Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የጦር ወንጀለኛ’

Russia’s Transport of Ethiopia’s Mysterious “Ark of Gabriel” from Saudi Arabia to Antarctica

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 27, 2021

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 Russia’s Top Religious Leader Performs “Ancient Ritual” In Antarctica Over Saudi Arabia’s Mysterious

👉 Quote from the Video:

In what we can only conclude is one of the most bizarre reports ever circulated in the Kremlin, the Ministry of Defense (MoD) is reporting hat the global leader of the Russian Orthodox Church, Patriarch Kirill of Moscow, arrived in Antarctica earlier today where he joined up with the vast Federation naval armada transporting from Saudi Arabia the mysterious “Ark of Gabriel”, entrusted to Russia’s care by the Custodian of the Two Holy Mosques, and performed an “ancient ritual” over it read from a “secret text” given to him by Pope Francis just days prior in Cuba when these leaders of Christianities two top sects met for the first time in nearly 1,000 years.

According to this report, the unprecedented mission being undertaken by the Admiral Vladimisky research vessel began on 6 November when it departed from Kronstadt on the Federation’s first Antarctica expedition in 30 years—and described by the MoD as having such “critical military-religious” significance its cargo includes capsules with Russian soil which will be placed in the areas of military glory and burial sites of Russian sailors at selected ports of call.

To what spurred this astonishing mission, this report explains, was the contacting on 25 September of His Holiness Patriarch Kirill of Moscow by representatives of the Custodian of the Two Holy Mosques in Mecca, Saudi Arabia, regarding a mysterious ancient “device/weapon” discovered under the Masjid al-Haram Mosque (Grand Mosque) during what has turned into a very controversial construction project begun in 2014.

Gravely raising the concerns of the Grand Mosque emissaries, this report continues, was when this mysterious “device/weapon” was discovered on 12 September by a 15-man tunnel digging crew—and who in their attempting to remove it were instantly killed by a massive “plasma emission” so powerful it ejected from the ground toppling a construction crane killing, at least,another 107 people.

Catastrophically worse, this report notes, was that barely a fortnight after the first attempt to remove this mysterious “device/weapon” was made on 12 September, another attempt was madeon 24 September which killed over 4,000 due to another massive “plasma emission” which put tens-of-thousands in panic—but which Saudi officials then blamed on a stampede.

After the catastrophic death toll involved with the Saudi’s second attempt to remove this mysterious “device/weapon”, this report says, His Holiness Patriarch Kirill was then contacted by the Grand Mosque emissaries in regards to one of the oldest Islamic manuscripts possessed by the Russian Orthodox Church that was saved from the Roman Catholic Crusaders in 1204 when they sacked the Church of Holy Wisdom (now known as Hagia Sophia) in Constantinople (present day Istanbul, Turkey) titled “Gabriel’s Instructions To Muhammad”.

Important to note, this report explains, and virtually unknown in the West, were that the Roman Catholic Crusades (and like they mirror today) were not only against the peoples of Islamic faith, but also against those having Russian Orthodox faith too—and why, during these crusades, the Russian Orthodox Church not only protected their own religious libraries from being destroyed, but also those belonging to Muslims.

As to the contents of this ancient Islamic manuscript, “Gabriel’s Instructions To Muhammad”, this report briefly notes, it centers around a group of instructions given to Muhammad by the Angel Gabriel in a cave called Hira, located on the mountain called Jabal an-Nour, near Mecca, wherein this heavenly being entrusted into Muhammad’s care a “box/ark” of “immense power” he was forbidden to use as it belonged to God only and was, instead, to be buried in a shrine at the “place of worship the Angels used before the creation of man” until its future uncovering in the days of Yawm al-Qīyāmah, or Qiyâmah, which means literally “Day of the Resurrection”.

According to this report, the unprecedented mission being undertaken by the Admiral Vladimisky research vessel began on 6 November when it departed from Kronstadt on the Federation’s first Antarctica expedition in 30 years—and described by the MoD as having such “critical military-religious” significance its cargo includes capsules with Russian soil which will be placed in the areas of military glory and burial sites of Russian sailors at selected ports of call.

To what spurred this astonishing mission, this report explains, was the contacting on 25 September of His Holiness Patriarch Kirill of Moscow by representatives of the Custodian of the Two Holy Mosques in Mecca, Saudi Arabia, regarding a mysterious ancient “device/weapon” discovered under the Masjid al-Haram Mosque (Grand Mosque) during what has turned into a very controversial construction project begun in 2014.

Gravely raising the concerns of the Grand Mosque emissaries, this report continues, was when this mysterious “device/weapon” was discovered on 12 September by a 15-man tunnel digging crew—and who in their attempting to remove it were instantly killed by a massive “plasma emission” so powerful it ejected from the ground toppling a construction crane killing, at least, another 107 people.

Catastrophically worse, this report notes, was that barely a fortnight after the first attempt to remove this mysterious “device/weapon” was made on 12 September, another attempt was made on 24 September which killed over 4,000 due to another massive “plasma emission” which put tens-of-thousands in panic—but which Saudi officials then blamed on a stampede.

After the catastrophic death toll involved with the Saudi’s second attempt to remove this mysterious “device/weapon”, this report says, His Holiness Patriarch Kirill was then contacted by the Grand Mosque emissaries in regards to one of the oldest Islamic manuscripts possessed by the Russian Orthodox Church that was saved from the Roman Catholic Crusaders in 1204 when they sacked the Church of Holy Wisdom (now known as Hagia Sophia) in Constantinople (present day Istanbul, Turkey) titled “Gabriel’s Instructions To Muhammad”.

Important to note, this report explains, and virtually unknown in the West, were that the Roman Catholic Crusades (and like they mirror today) were not only against the peoples of Islamic faith, but also against those having Russian Orthodox faith too—and why, during these crusades, the Russian Orthodox Church not only protected their own religious libraries from being destroyed, but also those belonging to Muslims.

As to the contents of this ancient Islamic manuscript, “Gabriel’s Instructions To Muhammad”, this report briefly notes, it centers around a group of instructions given to Muhammad by the Angel Gabriel in a cave called Hira, located on the mountain called Jabal an-Nour, near Mecca, wherein this heavenly being entrusted into Muhammad’s care a “box/ark” of “immense power” he was forbidden to use as it belonged to God only and was, instead, to be buried in a shrine at the “place of worship the Angels used before the creation of man” until its future uncovering in the days of Yawm al-Qīyāmah, or Qiyâmah, which means literally “Day of the Resurrection”.

Though this MoD report mentions virtually nothing about the conversations held between His Holiness Patriarch Kirill and the emissaries of the Grand Mosque in regards to this mysterious “weapon/device”, it does stunningly acknowledge that when President Putin was first informed about this grave situation, on 27 September, he not only immediately ordered the mission to Antarctica for the Admiral Vladimisky research vessel, he, also, further ordered 3 days later, on 30 September, Aerospace Forces to begin bombing Islamic State terrorists and targets in Syria.

As to what this mysterious “weapon/device” actually is we are not allowed to report on due to the strictures we have to abide by in being allowed to publish even the merest glimpses of what happens behind Kremlin walls we are currently permitted to do.

This also pertains to why Russia is helping Saudi Arabia move it to Antarctica—but with both of these nations soon to be at war with the fascist governments of the West, one need only watch the following video [or click HERE] of some of Russia’s top military officers explaining what they know of Antarctica, and its past, to figure out for oneself how critical, indeed, these times really are that we are living in.

Source

👉 September 11: A Conspiracy Against Jesus, The Virgin Mary & Ethiopia?

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

U.S. Concerned over Turkey’s Drone Sales to Conflict-Hit Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 22, 2021

💭 Signs that Ethiopia govt using drones against rebels

☆ Washington has ‘profound humanitarian concerns’ -official

☆ Ankara says it’s urging negotiations in Ethiopia

☆ U.S. has clamped down on defence exports to Ethiopia

☆ U.S. sanctions on Turkey over sales a distant possibility

U.S. authorities have taken issue with Turkey over its sales of armed drones to Ethiopia, where two sources familiar with the matter said there was mounting evidence the government had used the weapons against rebel fighters.

Washington has “profound humanitarian concerns” over the sales, which could contravene U.S. restrictions on arms to Addis Ababa, a senior Western official said.

The year-long war between Ethiopia’s government and the leadership of the northern Tigray region, among Africa’s bloodiest conflicts, has killed thousands of civilians and displaced millions.

A State Department spokesman said U.S. Horn of Africa envoy Jeffrey Feltman “raised reports of armed drone use in Ethiopia and the attendant risk of civilian harm” during a visit to Turkey last week.

A senior Turkish official said Washington conveyed its discomfort at a few meetings, while Ethiopia’s military and government did not respond to detailed requests for comment.

Turkey, which is selling drones to several countries in Europe, Africa and Asia, has dismissed criticism that it plays a destabilising role in Africa and has said it is in touch with all sides in Ethiopia to urge negotiations.

Last week the United Nations agreed to set up an independent investigation into rights abuses in Ethiopia, a move strongly opposed by its government.

In September, the White House authorised sanctions on those engaged, even indirectly, in policies that threaten stability, expand the crisis or disrupt humanitarian assistance there, though there has been no indication of any such imminent action against Turkey.

The U.S. Treasury, which has broad economic sanctions authority under that executive order, declined to comment on whether sanctions could apply to Turkey.

The senior Turkish official said the foreign ministry examined how the drone sales might impact U.S. foreign policy as part of 2022 budget planning.

“The United States has conveyed its discomfort with Turkey’s drone sales …but Turkey will continue to follow the policies it set in this area,” the person told Reuters.

A second senior Turkish official, from the defence ministry, said Ankara had no intention of meddling in any country’s domestic affairs.

Turkish defence exports to Ethiopia surged to almost $95 million in the first 11 months of 2021, from virtually nothing last year, according to Exporters’ Assembly data.

DRONES IN ACTION

Ethiopian government soldiers interviewed by Reuters near Gashena, a hillside town close to the war’s front, said a recent government offensive succeeded following an influx of reinforcements and the use of drones and airstrikes to target Tigrayan positions.

A foreign military official based in Ethiopia said satellite imagery and other evidence gave “clear indications” that drones were being used, and estimated up to 20 were operating. It was unclear how many might be Turkish-made.

“Surveillance drones are having a greater impact …and being very helpful,” the person said, adding the guerrilla-warfare nature of the conflict made armed drones less useful.

Asked whether foreign countries had also supplied drone operators, the official said: “I know Turkish personnel were here at one point.”

Turkish and Ethiopian officials have not publicly confirmed the drones sale, which Reuters first reported in October, and Turkey’s foreign ministry did not respond to a request for further details.

Ethiopia has also bought drones from the United Arab Emirates, which did not respond to a request for comment about possible U.S. concerns. Feltman was also scheduled to visit the UAE earlier this month.

TURKISH EXPANSION

Under President Tayyip Erdogan, Ankara has poured military equipment into Africa and the Middle East, including training of armed forces in Somalia, where it has a base.

The Turkish military used its Bayraktar TB2 drones last year with success in Syria, Libya and Nagorno-Karabakh, prompting interest from buyers globally in a market led by U.S., Chinese and Israeli manufacturers. read more

In October, a Turkish foreign ministry spokesman said Ethiopia was free to procure drones from anywhere. Foreign Minister Mevlut Cavusoglu said last week that engagement with Africa was based on mutual benefit.

NATO allies Washington and Ankara have strained ties over several issues including the Turkish purchase of Russian missile defences, and U.S. support for Kurdish fighters in northern Syria.

The State Department spokesperson said Feltman had underscored that “now is the time for all outside actors to press for negotiations and end the war” in Ethiopia.

The Western official, who requested anonymity, said Ankara had responded to U.S. concerns by saying it attaches humanitarian provisions to the Ethiopia deal and requires signed undertakings outlining how drones will be used.

__________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ፤ የክርስቶስ ቀንደኛ ጠላቶች ከሆኑት ከቱርኮች፣ ኢራኖችና አረቦች ጋር ሆና በኢትዮጵያ ዘ-ነፍስ ላይ ዘመተች | ወዮላት!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 22, 2021

😭እስኪ አስቡት፤ “ኢትዮጵያዊ ነኝ! ክርስቲያን ነኝ” የሚለው መንጋ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶችን ጋብዞ ትክክለኛዎቹን ክርስቲያን ወገኖቹን ሲያስጨፈጭፉ! ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

አምና በጽዮን ማርያም ዕለት በጽዮናዊቷ አክሱም ላይ ነበር የዘመቱት፤ ዘንድሮ ደግሞ በጽዮን ማርያም ዕለት በአክሱም ጽዮን ላይ የቻይናንን/ሉሲፈርን ባንዲራ በመስቀላቸው ጽላተ ሙሴን አሥረውታል፤ ስለዚህ የጌታችን ልደት ዕለት ተቃርቧልና በጥንታውያኑ ክርስቲያኖች ላይ የጀመሩትን ጭፍጨፋ ይቀጥሉበታል። የሕዝበ ክርስቲያኑ ቁጥር ተቀንሶ የቻይናን/ሉሲፈርን ባንዲራ አምላኪው ትውልድ ባንዲራውን ሰቅሎ ሳጥናኤልን ሙሉ በሙሉ እስካልተቀበለ ድረስ የዓለም መንግስታት ከስብሰባ እና ከተለመዱት የማጽናኛ ቃላት በቀር ምንም ማድረግ አይፈልጉም።

ክርስቶስን አጥበቀው የሚጠሉት ቱርኮች በሶሪያ እና አርሜኒያ ጥንታውያኑን ክርስቲያን ወገኖቻችንን ከጨፈጨፋቸው በኋላ፤ ሦስት ሺህ ኪሎሜትር ወደ ደቡብ ተጉዘው ቀጣዮቹን የኢትዮጵያ ጥንታውያን ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ ላይ ናቸው። በኦሮሞ እና አማራ ፈቃድ! ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

ተዋሕዶ ክርስቲያናውያን ሲጨፈጨፉ ማየት የሚፈልጉትና ለጭፍጨፋውም ኢየሱስ ክርስቶስን እና በጎቹን በጥልቁ የሚጠሏቸውን ቱርኮች፣ አረቦች እና ኢራኖች የጋበዙት ኦሮሞዎች፣ ሶማሌዎች፣ ሙስሊሞች፣ እና ጴንጤው ነገር የታወቀ ነው። አስክቀድሞ ለማሰብና እንዲህ ይሆናል ብለን እንኳን በጭራሽ የማንገምተውና ዛሬ በመላው ዓለም ያሉ ክርስቲያን ያልሆኑትን ሕዝቦች ሳይቀር እያስገረመ ያለው ክስተት፤ “አማራ + ተዋሕዶ” የተሰኘው መንጋ ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጎን መሰለፉ ነው። ይህ በታሪክ የሚመዘገብ በተለይ ኦሮሞውን እና አማራውን እንደ ቱርኮች፣ ጣልያኖች እና ጀርመኖች እስከ ሰባት ትውልድ ዘልቆ ሕሊናቸውን የሚገርፍ ክስተት ነው። እነዚህን ሕዝቦች በቅርቡ በደንብ ስለማውቃቸው ዛሬ ድረስ የገቡበትን ጥልቅ መንፈሳዊ ክስረትና ሃዘን በሚገባ አይቸዋለሁ።

ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

😇አባ ዘ-ወንጌል ይህን አሳውቀውን ነበር፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ፪/2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

የሙስሊም ሃገራቱ፤የሙስሊም ሃገራቱ፤ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ድምጽ የሰጡት፤

ቱርክ

ኤሚራቶች

ሳውዲ አረቢያ

ኢራን

ፓኪስታን

ሶማሊያ

ግብጽ

/2ቱ ሃያላን ሀገራት

ቻይና

ሩሲያ (አሜሪካ)

🔥 ዒላማዎች፦

አክሱም

ላሊበላ

ጎንደር

ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

ዋልድባ

ደብረ ዳሞ

አስመራ

መቀሌ

ግሸን ማርያም

ሕዳሴ ግድብ

💭 የአባ ዘወንጌል ኢትዮጵያ ትግራይ ብቻ መሆኗንና እሳቸውም እንዳሉት የኢትዮጵያን/እስራኤል ዘነፍስን ትንሣኤ ለማየት የሚበቁት አሥር በመቶ የማይሞሉት ጽዮናውያን ብቻ መሆናቸውን በግልጽ እያየነው ነው። የኢትዮጵያ እግዚአብሔር አምላክ ደግሞ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በኦሮሞዎች እና በአማራ ረዳቶቻቸው አማካኝነት የቆመችውን ፀረጽዮንና ፀረኢትዮጵያ የሆነችውን የአፄ ምኒልክ + አቴቴ ጣይቱ + አፄ ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለ ማርያም + የዛሬዋን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የስጋ ማንነትና ምንነት የነገሰባትን ኢትዮጵያ ዘስጋን ነው አፍራሾቹ ሳያውቁት እራሳቸው እንዲያፈራርሷት እያደረጋቸው ነው፤ ዘጠና በመቶ የሚሆኑት የዛሬዋ ኢትዮጵያ “ኢትዮጵያውያን” የትንቢት መፈጸሚያ ናቸውና። እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ በቅርቡ ሲነሳ ሁሉም ቦታ ቦታውን ይይዛል።

❖❖❖[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፪]❖❖❖

መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።”

❖❖❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፬]❖❖❖

ልጆች ሆይ፥ እናንተ ከእግዚአብሔር ናችሁ አሸንፋችኋቸውማል፥ በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፬፥፲፯]❖❖❖

በአንቺ ላይ የተሠራ መሣሪያ ሁሉ አይከናወንም፤ በፍርድም በሚነሣብሽ ምላስ ሁሉ ትፈርጂበታለሽ። የእግዚአብሔር ባሪያዎች ርስት ይህ ነው፥ ጽድቃቸውም ከእኔ ዘንድ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር።”

❖❖❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፥፬]❖❖❖

ከእናንተ ጋር የሚሄድ፥ ያድናችሁም ዘንድ ጠላቶቻችሁን ስለ እናንተ የሚወጋ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነውና።”

❖❖❖[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮፥፲፯]❖❖❖

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ አገዛዝ ኃብት በማሸሽ ፣ ቅጥረኞችንና መሣሪያዎችን በመሸመት ላይ ነው | ከ፪ ዓመታት በፊት ገዳማቱን እንደሚያጠቃ አስጠንቅቀን ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 26, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 ርዕዮት ሜዲያ በትናንትናው ዕለት

እሑድ ሐምሌ ፲፰/፪ሺ፲፫ ዓ.

ሸህ አላሙዲን ለግራኝ ቅጥረኞችንና የሕዝብ መጨፍጨፊያ መሣሪያዎችን ገዝቶለታልን? ለኢሳያስ እና ለኤሚሬቶች የከፈላቸውስ እርሱ ይሆንን?

(በመለስ ዜናዊ ሞት አላሙዲን፣ ግራኝ፣ ሙርሲ እና ኦባማ እጃቸው አለበት)

👉 ኤድመንድ ብርሃኔ በትናንትናው ዕለት

እሑድ ሐምሌ ፲፰/፪ሺ፲፫ ዓ.

የግራኝ አባ-ገዳይ ኦሮሞ አገዛዝ ባለሥልጣናት ኃብት ወደ ዱባይ በማሸሽ ላይ ናቸው” ድሮን መግዢያ?

አዎ! አረመኔው ግራኝ በትግራይ ሕዝብ ላይ በከፈተው ጦርነት ባልጠበቀው መልክ ሽንፈትን እና ውርደትን ተከናንቧል፤ ሆኖም ጦርነቱ አላበቃም፣ አውሬው ውድመታዊ ተልዕኮውን ገና አላገባደደም።

የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ‘ኩሽ’ ካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው። ለዚህ ደግሞ ዛሬም የእስማኤላውያኑ አረቦችና ቱርኮች እንዲሁም የምዕራባውያኑ ኤዶማውያን (ሩሲያ እና ቻይናን ጨምሮ) ድጋፍ አለው።

የተነሳበት ተልዕኮ የኦሮሚያ እስላማዊት ኩሽካሊፋትን ለመመስረት ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን ከቻለ ማንበርከክ ካልቻለ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ነው።

ጦርነቱን ሲጀምር ሆን ብሎ ከመሪዎች በቀር ኦሮሞ ወታደሮችን አላሳለፈም፤ ያሰለፋቸው ደቡብ ኢትዮጵያውያንን እና አማራ ወታደሮችን እንዲሁም የቤን አሚር ኤርትራውያንን እና ሶማሌዎችን ነበር። ይህም በስልት፣ በተንኮል ነው። እነዚህ ወታደሮች በሰሜን በኩል በትግራይ ታጣቂዎች እጅ እንዲወድቁ በደቡብ በኩል ደግሞ በኤሚራት ድሮኖች እንዲጨፈጨፉ ለማድረግ ነው። አዎ! ምናልባት እስከ አምስት መቶ ሺህ የሚሆኑ ደቡብ ኢትዮጵያውያን፣ አማራ እና ቤን አሚር ወታደሮች መቀሌ እስክትያዝ ድረስ በከንቱ ረግፈዋል። እግዚኦ! መቀሌን እንደተቆጣጠሯት ሴት ደፋሪ የኦሮሞ ወታደሮች ወደ ትግራይ ሰተት ብለው እንዲገቡና የትግራይን ሕዝብ ተፈጥሯዊ ስብጥር ለመቀየር ይችሉ ዘንድ “ድፈሩ! ደቅሉ!” የሚል ትዕዛዝ ተሰጣቸው። የግራኝን “በአደዋ ጦርነት ወቅት “እኛ ኒፊሊሞች” ደቅለናል” የሚለውን ንግግር እናስታውስ። ኦሮሞዎቹ ይህን ተልዕኳቸውን ካገባደዱ በኋላ “ደጀን” ወዳሉት ሕዝባቸው ፈርጥጠው እንዲሄዱ ተደረጉ። የቀረው የግራኝ ሰአራዊት በትግራይ ኃይሎች ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል።

አሁን በሁለተኛው ዙር የክተት ዘመቻው ለኦሮሙማው ተልዕኮው ማካተት የማይፈልጋቸውን ብሔር ብሔሰቦች ከየክልሉ በመሰብሰብ ወደ ጦር ግንባር (ሰሜናውያኑ የትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች) በመላክ ለኦሮሞ ተጻራሪ የሆኑትንና ኦሮሞ ያልሆኑትን ሕዝቦች ይጨርሳል፣ ያስጨርሳል። “የኦሮሞ ልዩ ሃይል ወደ ትግራይ ተልኳል የተባለው በከፊል የማታለያ ስልቱ ነው። የማይፈልጓቸውን፤ ምናልባት ከሌላ ብሔሮች ጋር የተዳቀሉትን ‘ኦሮሞዎች’ መርጠው በመላክ እነርሱንም ሊያስጨርሷቸው ስላቀዱ ነው። የኦሮሞ ልዩ ኃይል ከናዝሬት አዳማ አይነቃነቅም። “ኦነግ ሸኔ፣ የኦሮሞ ነፃ አውጭ ሰራዊት፣ ጃል መሮ ቅብርጥሴ” የሚባለው ሁሉም የግራኝ፣ የሽመልስ፣ የለማ እና የጃዋር ኃይሎች ናቸው። “በምዕራብ ወለጋ ውጊያ አለ፣ የኤርትራ ሰራዊት ኦሮሚያ ገባ…” ሲሉ የነበረውም ነገር ሁሉ የማያልቀው ውሸታቸው አካል ነው። ሐቁ ግን በእዚያ ወታደራዊ ልምምድ ነው የሚያደርጉት፣ ኤርትራውያኑም አሰልጣኞቻቸው ናቸው። ያው የትግራይ መከላከያ ሰአራዊት ብቻውን እየተዋጋ አዲስ አበባን ለመያዝ ሲቃረብ፤ “ከአዲስ አበባ በሰላሳ ኪሎሜትር እርቀት ላይ እንገኛለን” ሲሉ የነበሩት ኦሮሞዎቹ አሁን ፀጥ ለጥ ብለዋል። እንግዲህ እንደለመዱት እኛም ተዋግተን ነበር፣ ታስረናል፣ ተሰውተናል ቅብርጥሴ” በማለት የ“ፊንፊኔ ኬኛ” ሕልማቸውን ዕውን ለማድረግ ሲሉ የሚሰሩት ድራማ መሆኑ ነው። “ትግሬ ሞኝ ነው፤ ያኔም መቶ ሺህ ልጆቹን ገብሮ የማይገባንን ሰፊ ግዛት ሰጥቶናል፤ ዛሬም በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቹን ገብሮ እስከ ወሎ ያለውን ግዛት ለእኛ ይሰጠናል፤ ‘ራያ ኬኛ!’።” የሚል ጽኑ እመንት ያላቸው ምስጋና ቢሶች፣ እራስ ወዳዶችና ከንቱዎች ናቸው። ዛሬ ኦሮሞዎች የሚመሩት ጽንፈኛ ኃይል በትግራይ ሕዝብ ላይ ከፈጸመው ወደረ-የለሽ ግፍ በኋላ በዚህ ሃፍረተ-ቢስ የኦሮሞ ምኞት የሚታለል የትግራይ ልጅ ይኖራል ብዬ አላምንም።

አሁን በተለይ የትግራያን፣ የአማርን እና ኦሮሞ ያልሆኑ የደቡብ ሕዝቦችን በትግራይ እና አማራ ግዛት እንዲሰባሰቡ ካደረጉ በኋላ የቱርክን ወይም የኤሚራቶችን ድሮኖች ከኤርትራ ግዛት ለመጠቀም የወሰኑ ይመስላሉ፤ ኢሳያስም ወታደሮቹን ከትግራይ ያስወጣውና ጸጥ ያለውም ይህን የጭፍጨፋ ቴክኖሎጂ አጋጣሚ በመጠባበቅ ላይ ስለሆነ ይመስላል። የእርሱም ሰአራዊት አልቋልና።

በጣናው እምቦጭም የሳውዲዎች፣ የአላሙዲን እና የግራኝ እጅ እንዳለበት ከሁለት ዓመታት በፊት ጽፌ ነበር። ግራኝ የትግራይን ሕዝብ “እንቦጭ፣ ነቀርሳ፣ የቀን ጅብ፣ ዶሮ ወዘተ” ማለቱ፤ እነ አገኘው ተሻገር ደግሞ “የትግራይ ሕዝብ የኢትዮጵያ ጠላት ነው! ቅብርጥሴ” ማለታቸው የተለመደውን የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ፋሺስቶችን ስልት መጠቀማቸው ነው፤ ሕዝብን ለጅምላ ጭፍጨፋ ለማመቻቸት/ Conditioning

👉“የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት”

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

ከመገንባት ይልቅ ማፍረስ የሚቀላቸው አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ጭፍሮቹ በእሳት ባፋጣኝ እስካልተጠረጉ ድረስ በትግራይ እና አማራ ግዛቶች የሰበሰባቸውን ኦሮሞ ያልሆኑ ሕዝቦች፤ በተለይ የትግራይን እና የአማራን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ሙሉ በሙሉ ከማጥፋት፣ ገዳማቱን እና ዓብያተ ክርስቲያናቱን ከማፈራረስ አይመለሱም፤ የሁልጊዜው ፀረክርስቶሳዊው ህልማቸው፤ እስላማዊት ኩሽ ኦሮሚያናትና።

💭 የሚከተለውን ቪዲዮ እና ጽሑፍ አምና እና ከ፪ ዓመት በፊት ልክ በዚህ ወቅት አቅርቤ ነበር፤ በዚህ ለጽዮን ልጆች የማስጠንቀቂያ መልዕክት ለማስተላለፍ ሞክሬ ነበር፤ ዛሬም በጽኑ ላስጠነቅቅ እወዳለሁ።

👉 France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣቸው ነው

👉 የሚከተለው አምና ልክ በዚህ ሳምንት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ፪/2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

🔥 ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ ፪ኛው ለግብጽ እና ኦሮሚያ ሲል ኢትዮጵያን እያመሳት እንደሆነ ዛሬም አታውቁም?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2021

አብዮት አህመድ ለግብጽና አረቦች፤ እግረ መንገዱንም ለፕሮጀክት ኦሮሙማ ህልሙ ሲል ኢትዮጵያን አመሳት፤ ሕዝቦቿን እርሰበርስ አባላቸው፣ ትግራይን ጨፈጨፋት። ሶማሌ እና አፋር ክልል በተባሉት ክልሎች መካከልም ግጭት እንዲቀሰቀስ እያደረጉ ያሉት በውስጣቸው ታሪካዊ ጠላትነት ያላቸውን የኢትዮጵያ ብሔሮች እርስበርስ ለማባላት ቆርጠው የተነሳው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ግብረ-ሰዶማዊው ውሽማው ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር ናቸው። አዎ! ለግብጽ፣ ለአረቦችና ለሚያልሙላት “እስላማዊት ኩሽ ኦሮሚያ” ሲሉ።

እውር ብልሃተኛም ያልሆነው ቀሪው የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን፤ “ዋናው ነገር ትግሬዎችን ያጥፋልን እንጂ ከሰይጣንም ጋር ቢሆን እናብራለን!” በማለት የዝግመት ሞቱን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል። ከግራኝ ሰይጣን ጋር ፊት ለፊት ከተዋወቃችሁ እኮ ሦስት ዓመት ሞላችሁ፤ ግን በዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ሥር ሰለወደቃችሁ፣ ስለደንቆራችሁና በፈርዖናዊ ልበ ደንዳንዳናነት ስልደነዘዛችሁ ወንጀለኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ በርባንን(ባራባስን)ለፍርድ በማቅረብ ፈንታ ዛሬ ክርስቶስ ተመልሶ ቢመጣ “ይያዝ! ይገረፍ!ይሰቀል!” እያላችሁ እንደምትጮኹ ከወዲሁ እርግጠኛ መሆን ይቻላልአዬዬ!

በጣም አሳዛኙና አሳፋሪው ነገር ደግሞ ይህን ግልጽ የሆነ ክህደት ማየት የተሳነው፣ በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ ለማውገዝ የተቃውሞ ሰልፍ ለመጥራትና “ጦርነቱን አቁም!” ብሎ በመነሳት ይህን አደገኛና ወንጀለኛ የሆነ አውሬ ከስልጣኑ እንዲወርድ፣ ታስሮ ለፍርድ እንዲቀርብና ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኝ የሚታገል አንድም “ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚል ጤናማ ወገን አለመኖሩ ነው። ይህ በታሪካችን ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ክስተት ነው፤ ዛሬ በየትኛውም የዓለማችን ሃገር ይህ ተከስቶ ቢሆን ኖሮ ገና ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል ለፍርድ በቀረበ ነበር።

ከግብጽ ጋር የሆነ የክህደት ውል ተፈራርሞ መምጣቱን ትንሽ ጠቆም ሲያደርጉን የነበሩት ነፍሳቸውን ይማርላቸውና አቶ ስዩም መስፍን ነበሩ። እንዲያውም ግራኝ ተጣድፎ በትግራይ ላይ ጦርነት ከከፈተባቸው ምክኒያቶች አንዱ ህወሃትን ለመምታት ሳይሆን ስለዚህ የግብጽ የክህደት ውል ምስጢሩን የሚያቁትንና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የነበሩትን እንደ አቶ ስዮም ያሉትን የህወሃት አመራርን ለመግደል፣ የተደበቁ መረጃዎችን ለማቃጠል፣ ብሎም የትግራይን ክርስቲያን ሕዝብ ለማጥፋት ነው። ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊም በተመሳሳይ ምክኒያት ነበር በኦባማ፣ በግብጹ ሙርሲ፣ በአላሙዲንና በአዲሱ የሉሲፈራውያኑ ምልምል በአብዮት አህመድ አሊ የተገደሉት። ለመሆኑ ዛሬስ ስንቶቻችን ነን ኢንጂነር ስመኘውን ለግብጽ፣ ለአረቦቹና ለኦርሙማ ፕሮጀክቱ ሲል እንደገደለው የተገነዘብን?

ያው እንግዲህ “ወላሂ!” ብሎ ለግብጽ ቃል ከገባላት ዕቅዱ መካከል፤ “ምርጫ ሲደርስና አመቺ ሁኔታ ሲፈጠር ሞኞቹ ኢትዮጵያውያን ከእኔ በቀር ሌላ ሙሴ እንደሌላቸው ተረድተው እኔን እንዲመርጡኝ የኦርሚያ ፕሮጀክቴንም እቀጥል ዘንድ የግብጽ አየር ሃይል የሕዳሴውን ግድብ ለመምታት ልምምድ እንዲያደርግና እስከ ቤኒሻንጉል ድረስ ገብቶ የበረራ ሙከራዎችን እንዲያደርግ ፈቅጀለታለሁ” የሚለው ውል ይገኝበታል።

ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆኑት “ኢትዮጵያውያን” ለ፲ ዓመታት ያህል ያጠራቀሟትንና ያላቸውን ገንዘብ ሁሉ አውጥተውና ላባቸውን አንጠብጥበው የገነቡት የሕዳሴ ግድብ ዓይናቸው እያየና “አልአሩሲ” የተባለውን የግራኝንና የአረብ ሞግዚቶቹን ቅጥረኛ ከቴዲ አፍሮ ጎን እየሰሙ በቅርቡ አቧራ ለመሆን ሲበቃ በታሪክ መጽሐፋቸው ውስጥ ይመዘግቡት ይሆናል። ምን ይህ ብቻ፤ የሞኞቹ ኢትዮጵያውያን ደም በከንቱ የአባይ ወንዝ ወስጥ እየፈሰሰ ለሱዳን እና ግብጽ መሬት ማዳበሪያ ለአሳዎቹ፣ ጉማሬዎቹና አዞዎቹ ምግብ ማጣፈጫ ቅመም ይሆናል።😢😢😢❖ ምስጋና ለ ”ወላሂ!” ግብጽ ወኪሉ ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ፀረኢትዮጵያ የሆኑት ኦሮማራ ጭፍሮቹ!

[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፥፮፡፳፫]

“ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል። ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥ የአዳምን ልጆች በለየ ጊዜ፥ እንደ እስራኤል ልጆች ቍጥር የአሕዛብን ድንበር አቆመ። የእግዚአብሔር እድል ፈንታ ሕዝቡ ነው፤ ያዕቆብም የርስቱ ገምድ ነው። በምድረ በዳ በጥማት፥ የነፋስ ጩኸትም በሞላበት ውድማ አገኘው፤ ከበበው ተጠነቀቀለትም፤ እንደ ዓይን ብሌን ጠበቀው። ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥ በእነርሱም ላይ እንደሚሰፍፍ፥ ክንፎቹን ዘርግቶ ወሰዳቸው፥ በክንፎቹም አዘላቸው። እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤ ከእርሱም ጋር ሌላ አምላክ አልነበረም።

በምድር ከፍታ ላይ አወጣው፤ የእርሻውን ፍሬ በላ፤ ከዓለትም ድንጋይ በሚገኝ ማር፥ ከጭንጫውም ድንጋይ በሚገኝ ዘይት አጠባው፤ የላሙንም ቅቤ፥ የመንጋውም ወተት፥ ከጠቦት ስብ ጋር፥ የባሳንንም አውራ በግ፥ ፍየሉንም፥ ከስንዴ እሸት ጋር በላህ፤ ከወይኑም ደም ያለውን ጠጅ ጠጣህ። ይሹሩን ወፈረ፥ ረገጠ፤ ወፈረ፥ ደነደነ፥ ሰባ፤ የፈጠረውንም እግዚአብሔርን ተወ፤ የመድኃኒቱንም አምላክ ናቀ። በሌሎች አማልክት አስቀኑት፥ በርኵሰታቸውም አስቈጡት። እግዚአብሔር ላልሆኑ አጋንንት፥ ለማያውቋቸውም አማልክት፥ በቅርብ ጊዜ ለተነሡ ለአዲሶች አባቶቻቸውም ላልፈሩአቸው አማልክት ሠዉ። የወለደህን አምላክ ተውህ፥ ያሳደገህን እግዚአብሔርን ረሳህ። ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ስላስቈጡት እግዚአብሔር አይቶ ጣላቸው። እርሱም አለ። ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ፤ ፍጻሜያቸው ምን እንደ ሆነ አያለሁ፤ ጠማማ ትውልድ፥ ያልታመኑም ልጆች ናቸው። አምላክ ባልሆነው አስቀኑኝ፤ 3 .15፤ በዕብራይስጥ ይሹሩን የሚለውን ግዕዙ ያዕቆብ ይለዋል። በምናምንቴዎቻቸውም አስቈጡኝ፤ እኔም ሕዝብ ባልሆነው አስቀናቸዋለሁ፤ በማያስተውል ሕዝብ አስቈጣቸዋለሁ። እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና፥ እስከ ሲኦል ድረስ ታቃጥላለች፥ ምድርንም ከፍሬዋ ጋር ትበላለች፥ የተራሮችን መሠረት ታነድዳለች። መከራን እጨምርባቸዋለሁ፤ በፍላጾቼም እወጋቸዋለሁ። በራብ በንዳድ ይጠፋሉ፤ በንዳድና በመራራ ጥፋት ያልቃሉ፤ የአራዊትን ጥርስ፥ የምድርንም እባብ መርዝ እሰድድባቸዋለሁ። ጕልማሳውን ከድንግል፥ ሕፃኑንም ከሽማግሌ ጋር፥ በሜዳ ሰይፍ፥ በቤትም ውስጥ ድንጋጤ ያጠፋቸዋል። እበትናቸዋለሁ አልሁ፤ ከሰዎችም መካከል መታሰቢያቸውን አጠፋለሁ። ነገር ግን ጠላቶቻቸው እንዳይታበዩ። እጃችን ከፍ ከፍ አለች እንጂ እግዚአብሔር ይህን ሁሉ አላደረገም እንዳይሉ፥ ስለ ጠላቱ ቍጣ ፈራሁ።”

🔥 “የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!”

👉 ከሦስት ቀን በፊት ታይቶኝ የነበረው ይህ ነበር፦

የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔት ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ የተባለውን ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Nazis’ Horrific Siege of Leningrad Repeated Today in Tigray, Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2021

👉 The Siege of Leningrad (St. Petersburg)

ከሁለት ወራት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮና ጽሑፍ፦

👉 “ናዚ ሂትለር በሩሲያ ከተማ ላይ የፈጸመውን ጭካኔ ፋሺስት ግራኝም በትግራይ ላይ እየደገመው ነው”

ሌኒንግራድ “የሕይወት ጎዳና”

👉 በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ውስጥ በጣም ግልጽና ኢ-ሰብዓዊ ከሆኑት የጦር ወንጀሎች አንዱ ነው ፣ የሌኒንግራድ እገዳ

***“እንደ ዝንቦች እንጠፋለን!!!”***

👉 እ.አ.አ መስከረም ፲፱፻፵፪/1942 – ነሐሴ ፲፱፻፵፬/1944 ዓ.ም – የሌኒንግራድ ከተማ እገታ

👉 ሂትለር እራሱ እገዳውን አዘዘ

👉 ከተማዋ ዙሪያዋን ተከበበች፣ መውጫና መግቢያ መንገዶች ተዘጉ

👉 ለ ፪.፭/ 2.5 ሚሊዮን የከተማዋ ነዋሪዎች ምግብ፣ ውሃ፣ መብራትና ስልክ ማቅረብ አቆመ

👉 የሌኒንግራደሮች የጭካኔ ረሃብ የስሌቱ አካል ነበር

👉 ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ሞቱ

👉 ከተማዋን ግን መያዝ አልቻለም፤ ሂትለር ተሸነፈ

ከሰማንያ ዓመታት በፊት ዛሬ ሳንትፒተርስቡርግ በመባል የምትታወቀውን እና የሩሲያን ሁለተኛ አንጋፋ ከተማን ሌኒንግራድን (የፕሬዚደንት ፑቲን ከተማ) በሁሉም መንገድ ለመያዝ ባላቸው ፍላጎት ሂትለርና የናዚ ጀርመን አመራሮቹ እጅግ ኢ-ሰብዓዊ የሆኑ የትግል ዘዴዎችን ከመጠቀም አልተገደቡም፡፡ ሂትለር ከተማዋን ሙሉ ለሙሉ ለማውደም ፣ 2.5 ሚሊየን የሚሆነውን መላውን ህዝቧን ለማጥፋት ፣ በረሃብ ለመቅጣትና እና የተከላካዮችን ተቃውሞ ለማፈን በከፍተኛ የአየር እና በጦር መሳሪያዎች ደጋግሞ መትቷታል፡፡ ከተማዋ በእግድ ተከበባ ነበር ፡፡ ተከላካዮች እና የተቀረው የሌኒንግራድ ህዝብ በተከታታይ የቦምብ ፍንዳታ ተፈጽሞባቸው ፣ ረሃብ ፣ ብርድ እና በሽታ አጥቅተዋቸው እንኳን የጠላትን ጥቃት በጀግንነት እስከ መጨረሻው ተከላክለውት ነበር ፤ ቦምብ፣ ረሃብ፣ በሽታ እና ብርድ ሌኒንግራሮችን አልሰበሯቸውም ነበር።

ናዚዎች የሌኒንግራድ መያዙን ከዋና ዋና ስልታዊ እና ፖለቲካዊ ግቦች አፈፃፀም ጋር ያያይዙታል፡፡ እነሱ ይህችን ከተማ እና ህዝቧንም ከምድር ገጽ ለማጥፋት አስበው ነበር፡፡

በሌኒንግራድ የተደረገው ውጊያ በታላቁ የአርበኞች ጦርነት ወቅት በጣም ረዥም ነበር ፡፡ የፋሺስት ጀርመን ወታደራዊ-የፖለቲካ አመራር ሌኒንግራድ ከጥቃት ወረራው የመጀመሪያ ዒላማዎች እንደ አንዱ አደረገው፡፡ ነገር ግን በሌኒንግራድ ለ 900 ቀናት በመከላካይ ጦርነት ወቅት የሩሲያ/ሶቬይት ወታደሮች ከተማዋን ለጠላት አሳልፈው አልሰጡም ፣ በርካታ የጠላት ኃይሎችን እና ከናዚዎች ጋር አብሮ የነበረውን መላውን የፊንላንድ ጦር ድል አድርገዋቸው ነበር፡፡ እና የሌኒንግራድ መከላከያ የሩሲያ/ሶቪዬት ህዝብ እና የመከላከያ ሰራዊታቸው ድፍረት እና ጀግንነት ምልክት ለመሆን በቅቷል፡፡ ናዚዎች ሌኒንግራድን ሙሉ በሙሉ ለመያዝ ባለመቻላቸው ከተማዋን በጭካኔ የቦምብ ፍንዳታ እና ድብደባ በመምታት ህዝቡን እና ተከላካዮችን በረሃብ እና በብርድ ቀጥተው ለማንበርከክ ሞክረው ነበር፡፡

የጀርመን ወታደሮች ሌኒንግራድን የማጥቃት ዘመቻ የተጀመረው እ.ኤ.አ. ሐምሌ 10 ቀን 1941 ዓ.ም ነበር፡፡ በዚህ ቀን የጀርመን እና የፊንላንድ ወታደሮች በደቡብ ምዕራብ እና በሰሜን አቅጣጫዎች ከተማዋን ለማጥቃት ዘመቱ፡፡

የጀርመን ትዕዛዝ ሌኒንግራድን በትንሽ ደም በመውሰድ በቁጥጥር ስር ለማዋል እና የሞስኮ ቡድን ሰሜን ኃይሎችን በሞስኮ ላይ ለማጥቃት ዓላማው ሳይሳካ ቀርቷል ፡ ስለዚህ እስክ 1944 ዓ.ም ድረስ ሌኒንግራድን ለዘጠኝ መቶ ቀናት (ለሁለት ዓመታት ተኩል ያህል) በናዚ ወታደሮች ታግዳና ተከብባ እንድትቆይ ተደርጎ ነበር። የተከበበችው ከተማ ሁኔታ እጅግ በጣም አስቸጋሪ ነበር፡፡ የጋራ ሥርዓቶቹ ሁሉ አልሠሩም፡፡ ከተማዋ መብራት፣ ስልክ፣ ሙቀትና የውሃ አቅርቦት ተነፍጓት ነበር፡፡ የኃይል አቅርቦቱ ውስን ነበር፡፡ በተመሳሳይ ጊዜ ህዝቡ እንዳለ ታግቶ ነበር፤ አልተለቀቀም፤ ስለዚህ በአስቸጋሪ ቀዝቃዛ ክረምት እና በቂ አቅርቦቶች በሌሉበት ሁኔታ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ ተጋለጡ፡፡ በእገዳው ጊዜ ሁሉ የነዋሪዎችን መፈናቀል በዋነኝነት ሕፃናትን ነበር ያጠቃው፡፡ ሆኖም በላዶጋ ሐይቅ በኩል “ከዋናው ምድር” ጋር የተከበበውን ብቻ የሚያገናኝበት ብቸኛው መንገድ “የሕይወት ጎዳናዎች” ውስን ነበሩ፡፡

ግማሽ ሚሊየን ሰዎች ፣ ብዛት ያላቸው የኢንዱስትሪ መሣሪያዎች ፣ ባህላዊ እሴቶች እና ሌሎች ንብረቶች ከከተማው ተወስደዋል ፡፡ በአጠቃላይ የሥራ ዘመኑ ከ 1.6 ሚሊዮን ቶን በላይ ጭነት በ “የሕይወት ጎዳና” ተጓጉዞ ወደ 1.4 ሚሊዮን ገደማ የሚሆኑ ሰዎች እንዲፈናቀሉ ተደርጓል፡፡

በረሃብ ፣ በብርድ ፣ በበሽታ፣ በቦምብ እና በከባድ ድብደባ ምክንያት የሞቱት የሌኒንግራድ ከተማ ነዋሪዎች ጠቅላላ ቁጥር ፩/1 ሚሊዮን ሰዎች ደርሶ ነበር።

ግራኝ አብዮ አህመድ አሊ በመፈንቅለ ክልል ጀብዱው እነ ጄነራል አሳምነውን የአማራ ክልል ከተሰኘው ክፍለ ሃገር ገድሎ ካስወገደ በኋላ በጋላዎች የሚመራውን የጋላማራ አገዛዝ በክልሉ አስቀመጠ፣ ባስፈለገ ጊዜ ፊሽካ ተነፍቶ በክልሉ ስም ለዘመቻ የሚጠራውን “የአማራ ልዩ ሃይል” አደራጀ፣ አሁን በወለጋ በሚኖሩት አማራዎች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ባደረገ ማግስት፤ “ና! ወደ ትግራይ ልንዘምት ነው፣ ወልቃይት እርስትህን ነፃ ታወጣለህ!” ተብሎ እንዲወጣና የእሳት እራት እንዲሆን አደረገው። ጎን ለጎን፤ በቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ ህገ-ወጥ ክልሎች አማራዎች ላይ ጭፍጨፋውን ቀጠለ፤ በሉሲፈራውያኑ ልሂቃኑ የሚመራውና “አማራ” ሳይሆን “አማራ ነኝ” እያለ እራሱን ለመከላከል ብቃት ያለው መንጋ ግን የጎጃምን ግዛቱን (እርስቱን) ከቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ አስመልሶ የሕዳሴ ግድቡን ለመቆጣጠር ከመታገል ይልቅ በትግሬ ወገኑ ላይ ካለው ጥላቻ የተነሳ በርሃማዋን “ወልቃይት እርስቴን ላስመለስ” በሚል ወኔ ለጋላዎች ሤራ እራሱን አሳልፎ በመስጠት እራሱን በእሳት ያስጠርጋል። በዚህም እርስቱንም፣ ወኔውንም ማንነቱንም ሁሉ ይነጠቃል! “….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸው…የሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸው… ከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ… ብለህ ተርትባቸው” ብሎህ ነበር እኮ የዘመትክለት እባቡ አብይ።

በዘመነ ኮሮና፣ በዘመነ አንበጣ፤ ግራኝ አብዮ አህመድ በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ እየፈጸመው ያለው ጭካኔ የተሞላበት ፋሺስታዊ ተግባር ናዚው ሂትለር ከሰማኒያ ዓመታት በፊት በሩሲያውያኑ ላይ ከፈጸመው ኢ-ሰብዓዊ ተግባር ጋር እጅግ በጣም ተመሳሳይ ነው። ልብ እንበል፤ ግራኝ ትግራይን ማገድ፣ መተንኮስ፣ ለወረርሽኝ በሽታ፣ ለአንበጣ፣ ለረሃብ ማጋለጡን የጀመረው ከሁለት ዓመት ተኩል በፊት ነበር። የሂትለርን ፍኖተ ካርታ ይዞ ነው ጥቃቱን በማካሄድ ላይ ያለው። ግፍና ሰቆቃ ስቃይ እና ሰቆቃ

ትናንትና የመቀሌ ዩኒቨርስቲን አጥቅቶ ብዙ ተማሪዎችን መጉዳቱ ተሰምቷል። እነዚህ ጭፍጨፋዎች ተገቢውን ዓለም አቀፋዊ ትኩረት እንዳያገኙ፤ እንደ ዘላን ተዋጊ ዛሬ ወደ ሰሜን ነገ ወደ ደቡብ፣ ምስራቅና ምዕራብ እየተዘዋወረ ለኦሮሙማ ፕሮጀክቱ ጭፍጨፋዎችን “በብልጠት” ይቀጥላል። በወለጋ ጨፈጨፈ ፥ ዓለም ለጭካኔው ትኩረት ማሳየት ስትጀምር ወደ ሰሜን ዞረ፣ የሰሜኑ ጭፍጨፋና የስደተኞች መብዛት የዓለም አቀፉን ትኩረት ማግኘት ሲጀምር ወደ ምዕራብና ደቡብ ዞሮ በቤኒሻንጉል እና ኦሮሚያ ሌላ አሰቃቂ ጭፍጨፋ እንዲካሄድ አደረገ። ታዲያ ይህ ዲያብሎስን የሚያስንቅ አረመኔያዊ ተግባር አይደለምን?! የናዚዎች ጭካኔ እንዲገታ ሂትለር መገደል ነበረበት፤ በሃገራችንም የሕዝባን ስቃይ እና ሰቆቃ እንዲቆም ግራኝ አብዮት አህመድ ባፋጣኝ መጠረግ አለበት።

________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጠንካራው የኢትዮጵያ ምሰሶ መገንደስ አለበት | የኖቤል ሽልማቱ ለዚህ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 21, 2020

ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን አንሣ!

ከእንግሊዙ ጋዜጣ “ደይሊ ሜል” የተገኘው ይህ ምስል የሚያሳያው በዚህ እድሜአቸው ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ የተደረጉትን በጥልቁ ያዘኑትን አባትን ነው። አቤት ይህ ሃዘን! ይህ ቁጣ! ይህ ቀላል እንዳይመስለን! የኔም ቁጣ ታክሎበታል!

ጌዲኦ ወገኖቻችን ከኦሮሚያ ሲዖል ሲፈናቀሉ ከሃገራቸው ምድር አይወጡም፣ ኮንሶ ወገኖቻችን ከደቡብ ሲፈናቀሉ ከሃገራቸው ምድር አይወጡም፣ ኦሮሞ የኢትዮጵያ ጠላቶች ከሶማሊያ ክልል ሲፈናቀሉ በአዲስ አበባ ዙሪያ ይሰፍሩ ዘንድ ነው፣ ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ለማፈናቀልና ለመግደል የተላከው የግራኝ ሠራዊት ቅጥረኛ ወታደሮች በቅድስቲቷ የሰሜን ኢትዮጵያ ምድር ቢገደሉ በኢትዮጵያ ቅዱስ አፈር ውስጥ ይቀበራሉ። እኝህ ወደ ሱዳን በርሃ እንዲሰደዱ የተደረጉት አባትስ? ባለፈው ዓመት ኖቤል በተሸለመው የሳጥናኤል ወኪል አብዮት አህመድ አማካኝነት፤ “ኮሮና ገዳይ ናት፣ ግኑኝነታችሁን በ፩.፭ ሜትር ርቀት ጠብቁ፣ እጃችሁን ቶሎ ቶሎ ታጠቡ፣ ንጽህናችሁን ጠብቁ፣ ጥሩ እንቅል ተኙ፣ ጤናማ ምግብ ተመገቡ፣ ጭንብል አጥልቁ አልያ የአስር ዓመት እስራት” የተባሉት እትብታቸው በኢትዮጵያ ምድር የተቀበረው እናቶችና ሕጻናቱስ? ለመሆኑ በሱዳን በርሃ ለማን ነው የተሰጡት? ለዚህ ዓመቱ ኖቤል ተሸላሚው ለሉሲፈራዊው የተባበሩት መንግስታት ምግብ ፕሮግራም? ለዓለም አቀፉ የኩላሊት፣ ልብ እና መቅኒ ንግድ ላይ ለተሰማሩት የቱርክ ማፊያ ተቋማት? በሊቢያ የባሕር ጠረፋት ላይ አፋቸውን ከፍተው በመጠባበቅ ላይ ላሉት ሙስሊም አራጆች እና አሳነባሪዎች?

የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ፤ አዎ! ይህ ሁሉ መናወጥ የሚነግረን ሉሲፈራውያኑ አስቀድመው ዝግጅት ያደረጉበት፣ ሁሉም አካላት፣ ከህወሃት እስከ ብልጽግና፤ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎችና ድርጅቶች የተሳተፉበት ጥንታዊውን የተዋሕዶ ክርስትና ማህበረሰብ ለማጥቃትና ኢትዮጵያን ለብዙ ሺህ ዓመታት ከጠላት ጠብቀው ላቆዩአትና ለኢትዮጵያውያን መንፈሳዊ ማንነትን እና ምንነት እንደ ሞተር የሚያገለግሉትን ትሁት፣ ሰላማዊና ድምጽ-አልባ ወገኖቻችንን ከሃገረ ኢትዮጵያ ለማጥፋት የተጠነሰሰ ዲያብሎሳዊ ሤራ ነው።

ልብ እንበል፤ ባለፉት ሦስት ዓመታት በኦሮሚያ ሲዖል እና በቤኒሻንጉል ከተፈጸሙት እጅግ በጣም አስከፊና ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶች ይልቅ “ማይካድራ” ተፈጸመ የተባለው ጭፍጨፋ የዓለም አቀፉን ሜዲያዎች እና እንደ አምነስቲ የመሳሰሉትን ሉሲፈራውያን ተቋማት ትኩረት ሊስብ ችሏል። ቪዲዮው ላይ ከማይካድራ ነዋሪው እናት እንደምንሰማውም ጭፍጨፋውን ያካሄደው የፋሺስቱ አብዮት አህመድ ጋላ ሰራዊት ነው። በዚህ መቶ በመቶ እርግጠኛ ነኝ!

👉 UN chief calls for Ethiopia ‘Humanitarian Corridors’

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሃላፊ ለኢትዮጵያ ‘የሰብአዊ መተላለፊያ መንገዶች’ ጥሪ አቀረቡ፡፡

👉 ‘የሰብአዊ መተላለፊያ መንገዶች’/ “የሕይወት ጎዳና” በሌኒንግራድ

_______________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግራኝ ሠራዊት ጄነራል | አክሱም ጽዮንን ነጥለን እንመታታለን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 19, 2020

ጄነራል” አሉት ቁራውን?! ፀረኢትዮጵያው እና የክርስቶስ ተቃዋሚው የጋላ ሠራዊት ጄነራል ጂኒ ጁላ አራት ቁልፍ ነገሮች ላይ እንዲናዘዘ እፉን ይከፈት ዘንድ ግድ ነበር፤ ገና አንጎሉ ይሰነጣጠቃል!

ቁራው እንዲህ ይለናል፦

👉 ፩ኛ. እኛ የጋላ ሠራዊት ነን

👉 ፪ኛ. እኛ ደርግ 2.0 ነን

👉 ፫ኛ. እኛ ግራኝ አህመድ 2.0 ነን

👉 ፬ኛ. እኛ አክሱም ጽዮንን ልናጠፋ የመጣን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ነን

ዓለም ከኮሮና ወረርሽኝ በምትፋለምበት በዚህ ዘመን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ፋሺስታዊ የጋላ ሠራዊት በጋላማራ ውዳቂዎቹ እና በመሀመዳውያኑ አረቦች እየተደገፈ የኢትዮጵያን ሥልጣኔ ማዕከል፣ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን የጀርባ አጥንት፣ የጽላታትን ሁሉ ማረፊያ አክሱም ጽዮንን ለማጥፋት ዘምቷል። በደርግ፣ በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እና በክርስቶስ ተቃዋሚው አውሬ ስም የጽዮንን ልጆች ክትግራይ ተጠራርገው እንዲወጡና አፋቸውን ከፍተው በጉጉት ለሚጠብቋቸው ለ፪ሺ፳ ዓ.ም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ለሉሲፈራዊው ተቋም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ፐሮግራም (WFP) ለሱዳን የአቴቴ መተት ዋሻዎች አሳልፎ በመስጠት ላይ ነው። መንፈሳቸውን በምግቡም፣ በመርፌውም በመተቱም በማድከም “ጽዮንን አጠፋን” ብለው ያስባሉ። እናስታውሳለን ቤተ እስራኤሎችንም” ምናልባት የሙሴው ጽላት በደማቸው ውስጥ ሊገኝ ይችላል በሚል ሰበብ ነበር ወደ እስራኤል እንዲወሰዱ የተደረጉት። አብዛኛዎቹ በሱዳን በኩል። አሁንም ተመሳሳይ ድርጊት እየተፈጸመ ነው። ሰሞኑን እንኳን እስራኤል “፪ሺ ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል ለማምጣት ወስኛለሁ” የሚል ዜና አውጥታለች።

ይህን ሁሉ እጅግ በጣም አሳዛኝ የሆነ ድራማ በጥልቁ ማየት ያልቻለ ወገን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጽዮንን ጠብቀው ባቆዩለት በትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ካለው ጥላቻ የተነሳ ኢትዮጵያዊ የሆነውን የመንፈስ ማንነቱን እና ምንነቱን የተጠነቀው ወገን ብቻ ነው። ሀቁ ይህ ነው!“ኢትዮጵያዊ ነኝ!”፣ “ክርስቲያን ነኝ”፣ “የተዋሕዶ ልጅ ነኝ!” የሚል ሁሉ የአራት ሺህ ዓመታት የአባቶቹ እና የእናቶቹ እርስት ክፉኛ እየተደፈረበት እንደሆነ ህሊናው እስኪናጋ ድርስ ሊገባው ይገባል፤ ትግሬ ወገኖቻችንን ከዚያች ምድር ለማጥፋት ከተነሳውና በአክሱም መስጊድ ለመገንባት ካቀደው የዋቄዮ-አላህ ጋላ ሠራዊት ጎን ተሰልፎ አክሱም ጽዮንን ለመውረስ የቋመጠ ሁሉ ጽዮንን የካደ የዲያብሎስ ልጅ ነው፤ በዚህም በሥጋዊው ዓለም : በወዲያኛውም በመንፈሳዊው ዓለም በሁለቱም ዓለማት ውስጥ ነፍሱ ረክሳ እና ተዋርዳ የምትኖርበት ተስፋ-ቢስ ነው።

ለመሆኑ በኢትዮጵያ ሃገራችን ዛሬ የሚታየው እያንዳንዱ ችግር ባብዛኛው ከጋሎች ጋር የተያያዘ እንደሆነ እያየነው ነውን?

👉 France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣ ነው

👉 Ethiopia’s Multiple Crises: War, Covid-19, Even Locusts

👉 የኢትዮጵያ በርካታ ቀውሶች፤ ኮቪድ -19 ወረርሽኝ ፣ አንበጣዎች እንኳን!

https://www.dailymail.co.uk/wires/ap/article-8966857/Ethiopia-s-multiple-crises-War-COVID-19-locusts.html

👉 የሚከተለው አምና ልክ በዚህ ሳምንት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

“ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው”

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ፣ ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል

“በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 13, 2020

👉 ከሦስት ቀናት በፊት ታይቶኝ የነበረው ነገር ይህ ነበር፦የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ የተባለውን ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

_________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የተባበሩት መንግስታት | የኢትዮጵያ ፖሊስ የትግራይ ተወላጆችን ስም ዝርዝር ጠየቀን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 13, 2020

ተሳለቁብን፦ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፤ “ሰራተኞችን በብሄር አንለይም!

በዛሬው አርብ ዕለት አንድ የተባበሩት መንግስታት የደህንነት ሪፖርት እንዳመለከተው የፖሊስ መኮንኖች በአማራ ክልል የተባበሩት መንግስታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) / ቤትን በመጎብኘት በመስሪያቤቱ ተቀጥረው የሚሰሩትን የትግራይ ብሄረሰብ ሰራተኞችን ስምዝርዝር ጠይቀዋል።

የተባበሩት መንግስታት ሪፖርት እንዳመለከተው የአከባቢው የፖሊስ አዛዥ ለተባበሩት መንግስታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም WFP ጽህፈት ቤት ከሁሉም የመንግስት ኤጀንሲዎች እና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የተውጣጡ የትግራይ ተወላጆችን የመለየት ትእዛዝመሰጠቱን አሳውቋል፡፡

በሪፖርቱ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞችን በብሄር ለይተው እንደማያውቁ ለፖሊስ አሳውቀዋል። ከአማራ ክልል ፖሊስ የተሰጠ አፋጣኝ አስተያየት የለም ብሏል፡፡

ዋውው!

👉 ይህን የተባበሩት መንግስታት ተቋም አስመልክቶ ከወር በፊት ልክ በዛሬው ዕለት (ዋው!) ይህን ቪዲዮ አቅርቤው ነበር፦

👉 Ethiopian Police Demanded A List Of Ethnic Minority Tigrayans

An internal UN security report revealed officers visited a UN World Food Programme (WFP) office in Amhara region of Ethiopia on Friday to request the list of Tigrayan staff.

The UN report said that the local police chief informed the WFP office of ‘the order of identifying ethnic Tigrayans from all government agencies and NGOs’.

The report stated the United Nations told the police they do not identify staff by ethnicity and there was no immediate comment from the Amhara regional police.

ይህ ሁሉ ምን ያስታውሰናል? አዎ! ሂትለር አይሁዶችን ለመጨፍጨፍ የተከተለውን መንግድ ነው። በሃገራችንም ዛሬ እየተፈጸመ ያለው ልክ እንደዚህ ነው። አንድ ዓይነት!

ይህ እንግዲህ ቁራው ጋላ አብዮት አህመድ አሊ ትግሬዎችን አስቆጥቶና አስኮርፎ አማራዎችን እንዲጠሏቸው ለማድረግ ካቀዳቸው ዲያብሎሳዊ እቅዶቹ መካከል አንዱ ነው፤ ልክ ጣልያን ከትግሬ ኤርትራውያን ወንድሞቻችን ጋር ለዘመናት ተቃቅረው፣ ተራርቀውና ተፈራርተው እንዲኖሩ እንዳደረገችው።

አሁን ምንም ጥርጥር የለኝም፤ እውነት አምስት መቶ አማራ ወገኖቻችን በትግራይ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለው ከሆነ፤ ገዳዩ ግራኝ አብዮት አህመድ እና የፋሺስት ጋላ ሠራዊቱ ነው። ሀወሀቶችን በዚህ አልጠረጥራቸውም፤ ማድረግ ቢችሉ ሁሉም ነገር በእጃቸው ነው! ይህ አውሬ ግን አማራ ኢትዮጵያውያንን በኦሮሞ ሲዖል በአሰቃቂ ሁኔታ እየገደላቸው ነው፤ አሁን ደግሞ ወደ ሰሜን መጥቶ ተመሳሳይ ድርጊት በመፈጸም ላይ ነው። በማይክድራ ወገኖች ተጨፍጭፈው ከሆን የሰውየው ማንነትና ምንነት ይመሰክራል፣ 100% እርግጠኛ ነኝ ለዚህ ግፍ ተጠያቂው በድጋሚ ግራኝ አብዮት አህመድ ነው። ደግሞ ለፕሮፓጋንዳው ያመቸው ዘንድ ”መ”(መንግስቱ፣ መለስ፣ ማንዴላ፣ ሙጋቤ፣ መሀመድ፣ ማኦ፣ ማክሮን፣ ማርክስ፣ ሞዛርት፣ መተማ፣ መደመር፣ ኦሮሙማ፣ ሻሸመኔ፣ ሁመራ ወዘተ)የገባባቸውን ቦታዎችን መርጧል፤ “ሞጣ” “ማይክድራ”። የእነዚህ ጋሎች ህልም ማቆሚያ የለውም እስከ አክሱም፣ አስመራ እና ካርቱም የሚዘልቅ ነው።

ይህ ሸለመጥማጣ ግብረሰዶማዊ እንኳንስ ተዋግቶ የማያውቀውን የጋላ ሠራዊትና ሰልፍ ለመውጣት እንኳን አቅም ያነሰውን የጋላማራ ልዩ ኃይል ይዞ የደርግን ያህል የሰለጠነ ሠራዊት ቢኖረው እንኳን ከትግሬዎች ጋር ተዋግቶ እንደማያሸንፋቸው በደንብ ያውቀዋል፤ ስለዚህ የቦቅቧቆችንና ሰነፎችን ዘይቤ ይጠቀማል፣ ያልታጠቁ ንጹሐንን በእንቅልፍ ፍራሻቸው ላይ ይገድላል። አሁን ወደ ከፈተው ውጊያ የሚልከውን ምስኪን አማራ ገበሬ እስካስጨረሰ ድረስ ለፕሮፓጋንዳ ይረዳው ዘንድ እባባዊ እና ዲያብሎሳዊ የሆኑ ሥራዎችን ከመስራት አይቆጠብም። ሰይጣን የህይወት ጠላት ነው፡፡ ሰይጣን ሊሰርቅ ሊያርድ ሊያጠፋ ነው እንጂ ስለሌላ አይመጣም፡፡ ሰይጣን ስራው መስረቅ ማረድና ማጥፋት ነው፡፡ ሰይጣን ከዚህ ውጭ ሌላ ስራ የለውም፡፡ ሰይጣን ተልእኮዬን ከግብ አደረስኩ የሚለው ሰዎች ሲሰረቁ ፣ ሲታረዱና ሲጠፉ ነው፡፡

የመንግሥትን ቃል ሰምቶ በማያስተውል ሁሉ፥ ክፉው ይመጣል፥ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው። [ሉቃስ ፰:፲፪]

ቪዲዮው “የናዚ የዘር ማጥፋት መንገድ” የሚል ርዕስ አለው። በ ፮/6 ሚሊዮን አይሁዶች ወንዶች ፣ ሴቶች እና ሕፃናት ላይ የተፈጸመው ግድያ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የማንቂያ ደወል ሊሆነን ይገባል፡፡

በሃገራችን ዛሬ እየተደረገ ያለው ነገር ሁሉ ልክ የሰይጣን የግብር ልጆች የሆኑትን የፋሺስቶችን እና ናዚዎችን አካሄድ ነው ግልጥ አድርጎ የሚያሳየን።

በናዚ ርዕዮተ ዓለም እንደ የተለየና አደገኛ “ዘር” የተመለከቱት አይሁዶች ሙሉና እኩል የጀርመን ዜጎች የመሆን መብቶቻቸውን እስከ መነጠቅ ድረስ ዘልቀው ነበር፡፡ አይሁዶች የስም ዝርዝራቸው ተይዞ በሚኖሩበት፣ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት ሁሉ እየተለቀሙ(አሁን በሃገራችን እንደሚደረገው) ወደ ጭፍጨፋ ቦታ ከመወሰዳቸው በፊት እንዲሰደዱ ግፊት ለማድርገ እና በዘር ላይ ከተመሠረቱትና ብዙ ጀርመናውያን ፣ በተለይም ወጣቶች ፣ የባለቤትነት ስሜት እንዲሰጣቸው ከተደረጉት “የሰዎች ማህበረሰባት” እንዲገለሉ ተደርገው ነበር።

... 1939 .ም በተጀመረው በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የጀርመን ወታደራዊ ወረራ እና ህብረት በጀርመን የበላይነት በተቆጣጠረው አውሮፓ ውስጥ በሚገኙ አገራት የሚኖሩ አይሁዶችን (ተዋሕዷውያንን) አደጋ ላይ ጥሎ ነበር፡፡ በናዚ መሪዎች እና በጀርመን ወታደሮች እንደ “የማጥፋት ጦርነት” የታሰበው እ..አ በ 1941.ም የተደረገው የጀርመን የሶቭየት ህብረትን ወረራ(ትግራይ) ለአውሮፓ አይሁዶች የዘር ማጥፋት መንገድ ቁልፍ የማዞሪያ ነጥብ ነበር፡፡

ሞኝ ሰው እራሱ ከሠራው ልምድ ብቻ ለመማር ይሻል፤ ብልህ ሰው ግን ከሌሎች ልምድ ይማራል!

_________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: