Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የኦሮሞ ሰራዊት’

በመላው ኢትዮጵያ “የልዩ ጥቅም መብት” የሚገባቸው ጽዮናውያን ብቻ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 17, 2021

👉 እንኳንስ ይህን ሁሉ መስዋዕት ከፍለው!

ከሰላሳ ዓመታት በፊት ወደ አዲስ አበባ በማምራት አረመኔውን የፋሺስት ደርግ አገዛዝ ያስወገዱት ታላላቆቹ እነ አብረሃ ወ አጽበሃ፣ አፄ ዮሐንስ እና እራስ አሉላ ቢሆኑ ኖሮ ኢትዮጵያ እነ ኤርትራን + ጂቡቲን + ሶማሊያን + ሱዳንን + ኬኒያን + ሩዋንዳን ጠቅልላ በመያዝ እግዚአብሔር የሚያውቃትና ዛሬ በመላው ዓለም የምትፈራዋንና የምትከበረዋን ታሪካዊቷን፣ ታላቋንና ኃያሏን ኢትዮጵያን ለማየት በቻልን ነበር።

ታዲያ አሁን ዋናው ጥያቄ ሕወሓቶች ይህን ለምን አላደረጉም? እራሳቸው ማድረግ ሲችሉና ማድረግ ሲኖርባቸው፤ ምንም ዓይነት የኢትዮጵያዊነት ማንነት የሌለውን ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለምን “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ!” እያለ ሕዝቡን እንዲያታልል ፈቀዱለት? ማንን ለማስደስት ነበር የትግራይ ሕዝብ ይህን ሁሉ መስዋዕት እንዲከፍል ያስገደዱት?

በመጭዎቹ ወራት እንደ ከሰላሳ ዓመት በፊቱ ተመሳሳይ ስህተት በድጋሚ እንዳይሠሩ ለማስጠንቀቅ ነው። ለአጭር ጊዜ ጥቅም፣ የእልኸኝነት ስሜት ማቀዝገዣና የርዕዮተ ዓለም ጥማት ማርኪያ ሲባል አዲስ አበባንም ሆነ ሌላ የኢትዮጵያን ግዛት አዞ ለሆነው የኦሮሞ ፍዬል አሳልፋችሁ ትሰጡና ወዮላችሁ! በቃ!አርቃችሁ አስቡ!

ይግባኝ ሰሚ አዞ በመጨረሻ ይብላኝ ብሎ ተስፋ በማድረግ አዞውን የሚቀልብ ሰው ነው።ዊንስተን ቸርችል

An Appeaser is One Who Feeds a Crocodile, Hoping it Will Eat Him Last” Winston Churchill

ሕወሓቶች የአማራ፣ ኦሮሚያ እና ሶማሊያ ክልሎችን መፍጠራቸውና ሚጢጢዋን ትግራይን ለትግራይ ሕዝብ ማስቀረታቸው እንዴት የትግራይን ሕዝብ ሊጠቅም ይችላል ብለው ለማሰብ እንደቻሉ በጣም ግራ ያጋባል፤ በእጅጉንም አስገራሚ ነው፤ ትልቅ ታሪካዊ ስሕተት። አሁንስ ተመሳሳይ ስሕተት ይፈጽሙ ይሆን?”

ሕወሓት ግን ለእራሱ ርዕዮት ዓለም ባሪያ ሆኖ የትግራይን ሕዝብ ሊበሉ የሚሹትን ሦስት የኢትዮጵያ ጠላት ሰውሰራሽ ክልሎች/አዞዎች (አማራ፣ ኦሮሞ፣ ሶማሌ) ፈጠረ፣ የትግራይን ሕዝብ በማግለል እነዚህን አዞዎች ለሰላሳ ዓመታት ያህል ቀልቦ አሳደጋቸው። ዛሬ አዞዎቹ አፈርጥመው በትግራይ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጸሙ።

አማራ + ኦሮሞ + ሶማሌ የተባሉት ሕገወጥ ክልሎች ባፋጣኝ መፈራረስ አለባቸው። ሚሊዮኖችን ለማዳን፤ በተለይ ጽዮናውያንን ከወደፊቱ አደጋ ለመከላከል ይህ ከሁሉም አስቀድሞ መሠራት ያለበት ሥራ ነው።

የፈለገው ሉሲፈራዊ ኃይል ትዕዛዝ እየሰጠ በፖለቲከኞቻችሁ ላይ ጫና ቢያደርግም፤ ጽላተ ሙሴን የያዙት ጽዮናውያን ግን መብታቸውን ነውና የሚከተሉትን ማድረግ ይኖርባቸዋል፤

🔥 ፩ኛ. አማራ + ኦሮሞ + ሶማሌ የተባሉት ክልሎችን ማስወገድና ሰሜን + ደቡብ + ምስራቅ + ም ዕራብ ኢትዮጵያን መመስረት

🔥 ፪ኛ. እነ ግራኝ አብዮት አህመድን በእሳት መጥረግ፣ ለዋቄዮአላህ ልጆች ስልጣን መንፈግ

🔥 ፫ኛ.’ሕወሓትየሚለው የመጠሪያ ስም እንዲቀየር ማስገደድ

🔥 ፬ኛ. ባለ ሁለት ቀለሙ እና ኮከብ ያረፈበትን የሉሲፈርን ባንዲራ ከትግራይ ማስወገድ

💭 በትግራይ ሕዝብ ላይ ደም አፍሳሹ የዘር ማጥፋት ዘመቻው በጀመረበት ዕለት ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤

“ዓለም ተሳለቀችብን | በአንድ ዓመት ውስጥ ከሰላም ሽልማት እስከ የእርስ በእርስ ጦርነት?

አሁን እውነት ህወሃቶች ከብልጽግና ጋር በንጹሐን ኢትዮጵያውያን ሕይወት ላይ ድራማ እየሰሩ ካልሆነ በአራት ኪሎ ቤተ መንግስት የደፉትን ቆሻሻቸውን ባፋጣኝ መጥረግ ይኖርባቸዋል። ግራኝ አብዮት አህመድን አሊን እና የኦሮሙማ መንጋውን በእሳት ከጠራረጓቸው በኋላ ከሦስት ዓመታት በፊት ማድረግ የነበረባቸውን የሚከተሉትን ነገሮች አድርገው ወደ አክሱም ጽዮን በማምራት ንስሐ በመግባት ከፖለቲካ ሕይወት መሰናበት አለባቸው። ከሉሲፈራውያኑ ፀረ-ኢትዮጵያ አጀንዳ አስፈጻሚ ባርነት ነጻ ሊወጡ የሚችሉት የሚከተሉትን ለማድረግ ፈቃደኞች ሲሆኑ ብቻ ነው፦

👉 ኢትዮጵያዊ የሆነ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም፣

👉 በኢትዮጵያውያን ላይ የጫኑትን ሰይጣናዊ የክልል ሥርዓትና ሕገ አውሬ እንዲፈረካከስ፣

👉 በክቡሩ ሰንደቃችን ላይ የለጠፉትን የባፎሜት ኮከብ እንዲነሳ

ምናልባት ያኔ ይሆናል ምናልባት ኢትዮጵያውያን አቅፈው ይቅር የሚሏችሁ።

ገና ስልጣን ላይ ሲወጣ ለአብዮት አህመድ አሊም ተመሳሳይ ዕድል እንዲህ በማለት ሰጥቼው ነበር፦

👉 “እውነት ሕዝባችንን ለማገልገል የመጣ ሰው ከሆነ እነዚህን ሦስት ነገሮች በፍጥነት መፈጸም ይኖርበታል” ብዬ ነበር፦

፩ኛ. በቋንቋ የተከፋፈልውን የክልል ሥርዓት እንዲያፈርስ

፪ኛ. ኮከቡን ከባንዲራችን ላይ በአዋጅ እንዲየነሳ

፫ኛ. ከአረብ አገሮች ጋር ያለንን ጥብቅ ግኑኝነት እንዲያላላ

አመት ሆነው፤ ግን ሦስቱንም ጉዳዮች እስካሁን ለማስተካከል ሙከራ አላደረገም፤ እንዲያውም ሁኔታዎችን ወደ ባሰ መንግድ እየመራቸው ነው፤ በዚህም ሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያን፣ አረቦችና የተባበሩት መንግስታት ፈላጭ ቆራጮች ታይቶ በማይታወቅ መልክ እያጨበጨቡለት ነው። ይህም በጣም ስላደፋፈረው፡ መጀመሪያ በትግርኛ ተናጋሪዎች ላይ ሤራ መጠንሰስ ጀመረ፤ አሁን ደግሞ ወደ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዞረ። አቤት ድፍረት!“ገና ዓመታት በፊት

💭 ከወራት በፊት የቀረበ፤

➡ “Fascist Abiy Ahmed’s Eritrean Mercenaries Commit Atrocities in Tigray”

😠😠😠 😢😢😢

እውነት እንደሚሉን በትግራይ ጦርነት እየተካሄደ ነውን? አይመስለኝም! የሚመስለኝ “ውጊያ አለ” እያሉ በሁሉም በኩል የተቀነባበር ጭፍጨፋ በትግራይ ክርስቲያን አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ላይ እየተካሄደ ነው። ይህ ደግሞ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ጭፍሮች የሆኑት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ ፕሮቴስታንቶች፣ መሀመዳውያንና ኢ-አማንያን ሁሉ ምኞትና ፍላጎት መሆኑ የታወቀ ነው። በዓብያተ ክርስቲያናት፣ በገዳማትና ታሪካዊ ቦታዎች አካባቢ፤“ውጊያ እየተካሄደ ነው!” መባሉንና ጭፍጨፋዎቹም በእነዚህ ቦታዎች እየተካሄደ እንደሆነ ልብ እንበል። “እዚህ አለን!” እያሉ በመጥራት በወገኖቻችን ሕይወት ላይ የኩኩሉሉ ድብብቆስ ጨዋታ የሚጫወቱ ይመስላል። 😠😠😠

በእውነት ህወሀቶች ከሠሩት በጣም ግዙፍ ስህተት ተምረው የወገኖቼን ስቃይ እና ሰቆቃ ማቆም ቢፈልጉና ለደቡባውያን የሰጡትን በረከትና ዕድል ወደ ሰሜን የመመለስ ፍላጎት ቢኖራቸው ኖሮ ትግራይ ሆነው ሳይሆን ጥይት መተኮስ የነበረባቸው፤ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ግራኝን በደፉትና የጦርነቱንም አቅጣጫ ወደ ደቡብ በቀየሩት ነበር። ላለፉት ሦስት ዓመታት ስለፍፍ የነበረው ይህን ነው፤ “ባካችሁ ጡት አጥባትችሁ ያሳደጋችሁትን ሰይጣን ድፉትና ወደ አስኩም ጽዮን መጥታችሁ ንስሐ በመግባት ኢትዮጵያን የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ላላቸው ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን አስረክባችሁ ታሪክ ሥሩ!” ስል ነበር። እውነት ለመናገር ልክ ጦርነቱ እንደተጀመረ ህወሀቶች በሦስት ቀናት አዲስ አበባ ይገባሉ የሚል እምነት ነበረኝ። እንዴት ነው በወሬ ካልሆነ፤ አንዴም በአግባቡ ሲበቀሉ የማናያቸው?

የሚገርም ነው፤ እንደ ጋዛ ገላጣማ ከሆኑና እስራኤል 24/7 ዓይኖቿን ከምትተክለበት ትንሽ ቦታ ፍልስጤማውያኑ አሸባሪዎች ለዓመታት ሮኬቶችን ወደ እስራኤል መተኮስ ችለው ያው ከእስራኤል ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በቅተዋል። በሌላ በኩል እነ ሳውዲና ኤሚራቶች እንዲሁ 24/7 ክትትል ከሚያደርጉባት ከገላጣማዋ የመንም የአሥር ዓመት ዕድሜ እንኳን የማይሞላቸው ‘ሁቲ’ ነፃ አውጪዎች እስከ ጂዳና ሪያድ ድረስ የሚደርሱ ሮኬቶችንና ድሮኖችን በመላክ የበቀል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ናቸው።

ታዲያ የኔ ጥያቄ፤ ለሃያ ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ የነበሩት ህወሀቶች ተመሳሳይ ተግባር ለመፈጸም እንዴት ተሳናቸው? ምንም ዓይነት የወታደራዊ ዕውቀት የሌለን እኛ ታዛቢዎች እንኳን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች በአሰብ ቤዛቸው ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ድሮኖችን ለክርስቲያን ኢትዮጵያ ጭፍጭፍጨፋ እያሰፈሩ መሆናቸውን ከሁለት ዓመት በፊት ከሩቅ ሆነን ስንጠቁም ነበር። እውነት የህወሀት ጄነራሎች ይህ መረጃ ሳይኖራቸው ቀርቶ ነውን? ዛሬም ኤሚራቶች የየመንን ደሴት ለዚሁ ተግባር በማዘጋጀት ላይ ናቸው፣ ግራኝ ከቱርክ ድሮኖችን ሊሸምት ነው ወዘተ” እያልን ነው፤ ነገር ግን የትግራይም ሆኑ የኢትዮጵያ ሜዲያዎች ለዚህ ትልቅ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት ሲሰጡት አይታዩም።

ለመሆኑ ለምን ይሆን በትግራይ ህፃናት ላይ የኬሚካል ቦምቦችን ሲጥል የነብረውን ምርኮኛ ኦሮሞ ፓይለትን ለቅቀውት ወደ ደብረ ዘይት እንዲመለስ ያደረጉት? የትግራይ ቀሳውስትና ካህናት በሰበባሰቡ እየተገደሉ ነው፤ እያለቁ ያሉት ክርስቲያኖች ናቸው፤ ታዲያ ምናልባት ዛሬም የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው ደቡባውያን እየሠሩ ስለሆኑ ይሆን፤ “ሕዝቤ” የሚሉትን ሕዝብ ሊከላከሉት ያልቻሉት/ያልፈለጉት? የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው “ብሔር በሔረሰቦች” በጋራ ተናብበው በትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እያካሄዱ ግፍ እየሠሩ ታዲያ ህወሃቶች ዛሬም “የብሔር-ብሔረሰቦች እኩለነት” የሚለውን የተሰወረና የተሸፈነ ንድፈ ሀሳብ ተጠቅመው ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በሃገረ ኢትዮጵያ የነገሰውን የስጋን ማንነትና ምንነት ማለትም የስጋን አካል እንደ መንግስት አካል (ህግ) ፣ የሞትና ባርነትን ሥርዓት ለማስቀጠል ይሻሉን?

ዛሬ በደንብ ግልጽ የሆነልን የህወሀት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ የተዘጋጁበት መልክና ምሳሌ ይህ መሆኑን ነው። የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካለው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት በሌለው “የትግራይ ባንዲራ” ላይ ያረፈው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ በሕዝባችን ላይ ያስከተለብንን ስቃይና ሰቆቃ ካየን በኋላ ዛሬም ሲውለበለብ ማየታችን እውነትም እነዚህን ቡድኖች ሉሲፈር ለስሙና ለክብሩ ፈጥሯቸዋል፣ ምኞቱንም እያሟሉለት ነው ማለት ነው። እንድምናየውም አራተኛ ትውልድ የተባለው የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ የህወሀት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ አገዛዝ ነው። እነዚህን ቡድኖች የፀነሳቸው የምኒልክ የስጋ ምኞት ነበርና። ዛሬ ያለው አገዛዝ/መንግስት የምኒልክ መንግስት ነው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ከዚህ በፊት ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና በደል እየደረሰበትና በደል ፈጻሚዎቹም አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ መሆናቸው በግልጽ እየታወቀ፤ እንዴት ነው ህወሀቶች የበቀል እርምጃ የመውሰድ ከበቂ በላይ ብዙ ምክኒያቶች ኖሯቸው በግራኝ አገዛዝ አባላት ላይ እስካሁን አንድም የጥቃት እርምጃ መውሰድ ያልቻለው/ያልፈለገው? ዲያ ህወሃት እና ኦነግ/ብልጽግና/ብአዴን/አብን በእነ ሳሙራ ዩኑስ፣ ኬሪያ ኢብራሂም እና አረከበ እቁባይ በኩል አብረው ተናብበው እየሠሩ ይሆንን?

💭 ይህ ጥርጣሬየ ከንቱ ሊሆን የሚችለው የሚከተለውን ካየን ብቻ ነው፦

👉 ፩ኛ. እነ ግራኝ አብዮት በእሳት ሲጠረጉ

👉 ፪ኛ.’ህወሀት’ የሚለው የመጠሪያ ስም ሲቀየር

👉 ፫ኛ. ባለ ሁለት ቀለሙ እና ኮከብ ያረፈበት የሉሲፈር ባንዲራ ከትግራይ ሲወገድ

ቤተ እስራኤል በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እስራኤል ፥ ቤተ ኢትዮጵያ በእግር ወደ ሱዳን

👉 ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ

☆ ኢትዮጵያን የከዱት በኢትዮጵያ አየር መንገድ ዘና ብለው ወደ እስራኤል ይበርራሉ

☆ ኢትዮጵያውያን ግን ከአየር መንገዱ በትግሬነታቸው ይባረራሉ፤ ሴቶች በየጫካው እይወለዱ በበርሃ በእግራቸው ሄደው ወደ ሱዳን ይሰደዳሉ

እነዚህ ሁለት ሁኔታዎች ከ፴፭/35 ዓመታት በኋላ በአንድ ወቅት እንደገና መደገማቸው በአጋጣሚ? እስራኤል፤ “ለልጆቼ ቆሚያለሁ” ፥ “ኢትዮጵያ ግን ለልጆቿ ደንታ የላትም!” የሚለውን መልዕክት ለማስተላለፍ የተሞከረ ይመስለኛል።

በቪዲዮው፦

👉 የቤተ እስራኤል ስደተኞች ከ፴፭/35 ዓመታት በፊት ከሱዳን ወደ እስራኤል

👉 የቤተ እስራኤል ስደተኞች ዛሬ ከ፴፭/35 ዓመታት በኋላ ከአዲስ አበባ ወደ እስራኤል በኢትዮጵያ አየር መንገድ በረሩ

👉 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሱዳን ከ፴፭/35 ዓመታት በፊት፤ የጋላ/ጋላማራ የደርግ መንገስት በጥይትና ምግብን/ ረሀብን እንደ ጦር መሣሪያ በመጠቀም በሚሊየን የሚቆጠሩትን ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ቀጠፋቸው፤ የተረፉት ወደ ሱዳን ተሰደዱ፤ ዓለም “የልደት በዓል መሆኑን ያውቃሉን?” Do they know it’s Christmas? ብላ ዘፈነችልን።

👉 ከ፴፭/35 ዓመታት በፊት ወደ ሱዳን ተሰደው ከነበሩት መካከል፤ አቶ እስክንድር ነጋሽ

👉 ዛሬ ከ፴፭/35 ዓመታት በኋላ፤ በልደት በዓል ዋዜማ፤ ኢትዮጵያውያን እግዚአብሔር በሰጣቸው ምድር እየተበደሉ፣ እየተንገላቱ፣ እየተጨፈጨፉ እና እንደገና ያኔ ወደነበሩበት የሱዳን ስደተኞች ካምፕ ተመልሰው በእግራቸው ሄደው እንዲሰደዱ እየተደረጉ ነው።

ታዲያ ዛሬ ዓለም “የልደት በዓል መሆኑን ያውቃሉን?” Do they know it’s Christmas? ብላ በድጋሚ ትዘፍንልን ይሆንን?

ህወሃቶች የሰሩት ትልቅ ወንጀል ሃገረ ኢትዮጵያን ለጠላቶቿ ጋሎች ማስረከባቸውና ዛሬ ቅድስት የኢትዮጵያ ምድር የሆነችውን ትግራይን የጦርነት ቀጠና ለማድረግ መወሰናቸው ነው። እንደው ጦርነት መካሄድ ካለበት እንኳን ህገወጥ በሆኑት ሶማሊያ እና ኦሮሚያ በተባሉት ክልሎች መሆን ነበረበት። ምክኒያቱም የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላቶች የሚገኙት በእነዚህ ሁለት ክልሎች ነውና። ጀግናው አፄ ዮሐንስ ኢትዮጵያን በድጋሚ ታላቅ ለማድረግ መጀመሪያ ከእነዚህ ሁለት ክልሎች ነበር ፀረኢትዮጵያውያኑን ጠራርገው የሚያስወጧቸው።

ህወሃቶች ሁሉም ነገር በእጃቸው ነበር፤ ሰራዊቱ፣ መሳሪያው፣ ተቋማቱ ወዘተ በቁጥጥራቸው ስር ነበር። እንደው ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ ጠላታቸው ቢሆን ኖሮ በአንድ ሰዓት ውስጥ ሊደፉት በቻሉ ነበር፤ ነገር ግን ይህን አይፈልጉም፤ ምክኒያቱም የግራኝ ብልጽግና እና ህወሃት ኢትዮጵያን ለማፈራረስና በትግራይ የሚኖሩትን ጥንታውያኑን ኢትዮጵያውያንን በጥይት፣ በስደት፣ በበሽታ እና በረሃብ ፈጅተው ለመጨረስ ተናብበው እየሰሩ ነውና ነው። ሁሉም ይህን ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ለማስፈጸም ከሰላሳ ዓመታት በፊት በደማቸው ፈርመዋልና ነው።

ከአደዋው ድል በኋላ ከአፄ ምኒሊክ ስጋዊ ማንነት የመነጨውን የብሔር ብሔረሰብ ርዕዮት ዓለም የተረከቡት የስጋ ማንነት ያላቸው ህወሃት(ራያ) እና ኦነግ ህገ-መንግስት ተብየውን ከሉሲፈራውያኑ ሲቀበሉና ክልሎችን ሲመሰርቱ “እናንተ ለሃያ ሰባት ዓመት ትገዙና ወደ መቀሌ ትሄዳላችሁ፤ ከዚያም በእናንተ ላይ ጦርነት እናውጅና ተዋሕዶ ትግሬ ኢትዮጵያውያንን እናናውጣቸዋለን፣ እያዋረድን እና ሞራላቸውንም እየሰበርን እናዳክማቸዋለን፣ እናጠፋቸዋለን፤” በሚል ስውር ስምምነት ነበር።

ዛሬ እኮ የምናየው ልክ ይህን ነው፤ እስኪ ተመልከቱ፤ ከሰላሳ ዓመታት በፊት ኦነግ ከህወሃት ጋር ሆን መንግስት መሰረተ፣ ቀጥሎ ጊዜውን ጠብቆ ከመንግስት በስልት እንዲገለል ተደረግ፣ ከዚያም አስመራ ገባ፣ አሁን ጊዜው ሲደርስ ወደ አዲስ አበባ ተመለሰ ብልጽግና የሚባል ፓርቲ መሰረተ በመጨረሻም በትግራይ ላይ ጦርነት አወጀ።

አስገራሚ ነው፤ ከሁሉም “ሰሜናዊ” ከሆኑ ወገኖች ጋር ተናብቦ እየሰራ ያለ ብቸኛው ቡድን ኦነግ ነው። ኦነግ ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር፣ ከደብረጽዮን ጋር፣ ከአብዮት አህመድ ጋር፣ ከሙስጠፌ ጋር፣ ከአዴፓ ጋር፣ ከአብን ጋር፣ ከሲዳማ እና ወላይታ እንቅስቃሴዎች ጋር፣ ከግብጽ ጋር፣ ከሳውዲ እና ኤሚራቶች ጋር፣ ከአውሮፓውያን እና አሜሪካውያን ጋር አብሮ ይሰራል። ግራኝ አብዮት አህመድ እኮ እንዲህ ብሎናል፤ “ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።”

የስጋ ማንነት ያለው አጋሩ ራያው ጌታቸው ረዳ ደግሞ ሰሞኑን “በአልሞት ባይ ተጋዳይነት”፡ እንዲህ ብሎናል፤ “ጦርነቱ የሚያበቃው ሁሉም የትግራይ ሕዝብ ሲያልቅ ነው”

አዎ! እንደምናየው የትግራይን ሕዝብ ሊያስጨርሱት የወሰኑ ይመስላሉ፤ ዛሬ ሳሰላስል የመጣልኝ ጥያቄ፡ “ላለፉት ሁለት ዓመታት ሀወሃት የጦር ሠራዊቱን ጡንቻ ለማሳየት ብዙ ልምምዶችን ሲያካሂድ ነበር፤ ይህን ልምምድ በተለይ የትግራይ ሕዝብ ነው እንዲያየው የተደረገው፤ ይህን የልምምድ ትዕይንት የተከተለው ባለፈው በትግራይ ተካሂዶ የነበረው ምርጫ ነበር፤ ታዲያ ልምምዱ “እኔ ነኝ አለኝታችሁ፤ እኔን ከመረጣችሁ እከላከላችኋለሁ፤ ካልመረጣችሁ ለጠላት አሳልፌ እሰጣችኋለሁ” የሚል መልዕክት ኖሮት ይሆን? ምናልባት ህወሃት እንደጠበቁት በትግራይ ነዋሪዎች ዘንድ ባለመመረጣቸው፤ አሁን ሕዝቡን እየተበቀሉት ይሆን? እንግዲህ እንኳን ትግራይን መላው ምስራቅ አፍሪቃን የመከላከል ብቃቱ እንዳላቸው ለሰላሳ ዓመታት ያህል አሳይተዋል፤ ታዲያ ዛሬ ያሰለጠኑትን ልፍስፍስ የግራኝን ሠራዊት እንዴት ሰተት ብሎ ወደ ትግራይ እንዲገባ ፈቀዱለት? ጦርነት መምጣቱስ ላልቀረ ገና አዲስ አበባ አራት ኪሎ እያሉ መዋጋት ይችሉ አልነበረምን? ለምን ወደ ትግራይ ሄደው መሸጉ? ሆን ብለው ይህን ጦርነት ወደ ትግራይ ለማምጣት አይደለምን?

ጽዮናውያን ባፋጣኝ ወደ አዲስ አበባ አምርተው ከሰላሳ ዓመታት በፊት የሠሩትን ትልቅ ስህተት ለማረም በተለይ ኦሮሞ + አማራ + ሶማሊያ የተባሉትን ህገ-ወጥ ክልሎች ማፈራረስ አለባቸው! አለዚያ ሉሲፈራውያኑን ያስደስቱ ዘንድ ሁሉም ያልቃታል!

___________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Addis Ababa | Tigray Artists Wore The Color of Sadness | የትግራይ አርቲስቶች ጥቁር ለብሰው ሃዘናቸውን ሲገልጹ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2021

🔥 #TigrayGenocide – 200 Days of Rape, Starvation, Massacres, Blocked Aid etc.

💭 The illegal Tigray interim administration had sent ‘KinetTigray’ cultural group to Addis Ababa to participate in “Ethiopia Week” traditional program organized by the cruel drama queen, 😈 Abiy Ahmed to improvise a non-existent normalcy in Tigray to her babysitters – instead, the artists wore black to show their resistance & condolences to the ongoing genocidal war & alleviate the suffering of the population in occupied Tigray

ከአቡነ ተክለሐይማኖት እስከ አቡነ አረጋዊ ፪፻/200 ቀናት

🔥 ፪፻/200 ቀናት የትግራይ ዘር ማጥፋት ወንጀል፤ ረሃብ ፣ ጭፍጨፋ ፣ የታገደ እርዳታ፣ አስገድዶ መድፈር… ወዘተ

ህገ-ወጥ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ወደ አዲስ አበባ የላከውና 😈 ጨካኟ የድራማ ንግስት አብዮት አህመድ አሊ፤ “በትግራይ ውስጥ ሁሉም ነገር ሰላም ነው” በማለት ለሞግዚቶቿ ለማሳየት ባዘጋጀችው “የኢትዮጵያ ሳምንት” ባህላዊ መርሃግብር ላይ “ኪነት ትግራይ” የተሰኘው የባህል ቡድን በትግራይ እየተከሰተ ባለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ ተቃውሞቻቸውንና ሃዘናቸውን ለመግለጽ እንዲሁም በወራሪዎች በተያዘችው ትግራይ ውስጥ የህዝቡን ስቃይ ለማቃለል ይረዳ ዘንድ ጥቁር ለብሰው በአንድነት ሲያዜሙ ይታያሉ።

______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Voice of America is Accused of Ignoring Government Atrocities in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 21, 2021

💭 PROPAGANDA MACHINE

JASON PATINKIN SPENT the better part of a decade as a freelance reporter, covering conflicts, extremism, and counterinsurgency in East Africa for major news outlets including the Washington Post, Reuters, and the Associated Press. He won commendations for relentless reporting under a repressive regime in South Sudan and broke stories about war crimes that provoked global outrage.

But as Patinkin watched a brutal civil war unfold in Ethiopia this winter and spring, the coverage by his most recent employer, the U.S. government-funded broadcaster Voice of America, shocked and unnerved him. Troops and paramilitaries loyal to Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed were accused of killing and expelling civilians and committing gang rape, but VOA’s coverage largely favored the government, in Patinkin’s view, while ignoring its potential war crimes.

For months, Patinkin complained to senior editors about bias in the news outlet’s Ethiopia coverage. In his resignation email last month, he called out “VOA’s pro-Abiy propaganda effort,” its failure to issue corrections for “false and biased reporting,” and its airing of “pro-government propaganda while ignoring atrocities blamed on pro-government forces.” Twelve other current and former VOA service chiefs, reporters, and staffers, as well as outside experts, described violations of basic journalistic standards in VOA’s coverage of Ethiopia stretching back decades. Ethnic factions, especially in VOA’s Amharic language section, have used the news agency to push partisan agendas and settle scores, current and former VOA staff, including two former heads of the agency’s Horn of Africa service, told The Intercept.

“Since I was hired full-time at VOA about a year and a half ago, I’ve seen many incidents and decisions here that caused me great concern as a journalist,” Patinkin wrote in his April 30 resignation email, which was seen by The Intercept. “But VOA’s continued tolerance of a wartime propaganda effort is too much. I cannot in good conscience remain associated with this organization.”

Founded in 1942 with a mandate to serve as a “reliable and authoritative source of news,” Voice of America’s digital, television, and radio platforms provide news in more than 45 languages to an estimated weekly audience of more than 278 million people. With an annual budget of $252 million, the broadcaster says it is committed to “telling audiences the truth.”

The agency’s Horn of Africa service, especially VOA Amharic — which broadcasts in the language of the ethnic Amhara leaders and militias that Abiy and his government depend on — has failed to live up to that mission, the current and former VOA staffers said. “The Amharic service reaches Abiy’s political base. If the Amharic service were impartial, if it were reporting the atrocities, it would be so important,” one Africa Division reporter told The Intercept. “Instead, the American taxpayer is paying for propaganda.”

“This is a war, maybe a genocide, in Ethiopia,” the reporter said. “We have access to a lot of information — on the ground — that could be reported, but we’re hampered at every turn. It’s a matter of life or death. That’s no exaggeration whatsoever.”

We have access to a lot of information — on the ground — that could be reported, but we’re hampered at every turn. It’s a matter of life or death. That’s no exaggeration whatsoever.”

VOA declined to answer detailed questions from The Intercept and did not respond to requests to interview senior staff named in this article. “The Voice of America expects all its journalists to adhere to the principles of producing accurate, balanced and comprehensive reporting with journalistic integrity free of political interference on all broadcasting platforms and languages,” said Anna K. Morris, a Voice of America spokesperson. “Nearly 12 million people tune in to the [VOA Horn of Africa Service’s] broadcasts every week because of its impactful reporting aiming for the highest journalistic standards.”

But VOA staffers say that since Abiy dispatched troops to Ethiopia’s Tigray region last November to crush what he called a mutiny, the news agency’s longtime journalistic failings have become even more pronounced. “I never thought that I would experience this in the United States of America,” that same Africa Division reporter said. “We come from countries where we’ve never really had press freedom. To experience this in the U.S. is shocking.”

That is precisely why Patinkin felt compelled to resign after repeated complaints to his bosses, he told The Intercept.

“It’s appalling that VOA has been used to advance wartime propaganda. What VOA is doing, particularly the Horn of Africa service, is a complete abdication of the sacred duty that we have as journalists,” Patinkin said. “There may be a genocide going on in Tigray right now, so as a journalist, not to mention as a Jew — whose people have experienced genocide — there is no way that I’m going to be a part of that.”

Source

👉 ከጥቂት ሰዓታት በፊት በላኩት ቪዲዮ ጽሑፍ ላይ፤ “እነ ግራኝ የሲ.አይ.ኤ ችግኞች ናቸው፤ የማንቹሪያን እጩዎች ናቸው።” እንዳልኩት ያው፤ የሲ.አይ.ኤ ልሳን የአሜሪካ ድምጽም ግራኝ በትግራይ እየፈጸመው ያለውን ከፍተኛ የጦር ወንጀልና ግፍ ቸል ብሎታል። አያስገርምም! እንድናውቃቸው የተደረጉትና በተለይ በዋሺንትገተን ዲሲ በቨርጂኒያ እና በሚነሶታ ያሉ እያንዳንዳቸው “ኢትዮጵያውያን” የሆኑ ሜዲያዎች/ማሕበረሰባዊ ሜዲያዎች/ዩቲውብ ቻነሎች ወዘተ በሲ.አይ.ኤ እና በባለኃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ሞግዚትነትና ድጎማ የሚኖሩ ናቸው። አዎ! ሁላችንም የምናውቃቸው የሀበሻ ሜዲያዎች። በአዲስ አበባም ብዙ ሜዲያዎች በአሜሪካ ኤምባሲ በኩል ስልጠና የሚደረግላቸው ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ የሐበሻን አአምሮ ለመቆጣጠርና የስሜት ሙቀታቸውንም ለመለካት በተለይ በዩቲውብ “ፓኪስታናውያን የሲ.አይ.ኤ ተለማማጅ” ዩቲውበሮች በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የጭፍጨፋ ጦርነት አስመልክተው ብዙ “መረጃዎችን” በማቅረብ ላይ ናቸው። ሁሉም እንዴት ተናብበው እንደሚሠሩ በደምብ ከተከታተልን የሆነ ማትሪክስ ይሠራልናል።

💭

አሁን ግን በሉሲፈራውያኑ የምትመራዋ ዓለማችን የቅጥረኛ ልጇ ዐቢይ አህመድ ጉድ እንዳይሰማባት ፀጥ ማለቱን መርጣለች። ለፀረ-ኢትዮጵያና ፀረ-ተዋሕዶ አጀንዳዎች የተመደቡት እንደ አሶሺየትድ ፕሬስ፣ የአሜሪካ ድምጽ፣ ቢቢሲ፣ የጀርመን ድምጽ የመሳሰሉት ዓለም-አቀፍ ሜዲያዎችና የዜና ወኪሎች በሃገራችን እየተካሄደ ስላለው ጂሃዳዊ ጭፍጨፋ ትንፍሽ አይሉም። በተለይ በኢትዮጵያ ቋንቋዎች ታይቶና ተሰምቶ በማይታወቅ መልክ ዲያብሎሳዊ ቅስቀሳዎችን የሚያካሂዱት ቢቢስ፣ ቪኦኤ እና ዶቼ ቬሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ሜዲያዎች ከማይደርሱባቸው ቦታዎች ሁሉ መረጃ የሚሏቸውን ነገሮች ለአድማጩና አንባቢው በማቅረብ ላይ ናቸው። እነ ጽዮን ግርማና ባልደረቦቿ ስለተጠለፉት እህቶቻችን ሆነ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ እየተካሄደ ስላለው ጂሃድ የዓለም ዓቀፉ ማሕበረሰብ በሚገባ መልክ እንዲያውቅ ቢፈልጉ ኖሮ በአንድ ሕንፃ ውስጥ አብረው ለሚሰሩትና በእንግሊዝኛ እና በሌሎች ብዙ ቋንቋዎች 24 ሰዓት ዜና ለሚያስተላልፉት የጋዜጠኞች እና የአርትኦት ባለሙያዎች አስፈላጊውን መረጃ በሰጡ ነበር። ነገር ግን በቢቢሲ፣ ቪኦኤ እና ዶቼ ቬሌ የሚሠሩት ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሁሉም ነፍሳቸውን የሸጡ ቅጥረኞች መሆናቸው ያሳዝናል።

THERE’S BEEN A LOT OF SPECULATION—and no small amount of hysteria—about what President Trump may do with Voice of America and its parent federal agency, the Broadcasting Board of Governors. Reports in Politico and The Washington Post implied a takeover plot is afoot for Trump to mold VOA to his own purposes, as if POTUS has no other channels with which to communicate to global audiences.

Trump plans to slash State Department spending, under which VOA falls, by as much as 28 percent, which means some reductions are quite likely. But let’s make one thing clear: As federal entities, VOA and similar media do not do, and have not done, journalism for journalism’s sake. They are and always have been funded by taxpayers to support a larger agenda.

Whether that agenda is to make audiences feel good about America, as the last chairman of the BBG once put it, or to push the notion that they tell America’s story but do so by exercising press freedoms enshrined in the Constitution, it’s still an agenda.

There are many reasons to be concerned about Trump administration treatment of and attitudes toward media, and to watch closely the actions of a two-person Trump team in place at VOA. But to hold VOA and its parent agency out as journalistic paragons of virtue, as some major media have done, and assert they are no different from non-government media, ignores basic facts.

I spent about 35 years with Voice of America, serving in positions ranging from chief White House correspondent to overseas bureau chief and head of a key language division, and I can tell you that for a long time, two things have been true. First, US government-funded media have been seriously mismanaged, a reality that made them ripe for bipartisan reform efforts in Congress, climaxing late in 2016 when President Obama signed the 2017 National Defense Authorization Act. Second, there is widespread agreement in Congress and elsewhere that, in exchange for continued funding, these government broadcasters must do more, as part of the national security apparatus, to assist efforts to combat Russian, ISIS, and al-Qaeda disinformation.

Obama’s reforms, but also various precursor measures, paved the way for VOA (and Radio Free Europe/Radio Liberty, Radio Free Asia, Office of Cuba Broadcasting, and Middle East Broadcasting Networks) to become even more closely associated with the so-called Counter Violent Extremism and counter-disinformation programs.

It’s little-remembered now, but just over two years into his presidency, in September 2011, Obama ordered an “integrated strategic counterterrorism communications initiative”—designed to get agencies including VOA’s parent agency to collaborate in combating terrorism and extremism. The order also created a Center for Strategic Counterterrorism Communications, bringing representatives of all departments and agencies into counter-terrorism efforts, including DOD, CIA, and significantly, the Broadcasting Board of Governors.

In March 2016, another Obama order created a Global Engagement Center, which costs taxpayers about $160 million annually to counter disinformation, with initial funding from the Pentagon budget. Meantime, the Broadcasting Board of Governors is on a path to eventual elimination, to be replaced by a CEO—which would be a presidential appointee confirmed by the Senate.

That structure alone makes clear that VOA and other government-funded media are most certainly not “news companies,” a description former VOA director David Ensor was fond of using (before arriving at VOA in 2010, Ensor had crossed over from mainstream roles at NPR, ABC, and CNN to heading public diplomacy programs at the US Embassy in Kabul, what many still consider to be propaganda).

A yet-to-be-formed International Broadcasting Advisory Board will include the Secretary of State advising the CEO (John Lansing, an Obama holdover, currently holds the role). Meanwhile, the aforementioned Global Engagement Center is supposed to coordinate all government efforts to counter propaganda and disinformation efforts “aimed at undermining United States national security interests.”

The Center itself is located in the Department of State: That might seem sufficient to insulate VOA behind the firewall that has allegedly immunized government-funded media from political and policy interference, but let’s take a closer look. At best, it is difficult to believe there will not be significant levels of policy-based coordination between the new advisory board, which includes Secretary of State Rex Tillerson, and the broadcasting CEO. And it’s hard to envision Donald Trump wanting to tamper with the kind of inter-agency approach ordered by Barack Obama.

As for firewalls, VOA already established an Extremism Watch Desk. Its material appears prominently at the top of VOA’s website—the same VOA that a former director tried label a “news company” while in the same breath describing it as a “state broadcaster.” It’s hard to imagine there won’t be interaction between this VOA extremism unit and the Global Engagement Center, and that members of the unit will not at some point be detailed to the State Department-based Center and vice versa.

The Broadcasting Board of Governors has also been deeply involved in the development and funding of anti-Internet censorship technology, which clearly supports freedom of expression. This is also another obvious area of overlap between the broadcasters and the Global Engagement Center.

The impression often given in media reports is that programming by VOA and other government-funded media is not influenced, directed, or shaped by foreign policy objectives of any administration. This is just absurd. Among other things, the revered firewall certainly didn’t stop officials from standing up the Extremism Watch Desk.

In a tense confrontation with management in 2015, some VOA reporters protested against a day-long workshop that had been arranged by VOA officials at a conservative think tank, the Hudson Institute, whose director sat on the BBG. VOA reporters demanded from their news managers “a swift and complete renunciation of the idea that VOA would engage in countering violent extremism.” They also asked why such an operation would be placed at VOA “as opposed to an intelligence agency.”

Yet, as of this writing the VOA Extremism Watch Desk remains, allowing broadcasting bureaucrats to retain their high-paying jobs and be seen as loyal warriors in countering ISIS, regardless of who is in the White House.

A few years ago, Obama adviser Ben Rhodes video-conferenced with the BBG to lament how far behind the agency had fallen in countering Russian disinformation. It’s difficult to accept the notion that there wasn’t some impact on programming from that.

Whatever Trump decides to do, remember too that taxpayers, who VOA and BBG officials assert get maximum bang for the buck from US international broadcasting programs, also expect VOA to be a key player in countering terrorist and Russian disinformation.

VOA still operates under its congressionally-approved 1976 Charter, requiring it to report accurately, objectively, and comprehensively, and reflect a range of opinions. It carries what are called “editorials” reflecting US government positions, written by a special policy office at VOA. Over the decades, VOA has succeeded, to varying degrees, at making the case that its government-paid reporters are no different than those working for commercial media.

But any notion that “whole of government” approaches can exclude participation by VOA, challenges common sense. A recent Washington Post editorial, in support of a new agency TV program that is clearly part of the counter-disinformation effort, said staffs at VOA and Radio Free Europe/Radio Liberty are “made up of professional journalists … [who] do not want to be US propaganda tools.”

Good for them. But the fact remains that every two weeks they accept government paychecks. And at the end of the day will be progressively more enmeshed with the national security and foreign policy objectives of the United States. Government-paid journalists can no longer pretend they are just like their friends at CBS, NBC, AP, NPR, Reuters, and others, or expect to be seen as such by those working for non-government media. That’s simply living in delusion.

Source

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Media & Journalism, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Tigraiphobe Guromo (Gurage + Oromo) Berhanu Nega’s Interview With BBC Radio

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 21, 2021

Mind you, this interview was recorded September 21, 2012, a few weeks after PM Meles Zenawi passed away. In Ethiopia there is a huge respect for anyone who has just died – even for one’s enemy. That was the case with Meles Zenawi.

I remember, and I witnessed it myself, when PM Meles Zenawi passed away,

Ethiopians were mourning and expressing their Grief. There were Condolences from World Leaders & Friends, but not from this pig, called Berhanu Nega! No condolence, nothing, nada! I was angry at Berhanu Nega when I heard that interview on that very day – as it was a Very unEthiopian behavior.

ልብ ይበሉ ፣ ይህ ቃለ ምልልስ የተቀረፀው ጠ / ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከሞቱ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ እ... መስከረም 21 ቀን 2012 .ም ነበር፡፡ በአገራችን እምነት እና ባሕል ለሞተ ማንኛውም ሰው ፥ ለጠላትም ቢሆን እንኳን ትልቅ አክብሮት አለን። መለስ ዜናዊ ከአረፉ በኋላ በብዙ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ታይቶ የነበረው ከፍተኛ የሃዘን ሁኔታ ልክ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ነበር።

በወቅቱ በደንብ አስታውሳለሁ፤ እኔ ራሴ ምስክር ነበርኩ ጠ / ሚ መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት ሲለዩ ብዙ ኢትዮጵያውያን ሀዘናቸውን እየገለጹ ነበር፡፡ ከአሳማው/ጉማሬው/ጉሮሞ ብርሃኑ ነጋ፣ ከጂኒው አብዮት አህመድ አሊ እና መንጋዎቻቸው በቀር ከዓለም መሪዎች እና ከጓደኞቻቸው ሁሉ የመጽናናት መልዕክቶች ሲጎርፉ ነበር! በዛን ቀን ያንን የብርሃኑ ነጋን ቃለ መጠይቅ በሰማሁ ጊዜ በብርሀኑ ነጋ መናደዴን “ምን ዓይነት ሰው/ኢትዮጵያዊ ቢሆን ነው?” በማለት ለቤተሰቦቼና ጓደኞቼ ማውሳቴን አስታውሳለሁ፡፡ በጣም ኢ-ኢትዮጵያዊ የሆነ ባህሪ ነበረና፡፡ ብርሃኑ ነጋን ላክልበት እና አረመኔዎቹ ኢሳያስ  አፈቆርኪ እና ግራኝ  አብዮት አህመድ አሊ ያቆጠቆጡ የሲ.አይ.ኤ ችግኞች ናቸው፤ ለመግደልና ለማስገደል ደማቸው ውስጥ ቺፕ ያስቀበሩ የማንቹሪያን እጩዎች ናቸው። ትግራዋይ ጠሎቹ ብርሃኑ ነጋ፣ አብዮት አህመድ አሊ እንዲሁም ሌሎች ብዙዎችም የትግራይን ህዝብ ለማጥናትና ለመሰለል በትግራይ የነበሩ፤ ብሎም የትግርኛ ቋንቋንም እንዲያጠኑ የተደረጉ የጊዜ ፈንጂ መሆናቸውን እናስምርበት።

ቪዲዮው ላይ ምልክት ያደርኩበት ለመሆኑ ገዳይ አብዮት አህመድ ይሆንን? ግራኝ አብዮት አህመድ + የግብጹ ሙርሲ + ሸህ መሀመድ አላሙዲን + ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ መለስ ዜናዊ ገድለው አብዮት አህመድን ለማንገስ መፈንቅለ መንግስት እንዳደረገ በወቅቱ እንዳደረጉ እዚህ ላይ አውስቼ ነበር፤ 👉 “ግራኝ ፪ኛው ለግብጽ እና ኦሮሚያ ሲል ኢትዮጵያን እያመሳት እንደሆነ ዛሬም አታውቁም?”

💭 From The BBC:

Meles death: Leaders’ reaction. Published 21 August 2012

African and other leaders have been reacting to the news that Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi has died at the age of 57. He was one of the continent’s most prominent leaders and had dominated Ethiopian politics for more than 20 years.

👉 Raila Odinga, Kenyan Prime Minister

Meles Zenawi was a great leader, an intellectual, someone who was very dedicated to pan-Africanism. One will remember him for the great effort he put in to transforming the Ethiopian economy.

One fears for the stability of Ethiopia upon his death because you know that the Ethiopian state is fairly fragile and there is a lot of ethnic violence… I don’t know that [Ethiopian politicians] are sufficiently prepared for a succession: this is my fear, that there may be a falling out within the ruling movement.

👉 Jacob Zuma, South African President

It is an absolute tragedy for Africa and the people of Ethiopia to mourn such an exceptional leader who contributed as an active role-player in various continental and global initiatives.

Prime Minister Meles Zenawi had been a strong leader, not only for his country but on the African continent, acting as mediator on numerous talks, particularly in the Horn of Africa region.

👉 Ellen Johnson Sirleaf, President of Liberia

Meles Zenawi was an economic transformer, he was a strong intellectual leader for the continent. In our regional meetings he stood out because of his intellect and his ability to respond and to lead dialogue on matters relating to African development. He will be missed in all of our meetings and all of our endeavour.

I don’t have fears [over the transition] because I believe there are many other leaders in Ethiopia who will get the support of regional leaders to make the transformation that is necessary, moving towards an open society.

👉 Ban Ki-moon, UN Secretary General

Prime Minister Zenawi will be remembered for his exceptional leadership and advocacy on African issues within and outside the continent, as well as for overseeing his country’s economic growth and development. The Secretary-General is grateful that Prime Minister Meles’s administration was a strong supporter of United Nations peacekeeping and peacemaking efforts.

The Secretary-General will remember, in particular, Prime Minister Meles for his active commitment to working with the United Nations on numerous global peace and development challenges, most recently his important role in the ongoing negotiations between Sudan and South Sudan, the Millennium Development Goals and climate change.

👉 Barnaba Benjamin, South Sudanese Information Minister

It’s a very, very sad day for the people of the Republic of South Sudan and the people of the East African region as a whole. This has been a tremendous nationalist leader, a president who had always let peace come to his neighbours.

We in South Sudan in particular, consider Ethiopia and especially Prime Minister Meles Zenawi, a strategic ally that (who) always never let a friend down. Indeed we greatly mourn him and we extend our extensive condolences to the people of Ethiopia.

👉 European Commission president Jose Manuel Barroso

Prime Minister Meles was a respected African leader. He demonstrated his strong personal commitment over many years to improving the lives of not just his own but all African peoples, through his work on African unity, climate change, development and in promoting peace and stability, particularly in the Horn of Africa.

I sincerely hope that Ethiopia will enhance its path of democratisation, upholding of human rights and prosperity for its people, and of further regional stabilisation and integration.”

👉 Kenneth Kaunda, Zambia’s independence leader

He’s a young man who has contributed a lot to the development of Ethiopia, ever since he took over there has been some stability there, development in the economic field, there’s been development in the social field.

I knew him as a quiet man – smiling most of the time – and allowing you to feel at home in his presence.

👉 David Cameron, British Prime Minister

Prime Minister Meles was an inspirational spokesman for Africa on global issues and provided leadership and vision on Somalia and Sudan.

His personal contribution to Ethiopia’s development, in particular by lifting millions of Ethiopians out of poverty, has set an example for the region. Our thoughts are with his family and with the nation of Ethiopia. He will be greatly missed.

👉 Former British Prime Minister Tony Blair

It is with great sadness that I learned of Meles Zenawi’s death. He was a hugely significant figure in Ethiopia’s history, in particular helping guide his country from extreme poverty to an era of economic growth and development.

My deepest condolences go to his family and the people of Ethiopia.

________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Was The MASSIVE Weapons Shipment Intercepted by US Navy Bound for Eritrea?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 21, 2021

ከሳምንት በፊት የአሜሪካ ባሕር ኃይል በባሕረ አረብ በጣም ከባባድ መሣሪያዎችን የጫነ እና ባለቤቱ እስካሁን ያልታወቀ ግዙፍ መርከብ መያዙ ተገልጾ ነበር። ይህ ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ውጊያ ለመዋጋት በቂ የሆነ መሣሪያ ነው። የመርከቡ መያዝ የሚነግረን ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ንግድ ዛሬም መጧጧፉን ነው። ይህ ህገወጥ መሣሪያ ለኤርትራ ከ ኤሚራቶች ይሆንን? ማታ ላይ ያየሁት ህልም ነገር የሚጠቁምኝ ይህን ይመስላል።

የአሜሪካው ሰኔት ውሳኔ በኤርትራ ላይ ብቻ ትኩረት ማድረጉና እንደሌሎቹ የሰኔቱ የዕለቱ ውሳኔዎች (በእስራኤልና ፍልስጤም ወይንም በJan. 6 Capitol riot ወዘተ) በኤርትራ ላይ ሰአራዊቷ ከትግራይ እንዲወጣ ሙሉ  በሙሉ መወሰኑ እምብዛም ትኩረት አላገኘም። እስራኤልን እና ፍልስጤማውያኑ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በቅተዋል፤ የትግራይ ጀነሳይድ ግን እንዲቀጥል ፈቅደውለታል። እናስታውስ፤ አረመኔዎቹ ኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ  አብዮት አህመድ አሊ ያቆጠቆጡ የሲ.አይ.ኤ  ችግኞች ናቸው፤ ለመግደልና ለማስገደል ደማቸው ውስጥ ቺፕ ያስቀበሩ የማንቹሪያን እጩዎች ናቸው።

🔥 Arms Seizure From The UAE for ERITREA ?

I had some sort of dream last night which tells me that this could be the case.

‘US Navy Intercepts MASSIVE Weapons Shipment Aboard Dhow in Arabian Sea’ – enough to fight a battle, this illicit arms cache tells a large tale of illicit arms trade.

The US Navy has intercepted a massive arms shipment aboard a dhow in the Arabian Sea. Thousands of assault weapons, machine guns and sniper rifles were hidden on the vessel.

The cache was probably bound for Yemen to support the country’s Houthi rebels, or for Eritrea. An initial investigation suggested the ship came from Iran, despite a UN arms embargo. Could it be from The UAE for Eritrea?

____________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሶማሊያ እናቶች፤ “ወደ ትግራይ የተላኩት ልጆቻችን የት ገቡ?”| ልጆቹን ለኦሮሞ ሰአራዊት የሰጠው አማራውስ የት ገባ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2021

ከአረቦች በተገኘ ገንዘብ ሰልጥነው የትግራይን ሕዝብ ለመጨፍጨፍ ወደ ትግራይ የተላኩት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የሶማሊያ ወታደሮች የእሳት እራት ሆነዋል። ይህ ያስቆጣቸው የሶማሊያ እናቶች ቁጣቸውን ለመግለጽና ጠቅላያቸውንም ተጠያቂ ለማድረግ በዚህ መልክ በመጮኽ ላይ ናቸው።

ኦሮሞው የዋቄዮ-አላህ አርበኛ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ክርስቲያን ትግራይን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የሚከተሉትን የሉሲፈር ጭፍሮች ከጎኑ አሰልፏል፤

🔥ሶማሊያ

🔥ኤሚራቶች

🔥ቤን አሚር/ኤርትራ

🔥ኦሮሞ/ደቡብ ሕዝቦች

🔥የሳተላይት መረጃዎች ከአሜሪካ

🔥አማራ

🔥ሱዳን ወደ አማራ ክልል እንድትገባ ፈቅዷል

🔥ደቡብ ሱዳንን ወታደር እንድትልክ ጠይቋል

🔥ኬኒያን ወታደር እንድትልክ ጠይቋል

🔥ለግብጽ፤ “ወላሂ! ወላሂ! ወላሂ!” ግድቡ ያንቺ ነው” ብሏታል

ይህ ሁሉ እንግዲህ እስላማዊት ኩሽ ኦሮሚያን 😈 ለመመስረት ሲባል በዙሪያው የሚገኙትን ሃገራትና ሕዝቦች ያዳክምለት ዘንድ የጦር ቀጠና በተደረገችው ትግራይ ሰራዊቶቻቸው የእሳት እራት እየሆኑ እንዲያልቁለት በማሰብ ነው።

አህዛብ የሁልጊዜ ዓላማቸውን ፍላጎታቸው በመሆኑ ሊያስገርመን አይገባም፤ ክርስቲያን ታሪካዊ ጠላታቸው ናትና ፥ በጣም የሚያሳዝነውና የሚያስገርመው ብሎም ደም የሚያፈላው ግን የአማራው መደመር ነው። ይህን ተንኮል መረዳት ተስኖት ወንድሙን የትግራይን ሕዝብ ያጠፋለት ዘንድ መፈለጉ እና ልጆቹንም ወደ ትግራይ እየላከ የእሳት እራት ለማድረግ መጨከኑ እና ዘር ማንዘሩን በዘንዶው ለማስበላት መወሰኑ ነው። እስካሁን ድረስ አንድም የአማራ እናት ወይም አባት “ልጆቻችን የት ገቡ?” ሲሉ አልሰማንም ፥ እስካሁን ድረስ አንድም የአማራ ልሂቅ፤ “ጦርነቱን አቁሙ!” ሲልም አልሰማንም። ዋይ! ዋይ! ዋይ! ለመሆኑ ከሦስት ሣምንታት በፊት ሲደረግ የነበረው የአማራው ተቃውሞ ሰልፍ አከተመ እንዴ? የወልቃይት “እርስቱን” ቃሪያ አንዴም ሳይበላ በግራኝ ከተጠረገው ኮሚሽነር አበረ አዳሙ ሞት ጋር አብሮ ተጋደመ እንዴ? ወይስ የትግራይን ሕዝብ መጨፍጨፊያው ጋዝ አለቀ? 😠😠😠 😢😢😢

በኢትዮጵያ ታሪክ ይህ ታይቶም ተሰምቶም አይታወቅም።

ያው ባዕዳውያኑ በግልጽ እየነገሩን ነው፤ “ኢትዮጵያ አብቅቶላታል፣ አብይ አህመድ የብዙ ሺህ ዓመታት ታሪክ ያላትን ኢትዮጵያን ትፈርስ ዘንድ ፈርዶባታል፣ እንደ ኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያን እንዳፈረሳት ሰው በታሪክ ይታወሳል።”

አዎ! ሆኖም፤ ሁሉም አንዴም እንኳን ሲያወሱት ያላየሁትና ያልሰማሁት ነገር፤ ግራኝ ይህን የሚያደርገው ኢትዮጵያን አፈራርሶ እስላማዊት ኩሽ ሪፐብሊክን ሲል መሆኑን ነው። ግን እውነት ይህን ማየት ተስኗቸው ወይስ የኤዶማውያኑ ፕሮቴስታንት ዓለም እና የእስማኤላውያኑ ዓለም ህልም ስለሆነ?

💭 Abiy Ahmed Has Condemned Ethiopia to Dissolution

By choosing unilateralism over negotiation, Abiy may have cemented his legacy not as a Nobel Peace Laureate, but rather as the man who ended a country whose history dates back millennia.

__________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: