Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እመንት’

እኅተ ማርያም “ካቴድራል” አትበሉ ማለቷ ያለምክኒያት አይደለም | ኢማሙ ያለ ምንም ፈቃድ እንግሊዝ ካቴድራል ውስጥ ገብቶ ጋኔን ጠራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 19, 2018

Blackburn IS Burning

ወቸውጉድ ያሰኛል…„ካቴድራል” ወዴት እየተለወጠ እንደሆነ እንመልከት

አቤት ጉዳችሁ ዓብያተክርስቲያናቱን ካቴድራል እያላችሁ ለምትሰይሙ!

ብዙ ሙስሊሞች በሚኖሩባት በአስቀያሚዋ የእንግሊዝ ከተማ በ ብላክበርን አንድ ካቴድራል ውስጥ የካቴድራሉ ኦርኬስትራ በሚለማመድበት ወቅት ኢማሙ ያለፈቃድ ገብቶ ዲያብሎሳዊውን የአዛን ጩኸት ለቀቀው።

ይህ ምን ያህል መንፈስን የሚያውክ አስቀያሚ ጩኸት እንደሆነ የቅዱስ መንፈስ ልጆች ያውቁታል፤ በዚህ የማይረበሽ ክርስቲያን ግን እራሱን ለቡና፣ ጫትና ጥምባሆ አሳልፎ የሰጠ መሆን አለበት።

ታላቋ ብሪታንያ እያነሰችና እየተዋረደች ነው። ለ10 ዓመታት ያህል በሙስሊሟ ፓኪስታን እስር ቤት ስትማቅቅ የነበረችውና አሁንም ከሙስሊሞች ጥላቻና የግድያ ዛቻ ተደብቃ የምትኖረው ጀግና ፓኪስታናዊት ክርስቲያን አስያ ቢቢ በእንግሊዝ ጥገኝነት እንደማታገኝ በብሪታንያ መንግስት ተነግሯታል። ንጹኋን ክርስቲያን ገበሬ ካልተገደለች ካላረድናት እያሉ የሚደነፉት ኢማሞችና ሸሆች ግን በብሪታኒያ ካቴድራሎች ውስጥ ሰተት ብለው በመግባት ጋኔን እንዲጠሩ ይፈቀድላቸዋል። ምን ዓይነት የመተሰቃቀለበት ግብዝ ዓለም ነው፡ ጃል!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሳሳቢ አዲስ መረጃ | አንዳንድ የ ኢትዮጵያ ወጣቶች በገንዘብ እየተገዙ ወደ እስልምና ለመለወጥ እየተገደዱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 18, 2018

ይህ ወደ ሲዖል የሚያስገባ ወንጀል ነው!

አንድ ማንንታቸውን ማሳወቅ ያልፈለጉ ክርስቲያን እንደገለጹት ከሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ወጣት ዜጎች በገንዘብ እየተገዙ ወደ እስልምና ለመለወጥ እየተገደዱ ነው። ሥራን ትምህርትን ቤቶችን እና ሌሎች  ድጋፎችን ከሙስሊሞች በማግኘት እየተገዙ ነው።

ክርስቲያኖች ድህነትን ለማምለጥ ሲ ወደ ሙስሊም ሃይማኖ እንዲቀላቀሉ እየተደረገ ነውበማለት የካቶሊክ እርዳታ ሰጭ ድርጅት መሪ ተናግረዋል።

የሙስሊም አሠሪዎች ወጣት ታዳጊዎችን እያደኑ ነው ስኮላርሽንስ የሥራ ዕድል ወዘተ ….እንደሚሰጣቸው ቃል እየገቡላቸው ነው።”

የስራ አጥነት በኢትዮጵያ ውስጥ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ስለዚህ ይህ ለወጣቶች በጣም ማራኪ ነው።” ስራ ከፈልግክ እንደዚህ መኖር ይኖርብሃል” ተብለው ይነገራሉ ፥ ወጣቶቹ ግቦቻቸው ናቸው።”

ሥራ ማግኘት ይችሉ ዘንድ በመንገዶች እና በመንደሮች መሻገሪያዎች ላይ በመቶዎች እንዲያውም በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በሰልፍ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።፣

የማዕድን ማውጫ ቦታዎች ሙስሊም የሆነ ሰው ብቻ ስለሚቀጥሩ ወጣት ክርስቲያኖች ከእምነታቸው ወጥተው ቋሚ ሥራ እንደሚሰጣቸው ቃል ይገቡላቸዋል።”

በአንድ ሀገረ ስብከት የእምነበረድ ማዕድን እና የወርቅ ማዕድን ውስጥ ባለሀብቶቹ ሙስሊሞቹ ናቸው።

ስለዚህ ሥራ የሚሰጣቸው ሙስሊም የሆኑት ብቻ ናቸው።

ወጣቶች ሥራ ሲፈልጉ ወይም ቤት የሚፈልግ ከሆነ ሃይማኖታቸውን እንዲቀይሩ ይገደዳሉ።

ወደ እስልምና ከቀየሩ ቤቶችን ለመግዛት እርዳታ ይሰጣቸዋል።”

የሃይማኖት መሪዎቹ በተጨማሪ እንደገለጹት፡ “10 ሙስሊም ቤተሰቦች የሚኖሩበት አካባቢ ካለ መስጂዶች ይገነባሉ፥ አዳዲስ አብያተ ክርስቲያናትን መገንባት ግን አስቸጋሪ ነው።

ገንዘ እንደ ሳውዲ አረቢያ ሉ የውጭ አገሮች ነው የሚመጣው።

በተጨማሪም ሙስሊሞች በሃገረ ስብከቱ ውስጥ የሚኖሩትን እምነትአልባ ማሕበረሰቦች አባላትን ለመሳብ የገንዘብ ጉቦ ይሰጧቸዋል። እስልምና ውጊያውን በገንዘብ በማጧጧፍ ላይ ነው ፤ ትምህርትን፣ ስራዎች ወይም ሌሎች እገዛዎችን በማድረግ ተስፋ በመስጠት ያታሉሏቸዋል።

የክርስትያኖ መሪ እነኚህን የአገሬው ሰዎች ለመማረክ በሥራ ላይ የዋለው ገንዘብ ከውጭ አገር የሚመጣ መሆኑን ይጠቁማሉ።

በተለምዶ ክርስቲያኑ እና ሙስሊሙ ተስማምቶ በኖረባት ኢትዮጵያ አሁን የሃገሪቷ ኢስላማዊ ህብረተሰብ ላይ የአረብ አገራት ተፅእኖ እየጨመረ እንደመጣ መጥቷል፤ አሳሳቢ ነው።”

ቀጥተኛ ጥቃት ወይም ቀጥተኛ ግጭት ባይኖርም፤ ግን ይህ በጥቂት አመታት ውስጥ ሊለወጥ እንደሚችል ፈርተናል በግብፅ እና በአቅራቢያ ባሉ ሌሎች ስፍራዎች ውስጥ ያለውን ሁኔታ አይተናልና።

ብለዋል የክርስቲያኖቹ መሪ።

ምንጭ

ይህ መረጃ እንከን አይወጣለትም፤ በአገራችን እየተደረገ ያለው ይህ ነው። ቀደም ሲል በጎዴና ጂጂጋ አካባቢ የሚኖሩ የተዋሕዶ ሕፃናት ተዋሕዶ ሕጻናቱ ተገድደው እንዲሰልሙ መደረጋቸውን እዚህ ላይ አቅርቤው ነበር፦

በ አንቦ አካባቢ የተዋሕዶ ሕፃናትን በየጎረቤቱና ትምህርት ቤቱ እየበከሏቸውና እያኮላሿቸው እንደሆነ ባለፈው ሳምንት ላይ አንድ እውቀቱ ያላቸው እናት ጠቁመውኛል።

አሁንማ ጦር ያልያዘው ግራኝ አህመድ ፪ኛ ስልጣን ላይ ወጥቷል በማለት መንገዱ በሰፊው ተከፍቶላቸዋል፤ ገንዘቡም ከአረቢያና ቱርክ ይጎርፍላቸዋል ያለው።

ተዋሕዶ ክርስቲያን ወንድሞችና እህቶች ቀዝቃዛ ጦርነት ታውጆብናል፤ ንቁ እንንቃ! በአሁኑ ዘመን ወገንን ከእስልምና አደጋ ከመከላከል የበለጠ ፃድቅ የሆነ ሥራ የለም፤ አንድ ኢትዮጵያዊ እስላም ወይም ጲንጤ መሆን የለበትም፤ የውድቀት ውድቀት ነውና!

የሮማው ጳጳስ ፍራንሲስኮ ከሁለት ዓመታት በፊት ኦርቶዶክስ ጆርጂያ እና አርሜኒያን ሲጎበኙ አንድ ሃቅ ተናግረው (የተበላሸም ሰዓት በቀን ሁለቴ ትክክል ነውና) ነበር፦

ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ወደ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ቀይሩ ማለት የለብን፤ ይህ ትልቅ ኃጢዓት ነው የሚሆንብን እና”

አዎ! ኢትዮጵያ ውስጥ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶን ለመዋጋት ቀድማ ገብታ የነበረችው የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ነበረች፤ ነገር ግን በኢትዮጵያ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች ቁጥር በጣም ዝቅተኛ ነው። ምክኒያቱ ካቶሊኮች የተዋሕዶ ልጆችን ማደን ድሮ ነው ያቆሙት፤ ይህ ድርጊት ሲዖል የሚያስገባ መሆኑን ከታሪካዊ ክስተቶች ተምረዋልና ነው። የሮማው ጳጳስም ኢትዮጵያን ጎብኝተው ከማያቁባቸው ምክኒያቶች አንዱ ይህ ይመስለኛል።

ከታሪክ አንማርም ያሉት እውሮቹና ደንቆሮዎቹ ሙስሊሞች እና ጴንጤዎች ብቻ ናቸው። የክርስቶስን ልጆች እንዲህ በገንዘብ እየደለሉ የሚመለምሉት ሁሉ የዲያብሎስ ልጆች ናቸው በሲዖል የሚጠብቃቸውም ገሃነም እሳት ብቻ ነው። ጉዟቸውን ያፋጥንላቸው!

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: