በፅንስ ማስወገድ ተግባር ላይ የሚሠማሩ ዶከተሮች እስከ ዘጠና ዘጠኝ ዓመት እሥራት ይጠብቃቸዋል።
ጨቅላ ሕፃናትን ማስወረድ ትልቅ ኃጢያት ነው፤ ማስወረድ ሰው መግደል ማለት ነው፤ ሰው መግደል ደግሞ የሚያስገድል ነው።
ፅንስ ማስወረድ በአሜሪካና ሌሎች ምዕራባውያን መንግስታት አበረታችነት የመጣና ከፍተኛ የሞራል ዝቅጠት ያስከተለ ተግባር ነው። የምዕራቡ ዓለም ጽነስ በማስወረድና የሰዶም እና ገሞራ ዓይነት አኗኗር ውስጥ በመግባት የሕዝባቸው ቁጥር እየቀነሰ ስለመጣ አሁን ሰዎች በመንቃት ላይ ናቸው፤ እራሳቸውን ማዳን አለባቸውና። በተቃራኒው ግን ይህን በሽታቸውን ወደ አፍሪቃውያን አገሮች በማሰራጨት ላይ ናቸው።
“ሜሪ ስቶፕስ” የተባለውና ከፅንስ ማቋረጥ ጋር በተያያዘ ወንጀል የሚፈጽመው ጽንፈኛ ድርጅት በጎረቤት አገር ኬንያ ባለፈው ዓመት ላይ ታግዷል። በኢትዮጵያ ግን አሁንም ሕፃናቱን በመግደል ላይ ይገኛል።
የአፍሪቃውያን ሕዝብ ቁጥር መጨመር ምዕራባውያኑን በጣም አሳስቧቸዋል። በአገራችን የሚታየው የፅንስ ማስወረድ ወረርሽኝ፤ ከታቀደልን የጎሣ እና ሃይማኖት ጦርነቶች ጋር ተደምሮ የሕዝባችንን ቁጥር ይቀንሳል ብለው በጽኑ ያምናሉ። በዚህ መልክ በኢትዮጵያ ብቻ እስከ ሃምሳ ሚሊየን ሰዎች በሚቀጥሉት ዓመታት መገደል አለባቸው። አሁን እየተነገረን ያለው የሕዝባችን ቁጥር በፍጹም መቶ ሚሊየን አልደረሰም። ኢትዮጵያ ቢበዛ ቢበዛ ስልሳ ሚሌየን ነዋሪዎች ነው ያሏት።
Alabama Governor Kay Ivey Signs Bill Banning Abortion, Would Make Killing Unborn Babies a Felony
Alabama Gov. Kay Ivey has signed the bill into law that would make aborting unborn babies a felony and put abortionists in prison for life for killing unborn babies.
In her statement announcing her decision to sign the bill, Ivey points to the fact that the bill “was approved by overwhelming majorities in both chambers” of the state’s legislature.
“Many Americans, myself included, disagreed when Roe v. Wade was handed down in 1973. The sponsors of this bill believe that it is time, once again, for the U.S. Supreme Court to revisit this important matter, and they believe this act may bring about the best opportunity for this to occur. I want to commend the bill sponsors, Rep. Terri Collins and Sen. Clyde Chambliss, for their strong leadership on this important issue,” Ivey said in her statement.
The bill represents the views of Alabama voters. Last year Alabamans voted 6-40 for a ballot amendment that says unborn babies have a right to life. 55% of the voters were women, according to figures from the Alabama Secretary of State.