Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዩኒቨርሲቲ’

Family of Missing Princeton Student Misrach Ewunetie Speaks Out | ነፍስሽን ይማርልሽ እኅታለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 25, 2022

✞✞✞ R.I.P My Sister!✞✞✞

💭 በመላው ዓለም ምርጥ ተብለው ከሚታወቁት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ስድስተኛውን ድረጃ በያዘው የፕሪንስተን ዩኒቨርሲቲ ስትማር የነበረችዋ የሃያ አመቷ ታታሪ ወጣት እኅታችን የምስራች እውነቴ በቴኒስ ሜዳ ላይ ነው ሞታ የተገኘችው። አይይይ! ነፍስሺን ይማርልሽ፤ የእኔ እኅት! ገና ምስሏን ሳይ ነበር የምስራች ኢትዮጵያዊት መሆኗን ያወቅኩት። አይይይ!

በኢትዮጵያም ሆነ በመላው ዓለም፤ ይህ ቆሻሻ የጋላ-ኦሮሞ ሥርዓት ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የሞትና ባርነትን መንፈስ ይዞ መጥቷል። ይህን ለማስወገድ እጃችንን ወደ እግዚአብሔር ልንዘረጋና ጽዮን እናታችንንም ልንከተላት ይገባናል።

የጽዮን ቀለማት ፓርኩ ላይ ❖

💭 The body of Princeton University student Misrach Ewunetie was found on campus grounds after she had been missing for multiple days. The prosecutor says there are no obvious signs of injury and her death does not appear to be suspicious. NBC News’ Emilie Ikeda reports.

Ewunetie Family Raises Suspicions About Circumstances Of Death As County Prosecutor Says No ‘criminal Activity’

The belongings of Misrach Ewunetie ’24, including her phone, “were found with her body,” according to a new statement by Casey DeBlasio, a spokesperson for the Mercer County Prosecutor’s Office, shared with The Daily Princetonian on Monday.

The Office’s involvement in the investigation into Ewunetie’s death is “complete,” DeBlasio added in an email.

As there is no evidence of any criminal activity associated with Ms. Ewunetie’s death, any further inquiries can be directed” to the University’s Department of Public Safety (DPS), she wrote to the ‘Prince.’

An autopsy was conducted on Friday by the Middlesex County Medical Examiner’s Office, according to DeBlasio. The cause and manner of death will not be reported until all test results, including toxicology results, are received.

My understanding from the [Medical Examiner’s] Office is that it will be weeks,” DeBlasio added. She also noted that in her experience this timeline was “not unusual or longer than comparable cases.”

Ewunetie’s family still has questions surrounding the circumstances of her death, however. Her brother Universe told the U.S. Sun, “The area she was found makes us feel it was suspicious, some trees had to be cut when they were removing Misrach.”

She was talking to me about a savings account she was going to open, her interview, buying clothes and shipping them to Cleveland, and volunteering at her student club organization,” he added, according to the Sun.

Ewunetie’s body was discovered by a University facilities worker behind tennis courts on south campus, according to the statement released by the Mercer County Prosecutor’s Office on Thursday.

The ‘Prince’ reached out to Universe Ewunetie and did not hear back in time for publication. DPS also did not respond to requests for comment by press time.

A timeline of what is known of the situation, as well as a map of relevant locations, can be found below:

Thursday, Oct. 13

11:05 p.m.: Ewunetie volunteers to fill a vacant “Duty” spot at the Terrace Club, during a live music performance.

11:21 p.m.: Ewunetie arrives at Terrace, according to footage seen by the ‘Prince.’

Friday, Oct. 14

2:33 a.m.: Ewunetie leaves Terrace, according to footage seen by the ‘Prince.’

Around 3 a.m.: Ewunetie is last seen near Scully Hall by a suitemate, brushing her teeth before bed, according to her brother Universe in an interview with ABC News.

Around 4:30 a.m.: Ewunetie’s roommate returns to their dorm and Misrach is not there, according to her brother Universe in an interview with ABC News.

Saturday, Oct. 15

Ewunetie misses an appointment for her American citizenship application, and her family is informed that she was a no-show, according to the U.S. Sun.

Sunday, Oct. 16

Around 3:27 a.m: Ewunetie’s phone pings in the Penns Neck neighborhood, according to her brother Universe in the U.S. Sun and ABC News.

Evening: Ewunetie is reported missing by her family to DPS when her family asks for a wellness check.

Monday, Oct. 17

9:19 p.m.: A TigerAlert is sent to the campus community stating that Ewunetie has been reported missing and asking for information on her whereabouts.

Wednesday, Oct. 19

10:50 a.m: A message is sent to all undergraduates announcing an increased law enforcement presence on campus.

3:31 p.m.: An email from Vice President for Campus Life W. Rochelle Calhoun states that the search for Ewunetie is still ongoing.

5:13 p.m.: The ‘Prince’ notes increased police activity near the boathouse on Lake Carnegie.

Thursday, Oct. 20

Around 1 p.m.: Ewunetie’s body is found behind the tennis courts on the south end of campus by a facilities employee.

Around 3 p.m.: NBC News first reports that Ewunetie’s body has been found on campus.

3:11 p.m.: The ‘Prince’ notes police activity in the parking lot next to the tennis courts.

3:39 p.m.: The Mercer County Prosecutor’s Office releases a statement announcing the discovery of Ewunetie’s body. There are “no obvious signs of injury and her death does not appear suspicious or criminal in nature.”

4 p.m.: An email from VP Calhoun is sent to all undergraduates sharing the news of Ewunetie’s death.

______________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia: Oromo Police Brutality Amid Protest in Addis Ababa | በአዲስ አበባ ተቃውሞ በተነሳበት ወቅት የኦሮሞ ፖሊስ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2022

💭 በአዲስ አበባ ተቃውሞ በተነሳበት ወቅት የኦሮሞ ፖሊስ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

👉 ቀጣዮቹን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው…

💭 Violence reported amid protest at Addis Ababa University, Ethiopia, 25 June 2022.

Reports indicate police have violently dispersed protesters at Addis Ababa University, in Addis Ababa, June 25, resulting in an unconfirmed number of injuries. Protesters had gathered there to denounce a June 18 attack on non-Oromo civilians in Gimbi District, West Wellega Zone, Oromia Region, that left over 1500 civilians dead.

Heightened security measures are almost certain to remain in the vicinity of Addis Ababa University. Localized traffic and commercial disruptions are likely near the protest site in the coming hours. Despite these measures, further violence could occur. Furthermore, protests in response to the violence could occur in Addis Ababa.

🛑 እንግዲህ ካልዘገየ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ወጥረው ሊቀጥሉብት ይገባል፤ ይህ ግድ ነው! ይህን መሰሉን ተቃውሞ መጀመር የነበረባቸው ገና ድሮ ነበር።

😈 ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸውን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ አጥፍቶ ወይንም አዳክሞ “እስላማዊት ኦሮሚያ ካሊፋትን” በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እርዳታ ለመመስረት ሲል የሚከተሉትን ግፎችና በደሎች በትግራይ እና አማራ ጽዮናውያን ላይ ፈጽሟል፤

  • ፩-አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተቀባይነት ለማግኘት ሲል እራሱ ቦንብ አስጠምዶ ሰው አስጨርሷል(ቆሻሻ ትዕይንት)
  • ፪-ኢንጅነር ስመኘውን በጠራራ ጸሀይ ገድሏል
  • ፫-የቡራዩ ጀኖሳይድ
  • ፬-ለገጣፎ መፈናቀል
  • ፭-የጌድዮ ማፈናቀልና ጀኖሳይድ
  • ፮-ወደ ቤተመንግስት የሔዱ ወታደሮች ላይ ግፍ
  • ፯-አንድ ሚልየን ኦሮሞ ከሶማሊ በማፈናቀል ወደ አዲስ አበባ አካባቢ አስፍሯል
  • ፰-የቤንሻንጉል ግፍ
  • ፱-የወለጋ እልቂት (ዘረፋ)
  • ፲-ግልጽ ጦርነት እስክንድር ላይ አውጇል
  • ፲፩-የአዲስ አበባን ዴሞግራፊ ለመቀየር የሚደረግ ጥረት
  • ፲፪-በኢትዮጵያ በጀት ፵ ዙር የኦሮሞ ጦር ሰልጥኗል
  • ፲፫-ጄነራል አሳምነው ጽጌን;አንባቸው;ሰአረና ገዛኢ ተገድለዋል
  • ፲፬-ተዋሕዷውያን እናቶ ሴቶች ታግተው ጡታቸው ተቆርጧል፣ እርጉዞችና አራሶች ተገድለዋል
  • ፲፭-በአዋሳ ሲዳሞዎች ላይ ጠጭፍጨፋ ተካሒዷል
  • ፲፮-ጎንደር ላይ ጭፍጨፋ አካሒዷል
  • ፲፯- ሴት ተማሪዎች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ታግተው ለሦስት ዓመታት ያህል ተሰውረዋል/ተረስተዋል
  • ፲፰ – በከሚሴ እና አጣየ ተዋሕዷውያንን ገድሏል፣ ቤተክርስቲያናቸውን አቃጥሏል
  • ፲፬ -አርሴማ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብተው ፪ ምዕመናንን አስገድሏል
  • ፳ – በደብረዘይት(ሆራ) የአየር መንገዳችንን አውሮፕላንን አስከስክሶ የመቶ ሃምሳ ሰባት ሰዎችን ነፍስ ለዲያብሎስ አባቱ የሰውቷል
  • ፳፩ – ተቃዋሚ የሚላቸውን ጋዜጠኞችን፣ ፖለቲከኞችን በብዛት አስሯል
  • ፳፪ – በድጋሚ በወለጋ ፭፻/500 የሚሆኑ ተዋሕዷውያንን በትምህር ቤት ሕንፃ አጉሮ በአሰቃቂ ሁኔታ አስገድሏቸዋል፤ ሕፃናትን ወደ ጫካ በመጣል የጅብ ቀለብ አድርጓቸዋል
  • ፳፫ – በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነት አውጆ አስከፊ ጀነሳይድ በማካሄድ ላይ ነው፤ አሁን በአማራ ክልል ቀጥሏል፤ በዚህ ሳምንት ብቻ እስከ ሃምሳ ሺህ የአማራ ሚሊሺያ ተዋጊዎች እንደረገፉ ነው እየተወራ ያለው
  • ፳፬– ከማይክድራ እስከ አክሱም ጺዮን እስከ ከአምስት መቶ የሚሆኑ ትግራዋይ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈው የሰማዕተንትን አክሊል ተጎናጽፈዋል። የአክሱምን፣ ማይካድራን፣ ማህበረ ዴጎን፣ ደብረ አባይን፣ ማርያም ደንገላትን፣ ውቅሮ ጨርቆስን ወዘተ ጭፍጨፋዎች የፈጸሙት ሙስሊም ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + የኤርትራ ቤን አሚሮች ናቸው።
  • ፳፭ – ከመቶ ሰላሳ ሺህ በላይ የሚሆኑ የትግራይ እናቶች፣ እኅቶችና ሕጻናት በኦሮሞ + ሶማሌ + ቤን አሚር መሀመዳውያን ተደፍረዋል
  • ፳፮ – ከምዕራብ ትግራይከሚሊየን በላይ ጽዮናውያን ወደ አዲግራትና ሱዳን እንዲሰደዱ ተደርገዋል
  • ፳፯ – በአዲስ አበባና ደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ጽዮናውያን በማጎሪያ ካምፖች ታጉረዋል፣ ተገድለዋል

🔥 ባጠቃላይ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል፣ በጅጅጋ፣ በአላባ፣ በአጣዬ የቤተክርስቲያን ጥቃት፤ የጅማ፣ የኢሉ አባቦር፣ የሰ/ሸዋ፣ የሰላሌ፣ የወለጋ፣ የአሶሳ ሪፖርቶች በጣም አስደንጋጮች ናቸው፤ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የሆኑትን ክርስቲያኖችን በስለት አርዶና በጥይት ደብድቦ መግደል፣ ንብረታቸውን መዝረፍና ማቃጠል፣ በአንዳንድ ምእመናን ላይ ከኢትዮጵያዊ ባህል ውጭ በአስከሬናቸው ሳይቀር የተፈጸመው ግፍ፣ ማሣቀቅ፣ ማፈናቀል፣ የይዞታ መንጠቅ፣ ለተበደሉት ፍትሕ መንፈግ፣ በተለያዩ መደለያዎች እምነትን ማስለወጥ፣ የኢትዮጵያ ሰንደቅን የያዙትን ኢትዮጵያውያንን ማንገላታትና ማሰር የህዳሴውን ግድብ ሥራ ማስተጓጎልና ለጠላት ማጋለጥ፣ ሁኔታዎችን ለአረቦችና ለግብረ-ሰዶማውያን ማመቻቸት ወዘተ. ይህን ሁሉ አውሬዎቹ አሕዛብና መናፍቃን በሚመሯት የዛሬዋ ኢትዮጵያ የተዘወተሩ አሳፋሪ ክስተቶች እንዲሆኑ አድርጓል።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

U of Toronto, Canada Has a Class on Ancient Ethiopic Language (Ge’ez) With a Donation From The Weeknd (Abel Tesfaye)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2021

💭የካናዳዋ ቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲ ከድምጻዊው አቤል ተስፋዬ ስጦታ ጋር የጥንታዊውን ግዕዝ ቋንቋን በማስተማር ላይ ይገኛል።

💥 አምና ላይ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን ከመጀመሩ ከአንድ ወር በፊት ይህን ዜና የጽዮናውያን ጠላት ከሆነው የኦሮሞ ሜዲያ፤ “አደባባይ ሜዲያ” ላይ በቁጭት መልክ ሲለፈለፍ ሰምቼው ነበር፤

💭 “በትግራይ የግእዝ ቋንቋ በመደበኛ ትምህርት መርሀግብር ሊሰጥ ነው

👉 September 13, 2020

በትግራይ ክልል የግእዝ ቋንቋን በመደበኛ የትምህርት መርሀ ግብር ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ቋንቋዎች አካዳሚና ትምህርት ቢሮ አስታወቁ።

የትግራይ ቋንቋዎች አካዳሚ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዳንኤል ተክሉ ለኢዜአ እንደገለፁት በሀገሪቱ በግእዝ ቋንቋ የታተሙ በሺህዎች የሚቆጠሩ ጥንታዊ የብራናና የመጽሀፍት ህትመቶች አሉ።

አዲሱ ትውልድ ፅሁፎችን በማንበብ የሀገሩን ባህልና ቋንቋ እንዲሁም ታሪክና ማንነት ጠንቅቆ እንዲያውቅ ለማበረታታት የቋንቋውን ትምህርት መስጠት አስፈልጓል” ብለዋል።

በተያዘው 2013 አመት በክልሉ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ትምሀርቱን ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን አመላክተዋል ።

ከትግርኛ፣ ኩናምኛና ሳሆኛ ቋንቋዎች ቀጥሎ ግዕዝ አራተኛ ቋንቋ ሆኖ በክልሉ በሚገኙ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊነት ወስዶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል ።

ቢሮው የመማር ማስተማር ስራውን እንዲጀምር በክልሉ ምክር ቤት በአዋጅ መጽደቁንም አስታውቀዋል።

የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ባህታ ወልደሚካኤል በበኩላቸው የግዕዝ ቋንቋ ትምህርትን በክልሉ በሚገኙ ከ2 ሺህ በላይ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለማስጀመር የመምህራንና የመማሪያ መፃፍት ዝግጅት እየተደረገ ነው።

ከስድስት ወራት በኋላ ትምሀርቱን ለመጀመር እቅድ መያዙን አመላክተዋል ።

በመቐሌ የሃወልት ክፍለ ከተማ ነዋሪና የሰላም አካዳሚ የትግርኛ ቋንቋ መምህር ሃዱሽ አታክልቲ የግዕዝ ቋንቋ በመደበኛ የትምህርት መርህ ግብር እንዲሰጥ መታቀዱ ተገቢ መሆኑን ተናግረዋል።

የትምህርቱ መሰጠት በየአብያተ ክርስትያናትና ገዳማት ውስጥ የሚገኙና በግዕዝ ቋንቋ ተጽፈው የታተሙ ጥንታዊና ታሪካዊ መፃህፍቶችን በቀላሉ አንብቦ ለመገንዘብ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል ።

ለኢትዮጵያ የቱሪዝም ልማት እድገትም ያለው አስተዋጽኦ የጎላ መሆኑን ጠቅሰዋል።

አዲሱ ትውልድ በመጤ ቋንቋዎችና ባህሎች ከመበረዝ ይልቅ የሀገሩን ባህልና ቋንቋ በሚገባ እንዲያውቅና እንዲጠብቅ ያስችለዋል” ሲሉም መምህር ሃዱሽ አስታውቀዋል።

💭 ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ለመጀመር ከገፋፉት ምክኒያቶቹ አንዱ የትግራይ ሕፃናት የግዕዝ ቋንቋን እንዳይማሩ ለማድረግ ሲል ነው። ሁሉም ኬኛዎችበከንቱው የኩሽ ህልማቸው የግዕዝንም ቋንቋ ለመውረስ ይሻሉና።

💥 አይ የሰሜኑ ወገኔ፤ የእነዚህን ፍጥረታት እርጉምነት ገና በደንብ አልተረዳኸወም እኮ!

💭 The university is now one of the only places in the world where students can learn Ge’ez

Tens of thousands of ancient Ethiopic manuscripts – maybe more – have collected dust for over a century because they are written in what is now a rarely studied language, Ge’ez.

But a new course at the University of Toronto is teaching a new generation of students to understand the ancient Semitic language so that one day they can access this long-lost trove of knowledge.

This week, Professor Robert Holmstedt of the department of Near and Middle Eastern civilizations welcomed 25 students and members of Toronto’s Ethiopian community to the first day of an introductory course on Ge’ez, which like Latin, is only used in religious services, in this case for the Ethiopian Orthodox and Catholic churches.

Read more about the Ge’ez course at CBC News

With this course, U of T becomes one of the only places in the world where students can learn the fundamentals of Ge’ez. The program came about through several significant donations, including from The Weeknd, the Ethiopian community and the Faculty of Arts & Science.

Department chair Professor Tim Harrison has said that he hopes, with continued support, U of T will eventually add more courses and be positioned to launch the first Ethiopian studies program in North America.


Since the subject is so rarely taught, Holmstedt had to invent course materials and revise one of the only Ge’ez textbooks in English, the 40-year-old Introduction to Classical Ethiopic: Ge’ez by Thomas O. Lambdin. Ge’ez is a window into an ancient culture and offers insights into other Semitic languages, he said.

“I like giving students access to things that 99.5 per cent of the world doesn’t have access to,” he said. “It’s part of advancing our knowledge and the pursuit of truth. This is the very nature of the university. We can’t leave this behind.”

Hear CBC Metro Morning talk about the course on Ge’ez

Michael Gervers, a history professor at U of T Scarborough, helped launch the course with a $50,000 donation and a call to Toronto’s Ethiopian community to contribute.

The call was answered and the donation matched by none other than Toronto native and Grammy-award winning artist Abel Tesfaye, a.k.a. The Weeknd.

Read about The Weeknd’s donation

The campaign for the language course has a $200,000 goal and has received support from the Faculty of Arts & Science and the Bikila Awards organization, a local Ethiopian community group named after Olympic marathoner Adebe Bikila.

On Monday, just as he had promised, Gervers sat in on the class, hoping to be one of the first to learn the language at U of T.

Although he has been studying ancient Ethiopia for 40 years – he has swung from ropes to explore rock-cut monasteries in Ethiopia and created a database of tens of thousands of photographs of Ethiopian art and culture – Gervers does not know the language.

Amharic-speaking students helped him with his pronunciation when he was asked to recite a letter of the alphabet.


The course’s first students included members of the Ethiopian and Eritrean communities, students with an interest in Ethiopian culture, medievalists and students in comparative linguistics.

Before any of the students can uncover the secrets of ancient Ethiopic texts, they must learn the basics. In their first class, they were introduced to Ethiopic letters and to the present tense of verbs like “to sit.”

Hours of memorization come next. Holmstedt urged his students to carry a ringlet of flashcards so they can learn the alphabet on the go.

“Walk around campus memorizing words instead of looking at your phone,” Holmstedt said.

Gervers said he hoped the Ge’ez course would be the first of many classes that would form the basis of an Ethiopian studies program at U of T. He has proposed a graduate-level course in the history of Ethiopia.

“Ethiopia is usually left out of the curriculum because it’s so different,” he said. “There is no point of entry through European languages like English, French, Spanish or Italian.”

Read more about Professor Gervers’ research on Ethiopia

The campaign will need additional funding to add further courses in Ge’ez – and even more to kickstart Ethiopian studies.

For many students in the course, the subject isn’t only academic.

Sahlegebriel Belay Gebreselassie, a third-year undergrad in international relations and political science, has an “intimate personal connection” with the class.

“It’s a part of learning my history, my language,” he said.

Source

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጽንፈኛው ቄሮና ናዚ ተመሳሳይነት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2020

በኢትዮጵያ ሃገራችን ካሁኑ የከፋ እጅግ በጣም ከፍተኛ የዘር ፍጅት ሊካሄድ ነው። የዛሬው የሃገራችን ሁኔታ የዘር ፍጅት በተካሄደባቸው በሌሎች ሀገሮች ከነበረው ሁኔታ ጋር የተመሳሰለ ነው። በናዚ ጀርመንና በሩዋንዳ ሁቱዎች (“ኩሾች”)የተፈጸመው ጭፍጨፋ ድንገት የተከሰተ ሳይሆን ምልክቶች የታዩበት መሆኑ ይታወቃል። የጅምላ ጭፍጨፋ መቅድም የሚመስል ድርጊት በይፋ በሚካሄድበት የኦሮሚያ ሲዖል የአብዮት አህመድ መንግስት እና ኦሮሚያ የተባለው የዘር ማጥፊያ ላብራቶሪ ክልል ፖሊስ እና አስተዳደር በፋሺስት ቄሮውች ላይ ምንም እርምጃ አለመውሰዱና ወጣት ሴት ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲ ተጠለፈው ሲጠፉ በሚያስገርም መልክ ፀጥ ማለታቸው ምልክት ሊሆነን ይገባል።

ቀሲስ ኤፍሬም እሸቴ የሚከተለውን ይናገራሉ፦

ከታሪክ እንማር፦

(ናዚዎች መጀመሪያ ምን አደረጉ?)

*** ናዚዎች 6 ሚሊዮን አይሁድ ከመጨፍጨፋቸው ከዓመታት አስቀድሞ ምን አድርገው ነበር?

ሀ ፥

* የአይሁድ ምልክቶች ያሉባቸው ነገሮች ላይ በሙሉ አደጋ ያደርሱ ነበር።

ለ ፥

* የዳዊት ኮከብ ምልክት ያለበትን ሱቅ መሰባበር፣ መዝረፍ፣ ማቃጠል፣ (የናዚ ወጣቶች በሚባሉ ጎረምሶች የሚፈፀም ተግባር ነበር)

ሐ ፥

* መንገድ ላይ ይሁዲ (Jew) ሲያዩ ማንጓጠጥ፣ መስደብ፣ መገፈታተር፣ መደብደብ፣

መ ፥

* ይህንን የሚሠሩት የሒትለር ወጣቶች/ ሒትለርዩገንድ የሚባሉ ልጆች ነበሩ።

(The Hitler Youth (Hitlerjugend) was the youth organisation of the Nazi Party in Germany. Its origins dated back to 1922 and it received the name Hitler-Jugend, Bund deutscher Arbeiterjugend (“Hitler Youth, League of German Worker Youth”) in July 1926)

* ከዚያ ናዚዎች መንግሥት ሲሆኑ 6 ሚሊዮኑን አይሁድ ለመጨፍጨፍ ቻሉ።

* በሀገራችን እየታዩ ያሉ የናዚዝም ምልክቶችን አትናቁ።

* ከታሪክ ያልተማረ ከራሱ ጥፋት ይማራል።

*** ጉዳዩ ከባንዲራው አይደለም። ከዚያ በላይ ነው። በማለት ባጭር ቃል ግዙፍ መልእክቱን አስተላልፏል።

እኔ በዚህ ላይ የምጨምረው የለኝም። ሆኖም ግን፥

በአሁኑ ወቅት በቴሌቭዥንና በራድዮ ጭምር በግልጽ መሰባበሩ እየተነገረበት ያለው ብሔር ማነው? ሰባሪና ተሰባሪ ተፋጠዋል።

በመንግሥት ባለሥልጣናት፣ በተቃዋሚ የኦሮሞ የፖለቲካፓርቲዎች፣ በአክቲቪዝቶችና በጋዜጠኞቻቸው ጭምር በአደባባይ እየተዛተበት ያለው የትኛው ብሔርና የትኛው ሃይማኖት ነው?

ከኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች በገፍ የተባረሩት እነማን ናቸው?

የዐማራ ተማሪዎች የታገቱት በማነው?

የዐማራ ተማሪዎች የታገቱት በየትኛው ክልል ነው?

አሁን በኢትዮጵያ እየተለየ እየተገደለ፣ እየተዘረፈ፣ እየተሰደበ፣ እንዲሰደድ እየተደረገ ያለው የትኛው ብሔር ነው?

ንብረቱ በቀን በጠራራው ፀሐይ በእሳት እንዲወድም እየተደረገ ያለው የትኛው ብሔር ነው?

በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ከየትኛው ብሔር የተውጣጣ ነው?

የትኛው ብሔር ነው ሰፊ የሚዲያ ሽፋን ያለው? ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ አቅሙ እየፈረጠመ ያለውስ የትኛው ቡድን ነው?

በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ስለታፈኑት የዐማራ ተማሪዎች ለምን ዝምታን መረጠ?

በሐረር፣ በድሬደዋና በአሩሲ፣ በባሌ፣ በጅማ፣ በሸዋና በወለጋ ያለው ሕገወጥ ቅስቀሳና ግድያ፣ ውጤቱ ተሰልቷል ወይ? አሸናፊውስ ማነው?

ወይ ስለሙ አልያም ሀገራችንን ለቃችሁ ውጡ የሚለው ሰበካስ ለገዢው ፓርቲ የሚሰጠው ጥቅም ምንድነው?

21 ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አንድን ዘር ከምድረ ገጽ ለማጥፋትስ ይቻላል ወይ?

አቶ ንጉሡ ጥላሁን የት ጠፉ?

ላቀ አያሌው ደህና ነው ወይ?

አበረ አዳሙስ እንደምነው?

የሃይማኖት አባቶች ከሴት የተወለዱ አይደሉም ወይ? ወይስ እንዴት ነው ነገሩ?

ለማንኛውም 6 ሚልየን አይሁድ ከመጥፋታቸው አስቀድሞ አሁን በኢትዮጵያ ቄሮ በዐማራና በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያደርገው የነበረውን አስፀያፊ ተግባር ይፈጽም ነበር። በሩዋንዳም ሁቲና ቱትሲ ከመጨራረሳቸው በፊት አራጆቹ ከቻይና ገጀራና ቆንጨራ በገፍ አስገብተውም ነበር። የመንግሥቱም ወታደሮችና ባለሥልጣናት ለአራጆቹ ድጋፍ ይሰጡ ነበር። ፈረንሳይ ዝም ብላ ከዳር ቆማ ትመለከት ነበር። መታወቂያው እየታየ የሰው ዘር ይታረድ ነበር። ንብረቱ ተዘርፎ፣ ዘርማንዘሩ ታርዷል። በኢትዮጵያም በሩዋንዳ የታየው ምልክት በሙሉ ታይቶ አልቋል።

OMN ዝግጅቱን ጨርሷል። የኦሮሚያ ቤተ ክህነት በሰላሌ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ካህናትን አስወጡ፣ ገዳማት አድባራቱን በግድ ንጠቁና ከእጃቸው አስወጡ ብሏል። መራራ ኮብራው በስተ እርጅና መርዙን መርጨት ጀምሯል። በቀለ ገርባ ( ባርያው) በኦሮምያ በአማርኛ አትገበያዩ ብሏል። ጃዋር መሐመድ ሜንጫውን ስሎ አስቀምጧል። አህመዲን ጀበል በአጼ ዮሐንስ አሳብቦ ትግሬን፣ በአጼ ምኒልክ አሳብቦ ዐማራውን በሙሉ መጽሐፍ ጽፎ አስጠቁሯል። በስልክ ባለ ሥልጣናትን ማዘዝ እንደሚችሉ አሳይቷል። የቀረው የጅምላ ጭፍጨፋ ነው።

በኦሮሚያ ስለታገቱት የዐማራ ልጆች ዐቢይ አህመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ደመላሽ ገብረ ሚካኤል፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ አዲሱ አረጋ ዝም ብለዋል። የአሩሲውን ወዶ ገብ ባንዳ ፀረ ዐማራ አቶ ንጉሡ ጥላሁንን አደባባይ ወጥቶ “ የታገቱት የዐማራ ተማሪዎች በሙሉ ተፈትተዋል። በመልካም ጤንነትም ላይ ይገኛሉ በማለት ዐይኑን በጨው ታጥቦ እንዲናገር አደረጉት። ገሌና ሆዳም ስትሆን የጫኑህን መጫን ነውና ተጫነላቸው። አሁን ልጆቹን አምጣ ሲባል ከየት የምጣቸው? ለራሱ ተደብቋል። ግን ከመጠየቅ ለፍርድ ከመቅረብ አያመልጥም።

ልጆቹ በህይወት ስለመኖራቸው የሚጠራጠሩ በርክተዋል። ዐቢይ አሕመድ አሁንም ትንፍስ አላለም። የኖቤል ሽልማት ካሸለሙት አንደኛው መስፈርት በካቢኔው ውስጥ የሴቶችን ቁጥር በመጨመሩ እንደሆነ ይታወቃል። ከጠቅላይነቱ በፊት በቸርችና በጂምናዚየም ስፖርት ሲሠራ የሚያውቃቸውን ወይዛዝርት በሙሉ ለሥልጣን ስላበቃም እንደሆነ ይታወቃል። በፓርላማ ንግግሩ እናቱን በማወደሱ፣ ሚስቱን በማወደሱ ጭምር ያጨበጨቡለት የትየለሌ ናቸው። ልጆቹም በሙሉ ሴቶች ናቸው። ነገር ግን ስለነዚህ ስለታገቱት የዐማራ ሴቶች አንዲት ቃል ሊተነፍስ አልወደደም። ጭራሽ በሚልኒየም አዳራሽ እናቶችንና ሴቶችን ሰብስቦ ሴቶችን እንዴት እንደሚወድ፣ ያለ ሴቶችም ተሳትፎ አብዮቱ ግቡን እንደማይመታ ሲሰብክ መዋሉ ሀገር ምድሩን ጉድ ሲያሰኝ ነው የዋለው። የእነዚህ ታጋቾች ፍጻሜ አጓጊ ሆኗል። የሦስተኛው ዓለም ጦረርነት መነሻም እንዳይሆኑ ፍራቻ አለኝ።

እናንተ ግን አሁንም ተረጋጉ። የ3 ሺ ዓመት የሰከነ የአመራር ጥበባችሁን በሚገባ ተጠቀሙ። ትንኮሳዎችን ታገሱ። ሃገሪቷ ብጥብጥ እንድትል ነውና የሚፈለገው በእነሱ ቅኝት አትደንሱ፣ በእነሱ የጥፋት ጎዳንም አትሂዱ። ብለጧቸው። እንደ ትልቅ ሰው አስቡ። እንደባለ አእምሮ አስቡ። ካበደው ጋር እኩል አትበዱ። እኔ ከሞትክ ሰርዶ አይብቀል ባዮችን ናቋቸው። ተጸየፏቸው። አትበታተኑ፣ ተሰባሰቡ፣ ተመካከሩ። ምክክር ውይይቱን ከቤተሰብ ጀምሩ። አከባቢያችሁን ጠብቁ። በተናጠል አትጠቁ። እውነትና ሃቅን ያዙ። አማኞች ሁኑ።

ወኔያችሁን የሰለቡትን፣ ሐሞታችሁን ያፈሰሱትን፣ እንደ ድመት ፍራሽ ለፍራሽ ላይ እየተንከባለላችሁ እንድታለቅሱ፣ እንድትነፈርቁ ያደረጉዋችሁን የአህዛብ ልማድ የሆኑትን እነጫትን ተዉ፣ ትፉት። አትጠጡ፣ አትስከሩ። አትጡዙ፣ ሃሺሽ ሺሻ አታጭሱ፣ ከዝሙት ሽሹ። ንስሐ ግብ። ወደ ቤተ ክርስቲያን ሂዱ። በዚያም መንፈስ ቅዱስን ልበሱ። ኃይልን ልበሱ። የድል ዘይትና ቅባትን ተቀቡ። በገንዘብ፣ በልብስ፣ በምግብና በመጠጥ ተረዳዱ። አንዱ አንዱን አይግፋው። ማዕተባችሁን አጥብቁ። ይቅር ተባባሉ። የተጣላችሁ ታረቁ። የቀማችሁ መልሱ። ባልንጀራችሁን እንደራሳችሁ ውደዱ።

እያጨስክ፣ እየጨበስክ፣ እየዘሞትክ፣ እየዋሸህ፣ እየጦዝክ ግን እመነኝ አበድን አታሸንፍም። ትበላታለህ።

አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።” ማቴ 310። እንዲያም ተባለ እንዲህ፣ ወጣም ወረደ፣ መጣም ቀረ “ ኢትዮጵያ ግን ትነሣለች።” አከተመ።

__________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቦኮ ሃራም በኢትዮጵያ | ሴት ልጆችህ በኦሮሚያ ሲዖል እየተቃጠሉ ገዳይ አብይ በ ሰይፉ ሾው ስለመቅረቡ ታወራለህ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2020

በሃገራችን እየታየ ያለው አስከፊ ነገር ከእኛ አልፎ የመላው ዓለምን ማሕበረሰብ ሊያንገፈገፍ የሚገባው እጅግ በጣም ትልቅ ቅሌት ነው።

መንግስት ጽንፈኛ ተግባሩን ለመሸፈን “ሽፍታ” የተባሉትን ኦሮሞዎች ከሞያሌ እስከ መተማ ባሉ ከተሞችና መንደሮች ላይ አስማርቶ ቦኮ ሃራምን እንደ ፈጠረው እንደ እስላማዊው የናይጄሪያ መንግስት ህፃናትን በመግደል ላይ ነው (አማራና ትግሬ የተባሉት ሰሜን ኢትዮጵያውያን እርስበርስ እንዲባሉ “ከመቀሌ ስልክ ተደወለ” አሉ”)። እነዚህ አረመኔዎች ሴት ልጆችህን አፍነው በመውሰድ ከደፈሯቸው በኋላ ይህ ኢሰብዓዊው ቅሌታቸው እንዳይታወቅባቸው እንደ ሌሊት ወፍ ደማቸውን እየመጠጡ አንጎላቸውን በማጠብ ላይ ይገኛሉ። ልጆቼ የትናቸው ብለህ ወደ አራት ኪሎ በቁጣ ማምራት ሲገባህ “የፈረንጅ” እንቁላላ ዋጋ መናር በይበልጥ ያሳስበሃል።

ዓይናችን እያየ ጆሯችን እየሰማ እየተፈጸመ ያለው ወንጀል በሰፊው የኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶና ተሰምቶ አይታወቀም፤ እንዴት እንቅልፍ ይወስደናል? ሱፍና ክረባት ለብሰው በየሜዲያው ቀርበው ሲሳሳቁ ስታይና ስትሰማ ደምህ አይፈላምን? እውነት አሁን የሳቅና ጭፈራ ጊዜ ነውን? አይ ሕዝቤ፤ እንደው ምን ነክቶህ ነው? ሃምሳ ሺህ ተማሪዎች ኦሮሚያ ከተባለው የኢትዮጵያ ግዛት ተባረው የሶማሊያና ሱዳን ሰዎችን በቦታህ ተክተው እያሰፈሯቸው ስታይ እንዴት ዝም ትላለህ? እንዲያው ምን ሆነህ ነው? የአባቶችህን ወኔ ማን ነጥቆህ ነው?

______________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወደ ኢትዮጵያ ለመጓዝ አቅዳ የነበረችው ወጣት ‘ሶማሌ ነገር’ ፡ በአሜሪካዋ ሚነሶታ ካቶሊክ ዩኒቨርስቲ የእሳት ቃጠሎ ጂሃድ አካሄደች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2018

አሜሪካ በ ኢራቅና አፍጋኒስታን ሙስሊሞችን ትበድላለች በማለት ለአረቦችና አፍጋኖች የተቆረቆረችውና ዜግነቷ በይፋ ያልተገለጠላት ወጣት ሴት በሚነሶታ የካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በርካታ እሳቶችን አጥምዳ በመገኘቷ በቁጥጥር ሥር ውላለች።

እሳቱ ትንሽ ስለነበር በፍጥነት ሊጠፋ ችሏል። ትምህርት ቤቱ እንደገለጸው ጉዳት የደረሰበት ሰው አልነበረም፡ ነገር ግን በቤት ውስጥ የነበሩ ቁሳቁሶች ተቃጥለዋል። እሳት ማጥፊያው እሳቱን ወደ ሌላ ህንጻ እንዳይሰራጭ ስለከለከለው ነው እንጁ ኃይለኛ ቃጠሎ ሊነሳ ይችል ነበር። በወቅቱ በህንጻው ውስጥ 33 ልጆች እና ስምንት ጎልማሶች ይገኙ ነበር።

ታንዛ ጀማል ሃሰን ትምህርት ቤቱን በማቃጠል ብዙ ሰዎችን ለመጉዳት ዓላማ እንደነበራት ተናግራለች። ሙስሊ ዓለም” እስላም ወገኖቼ ጉዳት ደርስባቸው የሚጨነቅ ሰው እዚህ ስለሌላ እኔስ ለምን ተመሳሳይ ጉዳት በኩፋሮች ላይ አላደርስም?

ቦምብ መሥራት ባለመቻሌ ታድላችኋል እንጂ ብችል ኖሮ ብዙ ሰው በገደልኩ ነበርበማለት በድፍረት ተናግራለች።

በቅድስት ካተሪን የክርስቲያን ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተማሪ የነበረቸው የ 19 ዓመቷ ታንዛ ጀማል ሃሰን ትምህርቷን አቋርጣና ወደ ኢትዮጵያ ለእረፍት በመሄድ ዓለም አቀፍ የእስላም ኻሊፋትን እንደገና ለማስመጣት የመታገል እቅድ እንደነበራት በደብዳቤዋ ገልጻለች።

የሴይን ፖል የፖሊስ መምሪያ እና አቃቤ ህግ ጽሕፈት ቤት በታንዛ ጀማል ሃሰን ዜግነት ላይ ምንም አይነት መረጃ ለመስጠት ፈቃደኞች አልነበሩም።

አንድ የኤፍ ቢ አይ ውጭ ጉዳይ ድርጅት ቃል አቀባይ የቢሮው ምርመራ እያካሄደ መሆኑን በተመለከተ አስተያየት መስጠት አልቻለም


‘You guys are lucky that I don’t know how to build a bomb’: Former student, 19, ‘set fires at Catholic university in retaliation for US military action in Iraq and Afghanistan’


  • Tnuza Jamal Hassan, from Minneapolis, charged with arson for allegedly starting four fires at St Catherine’s University on Wednesday
  • Hassan told police she started the fires because she had been reading about the US military destroying schools in Iraq or Afghanistan, criminal complaint says
  • She also allegedly told police her intent was to hurt people and to burn the Catholic university to the ground
  • A sprinkler system prevented a dormitory fire from spreading to a day care center housing 33 children

A former college student from Minneapolis has been charged with intentionally setting four fires at St. Catherine’s University in St. Paul to avenge Muslims killed in US bombings in the Middle East.

A criminal complaint alleges 19-year-old Tnuza Jamal Hassan confessed to investigators she started the fires on Wednesday because she had been reading about the US military destroying schools in Iraq or Afghanistan and felt she should do the same thing. Hassan is charged with first-degree arson.

‘Hassan said this was the same thing that happened in the “Muslim land” and nobody cares if they get hurt, so why not do this?’ the complaint stated.

The complaint, cited by Minneapolis Star Tribune, says Hassan told police her intent was to hurt people and to burn the Catholic university to the ground.

The teenager was also quoted as telling police and arson investigators: ‘You guys are lucky that I don’t know how to build a bomb because I would have done that.’

On Friday, Hassan appeared in Ramsey County District Court and was charged with a single count of first-degree arson, reported Pioneer Press. She was then remanded back to the county jail.

Officials say a sprinkler system prevented a dormitory fire from spreading to a day care center where 33 children and eight adults were present.

The university said in a press release on Thursday that the fires were ‘small and quickly contained, and no one was injured. There was damage to furnishings, but no structural damage to the impacted buildings.’

Police obtained surveillance video from the university, which allowed them to track Hassan to Crandall Hall where she was ultimately taken into custody in a student lounge after a room-to-room search.

According to the college, the 19-year-old was last enrolled at St Catherine’s in the fall of 2017.

Hassan reportedly dropped out because her family were planning to travel to Ethiopia.

Officials said between 11.40pm and 2pm, Hassan torched a chair at St Mary’s residence hall and burned a few smaller items, including books, toilet paper and sanitary napkins in women’s bathrooms on campus.

Following her arrest, Hassan allegedly told police that she had written a letter to her roommates containing ‘radical ideas about supporting Muslims and bringing back the caliphate,’ the complaint said.

The letter frightened the roommates, who handed it over to campus security.


Source

A Female UK National Was Detained After She Arrived on a Flight from Addis Ababa

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: