Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የጽዮን ቀለማት’

ዛሬ በኪዳነ ምሕረት ዕለት የማርያም መቀነት/ የኖህ ቀስተ ደመና

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2023

‘የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ’ (በኢትዮጵያ አቅጣጫ) ቅዳሜ ፲፮ መጋቢት ፳፻፲፭ ዓ.ም

😇 ከአንድ ሰዓት በፊት፤ መልክአ ኪዳነ ምሕረትን እየሰማሁ ሳለ፤ ከቤቴ ፊትለፊት በሚገኘው ሰማይ ላይና እኔ “የሔኖክ ሰማይ ሰሌዳ” ብየ ከሰየምኩት ቦታ ላይ ይህ ድንቅ ክስተት ታየኝ። ይህ ሰሌዳ በስተ ደቡብ ምስራቅ ልክ በኢትዮጵያ አቅጣጫ ላይ ነው የሚገኘው። መጀመሪያ ላይ ድንቅ ቀስት ሠርቶ ሲታየኝ በጣም ደማቅ ነበር፤ ካሜራየን እስካወጣ እየደበዘዘ መጣ።

በመልክአ ኪዳነ ምሕረት ላይ ደግሞ የሚከተሉትን ቃላት ስሰማ ክንፍ አውጥቼ የበረርኩ እስክሚስለኝ ነበር የደስታ ስሜት የተሰማኝ።

💭 “የቃል ኪዳኗ እመቤት ሆይ፤ ልዩ ኅብር ባለው ቀስተ ደመና ምሳሌ የቃል ኪዳን ምልክት አድርጎ ይቅር ባይ ከሚሆን ፈጣሪ ዘንድ አባታችን ኖኅ አንቺን ከተቀበለ ጀምሮ እነሆ ምድርን ዳግመኛ የጥፋት ውሃ አላገኛትም፡፡” መልክአ ኪዳነ ምሕረት

ይህ የማርያም መቀነት በጣም ኃይለኛ ምልክት ነው! በተለይ ሃገራችንና ዓለም ባጠቃላይ በሚገኙበት አስከፊ ሁኔታ ይህ የማርያም መቀነት ምልክት ለአንዳንዶቻችን የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ሲሆን ለብዙዎች ሌሎች ደግሞ የመሳለቂያ አርማ እየሆነ ይገኛል።

ከመንፈሳዊው ማንነታችንና ምንነታችን ጋር የተዋሐደው የማርያም መቀነት / የቀስተ ደመና ምልክት አሁን ላይ ባህርይ ጠባያችን ከማይፈቅደው ወግ ባህላችን ከማይወደው ነገር ጋር ተያይዞ እየተነሳ ነው።

አምላካችን ልዑል እግዚአብሔር ከሥነ ፍጥረታቱ መሀከል እንደ ሰው አክብሮ የሠራውና የፈጠረው ፍጥረት አይገኝም።በተቃራኒው ደግሞ ከፍጥረቶች ሁሉ እንደ ሰው ልጅ እርሱን የበደለውና እለት እለት የሚያስክፋውም የለም። በመጽሐፍ ፦ ፈጣሪ ሰውን በመፍጠሩ ተፀፀተተብሎ እስኪጻፍ ድረስ የሰው ልጅ በደል እጅግ ከፍቶ እንደ ነበር እናያለን። በዛውም አያይዘን የአምላክን ትእግስት ካሰብን ደግሞ ልኩ እስከየት እንደሆነ ወሰን አናገኝለትም። አባታችን አዳምና እናታችን ሔዋን በጥፋታቸው ከገነት ተባረው ከተቀጡ በኋላ በሰው ልጅ ላይ የደረሰው ሌላኛው ትልቅ ቅጣት በኖኅ ዘመን የሆነውና ዓለም በንፍር ውኃ የጠፋችበት ክስተት ነው። እግዚእብሔር አምላክ ይህን ካደረገ በኋላ ኖኅ ከነቤተሰቡ ከተጠለለባት መርከብ ሲወጣ ዳግመኛ የሰው ልጅን በእንዲህ ባለ መዓት እንደማይቀጣ ቃል ኪዳን ይገባለትና ለውላቸው ማሠሪያ ምስክር ፤ ለምህረቱም ዘላለማዊነት ማሳያ እንዲሆን ቀስቴን በደመና አድርጌአለሁ፥ የቃል ኪዳኑም ምልክት በእኔና በምድር መካከል ይሆናል። “(ዘፍ 9:13) ብሎ ቀስተ ደመናን ምልክት አድርጎ ይሰጠዋል።

ይህን የምህረት ቃል ኪዳን ያልተገነዘቡ ከኖኅ ዘመን በኋላ የተነሱ የሰዶምና የገሞራ ሰዎች ደግሞ በድጋሚ በከፋ ኃጢያት ወድቀው እንደገና እግዚአብሔርን ስላስቆጡት በከተሞቹ ውስጥ ያለውን ፍጥረት ሁሉ እሳትና ዲን አዝንቦ እንዲያጠፋቸው ምክንያት ሆኑ። የከተሞቹ ብቸኛ ጻድቅ ሎጥ ግን ከልጆቹ ጋር በመሆን ከጥፋት ዳነ።ይህ ሁሉ ካለፈ ከረጅም ጊዜያት በኋላ አሁን በዘመናችን ደግሞ የእነዛ የሰዶምና የገሞራውያን የግብር ልጆች ተነስተው እግዚአብሔር አምላክ ዘውትር ቃል ኪዳኑን እንዳንዘነጋ ምህረቱን እንድናስብ በጠፈሩ ላይ ደመናን ዘርግቶ ቀስቱን በደመናው ላይ እየሳለ ሲያስታውሰን አይተውና የኪዳኑንም ቃል ለራሳቸው እንዲመች አድርገው አጣመው በመተርጎም ይህን የሚያደርገው ሁሉን እንድናደርግ፤ልባችን ያሻውንም እንድንፈፅም ስለፈቀደ ነውበማለት የቀስተ ደመናውን ምልክት አስነዋሪ ለሆነ ሥራቸው አርማ ለማንነታቸውም መታወቂያ አደረጉት።

ወዳጆቼ እስኪ ስለ እውነት እንመስክር የኖኅ ቀስተ ደመና የምህረት ቃል ኪዳን ምልክት ነው? ወይስ የግብረ ሰዶማውያኑ አርማ? በእርግጥ አባቶቻችን ሊቃውንት እንዳስተማሩት እግዚአብሔር አምላክ የቀስቱን ደጋን ወደ እራሱ መገልበጡ ወታደር በሰላም ጊዜ ጠመንጃውን ፊት ለፊት እንደማይወድርና ወደ ላይ አንግቦ እንደሚይዝ እርሱም ፍፁም ምህረት መስጠቱን ማሳያ ነው እንጂ እንዳሻን አጉራ ዘለል መረኖች እንድንሆን መፍቀጃ አይደለም። እነሱ ማለትም ግብረ ሰዶማውያኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ በመላው ዓለም ተቀባይነት ባገኙባቸውም ሆነ ባለገኙባቸው ሀገራት ውስጥ ይህን አርማ በመያዝ ራሳቸውን በስፋት እየገለፁበት ይገኛሉ። ይባስ ብለውም ማንኛውም ሰው ሊገለገልባቸው በሚችል እቃወች ላይ ይህንኑ ምልክት እያኖሩ ሰውን ሳያውቀው የአላማቸው አራማጅና የሀሳባቸው አቀንቀኝ እንዲሆን እያደረጉ እራሳቸውንም ባላሰብነው መንገድ በደንብ እያስተዋወቁበት ይገኛሉ።

እኛስ የምህረት ቃል ኪዳኑ ወራሽ ተጠቃሚዎች የሆንን ሃይማኖተኞቹ ኢትዮጵያውያን በእነርሱ ጥላ ሥር ከመዋል አልፈን በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ሠራን? ምንስ አደረግን?

ካሁን በኋላ፤ በታሪካችን ታይቶና ተሰምቶ የማያውቀውን ወንጀል፣ ግፍና መከራ እንድናስተናግድ ከፈቀድን በኋላ፤

፩ኛ. የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የሚያውለበለብ፤ ወዮለት!

፪ኛ. ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች ከሻዕቢያ የወረሱትን እንዲሁም የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian ሁለትዮሽ/Dualistic)) ከሉሲፈር ኮከብ ጋር ለማንገስ ሲባል የተመረተውን ጎዶሎ የቻይና ባንዲራንተቀብሎ የሚያውለበለብ፤ወዮለት!

ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “ተጋሩየራሳቸው ያልሆነውን፣ ከኢአማኒያኑ ከቻይና የተዋሱትንና የአምስት ፈርጥ ኮከብ ረፈበት የሉሲፈር ባንዲራን ባፋጣኝማስወገድ አለባቸው፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ ነው!” ለማለት ደፍሬ ነበር።

፫ኛ. የኢትዮጵያን ሰንደቅ እያውለበለበ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ጥላቻን አንግቶ የሚዘምት ሁሉ፤ ወዮለት!

💭 ዛሬ ትክክለኛ ኢትዮጵያውያን አክሱም ጽዮናውያን ብቻ ናቸው። ካሁን በኋላ ኢትዮጵያን/ኩሽን፣ ሰንደቋን እና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ለአረመኔዎቹ አህዛብ ኦሮሞዎች አሳልፋችሁት ትሰጡና፤ ወዮላችሁ!

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የተከፈተው ጦርነት ዋና ዓላማ ጽዮናውያን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ የጽዮን ሰንደቃቸውን እና ተዋሕዶ ክርስትናቸውን ተነጥቀው እንደ ኤርትራውያን ኩላሊታቸውን በሲናይ በርሃ ያስረክቡ ዘንድ ትግራይን ለቀው እንዲሰደዱ ለማድረግ ነው! ለኢትዮጵያ መቅሰፍት ያመጡት ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ ሁሉም የስጋ ማንነትና ምንነት ካለው የኦሮሞ ዘር የተገኙ ናቸው። ሻዕቢያም፣ ሕወሓትም፣ ብእዴንም/ኢሕአዴግ/ኢዜማም፣ አብንም፣ ቄሮማ ፋኖም ሁሉም የእነርሱና የሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው ወኪሎች እንደሆኑ ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው!

  • የኢትዮጵያ ቀለማት / የማርያም መቀነት
  • የማርያም መቀነት ወርደሽ ንገሪያቸው
  • ወራሪና ባንዶች ካለ ባህሪያቸው
  • አይቶ ለመረዳት የታወሩ ናቸው
  • የኢትዮጵያ ሰንደቅ እኔ ነኝ በያቸው
  • በሠማዩ ላይ ሲታይ ቀለም
  • የሷ ነው እንጂ ሌላ አይደለም

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፰]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል። ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም። እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቡነ አረጋዊ ለከሃዲዎቹ ሻዕብያዎች/ ሕወሓቶችና ኦነጎች፤ “ዛሬም የሉሲፈርን ባንዲራ ታውለበልባላችሁን?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2023

💭 አቡነ አረጋዊ | ትግራዋዩ እንጀራ ሻጭ ወጣት ቤተክርስቲያኑን በአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ እንዲቀባ በራዕይ ታዘዘ

💭 ትዕዛዙንም በሥራ ላይ በማዋል፤ ይህችን ውብ ቤተክርስቲያን በጽዮን ቀለማት እንዲቀባት ራዕይ የታየው ወንድማችን እንጀራ ጋግሮ በመሸጥ የሚተዳደር ወጣት ነው። ቤተክርስቲያኗን እና አካባቢዋን ከቀባ በኋላ በዚሁ በሳሪስ አቦ ኮረብታ ላይ በ አዲስ መልክ ለሚሰራው ለ አቡነ አረጋዊ ቤተከርስቲያን ህንፃ የግንብ አጥር በመገንባት ላይ ይገኛል።

😇 በእውነት የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነው! አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ በዕለታቸው የሚጠቁሙንና የሚያሳስቡን ቍል ክስተቶች አሉ፤

የጽዮን ቀለማት የደመቁበትን ሰንደቅ በኩራት ማውለብለብ የሚገባቸው አክሱም ጽዮናውያን የማይገባቸውን የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ሲያውለበልቡ፤

የጽዮን ቀለማት የደመቁበትን ሰንደቅ ማውለብለብ የማይገባቸው አስመሳይ ቃኤላውያን ደግሞ የጽዮንን ቀለማት፤ ልክ እንደ ሰዶማውያኑ፤ ዛሬም ያለሃፍረት በማጠልሸት ላይ መሆናቸው፤ ሕዝበ ክርስቲያኑን ወደተጨማሪ ፈተናዎች ያስገቡታል።

🛑 እነዚህን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው፤ ሰይጣን ተለቅቋል፤ በግራኝ ሞግዚት በክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ሰማይ ላይ በቅዱስ ሚካኤል ዕለት የታየው ደማማ ደመና ብዙ የሚለን ነገር አለ። የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶ ሃይማኖቷን፣ ግዕዝ ቋንቋዋንና ሰንደቋን ለመዋጋት ከምንጊዜውም በላይ ተነቃቅተውና ተደራጅተው ተሰማርተዋል። ጊዚያቸው አጭር መሆኑን ተገንዝበውታል፤ ስለዚህ በተቻላቸው አቅምና ፍጥነት የተቻላቸውን ያህል ጥፋት ለማድረስ፣ የሚችሉትን ያህል ሰው አስተው ወደ ጥልቁ አብረው ለመውረድ ወስነዋል። አጥፍተው ጠፊዎቹ ሌላ አማራጭ የላቸውም!

👉 ክፍል ፪. ጥር ፲፬ የአባታችን አቡነ አረጋዊ በዓለ ንግሥ በምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ህይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ አና አቡነ አረጋዊ ገዳም

❖❖❖ የደብረዳሞው ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የእመቤታችን የአሥራት ሃገር የሆነችውን እናት ኢትዮጵያን ያጸደቋት፣ በአባታችን በኖህ በኩል ያገኘናቸውን የጽዮን ማርያም ቀለማትን ለዓለም ያሳዩ ድንቅ አባት ናቸው።❖❖❖

ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ በተለይ በትግራይ በበደልና ግፍ ከሚሰቃዩት አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችን እና እኅቶቻችን ጋር ናቸው፤ ረድኤት በረከታቸው ለሁላችን ይድረሰን!

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

  • ፩ ሰነፍ በልቡ። አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐስቈሉ፤ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም።
  • ፪ የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።
  • ፫ ሁሉ ዐመፁ በአንድነትም ረከሱ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም፤ አንድም ስንኳ የለም።
  • ፬ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፥ በምላሳቸው ሸነገሉ፤
  • ፭ ከከንፈራቸው በታች የእባብ መርዝ አለ፤ አፋቸው መርገምንና መራራን ተሞልቶአል፤
  • ፮ ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም።
  • ፯ ሕዝቤን እንደ እንጀራ የሚበሉ ኃጢአት የሚሠሩ ሁሉ በውኑ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።
  • ፰ በዚያ በታላቅ ፍርሃት እጅግ ፈሩ፥ እግዚአብሔር በጻድቃን ትውልድ ዘንድ ነውና።
  • ፱ የድሆችን ምክር አሳፈራችሁ፥ እግዚአብሔር ግን ተስፋቸው ነው።
  • ፲ ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል፥ እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ። ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2022

❖❖❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፪፡] ❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።
  • ፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።
  • ፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።
  • ፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።
  • ፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤
  • ፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥
  • ፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤
  • ፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

✞ No Pain No Gain, No CROSS No CROWN –ያለህመም ማግኘት የለም ፥ ያለ መስቀል ፣ አክሊል የለም! ✞

ቪዲዮው ላይ የሚታዩት የጥንታውያኑ የፔሩ ኢንካ ጎሣ ምልክቶችና ባንዲራዎች ናቸው። በጽዮን ቀለማትና በመስቀሉ ያሸበረቁ ናቸው። ከአክሱማውያን አባቶቻችን ጋር የሚገናኙበት ነገር ይኖር ይሆን? ፔሩ ዛሬ ቀውስ ላይ ናት፤ ዜጎቿም በትጋት በማመጽ ላይ ናቸው። እንደ ዛሬው የእኛ ትውልድ ግድየለሾችና ልፍስፍሶች አይደሉም። ይህ የእኛ ትውልድ አባቶቻችን ብዙ ዋጋ ከፍለው ያቆዩልንን ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ለማጥፋት ቆርጠው የተነሱት እስማኤላውያን ጋላ-ኦሮሞዎች መጫዎቻዎች መሆናቸው እጅግ በጣም ያሳዝናል።

ከአፍሪቃ እስከ እስያና ደቡብ አሜሪካ ዓለም የጽዮን ቀለማት፣ የአፄ ዮሐንስን ሰንደቅ መኮረጅ ይወዳል፤ ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ግን የሉሲፈርን ምልክቶች፣ የቻይናን ባንዲራ ይኮርጃሉ። የሚገርመውና በይበልጥ ልብ የሚሰብረው ደግሞ ይህ የሕወሓት ባንዲራ የተገኘው አረብ ሙስሊሞቹ ሳውዲዎች፣ ኢራቃውያንና ሶሪያውያን ካደራጁት ሻዕቢያከተሰኘው የጀብሃፓርቲ ልጅ መሆኑ ነው።

የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች የሆኑት የምንሊክ የመጨረሻው ትውልድ ከንቱዎችሻዕቢያ/ህወሓት/ኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/

ከሚሊየን በላይ የሚሆኑ ጽዮናውያንን መጨፍጨፋቸውና አስርበው ደፍረው ማሰቃየታቸው አልበቃቸውም፤ አሁንም በድጋሚ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ሌላ ዙር ጭፍጨፋ ለማድረግ ሤራ በመጠንሰስ ላይ ናቸው።

አረመኔው ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሻዕቢያ/ህወሓትን፣ ኢሕአዴግን፣ ኦነግን፣ ብልጽግናን፣ ኢዜማን፣ አብንንቄሮንና ፋኖን ወክሎና ወደ ባቢሎን አሜሪካም አምርቶ የጭፍጨፋውን ድል ከሕፃናት ደፋሪዎቹ አለቆቹ ከእነ ፕሬዚደንት ባይደንና አንቶኒ ብሊንከን ጋር ሲያከብር መላው ዓለም በቴሌቪዥን ማያ ገጽ ተመልክቷል። ይህ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ ጡጦ ጠብቶ ያደገውና ጭንቅላቱ ውስጥ ቺፕሱን አስቀብሮ ስልጣን ላይ የወጣው አውሬ ከአሜሪካ የደህንነት አማካሪዎቹ ጋር በሚቀጥሉት ሳምንታትና ወራት አክሱም ጽዮናውያንን ማጥፋቱን እንዴት መቀጠል እንደሚችል መክሮ ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።

ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከአሜሪካ እንደተመለሰም ከሕወሓቶች ጋር ጽዮናውያንን በምከር በመሸንገል ወዲያው ማሰራጨት የጀመረው ዜና፤ “በመቀሌ የዘረፋና የደፈራ ወንጀል ተጧጥፏል!” የሚለው ዜና ነው። ከሁለት ዓመታት በፊት፤ “የሰሜን ዕዝ ስለተጠቃ ሕግና ሥርዓት ለማስከበር ወደ ትግራይ ዘመትን” አለ፤ አሁን ደግሞ ሕወሓቶች የትግራይን ወጣት ካስጨረሱትና የተረፈውንም ወያኒያዊ ወኔውን አንከራትተው ካዳከሙበት በኋላ ሰማንያ በመቶ የሚሆነውን የትግራይን ግዛት በኤርትራና አማራ ዲቃላ ከሃዲዎች ቁጥጥር ሥር እንዲሆን ፈቀዱ። አሁን ደግሞ መቀሌን ‘ሕግና ጸጥታ በማስከበር’በሚል ሰበብ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ ሰአራዊት ይገባ ዘንድ መንገዱን በመጥረግ ላይ ናቸው።

ከሁለት ዓመታት በፊት በቀድሞዎቹ ምርኮኞች በእነ ብርሃኑ ጂኒ ጁላ የሚመራው ሰአራዊት ወደ መቀሌ ሲያመራ፤ “ከትግራይ እስር ቤቶች ወንጀለኞች አመለጡ!” ብለው ነበር። አሁን ደግሞ ሕወሓቶችና ኦነግ ብልጽግና በስልት ተመካክረው ወደ መቀሌ ያስገቧቸውን በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ “ምርኮኞችን” ለቅቀው እንዲዘርፉ፣ እንዲደፍሩ፣ እንዲገድሉና ከተማቱን እንዲያውኩ በማድረግ ላይ ናቸው።

አዎ! “ምርኮኞች” የተሰኙትን ለዚህ ወቅት እንደሚያዘጋጇቸው አምና ላይ አስቀድሜ ተናግሪያለሁ። ለመጭው የጌታችን የልደት በዓል ሰሞን ያዘጋጁት ተንኮል ሊኖር እንደሚችል ስጋት አለኝ።

ኢየሩሳሌማውያን አምላካችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ከድተውና ለሮማውያኑ አሳልፈው በመስጠት በመስቀል ላይ እንዲሰቀል ካደረጉበት ዘመን በኋላ ምናልባት የወጣበትን ማህበረሰብ ይህን ያህል የሚጠላ ስብስብ እንደ ሕወሓት ያለ አይመስለኝም።

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

ለእነዚህ አርመኔዎች የገሃነም እሳትን ደጃፍ እንከፍትላቸው ዘንድ ግድ ነው።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Satellite Imagery Captures Mauna Loa eruption | Colors of Zion / የጽዮን ቀለማት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 World’s Largest Active Volcano Mauna Loa

Mauna Loa, which means “long mountain” in Hawaiian, is the largest active volcano in the world. It covers 2,035 sq miles (5,271 sq km), and is one of a chain of five volcanoes which form Hawaii’s Big Island.

In the satellite imagery captured by the National Oceanic and Atmospheric Administration’s GOES-West satellite, you can clearly see the volcanic eruption, a monstrous plume of gas and ash suddenly covering a large portion of the Big Island.

❖ የኅዳር ጽዮን ማርያም / Annual feast of St. Mary of Zion

This is a feast colorfully celebrated every year on Hidar 21 (November 30) at every church dedicated to St. Mary. The day is observed with special fervor particularly in Axum Tsion where the Ark of the Covenant is housed safely. The occasion is attended by massive Christian pilgrimages from all over Ethiopia and also foreign visitors making it one of the most joyous annual pilgrimages in Axum, the sacred city of Ethiopians.

The Church of Our Lady Mary of Zion claims to contain The original Ark of the Covenant.The Feast of the Ark of the Covenant (locally known as Tabote Tsion) is held in commemoration of different historical events including the coming of The Ark of the Covenant to Ethiopia and the construction of the first church dedicated to St. Mary in Axum.

The day also marks the destruction of Dagon by the power of The Ark of God, as recorded in the Bible, and the return of The Ark to Israel after seven months of exile at the Dagon’s house in Philistine. (1 Samuel 4; 6)

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Meteor Has Crashed in The Canary Islands, Big Explosion Heard | ተዓምረ ኅዳር ጽዮን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 1, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 በካናሪ ደሴቶች ተወርዋሪ ኮከብ ወድቋል፣ ትልቅ ፍንዳታም ተሰምቷል

🛑 የእሳት ኳሱ በስፔይን ደሴቶች በ ላስ ፓልማስ እና ቴነሪፌ እንደ ተወርዋሪ ኮከብ ሰማዩን ሲሻገር የታየ ሲሆን ከባቢ አየርን ሲያቋርጥ ያስከተለው የድምጽ ሞገድ በተለይ በግራን ካናሪያ ከፍተኛ ድምጽ አሰምቷል። አንድ ቀን በእሳተ ገሞራም ሆነ በተወርዋሪ ኮከብ አማካኝነት ከእነዚህ ደሴቶች ሊነሳ የሚችለው የባሕር ሞገድ “የበስተ ምስራቁን የአሜሪካ ጠረፍን ሙሉ በሙሉ የማውደም ብቃት አለው” ተብሏል።

🛑 The fireball was seen crossing the sky like a shooting star from Las Palmas and Tenerife, and the sonic wave that it caused when crossing the atmosphere was heard as a loud noise, especially in Gran Canaria

👉 Source / ምንጭ

💭 ቪዲዮው መጨረሻ ላይ የቀረበውን ሰውዬ ምስል እናስታውስ! ሰሞኑን ካጋጠመኝ አስደናቂ ክስተት ጋር የሚያያዝ ነገር አለ። አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ምናልባት

የቀረበው ሥዕል ላይ እንደሚታየው ሳይመስል አይቀረም የሚሉ አሉ። በትናንትናው የኅዳር ጽዮን ዕለት ገላጣ በሆነ መንገድ ላይ ስራመድ በሰማይ የሚበሩ እርግቦች ከአካባቢዬ ከነበሩ ሰዎች ሁሉ ነጥለው ‘ሸክማቸውን’ መላው ሰውነቴ ላይ አራገፉብኝ። አንዳንዶቹ፤ “በል ሎተሪ ተጫወት!” ይሉኝ ነበር፤ በመገረም።

ኮከብ እንደ ፀሐይ የራሷ ብርሃን አላት፤ ታበራለች ፥ ጨረቃ ግን ብርሃን ትሰርቃለች እንጅ የራሷ ብርሃን የላትም፣ ጨለማ ናት።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፱፡፩፥፪]

ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ፥ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያወራል። ቀን ለቀን ነገርን ታወጣለች፥ ሌሊትም ለሌሊት እውቀትን ትናገራለች።

ቅዱስ ኡራኤል ምስጢረ ሰማይንና እውቀትንም ሁሉ ለሔኖክ እንደገለጸለት ሁሉ ለሔኖክ የልጅ ልጅ ለኖኅም በዚያ መከራ ቀን መርከብ ለመስራት በሚያዘጋጅበት ጊዜ ምክር በመለገስ ቁሳቁስ በማቅረብ ከመርከብም ከወጣ በኃላ በሽምግልናው ዘመን ቅዱስ ኡራኤል አልተለየውም ነበር።

  • 👉 ኡራኤል የሚለው ስም `ኡር‘ እና ‘ኤል‘ ከሚሉ ሁለት ቃላት የተመሠረተ ስም ነው።
  • 👉 ኡር ማለት በእብራይስጥ ብርሃን ማለት ሲሆን ኤል–ማለት ደግሞ አምላክ ማለት ነው ።
  • 👉 አንድ ላይ ሲነበብ –ኡራኤል ማለት የብርሃን አምላክ ወይም የብርሃን ጌታ ማለት ነው ።

ቅዱስ ኡራኤል ከ፯/7ቱ ሊቃነ መላእክት አንዱ ሲሆን ፣ ከፍጥረተ ዓለም ጀምሮ በመብረቅና በነጎድጓድ ላይ የተሾመ መልዓክ ነዉ። በመሆኑም መባርቅት ለጥጋብና ለበረከት እንዲበርቁ ነጎድጓድም ለሰላም እንዲሆን ያሰማራል። [መጽሐፈ ሔኖክ ፮፥፪] ፣ ምስጢረ ሰማይና እውቀትንም ሁሉ ለሄኖክ የገለጸለት የፀሀይን የጨረቃን የከዋክብትንና የሰማይ ሰራዊትን ብርሃንን የሚመራ እርሱ መሆኑን ለሄኖክ ነግሮታል። ፟[መጽሐፈ ሔኖክ ፳፰፥፲፫]

❖ ድርሳነ ኡራኤል ❖

ምድረ ኢትዮጵያ ፦ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዮሴፍና ሰሎሜ በደመና ተጭነው ከግብጽ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ናግራን ከተባለ ሀገር ደረሱ። በናግራን ሳሉ ጌታ እንዲህ አለ። ከቀኝ ጎኔ የሚፈሰው ደሜ በብርሃናት አለቃ በዑራኤል እጅ ተቀድቶ በቅድሚያ በዚች ሀገር ይፈሳል ወይም ይረጫል። እናቱንም እንዲህ አላት አንቺ በድንግልና ጸንሰሽ በድንግልና እንደወለድሽኝ አምነው የሚያከብሩሽ በእኔም የሚያምኑ ብዙ የተቀደሱ ሰዎች በዚህ ሀገር ይወለዳሉ። ከናግራን ተነስተው ለትግራይ ትይዩ ከሚሆን ሐማሴን ከሚባለው ሀገር ሲደርሱ በምሥራቅ በኩል ከፍተኛ ተራራ ተመለከቱና ወደ ተራራው ሄዱ። ጌታም በተራራው ላይ ሳሉ እናቱን እንዲህ አላት ይቺ ተራራ ምስጋናሽ የሚነገርባት ቦታ ትሆናለች። የተራራዋም ስም ደብረ ሃሌ ሉያ ወይም ደብረ ዳሞ ይባላል። ትርጓሜውም የአምላክ ልጅ የመስቀሉ ቦታና የስሙ መገኛ ወይም አደባባይ ማለት ነው።ከዚያም በኋላ ታቦተ ጽዮን ወደምትኖርበት ወደ አክሱም ደረሱ። ታቦተ ጽዮን ባለችበት ቦታ ሳሉ ባዚን የተባለው የኢትዮጵያ ንጉሥ ታቦተ ጽዮንን ለመሳለም መጣ። የካህናቱ አለቃ አኪን ለንጉሡ የኢሳይያስን መጽሐፍ አነበበለት። የተነበበውም የመጽሐፍ ክፍል ድንግል በድንግልና ጸንሳ በድንግልና ወንድ ልጅ ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች የሚል ነበር። ስደተኞቹ ግን ለንጉሡም ሆነ ለካህናቱ ሳይገለጡ የመጽሐፉን ቃል ከሰሙ በኋላ በደመና ተጭነው ወደ ደብረ ዐባይ ሄዱ ። ጌታም እናቱን እንዲህ አላት ይህች ሀገር እንደአክሱም ለስምሽ መጠሪያ ርስት ትሁን በኋላ ዘመን በቀናች ሃይማኖት ጸንተው ሕጌን የሚያስተምሩ አንቺን የሚወዱ ሰዎች ይኖሩባታል። ከዚያም በኋላ ከደብረ ዐባይ ተነስተው ዋሊ ወደ ሚባለው ገዳም /ወደ ዋልድባ / ሄዱ። በዋልድባ በረሃም ሳሉ በራባቸው ጊዜ ጌታ በዮሴፍ ብትር የአንዱን ዕንጨት ስር ቆፈረ። ሦስት መቶ አስራ ስምንት ስሮችን አወጣና ለእናቱ ብይ ብሎ ሰጣት። እናቱም ይህን የሚመር ዕንጨት አልበላም አለችው። ጌታም በኋላ ዘመን ስምሺን የሚጠሩ አንቺን የሚያከብሩ ብዙ መናንያን ይህን እየበሉ በዚህ ቦታ ይኖራሉ። ዕንጨቱም የሚጣፍጥ ይሆንላቸዋል አላት። ከዚህ በኋላ በደመና ተጭነው ከዋልድባ ወደ ጣና የባሕር ወደብ ሄዱ። በጣና ደሴትም ደጋግ ሰዎች ተቀብለዋቸው ሦስት ወር ከአስር ቀን ተቀመጡ። የኢትዮጵያ ሰዎች በደስታ ተቀብለዋቸዋል እንደ ግብፃውያን አላሰቃዩአቸውም ። በጥር አስራ ስምንት /፲፰/18/ ቀን ዑራኤል መጥቶ የሄሮድስን መሞት ነገራቸው ወደ ሀገራቸው ይመለሱ ዘንድ በደመና ከተጫኑ በኋላ ጌታ እናቱን እንዲህ አላት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎች ሁሉ ለስምሽ መታሰቢያ ይሆኑሽ ዘንድ አሥራት አድርጌ ሰጥቼሻለሁ ። ብሎ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ተራራዎችን ሜዳዎችን ኮረብታዎችን አሳያት። እመቤታችን ሁሉንም ቦታዎች እየተዘዋወረች እንድታይ ልጅዋን ጠየቀችው። ልጅዋም የሚመለሱበት ጊዜ እንደደረሰ ነገራት። በብሩህ ደመና ላይ ተቀምጠው ክፍላተ አህጉር እየተዘዋወሩ ተራራዎችን ወንዞቸን አስጐበኛት የኢትዮጵያን ምድር ከጐበኙ በኋላ በደመና ተጭነው ጥር 29 ቀን ምድረ ግብፅ ደረሱ። ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በቅዱስ ዑራኤል መሪነት ነው። ከግብፅ ወደ ኢትዮጵያ የመግባት ታሪክ በድርሳነ ዑራኤል ላይ በስፋት ተጽፏል።

❖❖❖ የቅዱስ ኡራኤል ፀሎት በያለንበት ይድረስ!ቅዱስ ኡራኤል ኢትዮጵያን የጽዮንን ልጆችን አደራ፤ በእሳት ሰረገላ በነበልባል ታጅበህ ለተልዕኮ የምትፋጠን የአምላካችን አገልጋይ ወራዙተ ኢትዮጵያን በብርሐናዊ ክንፍህ ሸፍነህ ከመርዘኞች የሞት ቀስት ከቀሳፊ ነገር ሁሉ ሰውረን!❖❖❖

❖ Colors of Zion / የጽዮን ቀለማት

የኅዳር ጽዮን ማርያም / Annual feast of St. Mary of Zion

This is a feast colorfully celebrated every year on Hidar 21 (November 30) at every church dedicated to St. Mary. The day is observed with special fervor particularly in Axum Tsion where the Ark of the Covenant is housed safely. The occasion is attended by massive Christian pilgrimages from all over Ethiopia and also foreign visitors making it one of the most joyous annual pilgrimages in Axum, the sacred city of Ethiopians.

The Church of Our Lady Mary of Zion claims to contain The original Ark of the Covenant.The Feast of the Ark of the Covenant (locally known as Tabote Tsion) is held in commemoration of different historical events including the coming of The Ark of the Covenant to Ethiopia and the construction of the first church dedicated to St. Mary in Axum.

The day also marks the destruction of Dagon by the power of The Ark of God, as recorded in the Bible, and the return of The Ark to Israel after seven months of exile at the Dagon’s house in Philistine. (1 Samuel 4; 6)

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Qatar | Enemies of The Cross Attack Brazilian Christians, Trample The Flag of Zion-Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 25, 2022

💭 ኳታር | የመስቀሉ ጠላቶች የብራዚላውያን ክርስቲያኖችን አጠቁ፣ የጽዮን/የኢትዮጵያ ቀለማትና መስቀል ያለበትን የብራዚል ‘ፔርናቡኮ’ ግዛት ባንዲራን ረገጡት። በይፋ የተሰጠው ምክኒያት፤ “የግብረ-ሰዶማውያን ባንዲራ ነው” የሚል ነበር።

አይይ! ይህማ ሰበብ ነው፤ ለዋሃቢስቶቹ ኳታሮች ዋናው ምክኒያታቸው ኃያሉ መስቀል እና ድንቆቹ የጽዮን ቀለማት ናቸው።

ሰሞኑን “ኢትዮጵያውያን ነን፣ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ነን” የሚሉት ግብዞቹና ጨቅላዎቹ ወገኖቻችን፤ “ኳታር አልተቻለችም የግብረሰዶማውያኑን ባንዲራ ከለከለች፤ እንዲህ ነው መሆን ያለበ፣ ጀግና ሃገር፣ ድንቅ ሃገር!” እያሉ በችኮላ ሲቀበጣጥሩ እያየን ነው። በጣም ያሳዝናል! ሃቁ ግን የኳታርም ሆኑ ሌሎቹ መሀመዳውያን ከፍተኛ ችግር ያለባቸው ከጽዮን ቀለማት ጋር ነው። የሰዶም ዜጎች ለማውለብለብ የሚሹትን ባንዲራ መከልከላቸውና መቃወማቸው እንዲያው ለይስሙላ ነው፤ እንዲያውም እግረ መንገዳቸውን የማርያም መቀነትን፣ የጽዮንንኢትዮጵያን ሰንደቅ መቃወማቸው/መከልከላቸው መሆኑ ነው። እስልምና እኮ ግብረሰዶማዊነትን አይከለክልም፤ እንዲያውም ያበረታታል እንጂ። ግብረሰዶማዊነት በድብቅ በጣም የተስፋፋባቸው ሃገራት የሙስሊም ሃገራት መሆናቸው ይታወቃል። የተመሳሳይ ጾታና የእንስሶች ወሲባዊ ግኑኝነቶችን በከፍተኛ ቁጥር በኢንተርኔት የሚከታተሉት የሙስሊም ሃገራት ናቸው።

Pakistan Tops List of Most Porn-Searching Countries: Google

ለማንኛውም፤ ስታዲዮሞቿን በእስያውያን ስደተኛ “ባሪያዎች” አሰርታና ከስድስት ሺህ በላይ ምስኪን ስደተኞችን ገድላ የዓለም ዋንጫን በማስተናገድ ላይ ያለችው “ዋሃቢያ ኳታር የግብረሰዶማውያንን ባንዲራ ከለከለች፤ እሰየሁ እልልል!” የምትሉ “ክርስቲያኖች” ከዚህ ሞኝነት የተሞላበት ተግባራችሁ ብትቆጠቡ ይሻላችኋል።

እነዚህ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው እስማኤላውያን የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች፤ በክርስቶስ ስም እስካልዳኑ ድረስ፤ የመስቀሉ፣ የጽዮን፣ የቅዱሳኑ፣ የማርያም መቀነትና የእግዚአብሔር አምላክ የሆነው ነገር ሁሉ ጠላቶች ናቸው።

💭 “በሰዶም ዜጎች የተመረጠው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ ግራኝ የሰዶማውያንን ባንዲራ አውለበለበ

💭 እያንዳንዱ የክርስቶስን አምላክነት ያላመነ/ያልተቀበለ ፣ ጌታችንን ያልተከተለ፣ ያልተጠመቀና ለዋቄዮአላህሉሲፈር አጎብድዶ የሚሰግድ (ዋቀፌታ + እስላም + ፕሮቴስታንት) ብሎም ከባዕዳውያኑ ምዕራባውያን ኤዶማውያን እና ምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጋር አብሮ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመተ እያንዳንዱ ሰው የሰዶምና ገሞራ ዜጋ ነው። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሰዶምና ገሞራ ዜጋ መሆኑን ቪዲዮው እንደምሳሌ ያሳየናል።

[Genesis 9:13-15]

“I have set my rainbow in the clouds, and it will be the sign of the covenant between me and the earth. Whenever I bring clouds over the earth and the rainbow appears in the clouds, I will remember my covenant between me and you and all living creatures of every kind. Never again will the waters become a flood to destroy all life”

[Philippians 3:18-19]

“For, as I have often told you before and now tell you again even with tears, many live as enemies of the cross of Christ. Their destiny is destruction, their god is their stomach, and their glory is in their shame. Their mind is set on earthly things.”

💭 Qatari World Cup Officials Trample Rainbow Flag of Brazil’s Pernambuco Region

Qatari officials caused an uproar Tuesday after mistaking the rainbow flag of the Brazilian State of Pernambuco as a gay pride flag and throwing it to the ground and trampling it.

Witnesses said that Qatari officials were incensed by the flag after Saudi Arabia beat Argentina in the World Cup, according to the news website g1.

Qatari authorities reportedly took a Pernambuco flag from the Brazilian representatives in Lusail Stadium, Doha. Journalist Victor Pereira said that local authorities took the flag, threw it on the ground, and then stomped on it.

As g1 noted, the Pernambuco flag has no connection to the gay agenda at all.

“The rainbow on the flag of Pernambuco symbolizes the union of all Pernambuco and makes reference to the diversity of those who came together around an ideal. It has been present on the state flag since 1817, the year of the Pernambuco Revolution, which made Pernambuco independent from Portugal for 70 days,” g1 reported.

“In the beginning, the arch was red, yellow and white, symbolizing the beginning of a new era, of peace, friendship and unity. In 1917, it changed to red, yellow and green,” the site added.

Along with a rainbow, the State of Pernambuco flag also includes the sun’s symbology, a blue field to represent the sky, a white area to denote peace, and a Christian cross to represent the religious faiths of the residents.

💭 Selected Comments from Breitbart News:

  • ☆ The lgbtq+ have perverted the rainbow, that’s why. They don’t own the rainbow. Only God owns it
  • ☆ Isnt it ironic that God gave us the Rainbow as a symbol he wont destroy the world for wickedness by flood, and the alphabet people flaunt their sins using that symbol.
  • ☆ I have to wonder if the cross on the flag played a role, too.
  • ☆ I’m guessing the cross offended them as much or more than the rainbow……
  • ☆ And while they can put it on a flag, God put His in sky for all to see.
  • ☆ I grew up the rainbow meaning happiness and color, now, you can’t go near it or people think you’re gay. It’s a small part of what’s being ruined.
  • ☆ Gays have really ruined the rainbow

👉 Courtesy: Breitbart News

💭 The Major Difference Between God’s Rainbow And The LGBT Pride Rainbow

The number 7 in the Bible as well as in nature show the completeness and perfectness of our Heavenly Father. The number 6, on the other hand, does not fare so well. The number is first mentioned in connection with the flood of Noah, and last mentioned with the Mark of the Beast and the Battle of Armageddon. All judgments on sin. The Mark of the Beast includes three 6’s, a complete judgement on sin. How many colors in the LGBT Pride Rainbow? You guessed it – 6.

God’s Rainbow, the one that He set in the sky as a sign to Noah, has 7 observable colors in it – red, orange. yellow, green, blue, violet, and indigo.

“And I will establish my covenant with you; neither shall all flesh be cut off any more by the waters of a flood; neither shall there any more be a flood to destroy the earth. And God said, This is the token of the covenant which I make between me and you and every living creature that is with you, for perpetual generations: I do set my bow in the cloud, and it shall be for a token of a covenant between me and the earth.” Genesis 9:11-13

I was reading earlier how Skittles traded in its iconic rainbow packaging for a monochromatic black-and-white design in honor of LGBT Pride parade celebrations in London this week.

The candy company joined in the celebration earlier this week and handed out limited-edition black-and-white bags filled with white Skittles, with a black S imprinted on them. An all-white Skittles float was also seen making its way through the thousands of revelers during the Pride parade in London.

And it got me thinking about the a major difference between God’s rainbow and the counterfeit LGBT Pride rainbow symbol.

God’s rainbow, the one that He set in the sky as a sign to Noah, has 7 observable colors in it – red, orange. yellow, green, blue, violet, and indigo. The number 7 is strongly associated with God and His perfect completeness. Please note the following about the number 7:

  • ❖ There are 7 days of the week – Monday, Tuesday, Wednesday, Thursday, Friday, Saturday and Sunday
  • ❖ There are 7 continents – Africa, Antarctica, Asia, Australia/Oceania, Europe, North America, and South America
  • ❖ The Name Jehovah appears 7 times in the King James Bible – Genesis 22:14, Exodus 6:3, Exodus 17:15, Judges 6:24, Psalms 83:18, Isaiah 2:2, Isaiah 26:4
  • ❖ There are 7 Churches in Revelation – Ephesus, Smyrna, Pergamos, Thyatira, Sardis, Philadelphia, Laodicea
  • ❖ There are 7 notes in the musical scale – C, D, E, F, G, A, B
  • ❖ There are 7 colors when light passes through a prism – the three primary colors and four secondary ones affectionately known as ROYGBIV
  • ❖ There are 7 levels in the Periodic Table of the Elements – the 7 levels of periodicity

Further, there are the 7 Mysteries given to the apostle Paul, 7 baptisms of fire, 7 resurrections, and a whole host of other 7’s. Multiples of 7 also figure into the biblical narrative: the “seventy weeks” prophecy in Daniel 9:24 concerns 490 years (7 times 7 times 10). Jeremiah 29:10 predicted the Babylonian Captivity would last for seventy years (7 times 10). According to Leviticus 25:8, the Year of Jubilee was to begin after the passing of every forty-ninth year (7 times 7).

Are you starting to get the picture? The number 7 in the Bible as well as in nature shows the completeness and perfectness of our Heavenly Father. The number 6, on the other hand, does not fare so well. The number is first mentioned in connection with the flood of Noah, and last mentioned with the Mark of the Beast and the Battle of Armageddon. All judgments on sin. The Mark of the Beast includes three 6’s, a complete judgment on sin.

How many colors in the LGBT Pride Rainbow? You guessed it – 6.

Gilbert Baker, an artist and drag queen, first created the Rainbow Flag in 1978.

Baker’s rainbow flag actually originally had eight colors – hot pink, red, orange, yellow, green, turquoise, indigo/blue and violet — but it gradually lost its stripes until it became the six-color version most commonly used today. Each of the colors has its own significance, he says: hot pink for sex, red for life, orange for healing, yellow for sunlight, green for nature, turquoise for art, indigo for harmony and violet for spirit.

A BRIEF HISTORY OF THE LGBT RAINBOW PRIDE FLAG

The flag lost its hot pink stripe when Baker approached the Paramount Flag Company to begin mass producing them – the hot pink fabric was too rare and expensive to include. The flag lost its indigo stripe before the 1979 Gay Freedom Day Parade. The committee organizing the parade wanted to split the flag in half and fly each part from the light poles along both sides of Market Street, so it became a six-striped flag. Baker says the flag was cemented as an international symbol in 1994, when he made a mile-long flag for the 25th anniversary of the Stonewall riots.

About that Pride thing…

As a Bible believer, I always found it odd that the LGBT would call their movement the Pride movement. The Bible says that all the ‘children of pride’ have a king set over them to rule them, and that king is the Devil who shows up as Leviathan in the book of Job:

“He beholdeth all high things: he is a king over all the children of pride.” Job 41:34

And, oh yeah, that’s the sixth place where the word ‘pride’ appears in the Bible.

💭 My Note: In Earth as it is in Heaven there are 7 Dimensions from Adam to 😇 Enoch: The 7th Man.

Actually, Muslims and Gays are both enemies of The Cross of Christ & God’s Rainbow. That World Cup fans wearing the rainbow, a symbol of gay pride and rights, face ‘harassment’ in Qatar is just another game of Hegel’s Thesis-Antithesis-Synthesis Model. The fact that we never see/hear gays complain about Islam and Muslims, or never fight against them tells us they’re in fact allies in the shadows. The further you are from The Cross of Christ, the faster you fall into a bottomless pit.

Pakistan Tops List of Most Porn-Searching Countries: Google

💭 Stealing The Rainbow

👉 Stealing The Rainbow

👉 An Extremely Rare Rainbow-Colored Cloud Over Ethiopia

👉 Gays Are Lacing Fireworks with Homosexual Chemtrails

💭 Death of Queen Elizabeth II + St. Raphael + Ethiopian New Year (9/11) + Zion Mary + Rainbow

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዛሬው የቅዱስ ዑራኤል ዕለት ድንቅ ተዓምር ፳፪ ሰኔ ፳፻፲፬ | አምላካችን ምልክቶቹን አሳይቶናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 29, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ክፍል ፩

ጸሎት ቤት ውስጥ፤ ፳፪ ሰኔ ፪ሺ፲፬ ዓ.ም ቅዱስ ዑራኤል ይህን የጌታችን መታሰቢያ ከ፭ ዓመታት በፊት አሳይቼው ነበር ዛሬ ከበታቹ ያሉት የሻማ ብርሃናት የጽዮንን ቀለማት/ የማርያም መቀነትን ሠርተው ይታያሉ።

በጽዮን ቀለማት የደመቀው የእናታችን የቅድስት ማርያም ስዕል ዛሬ ከበታቹ ያሉት የሻማ ብርሃናት የጽዮንን ቀለማት/ የማርያም መቀነትን ሠርተው ይታያሉ። ኢትዮጵያዊ ገጽታ ያለውን ስዕል

በጥሞና እንመልከተው!

ክፍል ፪

ጌታችን የተገኘበት የ፪ሺ፱ ዓ.ም መስቀል ደመራ በመስቀል ዓደባባይ” በሚል ከ፭ ዓመታት በፊት፤ ገና አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ መኖሩንም ሳናውቅ አቅርቤው የነበረው ድንቅ ቪዲዮ ነው፤ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎች ለጅሃዳቸው በደብረዘይት (ቢሸፍቱ-ሆራ) ዝግጅት ላይ ነበሩ።

✞ አምላካችን ምልክቶቹን አሳይቶናል ፥ ዳግም ምጽአት / ደብረ ዘይት ✞

እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፣ ወአምላክነሂ ኢያረምም፣ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ። እግዚአብሔር በግልጽ ይመጣል፤ አምላካችን ዝምም አይልም ከፊቱም እሳት ይነዳል”

✞ የምጽአት ምልክቶች ✞

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ሳለ ደቀመዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው የዳግም ምጽአት ምልክትን ጠይቀውታል። እርሱም አስቀድሞ «ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ» ካለ በኋላ የሚከተሉትን ምልክቶች ገልጾላቸዋል።

💭 አስቀድሞ በነቢያት የተነገሩትም ምልክቶች ተጨምረዋል፤

  • ☆ ብዙ ሀሰተኛ ነቢያት ይነሳሉ ፣
  • ☆ ብዙ ሀሰተኛ ክርስቶሶች ይነሳሉ ፣
  • ☆ ታላቅ ክሕደት ይሆናል ፣
  • ☆ በብዙዎች ዘንድ ፍቅር ይቀዘቅዛል ፣
  • ☆ የጦርነት ፣ የርኃብ ፣ የቸነፈር የምድር መናወጥ ወሬ መሰማት፣
  • ☆ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥት በመንግሥት ላይ መነሳሳት፣
  • ☆ ክርስቲያኖች በአሕዛብ የተጠሉ መሆን፣
  • ☆ የብዙዎች ለሞት ተላልፈው መሰጠት ፣
  • ☆ የብዙዎች ከእውነት መንገድ መሰናከል ፣
  • ☆ የጥፋት ርኲሰት በተቀደሰችው ስፍራ መታየት፣
  • ☆ የተመረጡት እስኪስቱ ድረስ ድንቅ ተአምራት መደረግ ፣ (ማቴ ፳፬ የመከራ ዘመን ይሆናል)
  • ☆ «ስለ ሕዝብ ልጆች የሚቆመው ታላቁ ሚካኤል ይነሳል።» (ዳን ፲፪ ፥ ፩ )
  • ☆ የአመጽ ሰው የክርስቶስ ተቃዋሚ መነሳት ፣ (፪ ተሰ ፪ ፥ ፫ )
  • ☆ የአውሬው የስድብ አፍ በገልጽ በብዙዎች ላይ መገለጽ (ራእይ ፲፫፥ ፭ ) ፣ ወዘተ

ከላይ የተገለጹት ምልክቶች በአሁኑ ዘመን በአብዛኛው የታዩ እና እየታዩ ያሉ ናቸው። ትንቢቱን የተናገረው ባለቤቱ ወልደ አምላክ ክርስቶስ በመሆኑ የበለጠ ትኩረት እንድናደርግበት ግድ ይለናል። ከዚህም ተነስተን የክፋት ትንቢት መፈጸሚያ እንዳንሆን መጠንቀቅ ይገባናል። ከምልክቶቹ ፍጻሜ አንጻር ግን እራሳችንን መታዘዝ በማስተማር ሕይወታችንን በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ማቅረብ ብቸኛ መፍትሄ ነው።

✞ ምጽአት ✞

ከብዙ የምጽአት ምልክቶች በኋላ የክርስቶስ ዳግም ምጽአት ይሆናል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ እንዳረገ እንዲሁ ተመልሶ ይመጣል።

በአጠቃላይ ደብረ ዘይት ሁለት ተቃራኒ ነገሮች የሚፈጽሙበትን የነገረ ዳግም ምጽአት ሁኔታን ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምንማርበት የዓቢይ ጾም ሳምንት ነው። ይኸውም ትንሣኤ ዘለክብር እና ትንሳኤ ዘለሀሳር ነው። አንዱ ከእግዚአብሔር ጋር የሚሆንበት ሌላው ከሰይጣን ጋር ኑሮው የሚወሰንበትአንዱ መንግሥተ ሰማያትን የሚወርስበት ሌላው ገሀነመ እሳት የሚገባበት፣ አንዱ የሚደሰትበት ፣ ሌላው ዋይታ የሚያሰማበት፣ የበረከትና የመርገም ቀን፣ የተስፋና ተስፋ የመቁረጥ ቀን፣ የደስታና የጭንቅ ቀን፣ የእልልታና የዋይታ ቀን፣ አንዱ ሌላውን የማያድንበት፣ እናት ልጄን የማትልበት፣ ልጅ እናቴን የማይልበት፣ ባልና ሚስት የሚለያዩበት፣ ጓደኞች ዳግም የማይገናኙበት፣ ኃጥእ ከጻድቅ መተያየት የሚያበቁበት የመጨረሻ እለት ዳግም ምጽአት ናት።

ሰሚ ከሆንን የደብረ ዘይትን ጩኸት ልንሰማ ይገባናል። የምትነግረንን የምጽአትን ምልክቶች፣ የምጽአትን ትንቢቶች፥ «እግዚአብሔርሰ ገሀደ ይመጽእ፣ ወአምላክነሂ ኢያረምም፣ እሳት ይነድድ ቅድሜሁ። እግዚአብሔር በግልጽ ይመጣል፤ አምላካችን ዝምም አይልም ከፊቱም እሳት ይነዳል» ፣ ወዘተ የሚለውን ፣ ጌታ በወንጌሉ በፍርድ ቀን ለእያንዳንዱ እከፍለው ዘንድ በቁጣ እመጣለሁ ያለውን ፣.. ከደብረ ዘይት ልንማር ይገባናል። ያለዚያ ግን በመጨረሻው ቀን ዕጣ ፈንታችን ከዲያብሎስ ጋር እሳቱ በማይጠፋ እና ትሉ በማያንቀላፋ በገሃነመ እሳት ሥቃይ ይሆናል ።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን !

💭 ክርስቶስ በደመራ ታየ – እኛን “አትፍሩ” – ጠላቶቻችንን “ተጠንቀቁ”! ይላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 28, 2016

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የበላይነቱን የተቀዳጀችበት ምስጢር አክሱማዊቷ ትግራይ ኢትዮጵያን የምትመራ ሞተር ስለሆነች ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2022

🏃‍ በውድድሩ ታሪክም በሰንጠረዡ አናት በመቀመጥ ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የአፍሪካ አገር ነች

Axumite Ethiopia Beats Babylon America / አክሱማዊት ኢትዮጵያ ባቢሎን አሜሪካን ቀጣቻት

💭 ማን ለማን እንደሚሮጥና ምን እንዳመጣ እንታዘብ፤

👉 ‘ዳንኤል’ ለኤርትራ (የአባቷ ስም)

👉 ‘ተፈሪ’ ለእስራኤል

💭 እኅቶቻችን የሚሮጡት እስራኤል ዘ-ነፍስ ለሆነችው ለጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ እንጂ በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ለጊዜው ለታገተችው ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ አይደለም። ለመፍረድ የምትቸኩሉ ተጠንቀቁ! እዚህ ላይ ትልቅ መለኮታዊ ምስጢር አለ። የቃል ኪዳኑ ታቦት ሥራውን እየሠራ ነው፣ ማንም ምንም ሊያደርገው አይችልም!

የውድድሩን ውጤት አስመልክቶ በጽዮናውያኑ ሴታማነት ቀንታ (ከምኒልክ ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ በጽዮናውያኑ ላይ የሚካሄዱት የዘር ማጥፋት ጦርነቶች ሁሉ መንስዔያቸው ቅናትነው) እየተቃጠለች ያለችው ኢትዮጵያ ዘስጋ‘(የሜዲያውን ትኩረት አልባነት እንመልከት) እንዲሁም የተለያዩ ሃገራት ሜዲያዎችን ተከታትዬ ነበር፤ ሁሉም ተገርመዋል! ተደናግጠዋል! ብዙዎቹ ይህን በሁላችንም ዘንድ ያልተጠበቀውንና በጣም አስገራሚ የሆነውን ክስተት የሚያበሥረውን ዜና ደብቀውታል! ይህ ሁሉ ጀነሳይድ የሚካሄድባትና በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ የተጋረጡባት ሃገር እንዴት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ለምን አንደኛ ለመሆን በቃች? ብለው እራሳቸውን እየጠየቁና እያቁነጠነጡ ነው።

የሉሲፈረን/ቻይናን ባንዲራ በምዕራባውያኑ ከተሞች አደባባዮች ላይ ማውለቡ ምንም ነገር አላመጣም፣ ሊያመጣም አይችልም። ቀደም ሲልም፤ “ጽላተ ሙሴን ተሽክመንና ጽዩናዊ በሆነው ነጭ በነጭ አለባበስ አሸብርቀን ለሰልፍ እንውጣ፤ ብዙም ድምጽ ሳናሰማ እንዲያውም ጸጥ ብለን እንደ አክሱም ምሕላ የዓለም ከተማዎችን ጎዳናዎች እናጥለቅልቃቸው፣ ዓለም ይህን እንጂ ቋቅ! የሚያሰኘውን የቻይናን ባንዲራ አይፈራውም ለጉዳያችን ትኩራት አይሰጠውም” በማለት አውስተን ነበር። ይህ የዛሬው የእኅቶቻችን ድል ግን ዓለምን ስውር በሆነ መንገድ በማንቀጥቀጥ ላይ እንደሚገኝ እንታዘበው።

ጽላተ ሙሴን የተሸከመ፣ የጽዮን ቀለማትን የያዘና ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን የጠራ በመጨረሻ አሸናፊ ነውና ድልበድል ይቀናዋል። አክሱም ጽዮን በባዕዳውያኑ እምብዛም ያልተገዛቸው ይህን አጥብቃ በመያዟ ነበር፣ እነ ታላቁ አበበ ቢቂላ(በሮም ኦሎምፒኮች ልክ ሮም ከተማ አደባባይ ላይ ቆሞ የነበረው የአክሱም ኃውልት ላይ ሲደርስ ጫማውን አሽቅንጥሮ በመጣል በባዶ እግሩ ድል የተቀዳጀ ጀግና)፣ ማርሽ ቀያሪውና ሞስኮን ያርበደበደው ምሩጽ ይፍጠር እንዲሁም የዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ያልበከላት ድንቋ ደራርቱ ቱሉ ድል የተቀዳጁት እኮ ኢትዮጵያ ዘስጋን ሳይሆን ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን በመውደዳቸውና የጽዮንን ቀለማትም በፍቅር ከፍ ከፍ ለማድረግ በመፈለጋቸው ነበር። ያውም በኋላ ላይ በሰንደቁ ላይ የተለጠፈው የሉሲፈር ኮከብ ወደኋላ እየጎተታቸው እንኳን። መለኮታዊ ኃይል ከበስተጀርባው እንዳለ ሆኖ ስለተሰማኝ አሁን ደግሜ ደጋግሜ በመደነቅ ነው የማየው የትናንት ወዲያው 800 ሜትር ውድድር፤ ጽዮናዊቷ እኅታችን ፍሬወይኒ እንደ ሮኬት የተተኮሰችው የጽዮን እርዳታ፣ የጽላተ ሙሴ ኃይል ስላለ ነው።

👉 በውድድሩ እንዳትሳተፍ የታገደችው ሩሲያ ከዛሬዋ ኢትዮጵያ ጎን የቆመችው “ኢትዮጵያ” ለሚለው ስም ክብርና ፍርሃትስላላት ነው። በሩሲያው የሥነ ጽሑፍ ዓለም እንደ አምላክ በሚቆጠረው በአሌክሳንደር ሰርጊየቪች ፑሽኪን ከኢትዮጵያ ጋር በደም፣ በታሪክና በሃይማኖት የተሳሰረችው የሩሲያ/ሶቬየት ሕብረት መሪ አንዴም እንኳን ኢትዮጵያን ጎብኝቶ አያውቅም፤ ለዚህም የምጠረጥረው መለኮታዊ ፍራቻ ስላላቸው ነው።

💭 Russia’s Transport of Ethiopia’s Mysterious “Ark of Gabriel” from Saudi Arabia to Antarctica

💭 ሚስጢራዊ የኢትዮጵያ “ታቦተ ገብርኤል” ከሳውዲ አረቢያ ወደ አንታርክቲካ ሩሲያ መጓጓ

🏃‍ በሰርቢያ ቤልግሬድ የቤት ውስጥ ሩጫ ውድድር

ውድድሩ የተካሄደባት የቤልግራድ ከተማ የኦርቶዶክስ ሰርቢያ ዋና ከተማ ናት። እ.አ.አ በአፕሪል 11/1999 – ሚያዝያ ፫/፲፱፻፺፩/1991ዓ.ም እሑድ በኦርቶዶክስ የትንሳኤ በዓል ዕለት የያኔው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ዋና ከተማዋን ቤዖግራድን በከፋ መልክ በቦምብ ማስደብደቡን አንረሳም፤ እዚህ ያንብቡ።

ከሃያ ዓመታት በፊት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኗ ሰርቢያ (የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ) የጀመረው የሉሲፈራውያኑ የቀለም አብዮትጥንታውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆኑት ሕዝቦች ዘንድ እንዲቀጣጠል ነው እየተደረገ ያለው። ከኦርቶዶክስ ሰርቢያ ወደ ኦርቶዶክስ ጆርጂያ፣ ዩክሬይን እና ሩሲያ እንዲቀጥል ተደርጓል።

አዎ! የሳጥናኤል ግብ ኢትዮጵያ ነው። ዲያብሎስ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ሰንደቅ ዓላማችን በጣም ይጠላቸዋል፣ ይፈራቸዋል። ይህን በሃገራችን እያየን አይደለም?! የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ እንኳን የኩርድ ሕዝብን በመጨፍጨፍ ላይ ያለቸው ኩርዶች የኢትዮጵያን ቀለማት በመያዛቸው ነው።

👉 የኢትዮጵያን ቀለማት በመረጠችው ቦሊቪያ በአ’ማራ ዜጎች ላይ የዘር ጭፍጨፋ እየተካሄደ ነው።

ቦሊቪያ የሉሲፈራውያኑ ኮከብ ያላረፈበትን ቀለማችንን ስለመረጠች ጥንታውያኑ አማራ ነዋሪዎቿ የኢትዮጵያን ሕዝቦች ስቃይ በመጋራት ላይ ናቸው።

በጥንታዊው ክርስትና፣ በጥንታውያን ሕዝቦች እና በኢትዮጵያ የማርያም መቀነት ቀለማት ላይ የሚካሄድ የቀለም አብዮት

💭 የሩሲያው መሪ ጥምቀትን በኦርቶዶክሷ ሰርቢያ ሲያከብሩ፡ የኛዎቹ ደግሞ የኢትዮጵያን በር ለአረቦች ከፈቱ

ኦርቶዶክሱ ፕሬዚደንት ፑቲን ለጉብኝት እህት አገር ወደ ሆነችው ወደ ሰርቢያ አምርተዋል። በሚሊየን የሚቆጠሩ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በዝነኛው የቅዱስ ሳቫ (የሰርቢያ ቅዱስ) ቤተክርስቲያን የሞቀ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በሉሲፈራዊያኑ የቱርክ፣ የናዚዎች እና፡ በቅርቡም፡ የኔቶ ሠራዊት፡ በታሪኳ ብዙ ጥቃት የደረሰባት ኦርቶዶክስ ሰርቢያ፡ መጀመሪያ በእርሷ እርዳታ ኃያል ለመሆን የበቃችውን ዩጎዛላቪያን በታትነው አደከሟት፤ ከዚያም፡ በቅርቡ፡ የክርስትና ስልጣኔዋ ታሪካዊ ቦታ የሆነችውን ኮሶቮን ገንጥለው ወሰዱባት።

💭 ..በአፕሪል 11/1999ሚያዝያ ፫/፲፱፻፺፩/1991.ም እሑድ በኦርቶዶክስ ትንሳኤ በዓል ዕለትየያኔው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ዋና ከተማዋን ቤዖግራድን በከፋ መልክ በቦምብ ማስደብደቡን አንረሳም፤ እዚህ ያንብቡ

War on Christians: FOUR Orthodox Churches Burn — All on Orthodox Easter

የአድዋ ድል ከእግዚአብሔር የተገኘ ድል ነው

የነፈስ አዳኞቹ ዘመቻ

ቅዱስ ጸበላችን የጽላተ ጽዮን ተዓምር ነው

The Crimea: Luciferian Conspiracy Against Orthodox Christians

Axumite Tigray is the Motor that Runs Ethiopia

Ethiopia topped the table with four gold medals, three silver and two bronze. United States finished second with three golds, seven silver and nine bronze, with third spot going to Belgium with two gold medals.

😇 በእውነት ይህ የእግዚአብሔር ሥራ ነው፣ ዓለም ሁሉ ሊመስክርበት የሚገደድበት የቃልኪዳኑ ታቦት ተዓምር ነውና ነው።

❖❖❖ [ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፵፥፳፱] ❖❖❖

ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።”

❖❖❖[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፲]❖❖❖

በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።”

😈 አሁን ፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርገን ማስወጣት አለብን! 🏃‍ ግራኝ፤ መጣንልህ!

🏃‍ በኢትዮጵያ የበላይነት የተጠናቀቀው ፲፰/18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 🏃‍

በአክሱማውያኑ ጽዮናውያን የተመራችው ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዛ አጠናቃለች።

በቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮናው ኢትዮጵያ የበላይነትን ይዛ ያጠናቀቀችው በአራት ወርቅ፣ በሦስት ብር እና በሁለት ነሐስ በድምሩ ዘጠኝ ሜዳሊያዎችን በማግኘት ነው።

በውድድሩ ከ2008 እስከ 2018 በነበሩት ተከታታይ ውድድሮች ሰንጠረዥ በአንደኝነት ስትመራው የነበረችው አሜሪካ ስትሆን፣ ዘንድሮ ይህንን የበላይነት በኢትዮጵያ ተነጥቃለች።

በውድድሩ ታሪክም በሰንጠረዡ አናት በመቀመጥ ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የአፍሪካ አገር ነች።

በዘንድሮ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና አሜሪካ፣ ቤልጂየም፣ ሲዊትዘርላንድ እና ስዊዲን ኢትዮጵያን ተከትለው በውድድሩ ሰንጠረዥ ከሁለት እስከ አምስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።

የኢትዮጵያ የዘወትር ተፎካካሪ የሆነችው ኬንያ 1 ብር እና 1 ነሐስ በማግኘት በረጃ ሰንጠረዡ ውስጥ መካተት ከቻሉት 29 አገራት በ22ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

ሌላኛው አፍሪካዊት አገር ኡጋንዳ ደግሞ አንድ ነሐስ ማግኘት ችላለች።

680 አትሌቶች [308ቱ ሴቶች] የተወደደሩበት የዘንድሮ 18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 136 አገራት ተሳትፈውበታል።

ከተለያዩ አገራት የተወጣጡ ስድተኞችን የያዘው ቡድንም የውድድሩ ተሳታፊ ነበር።

ኢትዮጵያ ለውድድሩ ከ800 እስከ 3 ሺህ ሜትር ሩጫ ላይ የሚሳተፉ 5 ወንድ እና 9 ሴት አትሌቶችን የላከች ሲሆን በወንዶች 2 ወርቅ እና 1 ብር ስታገኝ የተቀረው 6 ሜዳሊያ በሴቶች የተመዘገበ ነው።

ጉዳፍ ጸጋዬ እና ሳሙኤል ተፈራ በ1 ሺህ 500 ሜትር ለሀገራቸው ወርቅ ያመጡ ሲሆን፤ ሰለሞን ባረጋ እና ለምለም ሃይሉ ደግሞ በ3 ሺህ ሜትር ሩጫ የወርቅ ሜዳሊያውን አጥልቀዋል። ሳሙኤል ተፈራ በርቀቱ የውድድሩን ክበረወሰን አሻሽሏል።

ሰለሞን ባረጋ 1ኛ በወጣበት 3ሺህ ሜትር ለሜቻ ግርማ 2ኛ መሆን የብር ሜዳሊያ አግኝቷል። የተቀረውን የብር ሜዳሊያ ደግሞ ፍሬወይኒ ሃይሉ በ800 ሜትር እና አክሱማይት እምባዬ በ1 ሺህ 500 ሜትር ያስመዘገቡበት ነው።

ሒሩት መሸሻ በ1 ሺህ አምስት መቶ ሜትር እና እጅግአየሁ ታዬ 3 ሺህ ሜትር የነሐስ ሜዳሊያ አግኝተዋል። በሶስት ሺህ ሜትር የሴቶች አትሌቲክስ ውድድር ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለው ደረጃ ኢትዮጵያውያኑ የተቆጠጠሩት ሲሆን አንደኛ የወጣችው ለምለም ሃይሉ በርቀቱ የውድድሩን ሪከርድ ሰብራለች።

💭 ኢትዮጵያ በ፲፰/18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና

🏃‍ የተሳታፊዎች ብዛት: ፲፬/14 [/5 ወንድ እና ፱/9 ሴት]

  • የተወዳደሩባቸው ርቀቶች: 8001 ሺህ 500 እና 3 ሺህ ሜትር
  • የሜዳሊያ ብዛት: 9 [4 ወርቅ፣ 3 ብርና 2 ነሃስ]
  • የሜዳሊያ ብዛት በጾታ: 6 በሴቶች [2 ወርቅ፣ 2 ብር እና 2 ነሐስ] 3 በወንዶች [2 ወርቅ፣ 1 ብር]

የሜዳሊያ ብዛት በርቀት: 2 ወርቅ በ3 ሺህ ሜትር፣ 2 ወርቅ በ1 ሺህ 500 ሜትር፣ 1 ብር በ800 ሜትር፣ 1 ብር በ1 ሺህ 500 እና 1 ብር በ3000 ሜትር እንዲሁም 1 ነሃስ፣ በ1 ሺህ 500 ሜትር እና 1 ነሃስ በ3000 ሜትር

🏃‍ ሜዳሊያ ያስገኙ አትሌቶች

🥇 ወርቅ

  • ሰለሞን ባረጋ: 3,000 ሜትር
  • ለምለም ሃይሉ: 3,000 ሜትር
  • ጉዳፍ ጸጋዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር
  • ሳሙኤል ተፈራ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥈 ብር

  • ለሜቻ ግርማ: 3,000 ሜትር
  • ፍሬወይኒ ሃይሉ: 800 ሜትር
  • አክሱማይት እምባዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥉 ነሐስ

  • ሂሩት መሸሻ: በ1 ሺህ 500 ሜትር
  • እጅግአየሁ ታዬ: በ3,000 ሜትር

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በ፪ኛው የዓለም ጦርነት፤ ናዚ ጀርመን ሩሲያን በወረረችበት ወቅት፤ ኢ-አማንያኑ እነ ስታሊን ተስፋ ሲቆርጡ ፊታቸውን ወደ ጽዮን ማርያም ነበር ያዞሩት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2021

👉ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 አክሱም ጽዮን ላይ የሉሲፈር/ የቻይና ባንዲራ የተሰቀለ ወቅት የሕወሓት ነገር አብቅቶለታል፤ ምን እየጠበቁ ነው? ለምንድን ነው ከሩሲያ ኢ-አማንያኑ ከእነ ስታሊን እና በይፋ፤ “መስቀሉና የካዛን ኪዳነ ምህረት ናቸው ያዳኑኝ” ከሚሉት ከቀድሞው ኢ-አማኒ ከፕሬዚደንት ቭላዲሚር ፑቲን ሳይረፍድ የማይማሩት? የትግራይ ሰው ሆኖ ጽዮናዊ ሆኖ ኢ-አማኒ መሆን ውርደት ነው፣ የሞት ሞት ነው። ሰሞኑን በአክሱም ጽዮን ላይ በተሠራው ቅሌታማ ተግባር፣ በዚህ ውለታ-ቢስ የድፍረት ሥራ እናታችን እመቤታችን ጽዮን ማርያም እጅግ በጣም ነው ያዘነችው! ልባችን በጣም ነው የቆሰለው!

👉 ይህን የጽሑፍ መልዕክት አምና ላይ አስተላልፌው ነበር፤

✞✞✞የስደተኞቹን የአክሱም ጽዮን እናት እና ልጇን ምስል ሳይ እግዚእትነ እና እግዚእነ ነበር የታዩኝ✞✞✞

በስተግራ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ሩሲያውያኑ የሳሉት የወላዲተ አምላክ እና ልጇ ስዕል፥ በስተቀኝ ከሁለት ወራት በፊት የተነሳው የስደተኞቹ የአክሱም ጽዮን እናት እና ልጅ። ከአክሱም የተፈናቀሉት ስደተኞቹ እናትና ልጅ እንዴት እንደሆኑና የት እንደገቡ ለማወቅ ከፍተና ፍላጎት ነው ያለኝ። 😢😢😢

ኦርቶዶክስ ሩሲያውያን የሚታያቸው ይህ ነው፤ ጥቁር(ኢትዮጵያዊ)እግዚእትነ & እግዚእነ። ከ፲፮ኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ ሩሲያንና ሩሲያውያኑን ከብዙ ችግሮችና ረሃቦች ያተረፈቻቸው፣ በታላላቅ ጦርነቶች ላይ (በአህዛብ ቱርኮች ላይ፣ በፖላንዶች፣ በናፖሊዮኗ ፈረንሳይና ጃፓን ኢምፔሪያሊስቶች ላይ፣ በናዚ ጀርመን ላይ)ድል እንዲቀዳጁ የረዳቻቸው ይህችው ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያን የምትመስለውን የ”ካዛን ወላዲተ አምላክ” /Our Lady of Kazanእንደሆነች ኦርቶዶክስ ሩሲያውያኑ ይመስከራሉ።

በሁለተኛው ዓለም ጦርነት፤ ናዚ ጀርመን ሶቪየት ህብረትን በወረረችበት ወቅት፤ ኢ-አማንያን የነበሩት እነ ጆሴፍ ስታሊን ተደናግጠውና ተስፋ ቆርጠው ወደ ከዳነ ምሕረት ለመመለስ በኮሙኒስቱ ከሃዲ ቭላዲሚር ሌኒን ተዘግተው የነበሩ ሃያ ሺህ ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲከፈቱ ተደረጉ፤ እ.አ.አ በ1942 ለመጀመሪያ ጊዜ በዘመነ ኮሙኒዝም የትንሣኤ በዓል እንዲከበር ተፈቀደ። በኪዳነ ምሕረትም እርዳታ ሶቪየት ሩሲያ በናዚ ጀርመን ላይ ድል ተቀዳጀች። በተራቸው በዚህ የተደናገጡት ናዚዎች ታዋቂውን የወላዲተ አምላክን ስዕል(ቅጂውን) ከሩሲያ ወደ ጀርመን ወስደውት ገና ከ ፲፪/12 ዓመታት በፊት በ2009 ዓ.ም ነበር ለሩሲያ የተመለሰላት

ይህን የስደተኞቹን የአክሱም ጽዮን እናት ልጅ ምስል ካየሁበት ዕለት አንስቶ ላለፉት ሁለት ወራት ያለማቋረጥ እራሴን “የት ነው ያየኋቸው?” በማለት እየጠየቅኩ ነበር። ፎቶውንስ ማን ነው አንስቶት ለዓለም አቀፉ የዜና አውታሮች ያሰራጨው? እንዴት? በጣም ይገርማል! ፊልሙን ፈልጌ ማግኘት አቃተኝ እንጅ ልክ ይህንን የአክሱም ጽዮን ሕፃን የሚመስል ጌታችን እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ የሚታይበት ፊልም ይታወሰኛል። አዎ! ዛሬም ኪዳነ ምሕረት እናታችን እግዚእትነ እና ጌታችን እግዚእነ ከየትኛውም ቦታ ይልቅ በትግራይ ከማንኛውም ሕዝብ ይልቅ ከአክሱም ጽዮን ልጆች ጋር ናቸው። ፻/100%.

😈 አክሱምን ከአረመኔዎቹ ወራሪዎቹ የአህዛብ (ሰ)አራዊቶች ነፃ የምታወጣው 😇 ጽዮን ማርያም ብቻ ነች!!!

አዎ!

እናት አለኝ የምታብስ እንባ

አያታለሁ ስወጣ ስገባ

ክዳነ ምህረት

ኪዳነ ምህረት

ኪዳነ ምህረት

አንባ መጠጊያችን ናት!

በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን በጾመ ሑዳዴ ያበረረና ዝምታውን የመረጠውንና ድርጊቱንም የደገፈ ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ዝምታውን የመረጠውንና የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ‘ኮከብ ክብር’ የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯ (ሰብዓ) ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

_____________________

Posted in Ethiopia, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ብዙ ተዓምራትን የምናይባቸው ቀናት እየመጡ ነው | ተዘጋጁ! እንዘጋጅ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2021

💭 ይህን አስደናቂ ክስተት ዓምና ልክ በዚህ ወቅት ነበር ያቀረብኩት፤

❖❖❖ ዛሬ ያጋጠመኝን ነገር ሁሉ ለመግለጽ ቃላት የሉኝም!❖❖❖

👉 ፀሐይ 👉 ብርሃን 👉 የኢትዮጵያ ቀለማት 👉 መስቀል 👉 የኢትዮጵያ ካርታ 👉 እርግብ 👉 ግራር 👉 ገብስ 👉 እጣን

ቀለማቱን አስመልክቶ ከሳምንታት በፊት ካቀረብኩት ቪዲዮ ጋር የተያያዘ ነው።

👉 ❖❖❖የጸሎት ቤቴ መስኮት ብርሃን❖❖❖

ጽዮናውያኑ የሰንደቃችን ቀለማት

👉 ዛሬ ደግሞ መንገዱ ላይ ቀለማታችን

❖❖❖ክቡር መስቀሉን ሠርተውልናል❖❖❖

👉 ወደ ቤቴ ስመለስ መንገድ ላይ እርግቧ ሞታ አገኘኋት

❖❖❖ እየተጨፈጨፉ ያሉትን ወገኖቼን አስታወስኩ ❖❖❖

ግራር? አይደለም! ጽድ ነው።

👉 ቃሪያ (ቀለማታችን) እና ፍራፍሬ ገዝቼ ቤት ገባሁ፤

እጣን ማጨሻ አሉ ወረቀቱን እንዲሁ ስቦጭቀው

❖❖❖ የሰራልኝ ተዓምር ይህን ይመስላል❖❖❖

👉 ከዚያም የገብሱ ቡናየ ላይ ❖❖❖ሌላ ተዓምር❖❖❖

ኢትዮጵያ ሃገሬን አይተዋትም! ይብላኝ ጦርነት ለከፈቱባት ጠላቶቿ! ወዮላቸው!

+++ ባለፈው የጌታችን ስቅለት ዕለት (ይገርማል፤ በማግስቱ ነበር ምቀኛው አውሬ ያኛውን ቻነሌን ያዘጋብኝ) በሃገራችን ታይታ የነበረችውን የማርያም መቀነት እናስታውሳለን? በጊዜው የሚከተለውን ጽፌ ነበር፦

👉 “አውሬው ቤተክርስቲያንን ለጌታ ቍርባን ዘግቶ በ666የተከተቡትን ዶሮዎች እንድትገዙ ገበያዎችን ፈቀደ”

👉 እርግብ እና በግ ታሥረዋል

የቤተ ክርስቲያናችንን እንቅስቃሴ በደንብ ነው የሚከታተሉት፤ በዕለተ ስቅለት የተነሳው ቪዲዮ ላይ የሚታየውን ዓይነት ብርቱ የሆነ የእምነት ፍቅርና ጽናት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ ብቻ እንደሚታይ የአውሬው ዓለም እያየው ነው። እናት፣ አባት፣ ህፃናት ከጥዋት እስከ ማታ ለጌታቸው ሲሰግዱ፣ ካህናትና ቀሳውስትም ሌሊቱን ሙሉ ቆመው የሚቀጥለውንም ቀን ያለማቋረጥ በሥርዓተ ጸሎትና ቅዳሴ ሲያሳልፉ የሚታዩባት ብቸኛ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ብቻ ናት። ለመሆኑ በፕሮቴስታንቶች በተለይም በእስላሞች ዘንድ ሕፃናት ወደ አምልኮ ቦታዎች ሲሄዱ አይታችሁ ታውቃላችሁን? እኔ አልገጠመኝም።

አውሬው በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በጣም ይቀናል! ለዚህም ነው ልክ ፪ሺ፲፪/ 2012 ዓመተ ምሕረትን ጠብቆ፣ ልክ የሑዳዴ ጾም ሲገባ የኮሮና ቫይረስን ዓየር ላይ የለቀቀው። የአውሬው አምላኪዎች የሆኑት መሀመድውያንም ልክ ፋሲካ ሲገባደድ ረመዳናቸውን መጀመራችውም አውሬው ይህችን ዓመተ ምሕረት በጉጉት ሲጠብቅት እንደነበር ይጠቁመናል።

የአውሬው ተቀዳሚ ዓላማው ሕዝበ ክርስቲያኑን ከክርስቶስ ደም እና ስጋ እንዲሁም ከጥምቀት ማራቅ ነው። ይህንም በግልጽ እያየነው ነው። የተዋሕዶ ልጆች ስጋና ደሙን “በነጻ” እንዳይቀበሉ ቤተ ክርስቲያንን በሠራዊቱ አሳጠረ ፤ ፋሲካ ሲቃረብ ገበያዎቹን ከፍቶና የ”አበሻ” ዶሮዎችንና እንቁላሎችን አጥፍቶ በአውሬው መንፈስ የተበከሉትን የአላሙዲን ኤልፎራ ዶሮዎች ክርስቲያኑ ሺህ ብር እየከፈለ እንዲገዛና ለአውሬው የደም መስዋዕት እንዲያደርግለት ፣ እግረ መንገዱንም የዶሮውን ስጋና እንቁላል ተመግቦ በአጋንንት እንዲታሠር ያደርጋል። ይህ ግልጽ የሆነ የዲያብሎስ አካሄድ አይደለምን? በደንብ እንጅ!

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: