Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የውጭ ጉዳይ’

Godless G7 in Münster: Germany Removes 482-year-old Christian Cross for G7 ‘Halloween Party’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 5, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ / Satnael’s goal Ethiopia

  • ☆ The 4th of November Marks The 2nd Year Anniversary of Tigray Genocide
  • ☆ Godless G7 meeting in Munster
  • ☆ Aid for Ukraine – Genocide for Tigray, Ethiopia.
  • ☆ G7 celebrating genocide of Ethiopian Christians (Cheers with blood wine)
  • ☆ No wonder that G7 nations forced the ‘warring parties’ in Ethiopia’s Tigray region sign a very controversial and pro genocide „peace deal” on Wednesday. Now they meet in Münster to celebrate this genocide in the spirit of satanic Halloween-Ireecha.

❖❖❖ [Matthew 10:33] ❖❖❖

“But whosoever shall deny me before men, him will I also deny before my Father which is in heaven.”

💭 G7 summit in Münster: The foreign ministers of the most important countries in the world are there – but the cross of God must remain outside!

Germany’s Foreign Office, led by Green Party’s Baerbock, ordered the removal of a historic 482-year-old Christian Cross in the city of Münster in preparation for the meeting of G7 foreign ministers.

✞ The Diocese of Münster described the measure in a statement as “incomprehensible”. Traditions and symbols associated with them, which are an expression of values, attitudes and religious convictions, cannot simply be “hanged out”.

🛑 G7- meeting in Münster

👉 Who would have been irritated by The Cross:

🛑 G7 Foreign Ministers

  • France? Catherine Colonna – Atheist
  • Italy? Antonio Tajani – Catholic
  • Japan? Yoshimasa Hayashi – (5 members of Japan’s Cabinet had links with South Korea-based, dangerouse cult Unification Church)
  • Canada? Mélanie Joly – Atheist
  • USA? Antony Blinken – Jewish
  • Great Britain? James Cleverly – Atheist
  • Germany? Annalena Baerbock – Atheist

💭 Antonio Tajani:

“Europe must rediscover its soul Europe must rediscover its Christian roots, the centrality of the person and the role of the family. Today’s Europe is trying to hide its Christian roots, losing the values based on the centrality of the person, and by so doing “the EU is in danger of becoming just a big market where business is done, even good business. However, it loses its soul. To play a role in the world, Europe needs a soul”

💭 አምላክ የሌለው G7 በሙንስተር፤ ጀርመን የ፬፻፹፪/ 482 አመት እድሜ ያለው የክርስቲያን መስቀልን ለG7 ‘ሃሎዊን ፓርቲ’ ስብሰባ አስወገደች

😈 የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ / Satnael’s Goal Ethiopia

  • ☆ ህዳር 4/ጥቅምት ፳፬ ቀን የትግራይ የዘር ማጥፋት ጂሃድ የጀመረበት ፪ኛ አመት
  • ☆ አምላክ የሌለው የጂ፯/ G7 ስብሰባ በሙንስተር ከተማ
  • ☆ ዕርዳታ ለዩክሬን ፥ የዘር ማጥፋት ለትግራይ
  • ☆ ጂ፯/ G7 የኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን የዘር ማጥፋት እያከበረ ነው(ከደም ወይን ጋር ብርጭቋቸውን ያነሳሉ)
  • ☆ የጂ፯/ G7 ሃገራት ረቡዕ ዕለት በትግራይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ’ተፋላሚ ወገኖች’ በጣም አወዛጋቢውን “የሰላም ስምምነቱን” አስገድደው እንዲፈራረሙ ማድረጋቸው ምንም አያስገርምም። ተሳቢዎቹ እንሽላሊቶች እነ አንቶኒ ብሊንክን እና ሄርማን ኮኽን ያዘዟቸውን ነው ያደረጉት። ደም መጣጮቹ በኢትዮጵያ ጽዮናውያን ላይ እየተፈጸመ ያለውን ጭፍጨፋ በሃሎዊን-ኢሬቻ መንፈስ በደስታ ሊያከብሩት ተሰባሰቡ!

💭 የ ጂ፯/ G7 ስብሰባ በሙንስተር: በዓለም ላይ በጣም አስፈላጊ የሆኑት አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እዚያ አሉ ግን የእግዚአብሔር መስቀል ውጭ መቆየት አለበት!

❖❖❖ [የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፴፫] ❖❖❖

በሰው ፊትም የሚክደኝን ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እክደዋለሁ።

የግራዎቹን የአረንጓዴ ፓርቲ በምትወክለዋ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አናሌና ቤርቦክ ለG7 የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ለመዘጋጀት በሙንስተር ከተማ የሚገኘው የ482 ዓመት ዕድሜ ያለው የክርስቲያን መስቀል እንዲወገድ አዘዘች።

የሙንስተር ሀገረ ስብከት መለኩን በመግለጫው ግራ የሚያጋባ!” ሲል ገልጾታል። የእሴቶች፣ የአመለካከት እና የሃይማኖታዊ እምነቶች መግለጫዎች ከነሱ ጋር የተቆራኙ ወጎች እና ምልክቶች በቀላሉ “ሊወገዱ” አይችሉም።

🛑 ጂ፯/G7 – ስብሰባ በሙንስተር

👉 መስቀሉ ያናደደው ማንን ነበር?

🛑 G7 የ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች

  • ፈረንሳይ? ካትሪን ኮሎና – ኢአማኒ
  • ጣሊያን? አንቶኒዮ ታጃኒ ካቶሊክ
  • ጃፓን? ዮሺማሳ ሃያሺ – (አምስት የጃፓን ካቢኔ አባላት ደቡብ ኮሪያን መሠረት ካደረገውና አንድነት ቸርችከተሰኘው አደገኛ የአምልኮ ሥርዓት ጋር ግንኙነት ነበራቸው፤ አቶ ሃያሺን ጨምሮ)
  • ካናዳ? ሜላኒ ጆሊ – ኢአማኒ
  • አሜሪካ? አንቶኒ ብሊንከን አይሁዳዊ
  • ታላቋ ብሪታንያ? ጄምስ ክሌቨርሊ – ኢአማኒ
  • ጀርመን? አናሌና ቤርቦክ – ኢአማኒ

💭 የጣልያኑ አንቶኒዮ ታጃኒ:

አውሮፓ ነፍሷን እንደገና ማግኘት አለባት። አውሮፓ የክርስትና ሥሮቿን፣ የሰውን ማዕከላዊነት እና የቤተሰቡን ሚና እንደገና ማግኘት አለባት። የዛሬይቱ አውሮፓ የክርስቲያን ሥሮቿን ለመደበቅ እየሞከረች ነው፤ በግለሰብ ማዕከላዊነት ላይ የተመሰረቱትን እሴቶች በማጣት ፣ እና ይህን በማድረግ “የአውሮፓ ህብረት ንግድ የሚካሄድበት ትልቅ ገበያ ፣ ሌላው ቀርቶ ጥሩ ንግድ እንኳን የመሆን አደጋ ላይ ነው። ይሁን እንጂ ነፍሱን ያጣል። በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ተገቢውን ሚና ለመጫወት አውሮፓ ነፍስ ያስፈልጋታል!”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር | የኢትዮጵያ አመራር ትግራውያንን ከምድረ ገጽ የማጥፋት እቅድ አለው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 18, 2021

የጀነሳይድ ዕቅዳቸውን ለፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የቀባጠሩት ግራኝ አህመድ እና ደመቀ መኮንን ሀሰን ይሆኑን? ከሁለቱ ጋር ነው ፊንላንዳዊው እንደተገናኙ የተነገረው። አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ቃለ መጠይቅን ነው እንጂ የሚፈራው፤ ስለ ‘ኦሮሞ ኡማ’ ተልዕኮውማ ፍዬላዊ ድፍረቱን ከአባ ገዳይ ወርሶታል ስለዚህ ቀባጣሪው እርሱ ሊሆን ይችላል። የአሜሪካው ልዑክ አምባሳደር ጀፍሪ ፊልትማንም ስለ ግራኝ ፋሺስታዊወፈፌነትም ጠቁመውን ነበር።

እንግዲህ ይህ “ኧረ ኡ! ኡ!” የሚያሰኝ ጉዳይ ብቻ ለዓመት የሚዘልቅ የሜዲያዎች መነጋገሪያ ርዕስ መሆን ነበረበት፤ የማፈሪያ፣ ጥቁር የማስለበሻና የማስለቀሻ ጉዳይ መሆንም ነበረበት። ይህ “ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለው ከንቱ ትውልድ ግን ይህን አያደርገውም፤ ምክኒያቱም ውዳቂ፣ ከሃዲ፣ አረመኔ እና “ትክክለኛ ኢትዮጵያዊ” ያልሆነው ትውልድ ነውና። ምክኒያቱም ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ አጥፍተው አክሱም ጽዮንን ለመውረስ የሚሹና የሚያልሙ የሰይጣን ጭፍሮች ናቸውና። ይህ ትውልድ ለእኔ አብቅቶለታል፤ ከአህዛብ ጋር ተያይዞ ወደ ገሃነም እሳት ለመግባት በፈቃዱ ወስኗል! አባታችን አባ ዘ-ወንጌል ከዓመታት በፊት፤ “ዋ!ተጠንቀቁ” ብለው በማስጠንቀቅ፤ የኢትዮጵያን ትንሣኤ የማየት ዕድል የሚኖራቸው ፲/10% የማይሞሉት እና በትግራይ ኢትዮጵያውን ላይ ጥላቻን የማያሳዩት ወገኖች ብቻ እንደሚሆኑ በግልጽ የጠቆሙኑን በትግባር እያየነው ነው፤ የትክክለኛዋን ኢትዮጵያ ጠላቶች በፍሬዎቻቸው እያወቅናቸው ነው። አዎ! በዓለማችን ገዳዩን ለሚመርጥ ብቸኛው ለዚህ ክፉ ሕዝብ እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ዓይነቱ ክፉ መሪ ይገባዋል። ወደ ሲዖል የሚመራው!

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፳፰፥፪] “ስለ አገሪቱ ዓመፀኝነት አለቆችዋ ብዙ ሆኑ”

_____________________________________

Posted in Infos, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Finland FM Haavisto | Ethiopian Leadership Have a Plan to Wipe out Tigrayans

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 18, 2021

ይህ ጉዳይ ብቻ ለዓመት የሚዘልቅ የሜዲያዎች መነጋገሪያ ርዕስ መሆን ነበረበት፤ የማፈሪያ፣ ጥቁር የማስለበሻና የማስለቀሻ ጉዳይ መሆንም ነበረበት። ይህ “ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለው ከንቱ ትውልድ ግን ይህን አያደርገውም፤ ምክኒያቱም ውዳቂ፣ ከሃዲ፣ አረመኔ እና “ትክክለኛ ኢትዮጵያዊ” ያልሆነው ትውልድ ነውና። ምክኒያቱም ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ አጥፍተው አክሱም ጽዮንን ለመውረስ የሚሹና የሚያልሙ የሰይጣን ጭፍሮች ናቸውና። ይህ ትውልድ ለእኔ አብቅቶለታል፤ ከአህዛብ ጋር ተያይዞ ወደ ገሃነም እሳት ለመግባት በፈቃዱ ወስኗል! አባታችን አባ ዘ-ወንጌል ከዓመታት በፊት፤ “ዋ!ተጠንቀቁ” ብለው በማስጠንቀቅ፤ የኢትዮጵያን ትንሣኤ የማየት ዕድል የሚኖራቸው ፲/10% የማይሞሉት እና በትግራይ ኢትዮጵያውን ላይ ጥላቻን የማያሳዩት ወገኖች ብቻ እንደሚሆኑ በግልጽ የጠቆሙኑን በትግባር እያየነው ነው፤ የትክክለኛዋን ኢትዮጵያ ጠላቶች በፍሬዎቻቸው እያወቅናቸው ነው። አዎ! በዓለማችን ገዳዩን ለሚመርጥ ብቸኛው ለዚህ ክፉ ሕዝብ እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ዓይነቱ ክፉ መሪ ይገባዋል። ወደ ሲዖል የሚመራው!

💭 When I asked the EU Envoy, Finland Foreign Minster Pekka Haavisto about Abiy AhmedAli + IsaiasAfewerki committing War Crimes in Tigray, he replied:

..when I met the Ethiopian Leadership😈 in February they used this kind of language, that they are going to destroy the Tigrayans, they are going to wipe out..”

👉 I Thank you, FM Haavisto for proving my observations correct. Now, from this fascist Oromo regime, the usual denials, lies and condemnations will follow you. Denial is detrimental to peace, reconciliation, and justice. I like Finns and Estonians – they are the most honest and sincere Europeans.

👉 You’re right, Mr. FM. This is a hundred + year Oromo/Amhara mission to wage War and Genocide against ancient Christian Tigrayans (Tigray + Eritrea):

💭 History repeats itself:

🔥 Amhara & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Ahmed will do the same now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menlik’s Reign, Tigray was split into two regions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc were put under Wello Amhara administration.

👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Mekelle and Corbetta. Thousands of defenseless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Mekelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9thOctober in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’.

Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans starving again.

👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

2018 – Until today: probably up to 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!

In the past, and at present, the OLF (Oromo Liberation Front/ OLA) works together with Isaias Afewerkis’ ELF, TPLF, PP, ANM, EZEMA etc. So, are they all conspiring together against the ancient Christian people of Tigray so that they could be able to replace Ethiopia and create an Antichrist Islamic ‘Cush’ Caliphate of Oromia?

✞✞✞ [ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፬፡፱፤፲] ✞✞✞

እግዚአብሔር። ሕዝቡን ወደ እኔ ሰብስብ፥ በምድርም በሕይወት በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ እኔን መፍራት ይማሩ ዘንድ፥ ልጆቻቸውንም ያስተምሩ ዘንድ ቃሌን አሰማቸዋለሁ ብሎ በተናገረኝ ጊዜ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት በኮሬብ በቆምህበት ቀን ዓይኖችህ ያዩትን ነገር እንዳትረሳ፥ በሕይወትህም ዘመን ሁሉ ከልብህ እንዳይወድቅ ተጠንቀቅ፥ ነፍስህንም በትጋት ጠብቅ፤ ለልጆችህም ለልጅ ልጆችህም አስታውቀው።

[Deuteronomy 4:9-10]
“Only give heed to yourself and keep your soul diligently, so that you do not forget the things which your eyes have seen and they do not depart from your heart all the days of your life; but make them known to your sons and your grandsons.”

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: