፈጠሩ”

“በቦልሼቪኮች የተፈጠረችው ዩክሬን የኮሚኒስት መንግስት ተቋማትን ውርስ ማፍረስ የምትፈልግ ከሆነ ይህ ለሩሲያ ተስማሚ ነው።” 👏👏👏

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የቀድሞ የሩሲያ መሪዎች ጆሴፍ ስታሊን እና ቭላድሚር ሌኒን በስህተት የዩክሬንን መሬት ሰጥተውታል ሲሉ ትናንት ከዩክሬን ጋር ግጭት ውስጥ ያሉትን ተገንጣይ ክልሎችን መደገፋቸውን አስረድተዋል።

ፑቲን በንግግራቸው ሩሲያ እራሱን የዶኔትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ እና የሉሃንስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ብሎ የሚጠራውን ነፃነቷን እንደምትቀበል አስታውቀዋል። የራሺያው ፕሬዝዳንት ማስታወቂያ የመጣው በዶንባስ ክልል ውስጥ ከዓመታት ጦርነት በኋላ ሲሆን ከምእራቡ ዓለም ከፍተኛ ትችት የሚያስከትል ቢሆንም፣ ፑቲን አካባቢው በትክክል የሩሲያ ነው ሲሉ ተከራክረዋል።

ፑቲን በዩክሬን ላይ ጦርነት ባያወጁም፣ ዩክሬን ከሩሲያ የተለየች አካል ነች የሚለውን እምነት ተቃውመዋል። ዩክሬን በሩሲያ የተገነባች እና ከሩሲያ ውጭ ምንም አይነት ባህል እና ማንነት እንደሌላት ፑቲን ሰኞ ዕለት አውስተዋል።

“ዘመናዊው ዩክሬን ሙሉ በሙሉ በሩሲያ የተፈጠረች፣ ማለትም ቦልሼቪክ ኮሚኒስት ሩሲያ የተፈጠረች ከመሆኗ እንጀምር። ይህ ሂደት የጀመረው ከ1917 ዓ.ም የሩሲያ አብዮት በኋላ ወዲያውኑ ነው።”

ከሮማኖቭ ንጉሣዊ ቤተሰብ ውድቀት በኋላ ወደ ስልጣን የመጣው ሌኒን የዩክሬን “ደራሲና ፈጣሪ” መሆኑን ፑቲን አክለው ገልጸዋል። ቦልሼቪኮች ለዩክሬን መሬት ሲሰጡ ሌኒን “ስህተት” ፈፅሟል ነገር ግን ምንም ይሁን ምን በስልጣን ላይ ለመቆየት ሲሉ ይህን አድርገዋል ብሏል። በተጨማሪም ስታሊንን፤ “ከዚህ ቀደም የፖላንድ፣ ሮማኒያ እና ሃንጋሪ የነበሩ አንዳንድ መሬቶችን” ወደ ዩክሬን በማዛወሩ ተጠያቂ አድርገውታል።

“እና እ.ኤ.አ. በ 1954 በሆነ ምክንያት የቀድሞው የሶቬየት ፕሬዝዳንት ኒኪታ ክሩሽቼቭ ክራይሚያን/ክሪምን ከሩሲያ ወስደው ለዩክሬን ሰጡ። በእውነቱ የሶቪየት ዩክሬን ግዛት የተቋቋመው በዚህ መንገድ ነበር” ብለዋል ፑቲን።

ፑቲን ባለፈው የበጋ ወቅት ሩሲያውያንን እና ዩክሬናውያንን “አንድ ህዝብ” ሲሉ ተመሳሳይ ክርክር አቅርበው ነበር። የዩክሬን መሪዎችን ዩክሬኒዜሽንን፤ “ራሳቸውን እንደ ዩክሬን በማያዩት ዜጎች ላይ በመጫን ላይ ናቸው” ሲሉ ከሰዋቸዋል። የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቦልሼቪኮች ለጋስ የሆነ “የግዛት ስጦታ” ያበረከቱት ምክንያቱም “ሀገራዊ መንግስታትን የሚያጠፋ የአለም አብዮት ህልም ስላላቸው ነበር” ብለዋል።

“አገሪቷን ወደ ቁርጥራጭ እየቆራረጡ ያሉት የቦልሼቪክ መሪዎች ሀሳብ በትክክል ምን እንደነበረ ከአሁን በኋላ አስፈላጊ አይደለም። ከአንዳንድ ውሳኔዎች በስተጀርባ ስለ ጥቃቅን ዝርዝሮች፣ ዳራ እና አመክንዮዎች ልንስማማ እንችላለን፤ አንድ እውነታ ግብ ግልጽ ነውል በእርግጥ ሩሲያ ተዘርፋለች።” በማለት ፕሬዚደንት ፑቲን በበጋው ድርሰታቸው ላይ ጽፈው ነበር።

ፑቲን ሰኞ እለት ከመደበኛው ንግግራቸው በፊት ለፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና ለጀርመኑ መራሂተ መንግስት ኦላፍ ሾልስ የዶኔትስክ እና የሉሃንስክ ነጻ ግዛቶችን ለመደገፍ ያላቸውን ፍላጎት ተናግረው ነበር። እንደ ክሬምሊን ገለጻ ሁለቱም የአውሮፓ መሪዎች በእድገቱ ቅር እንደተሰኙ ገልጸዋል፤ እና አንዳንድ ባለስልጣናት ለትልቅ ጦርነት መንስኤ ሊሆን ይችላል ብለውን ይሰጋሉ።

በተጨማሪም ፑቲን ንግግሩን በመጠቀም ዩናይትድ ስቴትስ የሩስያን እድገት ለመግታት እየሞከረች እና ዩክሬንን እንደ ሰበብ በመጠቀም ሩሲያን ለመወንጀል ተጠቅማለች። በዶንባስ ክልል ለተፈጠረው ሁከት “ፍጻሜ የለውም” በማለት ሀገሪቱ ግጭቱን ለመፍታት ጥረት ብታደርግም ሁሉም ነገር “በከንቱ መደረጉን” ተናግረዋል።

የኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ፕሬዚደንት ፑቲን ትክክል ነው የተናገሩት። በኢትዮጵያም “ኦሮሚያ” + “አማራ” +“ሶማሊ” የሚባሉ ግዛቶች በጭራሽ እንዳልነበሩት ሁሉ “ዩክሬይን” የሚባል ግዛትም በጭራሽ አልነበረም። ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች እነ ዮሃን ክራፕፍ ወደ ኢትዮጵያ ሄደው “ኦሮሞ” የሚባል ነገድ እንደፈጠሩት፤ በስዊዘርላንድና ጀርመን ሉሲፈራውያን የተመለመሉት ወስላታዎቹ እነ ቭላዲሚር ሌኒን፣ ዮሴፍ ስታሊን እና ሌኦን ትሮትስኪም ወደ ኦርቶዶክስ ሩሲያ አምርተው እንደ ዩክሬን ያሉትን ህገ-ወጥ ግዛቶች ከሩሲያ እና አካባቢው ሃገራት ቆርሰው መሠረቷት። ዩክሬኒያን እና ሩሲያን አንድ ሕዝብ ናቸው፤ የኦርቶዶክስ ሩሲያ መሠረት እኮ “ኪይቫቪው ሩስ” ነው። እንዲያውም ሁሉም ስላቫውያን ሕዝቦች (ሩሲያውያን + ዩክሬናውያን + ቤሎሩሲያውያን + ፖላንዳውያን + ቡልጋሪያውያን + ስሎቫካውያን + ቼካውያን + ሰርቦች + ክሮዓቶች + ማኬዶናውያን + ስሎቬናውያን + ቦስኒያውያን) ሁሉ አንድ ስላቫውያን ሕዝብ ናቸው። እነዚህ ስላቫውያን ሕዝቦች በኦርቶዶክስ ክርስትና አንድ እንዳይሆኑ ግን የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን እና የምስራቁ እስማኤላውያን እግዚአብሔር በሚጠላው ወንድማማቾችን በመከፋፈያ የሃይማኖታዊ፣ ርዕዮተ ዓለማዊ እና ፖለቲካዊ ተንኮላቸው ለዘመናት ሲከፋፍሏቸው ኖረዋል። ዛሬም በዩክሬን፣ በአርሜኒያ፣ በጆርጂያ፣ በቦስኒያ እና በኢትዮጵያ የሚታየው ይህ ነው።

እነ ቭላዲሚር ፑቲን የኮሙኒስቶቹን ነገር በደንብ ስለሚያውቁ ለራሳቸው ሕዝብ ሲሉ ሽንጣቸውን ገትረው በወኔ ይታገላሉ። ለዚህም ነው በአንድ ወቅት ፕሬዚደንት ፑቲን፤ “ለሁላችንም ደኅንነት፣ ሰላምና ብልጽግና ሲባል በሩሲያ ግዛት ውስጥ ያለ ማንኛውም ሩሲያዊ ያልሆነ ሕዝብ በአርአያነት የተገነባውን የሩሲያን ሥርዓትና ቋንቋ ተቀብሎ ይኖር ዘንድ ግድ ነው!” ማለታቸው ትክክል ነው። በየትም ዓለም ያለውም ይህ ነው፤ በአሜሪካ እንኳ የአንግሎ-ሳክሶኖችን ሥርዓታዊ አካሄድ፣ ባሕላቸውን እና ቋንቋቸውን (አሜሪካዊ በሆነ ልሳን ያልተናገረ)ያልተቀበለ ኑሮውን እንዳሻው ለመግፋት በጣም ይከብደዋል፤ በደልም ይደርስበታል።

የኛዎቹ ግን ዛሬም እንደ “አብዮታዊ ዲሞክራሲ”፣ “የብሔር ብሔረሰብና የሃይማኖት እኩልነት” በመሳሰሉ ጊዜው ባለፈባቸው መጤ የተረተረት ርዕዮተ ዓለማት ውስጥ ተዘፍቀውና በከንቱ በጎቻቸውን ለተኩላ አሳልፈው እየሰጡ ሉሲፈራውያኑ ባዕድሳውያኑን ያገለግላሉ።

ፕሬዚደንት ፑቲን ዛሬ በንግግራቸው ያረጋገጡልን፤ ከሰላሳ ዓመታት በፊት ወደ አዲስ አበባ በማምራት አረመኔውን የደርግ መንግስት ያስወገዱት ‘አብረሃ ወ አጽበሃ’፣ ‘አፄ ዮሐንስ’ እና ‘ራስ አሉላ’ ቢሆኑ ኖሮ ዛሬ ኤርትራን + ጂቡቲን+ ሶማሊያን + ሱዳንን + ኬኒያን + ሩዋንዳን ያካተተች ታሪካዊቷና ታላቋ መጽሐፍ ቅዱስ የሚያውቃት ታላቂቷ ኢትዮጵያ እንደገና ተመሥርታ ባየናት ነበር። እንኳንስ ጽዮናውያን ይህን ያህል ሊራቡ ሊሰቃዩ ቀርቶ! አሳፋሪ ትውልድ! ለሉሲፈራውያኑ ርዕዮተ ዓለም ባሪያ ሆነው ሕዝባቸውን ለዘንዶ አሳልፈው ይሰጣሉ። TDF የተሰኘውን መከላከያ (የእነ ግራኝ ኦሮሞዎቹ እንኳን ‘OLA’ የተባለ የመከላከያ ሳይሆን የጥቃት ቡድን ነው ሆን ብለው የመሠረቱት) ወደ የኢትዮጵያ ነፃ አውጪ ሠራዊትነት (ELA)ቢለውጡት ኖሮ እንኳንስ ከም ዕራቡ ዓለም ሩሲያን ጨምሮ ከመላው ኦርቶዶክሱ ዓለም ድጋፍን ባገኙ ነበር። አሁን ግን ም ዕራቡም ምስራቁም “ድጋፉን ሕልም ለሌላቸው፣ ጊዜው ላለፈበት የኮሙኒስት ርዕዮተ ዓለም ዛሬም ባሪያ ለሆኑትና አኩሪ የሆነውን ማንነታቸውን ለካዱ ድንክዬዎች አንስጠም!” ብለው ዝም ጭጭ ብለዋል። እንዲያውም በተባበሩት መንግስታት በኩል እንኳን ሩሲያውያኑ ኦርቶዶክሶችን ለሚጨፈጭፈው ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ነው ድጋፋቸውን በመስጠት ላይ ያሉት። በ”ኢትዮጵያ” ሽፋን ስለሚንቀሳቀስ።

በእውነት “ሕዝቤ” ለሚሉት የትግራይ ሕዝብ የቆሙ ቢሆኑ ኖሮ ሕገ-ወጦቹን የኦሮሚያ + አማራ + ሶማሊያ ክልሎች ለፈጠሩት የሕወሓት ኮሙኒስቶች ይህ የፕሬዚደንት ፑቲን ንግግር ትልቅ ትምሕርት በሆናቸው ነበር። አዎ፤ አፄ ዮሐንስ ናፈቁኝ!

💭 Russian President Vladimir Putin: If Ukraine created by the Bolsheviks wants genuine de-communization, this will suit Russia. 👏👏👏

Russian President Vladimir Putin justified backing the separatist regions in conflict with Ukraine Monday in a speech containing claims that former Russian leaders Joseph Stalin and Vladimir Lenin wrongfully gave Ukraine the land.

In his speech, Putin announced Russia would recognize the independence of the self-proclaimed Donetsk People’s Republic and Luhansk People’s Republic. The Russian president’s announcement comes after years of fighting in the Donbas region and while it’ll stoke fierce criticism from the west, Putin argued the area rightfully belongs to Russia.

While Putin didn’t outright declare war on Ukraine, he railed against the belief Ukraine was a separate entity from Russia. He said Ukraine was built by Russia and has little to no culture or identity outside of Russia.

“Let’s start with the fact that modern Ukraine was entirely created by Russia, more precisely, by the Bolshevik, communist Russia. This process began almost immediately after the 1917 revolution,” Putin said on Monday.

Putin added that Lenin, who rose to power after the downfall of the Romanov royal family, was the “author and creator” of Ukraine. He said Lenin made a “mistake” when the Bolsheviks gave land to Ukraine but claimed they did so to stay in power no matter what. He also blamed Stalin for transferring to Ukraine “some lands that previously belonged to Poland, Romania and Hungary.”

“And in 1954, for some reason, [former President Nikita] Khrushchev took Crimea from Russia and gave it to Ukraine. Actually, this is how the territory of Soviet Ukraine was formed,” Putin said.

Putin made a similar argument last summer when he called Russians and Ukrainians “one people.” He accused Ukrainian leaders of imposing Ukrainization on “those who did not see themselves as Ukrainian. The Russian president also said Bolsheviks bestowed generous “territorial gifts” because they “dreamt of a world revolution that would wipe out national states.”

“It is no longer important what exactly the idea of the Bolshevik leaders who were chopping the country into pieces was. We can disagree about minor details, background and logics behind certain decisions. One fact is crystal clear: Russia was robbed, indeed,” Putin wrote in the summer essay.

Ahead of his formal remarks on Monday, Putin told French President Emmanuel Macron and German Chancellor Olaf Scholz of his intentions to support the independent states of Donetsk and Luhansk. Both European leaders expressed disappointment with the development, according to the Kremlin, and some officials fear it could be the catalyst for a large-scale war.

Additionally, Putin used the speech to accuse the United States of trying to contain Russia’s growth and just using Ukraine as an excuse to sanction Russia. He said he sees “no end” to the violence in the Donbas region and claimed the country tried to resolve the conflict, but everything was “done in vain.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጥምቀት ተዓምር | ኦርቶዶክስ ሩሲያ እና ዩክሬን ወደ ጦርነት ሲያመሩ ፥ ርግቧ እንደ መንፈስ ቅዱስ ወረደች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 23, 2022

💭 ይህ ተዓምር የተከሰተው በዩክሬን ኦርቶዶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ወቅት ባለፈው የጌታችን የጥምቀት በዓል ዕለት ጥር ፲፩/፳፻፳፪ ዓ.ም ነበር።

😈 ልክ የኦሮሞው ቍራ አማራ እና ተጋሩ ኦርቶዶክስ ወንድማማቾችን እንደሚያባላቸው ፥ የኤዶማውያኑ ቍራም የሩሲያንና ዩክሬንን ኦርቶዶክስ ወንድማማቾችን ለጦርነት ዳርጓቸዋል

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

_______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Ukrainian Famine Genocide Repeated Today in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2020

👉 በዛሬው ዕለት እየወጣ ያለ አሳዛኝ ዘገባ፤

በአክሱም፦ ፯፻፶/750

በአዲግራት፦ ፻፶፮/156

በውቅሮ፦ ፫፻/300

በአግሉኤ፦ ፶፭/55

በነጋሽ፦ ፹/80

በሐውዜን፦ ፳፮/26

ንጹሐን በጭካኔ ተገድለዋል

በአክሱም እና አዲግራት ዓብያተ ክርስቲያናት አቅራቢያ ነዋሪዎች ከታቦታቸው ለመነጠል እምቢ በማለታቸው ነው በኢሳያስ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሠራዊት የተጨፈጨፉት። ቁጥሩ ገና በጣም ከፍ ሊል ይችላል የሚል ስጋት አላቸው።

👉 ጥንታውያኑን የትግራይ ክርስቲያኖች ይጨፈጨፉ ዘንድ የሁሉም ድጋፍ አለበት፤

የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ

የኢሳያስ አፈቆርኪ

የስብሃት ነጋ

የኦሮሙማ

የአማራማ

የእስልምና

የሶሻሊዝም/ኮሙኒዝም

የኢአማኒ

የግብረሰዶም

የፌሚኒዝም

የተባበሩት መንግስታት

የአፍሪቃ ህብረት

የአውሮፓ ህብረት

የአሜሪካ

የቻይና

የአረብ ሊግ

የሱዳን

የሶማሊያ

የግብጽ

የአምነስቲ ኢንተርናሽናል

የሂውማን ራይትስ ዋች

የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከእግዚአብሔር በቀር ሌላ ማንም ረዳት፣ ጠባቂና ተዋጊ የላችሁም። እርሱ ብቻ በቂ ስለሆነ በእግዚአብሔር አምላክና ጽዮን ማርያም ተማመኑ!

As mass murderer Joseph Stalin undermined, terrorized and neutralized the nucleus and bulwark of the Ukrainian nation 90 years ago, Nobel Peace Prize “winners” Abiy Ahmed and Isaias Afewerki are doing the same in 2020, starving and slaughtering Northern Ethiopians – the nucleus and bulwark of the Ethiopian nation. And this in front of the UN, in front of the wider world – in the age of information, in the Age of Coronavirus.

“Genocide in full swing in Tigray by Eritrean forces with the permission of Abiy Ahmed. The world acts unaware & allows it with indifference. 1 event mass killing reports : 750 Axum, 300 Wukro, 55 AgluE, 80 Negash, 26 Hawzien, 156 church compound near Adigrat. The rest with starvation.”

Holodomor Famine-Genocide of 1932–33

The Holodomor Famine-Genocide of Ukrainian peasants was a tragic event was a planned repression of the peasants of Soviet Ukraine for massively resisting the Stalinist state’s collectivization drive; a deliberate offensive aimed at undermining, terrorizing, and neutralizing the nucleus and bulwark of the Ukrainian nation

Famine-Genocide of 1932–33 (Голодомор; Holodomor). The mass murder by Josef Stalin’s Soviet regime of millions of Ukrainian peasants. In recent years this national tragedy has become widely known as the Holodomor (from moryty holodom ‘to kill by means of starvation’). This tragic event was a planned repression of the peasants of Soviet Ukraine for massively resisting the Stalinist state’s collectivization drive; a deliberate offensive aimed at undermining, terrorizing, and neutralizing the nucleus and bulwark of the Ukrainian nation and recent Ukrainization efforts; and the result of the forced export of grain, other foodstuffs, and livestock in exchange for the imported machinery the USSR required for the implementation of the Stalinist policy of rapid industrialization. In 1932 Ukraine had an average grain harvest of 146.6 million centers (15.5 million centers more than in 1928), and there was no climatic danger of famine. Yet, because of onerous forced grain requisition quotas that the Bolshevik state imposed upon the Soviet Ukrainian rural population (see Grain procurement), the peasants already experienced hunger in the spring of 1932. The grain collections were brutally carried out by 112,000 special Bolshevik agents sent to extract grain by using terror against both collectivized and independent farmers. To minimize peasant opposition, on 7 August 1932 a law introduced the death penalty ‘for violating the sanctity of socialist property.’

By the end of 1932 Moscow’s food-collection plan, which far exceeded the actual harvest, was 72 percent fulfilled. The food-collection plan for 1932–3 was based on the total area of land that was to be seeded. In reality, less land was seeded than planned, and even less produced the expected crops. Consequently the rural population was left without any means of sustenance, yet the authorities did not organize any supplies to feed the villagers.

The Holodomor affected almost all parts of interwar Soviet Ukraine, but it grew to massive proportions in the areas stretching from the Kyiv to Kharkiv regions. It also occurred in the territories bordering on the Ukrainian SSR that were populated mostly by Ukrainians, such as the Kuban and the Don region. Only an insignificant part of the population—the privileged rural Communist functionaries, who were served by a special distribution system—did not experience hunger. Urban inhabitants and industrial regions suffered less, because they received food rations. But the peasants were forced to try to survive on various food surrogates. Consequently mass starvation and disease became rampant, and occurrences of cannibalism were reported. Whoever had the strength fled to the cities, to the industrial Donets Basin, or to Russia in search of food. Peasants who were caught were repressed or returned to their starving villages, where the vast majority perished alongside those who had been too weak or ill to attempt escape.

The Holodomor caused an extremely high mortality rate; in some regions it reached 20 to 25 percent of the population. Some villages in Poltava oblast, Kharkiv oblast, and Kyiv oblast were completely deserted by the spring of 1933. Most of their inhabitants perished, but some did manage to escape. In the fall of 1933 the Soviet regime began resettling those villages with Russian peasants, but the majority of them returned home within a year and were replaced by Ukrainians. Throughout the Soviet Ukrainian countryside agricultural work was barely noticeable. During the spring of 1933 armed detachments protected the state-assigned seed for sowing, and those peasants who were well enough to work the land received minimal rations. Only the first fruits and vegetables of the summer saved those who had managed to survive. But the mass effects of starvation, disease and accelerated mortality, and a falling birthrate became apparent for many years.

The fact that the 1937 Soviet census was officially declared invalid and not released suggests that its results indicated a catastrophic population decline as a consequence of the Holodomor.

The estimates of the number of how many peasants died during the Holodomor vary widely. At the high end the figure of ten million deaths has been cited, mostly by President Viktor Yushchenko. For many years seven million deaths was the number commonly used in the West. In the 1950s and 1960s some Western scholars (Dmytro Solovei, Mykola Prykhodko, William H. Chamberlin, and Vasyl I. Hryshko) estimated that there were three million to four million deaths, while Volodymyr Kubijovyč and Clarence Augustus Manning suggest the losses were two million to three million. In the late 1970s the dissident Ukrainian Helsinki Group suggested a maximum figure of six million victims. In 1981 the demographer Sergei Maksudov (pseud of Alexander Babyonyshev) determined that the population loss in Soviet Ukraine was 4.5 million. Subsequently Jacques Vallin et al essentially confirmed Maksudov’s figures with their estimate of 4.6 million deaths. Further refinements to their work have established a figure of 2.6 million deaths caused by ‘exceptional mortality.’ In 2008 the Institute of Demography and Social Research of the NANU established a figure of 4.5 million deaths: 3.4 million victims of exceptional mortality and 1.1 million non-births.

Today there is no doubt that Joseph Stalin and his closest associates planned this great tragedy. Its primary purpose was to break the backbone of the Ukrainian nation by destroying ‘the kulaks as a class,’ ie, all peasants who resisted the regime, including those who had already joined collective farms. In fact, the Holodomor was directed at the peasantry as a whole, which the Bolsheviks saw as the rank and file of the Ukrainian nationalist movement. The famine-genocide was accompanied by a massive campaign to suppress Ukrainian culture, managed by Pavel Postyshev, whom Stalin sent from Moscow to serve as second secretary of the CC CP(B)U. Leading CP(B)U members (Hryhorii Petrovsky, Mykola Skrypnyk, Vlas Chubar) tried to persuade Stalin, Postyshev, and their associates to change their policy and counteract the famine. But their efforts were rebuffed, and they themselves were accused of sabotage. In protest against the widespread atrocities Skrypnyk and Mykola Khvylovy, a prominent writer and publicist, committed suicide.

The Soviet regime remained silent about the Holodomor and provided no aid to the victims or the survivors. But news and information about what was going on reached the West and evoked public responses in Polish-ruled Western Ukraine and in the Ukrainian diaspora. Mass demonstrations and protests were organized there, and in October 1933 Mykola Lemyk, a member of the Organization of Ukrainian Nationalists, assassinated Aleksei Mailov, the Soviet consul in Lviv, to draw public attention to the famine. Relief committees were organized in Europe and North America; memoranda were sent to the League of Nations; the issue was raised in the British parliament; and Cardinal Theodor Innitzer of Vienna headed an international relief action. But the Soviet government rejected all offers of external aid, insisting that the famine was a slanderous fabrication by enemies of the USSR. The Soviet authorities arranged a guided Potemkin-village tour of Soviet Ukraine by France’s prime minister Eduoard Herriot, who upon his return home stated that he had seen no evidence of famine and claimed Ukraine was ‘like a garden in full bloom.’

Although the foreign press did publish some information on the famine, it did not elicit a significant public response from non-Ukrainians. Indeed, in the 1930s Soviet and Communist propaganda efforts created a widespread belief in the West that life in the USSR was idyllic. Malcolm Muggeridge’s foreign-correspondent reports about the famine went unheeded in Great Britain, and many Western governments and correspondents (eg, Walter Duranty of the New York Times) avoided discussing or writing about the famine and sometimes even deliberately denied it.

Source

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: