Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የእፉኝት ልጆች’

“ከፍሬአቸው ታውቁአቸዋላችሁ” | ሙስሊሞች ክርስቶስን ሲሳደቡ ኢትዮጵያዊ ልጆቹን ሲያንገላቱ፣ ሲያንቋሽሹና ሲዝቱባቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 19, 2017

የባቢሎን ቤል ሃውልት በመካ

ሳዑዲ ባቢሎን የመጥፊያዋ ጊዜ ተቃርቧል፤ በጎቹን ኢትዮጵያውያንን በድጋሚ ያው ሂዱ! ውጡ! እያለች እንደ ከብት በመንዳት ላይ ናት። ወይ ጉዷ!

ወንድሞች እህቶች የኢትዮጵያ ልጆች፡ አይክፋችሁ፡ አይክፋን፡ እንዲያውም ደስ ይበላችሁ፡ ደስ ይበለን ቶሎ ውጡ፡ ከባቢሎን በፍጥነት አምልጡ!

ትንቢተ ኤርሚያስ 50

2 በአሕዛብ መካከል ተናገሩ አውሩም፥ ዓላማውንም አንሡ፤ አውሩ፥ አትደብቁ። ባቢሎን ተወሰደች፥ ቤል አፈረ፥ ሜሮዳክ ደነገጠ፤ ምስሎችዋ አፈሩ፥ ጣዖታትዋ ደነገጡ በሉ።

6 ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቱአቸው፥ በተራሮችም ላይ የተቅበዘበዙ አደረጉአቸው፤ ከተራራ ወደ ኮረብታ አለፉ፥ በረታቸውንም ረሱ።

7 ያገኙአቸው ሁሉ በሉአቸው፥ ጠላቶቻቸውም። በጽድቅ ማደሪያ በእግዚአብሔር ላይ፥ በአባቶቻቸው ተስፋ በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት ስለ ሠሩ እኛ አልበደልንም አሉ።

8 ከባቢሎን መካከል ሽሹ፥ ከከለዳውያንም ድር ውጡ፥ በመንጎችም ፊት እንደ አውራ ፍየሎች ሁኑ።

ርስቴን የምትበዘብዙ እናንተ ሆይ፥ ደስ ብሎአችኋልና፥ ሐሤትንም አድርጋችኋልና፥ በመስክ ላይም እንዳለች ጊደር ሆናችሁ ተቀናጥታችኋልና፥ እንደ ብርቱዎችም ፈረሶች አሽካክታችኋልና፥

12 እናታችሁ እጅግ ታፍራለች፥ የወለደቻችሁም ትጐሰቍላለች፤ እነሆ፥ በአሕዛብ መካከል ኋለኛይቱ ትሆናለች፤ ምድረ በዳና ደረቅ ምድር በረሀም ትሆናለች።

13 ከእግዚአብሔር ቍጣ የተነሣ ባድማ ትሆናለች እንጂ ሰው አይቀመጥባትም፤ በባቢሎንም በኩል የሚያልፍ ሁሉ ይደነቃል በመጣባትም መቅሠፍት ሁሉ ያፍዋጫል።

35 ሰይፍ በከለዳውያንና በባቢሎን በሚኖሩ ላይ፥ በአለቆችዋና በጥበበኞችዋ ላይ አለ፥ ይላል እግዚአብሔር።

36 ሰይፍ በሚጓደዱት ላይ አለ ሰነፎችም ይሆናሉ፥ ሰይፍም በኃያላኖችዋ ላይ አለ እነርሱም ይደነግጣሉ።

37 ሰይፍ በፈረሶቻቸውና በሰረገሎቻቸው ላይ በመካከልዋም ባሉት በልዩ በልዩ ሕዝብ ሁሉ ላይ አለ፥ እነርሱም እንደ ሴቶች ይሆናሉ፤ ሰይፍም በመዝገብዋ ላይ አለ ለብዝበዛም ይሆናል።

38 እርስዋ የተቀረጹ ምስሎች ምድር ናት፥ እነርሱም በጣዖታት ይመካሉና ድርቅ በውኆችዋ ላይ ይሆናል እነርሱም ይደርቃሉ።

የእፉኝት ምላስ


ትንቢተ ኤርሚያስ 50

24 ባቢሎን ሆይ፥ አጥምጄብሻለሁ አንቺም ሳታውቂ ተይዘሻል፤ ከእግዚአብሔር ጋር ስለ ተዋጋሽ ተገኝተሻል ተይዘሽማል።

27 ወይፈኖችዋን ሁሉ እረዱ፥ ወደ መታረድም ይውረዱ፤ ቀናቸው፥ የመጐብኘታቸው ጊዜ፥ ደርሶአልና ወዮላቸው!

28 የአምላካችንን የእግዚአብሔርን በቀል የመቅደሱንም በቀል በጽዮን ይነግሩ ዘንድ ሸሽተው ከባቢሎን አገር ያመለጡት ሰዎች ድምፅ ተሰምቶአል።

31 ትዕቢተኛው ሆይ፥ የመጐብኘትህ ጊዜ፥ ቀንህ ደርሶአልና እነሆ፥ በአንተ ላይ ነኝ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።

32 ትዕቢተኛው ተሰናክሎ ይወድቃል የሚያነሣውም የለም፤ በከተሞቹም ውስጥ እሳት አነድዳለሁ፥ በዙሪያውም ያለውን ሁሉ ትበላለች።

ሰይጣን ተለቅቋል፤ ልጆቹም የልብልብ ብሏቸዋል፣ ደፋር፣ ጯሂ፣ ተናጋሪና ተሳዳቢ ሆነዋል። ጊዚያቸው ነው፤ የተሰጣቸውም ጊዜ በጣም አጭር ስለሆነ በየአቅጣጫው እያጠቁን ነው።

ክርስቲያን ኢትዮጵያችን የሚዋጓትን ሙስሊም ጠላቶቿን ፡ እጆቿን ዘርግታ ተቀበለቻቸው፣ ተርባና ተጠምታ፡ ካላት፣ ከለፋችበት አካፍላ በጉርሻ አበላቻቸው፣ ለሺህ ዓመታት ታግሳ፣ እራሷን ዝቅ አድርጋ፣ ላቧ ጠብ እስኪል እንደ ከባድ ሸክም ተሸከማ አሳደገጃጀቸው፣ ፈወሰቻቸው፣ አስተማረቻቸው። አሁን ጠገቡባት፣ ጠሏት፣ ከመካ መዲና መስጊድ አሳድዶ ከሚያወጣቸውና ኢሰብዓዊ በሆነ መልክ እየሰበሰበ ከጠረፋቸው ከአረብ ጋር እየተማከሩ ባገራችን ላይ መልሰው ሴራው ጠነሰሱባት፣ ወደ እግዚአብሔር በመምጣት ፋንታ› ይባስ ብለው አምላኳን በድፍረት አንቋሸሹባት፣ ልጆቹንም ይሳደባሉ ይገድላሉ

የእፉኝት ምላስ ያላት ይህች ሴት በክርስቶስና በድንግል ማርያም ላይ ኡ! ! የሚያሰኝ የብልግና ቃል የምትሰነዝረው የት ባገኘችው መረጃ ላይ በመመርኮዝ ይሆን? ወልድን የት ታውቀዋለችና? ቁራኗ ወይም ሃዲቷ ላይ ተጽፏልን? ሰይጣን ይህን ያህል ዘልቆ ደፍሮ አይጽፍም። ግን ቁራኑም ሃዲቱም ብልግናውን የጻፈው ስለራሷ መሀመድ ነው። መንፈስ አልባ ጭንቅላቷም ውስጥ ሊቀረጽ የሚችለው ይኽው ስለ መሀመድ የተጻፈው ብልግና ብቻ ነው የሚሆነው። ታዲያ የራሷን ጉድ አረብ አገር ሄዳ ስላወቀች በተዘዋዋሪ መንገድ በራሱ በመሀመድ ላይ እያላገጠች አይደለምን? መቼም ሙስሊሞች እንደተለመደው ነገሮችን ፕሮጀክት ማድረግ ይወዳሉና እራሳቸው እየገደሉ ሌላውን ገዳይ እንደሚሉት አሁንም የመሀመድን ጉድ ለክርስቶስ ይሰጣሉ፤ የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች እንዲሉ።

ሰይጣን ሳይቀር በጌታችን ላይ ይህን ያህል ደፍሮ እንደማይናገር እናውቃለን፤ ታዲያ እንደነዚህች ላሉት ብኩን ባለጌ ከሃዲ ሴቶች እግዚአብሔር ምን ዓይነት ፍርድ የሚሰጣቸው ይመስለናል?

እንቆጣለን፣ ዳዊትን እንደግማለን፤ ግን አንጥላቸው! ሆኖም፡ ብዙም አንቅረባቸው!

___

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: